ሱፊይ አሕለሱና ወልጀመዐህ
╔════◈◉◈════╗ أهل السنة والجماعة ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⚪️አህለሱና ወልጀመዓህ ስንል የሰለፎችንና የኸለፎችን የግንዛቤ ዘይቤ የሚከተሉ ማለት ነው። 🔴ይህ መንገድ ሌሎች የኢስላም አስተሳሰብ ተከታዮችን አያከፍርም 🔎አመላካች የሰሪን ምንዳ ያገኛልና ሼር በማድረግ ለወዳጆ ያጋሩልን ╚════◈◉◈════╝
Mostrar más📈 Análisis del canal de Telegram ሱፊይ አሕለሱና ወልጀመዐህ
El canal ሱፊይ አሕለሱና ወልጀመዐህ (@sufiyahlesuna) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 12 093 suscriptores, ocupando la posición 7 353 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 2 797 en la región Etiopía.
📊 Métricas de audiencia y dinámica
Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 12 093 suscriptores.
Según los últimos datos del 04 septiembre, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 99, y en las últimas 24 horas de 1, conservando un alto alcance.
- Estado de verificación: No verificado
- Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 19.79%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 9.40% de reacciones respecto al total de suscriptores.
- Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 2 393 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 136 visualizaciones.
- Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 53.
📝 Descripción y política de contenido
El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
“╔════◈◉◈════╗
أهل السنة والجماعة
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⚪️አህለሱና ወልጀመዓህ ስንል የሰለፎችንና የኸለፎችን የግንዛቤ ዘይቤ የሚከተሉ ማለት ነው።
🔴ይህ መንገድ ሌሎች የኢስላም አስተሳሰብ ተከታዮችን አያከፍርም
🔎አመላካች የሰሪን ምንዳ ያገኛልና ሼር በማድረግ ለወዳጆ ያጋሩልን
╚════◈◉◈════╝”
Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 05 septiembre, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.
Carga de datos en curso...
| Fecha | Crecimiento de Suscriptores | Menciones | Canales | |
| 05 septiembre | +8 | |||
| 04 septiembre | +2 | |||
| 03 septiembre | +2 | |||
| 02 septiembre | +2 | |||
| 01 septiembre | 0 |
| 2 | ወላጅ ልጁን በመክሩህ ነገር ያዘዘው እንደሆነ ወይም ሙስተሀብ ከሆነ ነገር የከለከለው እንደሆነ እርሱን እሺ ብሎ መታዘዝ ይጠላል | 723 |
| 3 | የነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) ውዳሴ በመስጂዶች ውስጥ ሲነበብ የፍጥረተ ዓለሙ ሁሉ በላጭ ለሆኑት ነቢይ የሚደረግ ምስጋና እንደሚኮነን ነገር ተቆጥሮ ወይም የሳቸውን መልካም ባህሪያትና ውበቶች ማውሳት ልቦችና ጆሮዎች የሚዘጉበት ነገር ይመስል ደረታቸው የሚጠበብባቸውና ነፍሳቸው የሚጨነቅ ሰዎችን ማየት የሚገርም ነው | 1 070 |
| 4 | ጠብቁኝ ሱና ለብሼ ልምጣ ሲል አሁን የለበስከው ቢድዐ ነው እንዴ አለው | 1 255 |
| 5 | Price:-2700 with free delivery
0967496241
@Alshewq_Alsufiy | 1 531 |
| 6 | መውሊድ እስር ቤት ገብቶ ሳየው ደስታይ ወደር አጣ እስረኞችም በነብዩ ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም ተፈቱ እኮ ።
✍ዘ.ሐ | 1 535 |
| 7 | Sin texto... | 1 537 |
| 8 | ፕሮቴስታንት መቼ ድራማ ይሰራል እንደ ወሃብያ ።
ባይኖሩ ኖሮ የአለሙ መብራት ስንል ሽርክ ከሆነ ሴዶ በዛ ዘመን ብኖር ማለቱ እንዴት ሽርክ አይሆንም ።
አብ ጃህል ከጆኒ የባሰ እንደሆነ ሴዶ ስላላወቀ ነው😂😂
ምኞቱ ጥሩ ነው ግን የወሃብያ ድንቁርና ማብቂያ የለውም ።!!
✍ዘ.ሐ | 1 571 |
| 9 | ኡስታዝ ሀሰን ታጁ
https://youtu.be/a5bUPBbOD78?si=uNw7XJWbi9kzQjeK | 1 231 |
| 10 | Sin texto... | 1 546 |
| 11 | Sin texto... | 1 518 |
| 12 | ሃይድ እና ታዋቂነቱ
ሶሻል ሚዲያ ታዋቂ ካደረጋቸው ነገራቶች አንዱ ሃይድን ነው ።በፊት አንድ ሴት ሃይድ መሆኗን ማንም ሳያውቅ ትጨርስ ነበር ። እንደው ማወቃቸው ግድ ከሆኑ ሰዎች በስተቀር ማንም አያውቅም ነበር ። አሁን ደግሞ ከማያቀው የሚያቀው ሰይበዛ ሳይቀር አይቀርም ። ሀይድ መሆን ተፈጥሮዊ ነገር ቢሆን ሁሉም ማወቁ ግን ግዴታ አደለም ።
✍ዘ.ሐ | 1 570 |
| 13 | ሙስሊም ለሆነ ሰው ካፊር ዘመዱ ሲሞትበት በምታደርገው ማጽናናት ላይ እንዲህ ይባላል፦ « አላህ ምንዳህንና ትዕግስትህን ያሳድግልህ ፤ አላህ ይተካልህ» ወይም «መከራህን ይጠግንልህ » እና የመሳሰሉት ይባላሉ። ነገር ግን « የሞተብህን ሰው አሏህ ይማርልህ» አይባልም ፤ ምክንያቱም አላህ ከሃዲን አይምርምና።
ካፊር ለሆነ ሰው ካፊር ዘመዱ ሲሞትበት በሚደረግ ማጽናናት ላይ፦ « አላህ ይተካልህ » ይባላል፤ እንዲሁም ከሞት ውጪ ለገጠመው ችግር ተስማሚ በሆነ መልኩ ዱዐ ይደረግለታል ።
ጋየቱል ሙና ሸርህ ሰፊነት አንነጃ | 2 200 |
| 14 | የሠሞኑ የወሀቢያ ክስተቶች ባጭሩ ሲጠቃለሉ
♻️♻️♻️♻️
ዋሃቢያ ማለት ምንም አይነት መርህ የሌለው ፍጡር ነው! ለዓመታት ሲያራምደውና ሲታገልለት የነበረውን ሀራም ነገር በደቂቃዎች ውስጥ ሀላል ሊያደርግ ይችላል.. ሙሉ ዕድሜውን ሲቀበለውና ሲታገልለት የነበረውን ነገር በሰከንዶች ውስጥ ሊያስተበልልና ሊክድ ይችላል.. መሄጃ አሳጥተህ ጥግ ላይ አጣብበው ብቻ ፤ እንደ እባብ የቀደመ ቆዳውንገፎ ይጥላል ። | 1 648 |
| 15 | የዘመናዊ መንግስታት ዋና ምልክት በህግም ሆነ በእውነተኛው ሁኔታ ማን እንደሚገዛን አለማወቃችን ነው። እኛ የምናየው ፖለቲከኛውን እንጂ ከጀርባው ያለውን ደጋፊውን አይደለም፤ ከደጋፊውም ጀርባ ያለውን ሌላ ደጋፊ ያን ያህል አናይም፤ ወይም ከሁሉም በላይ ደግሞ በጣም አስፈላጊው የሆነውን የዚያን ደጋፊ ባንክ ወይም የገንዘብ ምንጭ አንመለከትም።»
ጄ.አር.አር.ቶልኪን
“The main mark of modern governments is that we do not know who governs, de facto any more than de jure. We see the politician and not his backer; still less the backer of the backer; or, what is most important of all, the banker of the backer.”
— J.R.R. Tolkien.
[n.b. Tolkien passed away 53 years ago today.] | 1 723 |
| 16 | በአንድ ነገር ፣ ሰው ወይም አስተያየት ላይ ያለ እውቀት ም ከመፍረድ መቆጠብ ለወደፊትህ በጣም አስተማማኝ ፣ ለመንፈስህ እና ለአእምሮህ እርጋታ ነው!
ይህ ለነገሩ ያለህን አለማወቅ መቀበል እና የመማር ፍላጎት እንዳለህ ማመን ነው።
በፍርድ ላይ ደፋር መሆን፣ ታላላቅ ጉዳዮችን ማቃለል፣ እና ሌሎችን በማሳሳት መደሰት የልብና የአእምሮ መጥበብ ማሳያዎች ናቸው፤ ምናልባት ነገሩ ማስተዋልን የሚሻ ሌላ ገጽታ ፣ ወይም ጥልቅ አስተውሎትንና ግንዛቤን የሚፈልግ እይታ ይኖረው ይሆናል። | 1 657 |
| 17 | ወሃቢ ፡ መውሊድ ሳይኖር በፊት እኛ ሙስሊሞች አንድ ነበርን ፣ የሙስሊሙን ኡማ አንድነት የበታተነው መውሊድ ስለሆነ ይህን አንድነታችንን የበታተነውን መውሊድን ብንተው ወደ ነበርንበት አንድነት እንመለስ ነበር
ሱፊ ፡ ባንተ ሎጂክ መሠረት እንሂድ ካልን ወሀቢያ ከመምጣቱ በፊት ሙስሊሙ ኡማ አንድ ነበር ፣ የወሀቢያ አስተሳሰብ ከመምጣቱ በፊት መካና መዲና ሳይቀር ሙስሊሙ አለም በአንድነት መውሊድን ያከብር ነበር ፤ ልክ ወሀቢያ ሲመጣ እርስ በርስ መከፋፈል ተከሰተ ፣ ስለዚህ ወደ ቀድሞ አንድነታችን ለመመለስ መፍትሄው የወሀቢያን አስተሳሰብ ከሙስሊሙ አለም ማስወገድ ነው ። | 1 968 |
| 18 | حَمْدًا لَكَ رَبَّنَا يَا خَالِقَ الأَشْيَاءِ
أَوْجَدْتَ لَنَا سِرًّا مِنْ دُرَّةِ البَهَاءِ
هُوَ النَّبِيُّ المَحْبُوبُ صَدْرُ المَقَرَّبِينَ
بِهِ طَابَتِ الأَرْوَاحُ طَرَبًا بِالهَنَاءِ
ጌታችን ሆይ! የነገሮች ሁሉ ፈጣሪ ለሆንከው ለአንተ ምስጋና ይገባህ
ከሚያንፀባርቀው ፈርጥ ምስጢርን አስገኘህልን
እርሱ የተወደደው ነቢይ ፣ ወደ አላህ የተቃረቡት ሁሉ ተቀዳሚ ናቸው
በእርሳቸው ምክንያት ነፍሶች በደስታና በሐሴት ተደሰቱ | 1 857 |
| 19 | የመውሊድ ፕሮግራም መግቢያ እና ራምሳ
https://youtu.be/myO3AgvEQbo?si=i7SHotV7wS3hNDOR | 1 706 |
| 20 | የዘመናችን ማዕረጎች እንዳያታልሉህ
✅✅✅✅✅✅✅✅✅✅
💎 የዛሬው ዘመን ማዕረጎች እንዳያታልሉህ ፤ እንደ "የዘመኑ ሙሐዲሥ" ፣ "በምድር ላይ ያሉ የሰዎች ሁሉ አዋቂ" ያሉ ማዕረጎች ሸይኽ ለሌላቸው ጋዜጠኞች ሳይቀር የሚታደሉ ሆነዋልና ። የዶክተርነት "ዶ" ምልክትም በብዙ አጋጣሚዎች የጅልነት/የአላዋቂነት ምልክት ሆናለች ፤ ስለሆነም ካየሃት በብዙ አጋጣሚዎች የባለቤቱን ዕውቀት መጠራጠር ይኖርብሃል።
በማህበራዊ ሚዲያ ላይ የሚበዙት "የዑለሞች ስምምነት (ኢጅማዕ) አለበት " የሚሉ ወሬዎችም እንዳያታሉህ ፤ ተናጋሪው ወንድም ስለሆነ ጉዳይ የዑለሞች ስምምነት አለበት ሲል ከራሱ ጋር ብቻ ተስማምቶ ፣ ማንንም ሳያማክርና በጉዳዩ ላይ አንድም መጽሐፍ ሳያነብ ይሆናልና።
ለምሳሌ አንዳንዶች " የመውሊድ በዓል በዑበይዲዮች (ፋጢሚዮች) እና ባጢኒዮች የተፈጠረ ቢድዓ ለመሆኑ ኢጅማዕ (ስምምነት) አለ" እንደሚሉት ማለት ነው።
ራስህ መርምር ፤ ፂማቸውን ያረዘሙ አንዳንዶች የጫማ ማሰሪያ ያህል እንኳን አይታመኑምና ።
ለምሳሌ አሽዓሪያዎችን ፣ ማቱሪዲያዎችን እና አሏህ ፍጡራንን ከመምሰል የሚያጠሩትን ሐንበሊዮችን "የጥመት ሰዎች እና ጀህሚያዎች ናቸው " እንደሚሉት ፤ እንዲሁም ሱፊዮችን "ቀብር አምላኪዎች" ብለው እስከ ማክፈር የደረሱትን፣ የሻም ዑለሞችን እና የእስልምናን ሊቃውንት የተሳደቡትን አትመናቸው።
✍ ማህሙድ የዝቤክ | 2 133 |
