ar
Feedback
ሱፊይ አሕለሱና ወልጀመዐህ

ሱፊይ አሕለሱና ወልጀመዐህ

الذهاب إلى القناة على Telegram

╔════◈◉◈════╗                      أهل السنة والجماعة             ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⚪️አህለሱና ወልጀመዓህ ስንል የሰለፎችንና የኸለፎችን የግንዛቤ ዘይቤ የሚከተሉ ማለት ነው። 🔴ይህ መንገድ ሌሎች የኢስላም አስተሳሰብ ተከታዮችን አያከፍርም 🔎አመላካች የሰሪን ምንዳ ያገኛልና ሼር በማድረግ ለወዳጆ ያጋሩልን ╚════◈◉◈════╝

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام ሱፊይ አሕለሱና ወልጀመዐህ

تُعد قناة ሱፊይ አሕለሱና ወልጀመዐህ (@sufiyahlesuna) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 11 975 مشتركاً، محتلاً المرتبة 7 632 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 2 795 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 11 975 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 16 يونيو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -87، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 3، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 17.65‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 8.86‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 2 113 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 061 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 42.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
╔════◈◉◈════╗                      أهل السنة والجماعة             ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⚪️አህለሱና ወልጀመዓህ ስንል የሰለፎችንና የኸለፎችን የግንዛቤ ዘይቤ የሚከተሉ ማለት ነው። 🔴ይህ መንገድ ሌሎች የኢስላም አስተሳሰብ ተከታዮችን አያከፍርም 🔎አመላካች የሰሪን ምንዳ ያገኛልና ሼር በማድረግ ለወዳጆ ያጋሩልን ╚════◈◉◈════╝

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 17 يونيو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.

11 975
المشتركون
+324 ساعات
-247 أيام
-8730 أيام
أرشيف المشاركات
ከከፍተኛው የሀይድና የኒፋስ ጊዜ ተጨማሪ የሆነው ደም ወይም አንዲት ሴት ከሀይድና ከኒፋስ ቀናት ውጪ የምታየው ደም የ«ኢስቲሃዳ ደም » ወይም « የበሽታ ደም » ይባላል ፣ በዚህ በሽታ የተጠቃች ሴት እንደ ሰላት ያሉ የትኛውም ዓይነት ግዴታ ተግባር አይወድቅላትም።

ከሻፊዕያህ ረቂቅና ውብ አስተምህሮቶች መካከል =========================== 👉 የሻፊዕያህ መዝሀብ ሊቃውንት እንዲህ ብለዋል፦ ኢማሙ ከሶላት በኋላ ግራ ጎኑን ወደ ቂብላ፣ ቀኝ ጎኑን ደ
ከሻፊዕያህ ረቂቅና ውብ አስተምህሮቶች መካከል =========================== 👉 የሻፊዕያህ መዝሀብ ሊቃውንት እንዲህ ብለዋል፦ ኢማሙ ከሶላት በኋላ ግራ ጎኑን ወደ ቂብላ፣ ቀኝ ጎኑን ደግሞ ወደ ተከታዮቹ (መእሙሞች) ማድረጉ የተወደደ (ሙስተሐብ) ነው። ✍ ከዚህ ጋር በተያያዘ ሸምስ አር-ረምሊ እንዲህ ብለዋል፦ " ነገር ግን በመስጂደ ነበዊ ውስጥ በሚገኘው የነቢዩ ﷺ ሚህራብ ላይ ሲሆን ይህ አይተገበርም። እዚያማ ኢማሙ ከሶላት በኋላ ቀኝ ጎኑን ወደ ቂብላ፣ ግራ ጎኑን ደግሞ ወደ ተከታዮቹ ያደርጋል። ይህ የሚሆነው ለነቢዩ ﷺ ጀርባውን እንዳይሰጥ ነው። እርሳቸው (ነቢዩ ﷺ) የኣደምም ሆነ ከእሳቸው በኋላ የመጡት ነቢያት ሁሉ ቂብላ ናቸውና። አን-ኑር አሽ-ሸብራመልሲ እንዲህ ብለዋል፦ «እርሳቸው የኣደምም ሆነ ከእሳቸው በኋላ የመጡት ነቢያት ሁሉ ቂብላ ናቸው » ማለት ፤ እያንዳንዱ ነቢይ በእሳቸው (በነቢዩ ﷺ) አማካኝነት ወደ አላህ (ሱብሐነሁ ወተዓላ) ይማጸናል (ተወሱል ያደርጋል) ማለት ነው። (ምንጭ፦ ሐሺያት አን-ኒሃያህ — ከዶክተር አሽረፍ ሐሰን ገጽ የተወሰደ)

በተያዩ ህመሞች ምክንያት ውሀ የተጠቀመ እንደሆነ ለሞት የሚዳርገው ሰው የጀናባም ይሁን ለውዱእ ተየሙም ማድረግ ግዴታ ይሆንበታል ፤ ውሀ መጠቀም አይፈቀድለትም ።

«ለታላቁ ዐሊም አልሙዘኒ፦ " እገሌ ይጠላችኋል" ተባሉ ። እርሳቸውም ፦ " በቅርበቱ መጽናናት የለም ፥ በራቀ ጊዜም የብቸኝነት ስሜት አይሰማኝም " አሏቸው ።»

🎉ልዩ ፕሮግራም ለሴቶች 🌹 «የተሳካ ትዳር ምስጢር፦ የባልና ሚስት መብትና ግዴታ» 🌹 🌺ለ15 ቀን የሚቆይ ኮርስ🌺 ⏱ከዓስር ቡኋላ እስከ 11:30 🔺የፊታችን እሮብ ይጀምራል። ሙሉውን ለተሳተ
🎉ልዩ ፕሮግራም ለሴቶች 🌹 «የተሳካ ትዳር ምስጢር፦ የባልና ሚስት መብትና ግዴታ» 🌹 🌺ለ15 ቀን የሚቆይ ኮርስ🌺 ⏱ከዓስር ቡኋላ እስከ 11:30 🔺የፊታችን እሮብ ይጀምራል። ሙሉውን ለተሳተፉ ሰርተፍኬት ይሰጣል። ✅ በነፃ የዳሩል ሒጅረተይን ኢስላማዊ ትምህርት እና ልማት ድርጅት የሎሚ ሜዳ መድረሳ https://t.me/DarulHijreteinIslamicOrg

ጦርነት = = = = 👉የሰው ልጅ ታሪክ ከጀመረበት እሰከ1945 ዓ.ል ድረስ 34531 ጦርነቶች ተደርገዋል ይህ ማለት በ5560 አመት ውስጥ በየአመቱ ከሁለት እሰከ ስድስት ጦርነት በአማካኝ ተደርጓል ። በጥቅሉ ከ 185 ትውልድ አስር ትውልድ ብቻ ነው ጊዜያዊ ሰለም ያገኘው ። ወራሪ ተወራሪ የሰው ልጅ ታሪክ "ሀ" ተብሎ ከጀመረበት ጊዜ የጀመር ነው አንዱ ሰላም ፈላጊ ቢሆን ሌላኛው ሰላም ፈላጊ አደለም ጥቃት ለመሰንዘር መነሳቱ አይቅርም ስለዚህ አደብ የሚያሲዝ አካል ያስፈልጋል አላህ እንዳህ ሲል ይገልፀዋል {ولولا دفع الله الناس بعضهم ببعض لفسدت الأرض ولكن الله ذو فضل على العالمين} (البقرة:251)  «አላህ ከፊሉን ሰው በከፊሉ ባልገፈተረ ምድር በተበላሸች ነበር ነገር ግን አላህ በአለማቱ ላይ የችሮታ ባልተቤት ነው » 👉ለነብዩ ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም ባደረጉት ሰማኒያ ጦርነቶች ውስጥ ውጊያ የተካሄደው በስምንቱ ብቻ ነው ከሁለቱም ወገን የሞች ቁጥር ከሙስሊሞች 118 ከካህዲያን 256 ነው። እቺን ቁጥር አጋነው ሙስሊሞች ሰው እንደጨፈጨፉ አድርገው ሲያወሩ በጣም ያስቀኛል ። ✍ዘ.ሐ

🎉ልዩ ፕሮግራም ለሴቶች 🌹 «የተሳካ ትዳር ምስጢር፦ የባልና ሚስት መብትና ግዴታ» 🌹 🌺ለ15 ቀን የሚቆይ ኮርስ🌺 ⏱ከዓስር ቡኋላ እስከ 11:30 🔺የፊታችን እሮብ ይጀምራል። ሙሉውን ለተሳተፉ ሰርተፍኬት ይሰጣል። ✅ በነፃ የዳሩል ሒጅረተይን ኢስላማዊ ትምህርት እና ልማት ድርጅት የሎሚ ሜዳ መድረሳ https://t.me/DarulHijreteinIslamicOrg

photo content

ما يُطلب في آخر العام وفي أوله.pdf4.38 KB

የትዳር ህይወትን ሁልግዜ የሚደጋገሙ ተመሳሳይ ድርጊቶች እንዳይገድሉት ፤ ትኩረት መስጠትና አንዱ የሌላኛውኝ ስሜት በማዳመጥ ላይ ሁልጊዜ ቀጣይነት ያለው እድሳት ይፈልጋል ።
የትዳር ህይወትን ሁልግዜ የሚደጋገሙ ተመሳሳይ ድርጊቶች እንዳይገድሉት ፤ ትኩረት መስጠትና አንዱ የሌላኛውኝ ስሜት በማዳመጥ ላይ ሁልጊዜ ቀጣይነት ያለው እድሳት ይፈልጋል ።

Passport service 😏ኖርማል ፓስፖርት 😏አስቸኳይ ፓስፖርት 😏የጠፋ ሰነድ 😏ግዜ ያለፈበት ፓስፖርት 😏ገፅ የጨረሰ ፓስፖርት እንዲሁም 😏የተሳሳተ መረጃ ለማረም ከፈለጉ ከተቀመጡ አድራሻ
Passport service 😏ኖርማል ፓስፖርት 😏አስቸኳይ ፓስፖርት 😏የጠፋ ሰነድ 😏ግዜ ያለፈበት ፓስፖርት 😏ገፅ የጨረሰ ፓስፖርት እንዲሁም 😏የተሳሳተ መረጃ ለማረም ከፈለጉ ከተቀመጡ አድራሻዎች ያናግሩን 👇 ✈️@muradk_m ☎️0977094987

በዚህ ሰሞን አንዱ ምን አለኝ «ሙሪድ ያለው ኡስታዝና ወታደር ያለው መንግስት አይደፈርም » ለዛም ነው ሁለቱም የፈለጉት የሚያወሩት እያልኩኝ የኡስታዝ በድሩ ሁሴን መውሊድ ዒድ አደለም ዒድ አይባልም አላህ ያከበረው ትልቁ ቀን አረፍ እንዃን ነብዩ ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም ዒድ ብለው አልጠሩትም ብሎ በአደባባይ መሀከለኛ ለለመምሰል በነብዩ ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም ላይ ያላሉትን ሲል ሰማሁት ። የአላህ መልክተኛ ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም የአረፍን ቀን ማለትም የዙል ሂጃ ዘጠነኛውኝ ቀን ዒድ ብለው እንደጠሩት እንዴት አልቀራም የሚለው ነገር በጣም ነው የገረመኝ ።!! إنَّ يومَ عرفةَ ويومَ النَّحرِ وأيَّامَ التَّشريقِ عيدُنا أَهْلَ الإسلامِ ، وَهيَ أيَّامُ أَكْلٍ وشربٍ “የአረፍ ቀን የእርድ ቀን የተሽሪቅ ቀናቶች ለሙስሊሞች ዒዳችን ነው ። እሷም (አያሙ ተሽሪቅ) የመብላት የመጠጣት ቅናት ናቸው ።” 👉ኢማሙ አቡ ዳውድ(2419) ፤ ኢማሙ ቲርሚዚይ (773)፤ኢማሙ ነሳዒይ(3004) ዘግበውታል ። ✍ዘ.ሐ

photo content

« ሸምሱዲን አል-አስፋሃኒ (በ688 ዓ.ሂ. ያረፉት) አንድ ተማሪ በእሳቸው ዘንድ ፍልስፍና ሊማር ሲፈልግ ይከለክሉት ነበር ፤ እንዲህም ይሉ ነበር ፡- " ከሸሪዓዊ እውቀቶች ጋር ትክክለኛና ጠንካራ ውህደት እስክትዋሃድ ድረስ ፍልስፍና አትማርም ።"»

ዳሩል ሒጅረተይን ኢስላማዊ ትምህርት እና ልማት ድርጅት ለሚሰራቸው መልካም ተግባራትን እንደግፍ 💓 በጎነት ያገናኘን አንድ ቤተሰብ ነን 💓 በእነዚህ አካውንቶች መደገፍ ትችላላቹህ 📍CBE 👉 10
ዳሩል ሒጅረተይን ኢስላማዊ ትምህርት እና ልማት ድርጅት ለሚሰራቸው መልካም ተግባራትን እንደግፍ 💓 በጎነት ያገናኘን አንድ ቤተሰብ ነን 💓 በእነዚህ አካውንቶች መደገፍ ትችላላቹህ 📍CBE   👉 1000747657584 📍 AWASH  014381734929100 📍 ABYSSINIA   250844557 📍 OROMIA   1054300241294 📍 Zamzam     078613820101 🫴ቴሌ ብር 973396546 ✅ እየሰራናቸው ያሉ ስራዎች በሚዲያ ከምንለቀው በተጨማሪ በአካል መተው ማየት ይችላሉ። ይደሰታሉ። በመደገፎም እጅግ ክብር ይሰማዎታል። 📱ያስገባቹበትን በዚህ ላኩ @Hima056

መንገደኛ ሰው መንገደኛነቱ የሚያልቀው መች ነው ? በሸሪዐችን መንገደኛ ሰው እርሱን ብቻ የሚመለከቱ ሰላትን ማሳጠርና መሠብሠብ እንዲሁም የረመዷን ፆምን መፍታት የመሳሰሉ ማግራራቶች ወይም ፍቃዶች አሉ
መንገደኛ ሰው መንገደኛነቱ የሚያልቀው መች ነው ? በሸሪዐችን መንገደኛ ሰው እርሱን ብቻ የሚመለከቱ ሰላትን ማሳጠርና መሠብሠብ እንዲሁም የረመዷን ፆምን መፍታት የመሳሰሉ ማግራራቶች ወይም ፍቃዶች አሉት ። 👉  ጉዞ የወጣ ሰው መንገደኛነቱ ከሶስት ምክንያቶች በአንደኛው መንገደኛነቱ ያበቃል ፦ 1) ወደ መኖሪያ ሀገሩ በመመለስ 2) ከመግቢያና ከመውጫ ቀናት ውጪ የተጓዘበት ሀገር ላይ አራት ቀናትን መቆየት ከነየተ (ካሰበ) 3) የሄደበት ሀገር ላይ ይህ ነው የሚባል ቀናቶችን መቆየት ሳያስብ ከዛሬ ነገ ጉዳዬን ፈፅሜ እመለሳለሁ እያለ አስራ- ስምንት ቀናት ያለፉት እንደሆነ

እኔም አሁን ኡስታዝ እባላለሁ ያፈር ኡስታዝ ጅማት ሙባረክ

እውን ተስፍ የሚያስቆርጥ ጊዜ ላይ ነን ?? = = = = = = 👉ብዙ ሰዎ የወሀብያ ቡድን በገንዘ፤ በተቋም ሲደራጅ ፤ በየሚዲያው ሲንጫጩ ሲመለከት በተሰውፍ ተስፍ ይቆርጣል ከእነዚህ ጋር መታገል አይቻልም የሚል ስሜት ውስጥ ይገባል። የማይነኩ የማይደፈሩ አርጎ ያስባል ነገርሩ ግን እንዲህ አደለም ። 👉የስኳር ፍብሪካ ስኳር ለማምረት ጩህት ፥ ሙቀት ፤ ያበሙሉ ተረፈ ምርት ፤ መጋዘን ፤ ማሳ ያስፈልገዋል ። ነገር ግን በቲኒሿ ንብ ውስጥ ያን የመሰል ስኳርን የሚያስንቅ ጣፍጭ ነገር ማር ይሰራል ። ያለ እረብሻ ፤ የለ ሙቀት ፤ ያለ መጋዘን ፤ የለ ማሳ በትልቅ ዝምታና ጥሞና ውስጥ ። 👉የተሰውፍ መሰረት ይህ ነው እረብሻ የለም ጩህት የለም ሚዲያ የለም ያዙኝ ጣሉኝ የለም ነገር ግን ከአላህ ጋር ቅርብ የሆኑ ሰዎች አሉ ንብ ማርን ስትሰራ ካለው ጥሞና የበለጠ በተፈኩር ያሉ ፤ የሚያቁ የማይታወቁ ፤ ከማሉ የማይመለስ ፤ ካቆሙ የሚቆም ፤ ከረበሹ የሚረብሹ ። ነገር ግን አላህ ወዳጁን እንደሚፈትን ሰለሚያቁ ፈተናውን በትኩረቱ እያዩ ነው ። ይህ ደግሞ ከአፄዎች ጀምሮ የታየ ነው ። 👉እና ምን እያልኩ መሰለህ አንተ ብቻ የራስህን ሀላፊነት ተወጣ እንደምታሰብው ሃገር ባዶ አደለችም መሽጎ የተቀመጠ ብዙ አለ ። ✍ዘ.ሐ

🚨 የፈጅር በኋላ ደርስ ከፈጅር ሰላት በኋላ እስከ አንድ ሰዓት ድረስ የሚሰጠው መደበኛ የዲግሪና የዲፕሎማ ደርስ ተጀምሮ ሦስት ቀናትን አስቆጥሯል። በዚህ ፕሮግራም የሚሳተፉ ተማሪዎች በተለያዩ መድረሳዎች እና መስጂዶች የተለያዩ ፈኖችን የሞከሩ ሴቶች እና ወንዶች ሲሆኑ፣ ለእነርሱ ተስማሚ የሆነ ልዩ የትምህርት አቀራረብ ተዘጋጅቷል። የተመረጡ እና ቁርጠኛ ተማሪዎች ስለሆኑ፣ የትምህርቱ አካሄድም ለየት ያለ ነው። በተቻለ ፍጥነትና ጥራት በሦስት ዓመት ውስጥ ፕሮግራሙን እንዲያጠናቅቁ የምንችለውን ሁሉ እናደርጋለን። 📚የዲግሪ ፕሮግራሙን በተሳካ ሁኔታ አጠናቀው ለሚመረቁ ተማሪዎች የኩቱብ ሲታ፣ የሰነድ እና የኢጃዛ ፕሮግራሞች ይቀጥላሉ። በዚህ በተለየ የትምህርት ፕሮግራም መሳተፍ የምትፈልጉ ከሆነ፣ ደርሱ አስቀድሞ ስለተጀመረ ጊዜ ሳታጠፉ አሁኑኑ ተመዝግባችሁ ትምህርታችሁን ጀምሩ። «እውቀት ብርሃን ነው፤ ዛሬ ጀምሩ፣ ነገን ያብሩ!» 🌐https://t.me/DarulHijreteinIslamicOrg