en
Feedback
ሱፊይ አሕለሱና ወልጀመዐህ

ሱፊይ አሕለሱና ወልጀመዐህ

Open in Telegram

╔════◈◉◈════╗                      أهل السنة والجماعة             ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⚪️አህለሱና ወልጀመዓህ ስንል የሰለፎችንና የኸለፎችን የግንዛቤ ዘይቤ የሚከተሉ ማለት ነው። 🔴ይህ መንገድ ሌሎች የኢስላም አስተሳሰብ ተከታዮችን አያከፍርም 🔎አመላካች የሰሪን ምንዳ ያገኛልና ሼር በማድረግ ለወዳጆ ያጋሩልን ╚════◈◉◈════╝

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel ሱፊይ አሕለሱና ወልጀመዐህ

Channel ሱፊይ አሕለሱና ወልጀመዐህ (@sufiyahlesuna) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 12 089 subscribers, ranking 7 344 in the Religion & Spirituality category and 2 799 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 12 089 subscribers.

According to the latest data from 06 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 98 over the last 30 days and by -4 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 19.96%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 9.65% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 2 413 views. Within the first day, a publication typically gains 1 167 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 53.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
╔════◈◉◈════╗                      أهل السنة والجماعة             ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⚪️አህለሱና ወልጀመዓህ ስንል የሰለፎችንና የኸለፎችን የግንዛቤ ዘይቤ የሚከተሉ ማለት ነው። 🔴ይህ መንገድ ሌሎች የኢስላም አስተሳሰብ ተከታዮችን አያከፍርም 🔎አመላካች የሰሪን ምንዳ ያገኛልና ሼር በማድረግ ለወዳጆ ያጋሩልን ╚════◈◉◈════╝

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 07 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

12 089
Subscribers
-424 hours
-167 days
+9830 days
Posts Archive
ወይ ደህና ነገር ላትይዝ ቦርጭህን ብቻ ለማቦርጨጭ ስትል የአህለሱናን መንገድ ማንኮታኮት ዐቅለ-ቢስነት ነው

📣 8ኛ ዙር ምዝገባ ተጀመረ👏👏👏 💙 ዳሩል ሒጅረተይን ኢስላማዊ ትምህርትና ልማት ድርጅት የዓመታዊ መደበኛ የዲፕሎማና የዲግሪ ደርስ ፕሮግራሞች 8ኛ ዙር ምዝገባ ጀምሯል። 📲 በአገር ውስጥም
📣 8ኛ ዙር ምዝገባ ተጀመረ👏👏👏 💙 ዳሩል ሒጅረተይን ኢስላማዊ ትምህርትና ልማት ድርጅት የዓመታዊ መደበኛ የዲፕሎማና የዲግሪ ደርስ ፕሮግራሞች 8ኛ ዙር ምዝገባ ጀምሯል። 📲 በአገር ውስጥም ሆነ በውጭ ያላችሁ፤ በሥራ፣ በትምህርት ወይም በሌሎች ምክንያቶች ታላላቅ ዑለማዎች ፊት ለፊት ተገኝታችሁ ለመማር ዕድሉን ላላገኛችሁ፣ ይህ ዕድል ለእናንተ ነው!። 🎓 በዲግሪ ፕሮግራም በሸሪዓ ትምህርት ከ20 በላይ የትምህርት ፈኖችን በኦንላይን ትምህርት በመማር በተደራጀና በተሟላ የጥናት ፕሮግራም እንድትማሩ ዝግጅቱን አጠናቆ ምዝገባ ላይ ይገኛል። 🏫 በአካል መማር ለምትፈልጉምሰኞ እስከ ዓርብ የወንዶችና የሴቶች ተማሪዎች ምዝገባ እየተካሄደ ይገኛል። ✨የእውቀት ጉዞዎን ዛሬ ይጀምሩ✨ 📍ለኦንላይን መመዝገቢያ፦ https://t.me/Daru_hijra_bot https://t.me/Daru_hijra_bot 📌 የአካል መመዝገቢያ፦ 0903030703                          @Darulhijrateyn2 @Darulhijrateyn2 🌐የቴሌ ግራም ቻናላችን https://t.me/DarulHijreteinIslamicOrg

​«ቀደም ሲል በኢስላም ሊቃውንት መካከል የሐሳብ ልዩነት የነበረባቸው ጉዳዮች ኖረው ( —የልዩነቱ ደረጃ ጠንካራ ወይም ደካማ መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ _) በኋላ ግን በሙስሊሙ ዓለም ውስጥ ያለው ሸሪዐዊ ትግበራ (ዐመል) በአንዱ አቋም ላይ የረጋ እንደሆነና ሌላኛው አቋም ደግሞ በዕውቀት ባለቤቶች ዘንድ ብቻ የሚታወቅ ሆኖ በመጻሕፍት ገፆች ውስጥ ብቻ የቀረ የሆነን ሀሳብ መከተል የተከለከለ ነው ። ወሃቢያዎች ግን እንዲህ አይነቱን ቀደምቶች ዘንድ የተተወውን አቋም በመያዝ እርሱ ብቻ ትክክለኛው እውነት እንደሆነ ያደርጉታል። ​ስለ እርሱም ይዋጋሉ፤ ይልቁንም ይገድላሉ፣ ያፈነዳሉም። ​ስለዚህ አንድ ሰው አሁን ላይ ጉዳዩን እንደ ተራ «የሐሳብ ልዩነት ያለበት» ማስመስሉ ተገቢ አይሆንም። ​እንደ ኢማም አቡ ሐሚድ አል-ገዛሊ ያሉ ታላቅ ሊቅ እንደውም «አንድ ሱና የቢድዓ ባለቤቶች መለያ( ምልክት) ከሆነ ያንን ተግባር መተው ይገባል » በሚሉበት ሁኔታ ፣ የቢድዓ ባለቤቶች በሙስሊም ሀገራት የማይሰራበትን እና የተተወን አቋም የራሳቸው መለያ አድርገው የያዙትን አቋም መከተልና በርሱም መስራት ምን ያክል ውድቅ አቋም መሆኑን መገመት አያዳግትም !!! »

ወላጅ ልጁን በመክሩህ ነገር ያዘዘው እንደሆነ ወይም ሙስተሀብ ከሆነ ነገር የከለከለው እንደሆነ እርሱን እሺ ብሎ መታዘዝ ይጠላል
ወላጅ ልጁን በመክሩህ ነገር ያዘዘው እንደሆነ ወይም ሙስተሀብ ከሆነ ነገር የከለከለው እንደሆነ እርሱን እሺ ብሎ መታዘዝ ይጠላል

የነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) ውዳሴ በመስጂዶች ውስጥ ሲነበብ የፍጥረተ ዓለሙ ሁሉ በላጭ ለሆኑት ነቢይ የሚደረግ ምስጋና እንደሚኮነን ነገር ተቆጥሮ ወይም የሳቸውን መልካም ባህሪያትና ውበቶች ማውሳት ልቦችና ጆሮዎች የሚዘጉበት ነገር ይመስል ደረታቸው የሚጠበብባቸውና ነፍሳቸው የሚጨነቅ ሰዎችን ማየት የሚገርም ነው

ጠብቁኝ ሱና ለብሼ ልምጣ ሲል አሁን የለበስከው ቢድዐ ነው እንዴ አለው

Price:-2700 with free delivery 0967496241 @Alshewq_Alsufiy
+5
Price:-2700 with free delivery 0967496241 @Alshewq_Alsufiy

መውሊድ እስር ቤት ገብቶ ሳየው ደስታይ ወደር አጣ እስረኞችም በነብዩ ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም ተፈቱ እኮ ። ✍ዘ.ሐ

ፕሮቴስታንት መቼ ድራማ ይሰራል እንደ ወሃብያ ። ባይኖሩ ኖሮ የአለሙ መብራት ስንል ሽርክ ከሆነ ሴዶ በዛ ዘመን ብኖር ማለቱ እንዴት ሽርክ አይሆንም ። አብ ጃህል ከጆኒ የባሰ እንደሆነ ሴዶ ስላላወቀ ነው😂😂 ምኞቱ ጥሩ ነው ግን የወሃብያ ድንቁርና ማብቂያ የለውም ።!! ✍ዘ.ሐ

ሃይድ እና ታዋቂነቱ ሶሻል ሚዲያ ታዋቂ ካደረጋቸው ነገራቶች አንዱ ሃይድን ነው ።በፊት አንድ ሴት ሃይድ መሆኗን ማንም ሳያውቅ ትጨርስ ነበር ። እንደው ማወቃቸው ግድ ከሆኑ ሰዎች በስተቀር ማንም አያውቅም ነበር ። አሁን ደግሞ ከማያቀው የሚያቀው ሰይበዛ ሳይቀር አይቀርም ። ሀይድ መሆን ተፈጥሮዊ ነገር ቢሆን ሁሉም ማወቁ ግን ግዴታ አደለም ። ✍ዘ.ሐ

ሙስሊም ለሆነ ሰው ካፊር ዘመዱ ሲሞትበት በምታደርገው ማጽናናት ላይ እንዲህ ይባላል፦ « አላህ ምንዳህንና ትዕግስትህን ያሳድግልህ ፤ አላህ ይተካልህ» ወይም «መከራህን ይጠግንልህ » እና የመሳሰሉት ይባላሉ። ነገር ግን « የሞተብህን ሰው አሏህ ይማርልህ» አይባልም ፤ ምክንያቱም አላህ ከሃዲን አይምርምና። ካፊር ለሆነ ሰው ካፊር ዘመዱ ሲሞትበት በሚደረግ ማጽናናት ላይ፦ « አላህ ይተካልህ » ይባላል፤ እንዲሁም ከሞት ውጪ ለገጠመው ችግር ተስማሚ በሆነ መልኩ ዱዐ ይደረግለታል ። ጋየቱል ሙና ሸርህ ሰፊነት አንነጃ

የሠሞኑ የወሀቢያ ክስተቶች ባጭሩ ሲጠቃለሉ ♻️♻️♻️♻️ ዋሃቢያ ማለት ምንም አይነት መርህ የሌለው ፍጡር ነው! ለዓመታት ሲያራምደውና ሲታገልለት የነበረውን ሀራም ነገር በደቂቃዎች ውስጥ ሀላል ሊያደርግ ይችላል.. ሙሉ ዕድሜውን ሲቀበለውና ሲታገልለት የነበረውን ነገር በሰከንዶች ውስጥ ሊያስተበልልና ሊክድ ይችላል.. መሄጃ አሳጥተህ ጥግ ላይ አጣብበው ብቻ ፤ እንደ እባብ የቀደመ ቆዳውንገፎ ይጥላል ።

የዘመናዊ መንግስታት ዋና ምልክት በህግም ሆነ በእውነተኛው ሁኔታ ማን እንደሚገዛን አለማወቃችን ነው። እኛ የምናየው ፖለቲከኛውን እንጂ ከጀርባው ያለውን ደጋፊውን አይደለም፤ ከደጋፊውም ጀርባ ያለውን
የዘመናዊ መንግስታት ዋና ምልክት በህግም ሆነ በእውነተኛው ሁኔታ ማን እንደሚገዛን አለማወቃችን ነው። እኛ የምናየው ፖለቲከኛውን እንጂ ከጀርባው ያለውን ደጋፊውን አይደለም፤ ከደጋፊውም ጀርባ ያለውን ሌላ ደጋፊ ያን ያህል አናይም፤ ወይም ከሁሉም በላይ ደግሞ በጣም አስፈላጊው የሆነውን የዚያን ደጋፊ ባንክ ወይም የገንዘብ ምንጭ አንመለከትም።» ጄ.አር.አር.ቶልኪን “The main mark of modern governments is that we do not know who governs, de facto any more than de jure. We see the politician and not his backer; still less the backer of the backer; or, what is most important of all, the banker of the backer.” — J.R.R. Tolkien. [n.b. Tolkien passed away 53 years ago today.]

በአንድ ነገር ፣ ሰው ወይም አስተያየት ላይ ያለ እውቀት ም ከመፍረድ መቆጠብ ለወደፊትህ በጣም አስተማማኝ ፣ ለመንፈስህ እና ለአእምሮህ እርጋታ ነው! ይህ ለነገሩ ያለህን አለማወቅ መቀበል እና የመማር ፍላጎት እንዳለህ ማመን ነው። በፍርድ ላይ ደፋር መሆን፣ ታላላቅ ጉዳዮችን ማቃለል፣ እና ሌሎችን በማሳሳት መደሰት የልብና የአእምሮ መጥበብ ማሳያዎች ናቸው፤ ምናልባት ነገሩ ማስተዋልን የሚሻ ሌላ ገጽታ ፣ ወይም ጥልቅ አስተውሎትንና ግንዛቤን የሚፈልግ እይታ ይኖረው ይሆናል።

ወሃቢ ፡ መውሊድ ሳይኖር በፊት እኛ ሙስሊሞች አንድ ነበርን ፣ የሙስሊሙን ኡማ አንድነት የበታተነው መውሊድ ስለሆነ ይህን አንድነታችንን የበታተነውን መውሊድን ብንተው ወደ ነበርንበት አንድነት እንመለስ ነበር ሱፊ ፡ ባንተ ሎጂክ መሠረት እንሂድ ካልን ወሀቢያ ከመምጣቱ በፊት ሙስሊሙ ኡማ አንድ ነበር ፣ የወሀቢያ አስተሳሰብ ከመምጣቱ በፊት መካና መዲና ሳይቀር ሙስሊሙ አለም በአንድነት መውሊድን ያከብር ነበር ፤ ልክ ወሀቢያ ሲመጣ እርስ በርስ መከፋፈል ተከሰተ ፣ ስለዚህ ወደ ቀድሞ አንድነታችን ለመመለስ መፍትሄው የወሀቢያን አስተሳሰብ ከሙስሊሙ አለም ማስወገድ ነው ።