en
Feedback
ሱፊይ አሕለሱና ወልጀመዐህ

ሱፊይ አሕለሱና ወልጀመዐህ

Open in Telegram

╔════◈◉◈════╗                      أهل السنة والجماعة             ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⚪️አህለሱና ወልጀመዓህ ስንል የሰለፎችንና የኸለፎችን የግንዛቤ ዘይቤ የሚከተሉ ማለት ነው። 🔴ይህ መንገድ ሌሎች የኢስላም አስተሳሰብ ተከታዮችን አያከፍርም 🔎አመላካች የሰሪን ምንዳ ያገኛልና ሼር በማድረግ ለወዳጆ ያጋሩልን ╚════◈◉◈════╝

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel ሱፊይ አሕለሱና ወልጀመዐህ

Channel ሱፊይ አሕለሱና ወልጀመዐህ (@sufiyahlesuna) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 11 971 subscribers, ranking 7 630 in the Religion & Spirituality category and 2 794 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 11 971 subscribers.

According to the latest data from 17 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -86 over the last 30 days and by 1 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 17.52%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 8.52% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 2 098 views. Within the first day, a publication typically gains 1 020 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 45.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
╔════◈◉◈════╗                      أهل السنة والجماعة             ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⚪️አህለሱና ወልጀመዓህ ስንል የሰለፎችንና የኸለፎችን የግንዛቤ ዘይቤ የሚከተሉ ማለት ነው። 🔴ይህ መንገድ ሌሎች የኢስላም አስተሳሰብ ተከታዮችን አያከፍርም 🔎አመላካች የሰሪን ምንዳ ያገኛልና ሼር በማድረግ ለወዳጆ ያጋሩልን ╚════◈◉◈════╝

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 18 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

11 971
Subscribers
+124 hours
-257 days
-8630 days
Posts Archive
ድሮ ይህን ሀዲስ ስንቀራ የድህነት ምልክት መስሎን እናዝን ነበር ፤ ወይ አለማወቅ 😂😂

ሰይዳችን ሰለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም በብዛት የሚመገቡት ዳቦ ከነሽፋኑ የተፈጨ የገብስ ዳቦ ነበር ። የገብስ እና የስንዴ ሽፋን ከፍተኛ ጥቅም እንዳለው ጥናቶች ያመላክታሉ

ከከፍተኛው የሀይድና የኒፋስ ጊዜ ተጨማሪ የሆነው ደም ወይም አንዲት ሴት ከሀይድና ከኒፋስ ቀናት ውጪ የምታየው ደም የ«ኢስቲሃዳ ደም » ወይም « የበሽታ ደም » ይባላል ፣ በዚህ በሽታ የተጠቃች ሴት እንደ ሰላት ያሉ የትኛውም ዓይነት ግዴታ ተግባር አይወድቅላትም።

ከሻፊዕያህ ረቂቅና ውብ አስተምህሮቶች መካከል =========================== 👉 የሻፊዕያህ መዝሀብ ሊቃውንት እንዲህ ብለዋል፦ ኢማሙ ከሶላት በኋላ ግራ ጎኑን ወደ ቂብላ፣ ቀኝ ጎኑን ደ
ከሻፊዕያህ ረቂቅና ውብ አስተምህሮቶች መካከል =========================== 👉 የሻፊዕያህ መዝሀብ ሊቃውንት እንዲህ ብለዋል፦ ኢማሙ ከሶላት በኋላ ግራ ጎኑን ወደ ቂብላ፣ ቀኝ ጎኑን ደግሞ ወደ ተከታዮቹ (መእሙሞች) ማድረጉ የተወደደ (ሙስተሐብ) ነው። ✍ ከዚህ ጋር በተያያዘ ሸምስ አር-ረምሊ እንዲህ ብለዋል፦ " ነገር ግን በመስጂደ ነበዊ ውስጥ በሚገኘው የነቢዩ ﷺ ሚህራብ ላይ ሲሆን ይህ አይተገበርም። እዚያማ ኢማሙ ከሶላት በኋላ ቀኝ ጎኑን ወደ ቂብላ፣ ግራ ጎኑን ደግሞ ወደ ተከታዮቹ ያደርጋል። ይህ የሚሆነው ለነቢዩ ﷺ ጀርባውን እንዳይሰጥ ነው። እርሳቸው (ነቢዩ ﷺ) የኣደምም ሆነ ከእሳቸው በኋላ የመጡት ነቢያት ሁሉ ቂብላ ናቸውና። አን-ኑር አሽ-ሸብራመልሲ እንዲህ ብለዋል፦ «እርሳቸው የኣደምም ሆነ ከእሳቸው በኋላ የመጡት ነቢያት ሁሉ ቂብላ ናቸው » ማለት ፤ እያንዳንዱ ነቢይ በእሳቸው (በነቢዩ ﷺ) አማካኝነት ወደ አላህ (ሱብሐነሁ ወተዓላ) ይማጸናል (ተወሱል ያደርጋል) ማለት ነው። (ምንጭ፦ ሐሺያት አን-ኒሃያህ — ከዶክተር አሽረፍ ሐሰን ገጽ የተወሰደ)

በተያዩ ህመሞች ምክንያት ውሀ የተጠቀመ እንደሆነ ለሞት የሚዳርገው ሰው የጀናባም ይሁን ለውዱእ ተየሙም ማድረግ ግዴታ ይሆንበታል ፤ ውሀ መጠቀም አይፈቀድለትም ።

«ለታላቁ ዐሊም አልሙዘኒ፦ " እገሌ ይጠላችኋል" ተባሉ ። እርሳቸውም ፦ " በቅርበቱ መጽናናት የለም ፥ በራቀ ጊዜም የብቸኝነት ስሜት አይሰማኝም " አሏቸው ።»

🎉ልዩ ፕሮግራም ለሴቶች 🌹 «የተሳካ ትዳር ምስጢር፦ የባልና ሚስት መብትና ግዴታ» 🌹 🌺ለ15 ቀን የሚቆይ ኮርስ🌺 ⏱ከዓስር ቡኋላ እስከ 11:30 🔺የፊታችን እሮብ ይጀምራል። ሙሉውን ለተሳተ
🎉ልዩ ፕሮግራም ለሴቶች 🌹 «የተሳካ ትዳር ምስጢር፦ የባልና ሚስት መብትና ግዴታ» 🌹 🌺ለ15 ቀን የሚቆይ ኮርስ🌺 ⏱ከዓስር ቡኋላ እስከ 11:30 🔺የፊታችን እሮብ ይጀምራል። ሙሉውን ለተሳተፉ ሰርተፍኬት ይሰጣል። ✅ በነፃ የዳሩል ሒጅረተይን ኢስላማዊ ትምህርት እና ልማት ድርጅት የሎሚ ሜዳ መድረሳ https://t.me/DarulHijreteinIslamicOrg

ጦርነት = = = = 👉የሰው ልጅ ታሪክ ከጀመረበት እሰከ1945 ዓ.ል ድረስ 34531 ጦርነቶች ተደርገዋል ይህ ማለት በ5560 አመት ውስጥ በየአመቱ ከሁለት እሰከ ስድስት ጦርነት በአማካኝ ተደርጓል ። በጥቅሉ ከ 185 ትውልድ አስር ትውልድ ብቻ ነው ጊዜያዊ ሰለም ያገኘው ። ወራሪ ተወራሪ የሰው ልጅ ታሪክ "ሀ" ተብሎ ከጀመረበት ጊዜ የጀመር ነው አንዱ ሰላም ፈላጊ ቢሆን ሌላኛው ሰላም ፈላጊ አደለም ጥቃት ለመሰንዘር መነሳቱ አይቅርም ስለዚህ አደብ የሚያሲዝ አካል ያስፈልጋል አላህ እንዳህ ሲል ይገልፀዋል {ولولا دفع الله الناس بعضهم ببعض لفسدت الأرض ولكن الله ذو فضل على العالمين} (البقرة:251)  «አላህ ከፊሉን ሰው በከፊሉ ባልገፈተረ ምድር በተበላሸች ነበር ነገር ግን አላህ በአለማቱ ላይ የችሮታ ባልተቤት ነው » 👉ለነብዩ ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም ባደረጉት ሰማኒያ ጦርነቶች ውስጥ ውጊያ የተካሄደው በስምንቱ ብቻ ነው ከሁለቱም ወገን የሞች ቁጥር ከሙስሊሞች 118 ከካህዲያን 256 ነው። እቺን ቁጥር አጋነው ሙስሊሞች ሰው እንደጨፈጨፉ አድርገው ሲያወሩ በጣም ያስቀኛል ። ✍ዘ.ሐ

🎉ልዩ ፕሮግራም ለሴቶች 🌹 «የተሳካ ትዳር ምስጢር፦ የባልና ሚስት መብትና ግዴታ» 🌹 🌺ለ15 ቀን የሚቆይ ኮርስ🌺 ⏱ከዓስር ቡኋላ እስከ 11:30 🔺የፊታችን እሮብ ይጀምራል። ሙሉውን ለተሳተፉ ሰርተፍኬት ይሰጣል። ✅ በነፃ የዳሩል ሒጅረተይን ኢስላማዊ ትምህርት እና ልማት ድርጅት የሎሚ ሜዳ መድረሳ https://t.me/DarulHijreteinIslamicOrg

ما يُطلب في آخر العام وفي أوله.pdf4.38 KB

የትዳር ህይወትን ሁልግዜ የሚደጋገሙ ተመሳሳይ ድርጊቶች እንዳይገድሉት ፤ ትኩረት መስጠትና አንዱ የሌላኛውኝ ስሜት በማዳመጥ ላይ ሁልጊዜ ቀጣይነት ያለው እድሳት ይፈልጋል ።
የትዳር ህይወትን ሁልግዜ የሚደጋገሙ ተመሳሳይ ድርጊቶች እንዳይገድሉት ፤ ትኩረት መስጠትና አንዱ የሌላኛውኝ ስሜት በማዳመጥ ላይ ሁልጊዜ ቀጣይነት ያለው እድሳት ይፈልጋል ።

Passport service 😏ኖርማል ፓስፖርት 😏አስቸኳይ ፓስፖርት 😏የጠፋ ሰነድ 😏ግዜ ያለፈበት ፓስፖርት 😏ገፅ የጨረሰ ፓስፖርት እንዲሁም 😏የተሳሳተ መረጃ ለማረም ከፈለጉ ከተቀመጡ አድራሻ
Passport service 😏ኖርማል ፓስፖርት 😏አስቸኳይ ፓስፖርት 😏የጠፋ ሰነድ 😏ግዜ ያለፈበት ፓስፖርት 😏ገፅ የጨረሰ ፓስፖርት እንዲሁም 😏የተሳሳተ መረጃ ለማረም ከፈለጉ ከተቀመጡ አድራሻዎች ያናግሩን 👇 ✈️@muradk_m ☎️0977094987

በዚህ ሰሞን አንዱ ምን አለኝ «ሙሪድ ያለው ኡስታዝና ወታደር ያለው መንግስት አይደፈርም » ለዛም ነው ሁለቱም የፈለጉት የሚያወሩት እያልኩኝ የኡስታዝ በድሩ ሁሴን መውሊድ ዒድ አደለም ዒድ አይባልም አላህ ያከበረው ትልቁ ቀን አረፍ እንዃን ነብዩ ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም ዒድ ብለው አልጠሩትም ብሎ በአደባባይ መሀከለኛ ለለመምሰል በነብዩ ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም ላይ ያላሉትን ሲል ሰማሁት ። የአላህ መልክተኛ ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም የአረፍን ቀን ማለትም የዙል ሂጃ ዘጠነኛውኝ ቀን ዒድ ብለው እንደጠሩት እንዴት አልቀራም የሚለው ነገር በጣም ነው የገረመኝ ።!! إنَّ يومَ عرفةَ ويومَ النَّحرِ وأيَّامَ التَّشريقِ عيدُنا أَهْلَ الإسلامِ ، وَهيَ أيَّامُ أَكْلٍ وشربٍ “የአረፍ ቀን የእርድ ቀን የተሽሪቅ ቀናቶች ለሙስሊሞች ዒዳችን ነው ። እሷም (አያሙ ተሽሪቅ) የመብላት የመጠጣት ቅናት ናቸው ።” 👉ኢማሙ አቡ ዳውድ(2419) ፤ ኢማሙ ቲርሚዚይ (773)፤ኢማሙ ነሳዒይ(3004) ዘግበውታል ። ✍ዘ.ሐ

« ሸምሱዲን አል-አስፋሃኒ (በ688 ዓ.ሂ. ያረፉት) አንድ ተማሪ በእሳቸው ዘንድ ፍልስፍና ሊማር ሲፈልግ ይከለክሉት ነበር ፤ እንዲህም ይሉ ነበር ፡- " ከሸሪዓዊ እውቀቶች ጋር ትክክለኛና ጠንካራ ውህደት እስክትዋሃድ ድረስ ፍልስፍና አትማርም ።"»

ዳሩል ሒጅረተይን ኢስላማዊ ትምህርት እና ልማት ድርጅት ለሚሰራቸው መልካም ተግባራትን እንደግፍ 💓 በጎነት ያገናኘን አንድ ቤተሰብ ነን 💓 በእነዚህ አካውንቶች መደገፍ ትችላላቹህ 📍CBE 👉 10
ዳሩል ሒጅረተይን ኢስላማዊ ትምህርት እና ልማት ድርጅት ለሚሰራቸው መልካም ተግባራትን እንደግፍ 💓 በጎነት ያገናኘን አንድ ቤተሰብ ነን 💓 በእነዚህ አካውንቶች መደገፍ ትችላላቹህ 📍CBE   👉 1000747657584 📍 AWASH  014381734929100 📍 ABYSSINIA   250844557 📍 OROMIA   1054300241294 📍 Zamzam     078613820101 🫴ቴሌ ብር 973396546 ✅ እየሰራናቸው ያሉ ስራዎች በሚዲያ ከምንለቀው በተጨማሪ በአካል መተው ማየት ይችላሉ። ይደሰታሉ። በመደገፎም እጅግ ክብር ይሰማዎታል። 📱ያስገባቹበትን በዚህ ላኩ @Hima056

መንገደኛ ሰው መንገደኛነቱ የሚያልቀው መች ነው ? በሸሪዐችን መንገደኛ ሰው እርሱን ብቻ የሚመለከቱ ሰላትን ማሳጠርና መሠብሠብ እንዲሁም የረመዷን ፆምን መፍታት የመሳሰሉ ማግራራቶች ወይም ፍቃዶች አሉ
መንገደኛ ሰው መንገደኛነቱ የሚያልቀው መች ነው ? በሸሪዐችን መንገደኛ ሰው እርሱን ብቻ የሚመለከቱ ሰላትን ማሳጠርና መሠብሠብ እንዲሁም የረመዷን ፆምን መፍታት የመሳሰሉ ማግራራቶች ወይም ፍቃዶች አሉት ። 👉  ጉዞ የወጣ ሰው መንገደኛነቱ ከሶስት ምክንያቶች በአንደኛው መንገደኛነቱ ያበቃል ፦ 1) ወደ መኖሪያ ሀገሩ በመመለስ 2) ከመግቢያና ከመውጫ ቀናት ውጪ የተጓዘበት ሀገር ላይ አራት ቀናትን መቆየት ከነየተ (ካሰበ) 3) የሄደበት ሀገር ላይ ይህ ነው የሚባል ቀናቶችን መቆየት ሳያስብ ከዛሬ ነገ ጉዳዬን ፈፅሜ እመለሳለሁ እያለ አስራ- ስምንት ቀናት ያለፉት እንደሆነ

እኔም አሁን ኡስታዝ እባላለሁ ያፈር ኡስታዝ ጅማት ሙባረክ