ሱፊይ አሕለሱና ወልጀመዐህ
╔════◈◉◈════╗ أهل السنة والجماعة ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⚪️አህለሱና ወልጀመዓህ ስንል የሰለፎችንና የኸለፎችን የግንዛቤ ዘይቤ የሚከተሉ ማለት ነው። 🔴ይህ መንገድ ሌሎች የኢስላም አስተሳሰብ ተከታዮችን አያከፍርም 🔎አመላካች የሰሪን ምንዳ ያገኛልና ሼር በማድረግ ለወዳጆ ያጋሩልን ╚════◈◉◈════╝
Mostrar más📈 Análisis del canal de Telegram ሱፊይ አሕለሱና ወልጀመዐህ
El canal ሱፊይ አሕለሱና ወልጀመዐህ (@sufiyahlesuna) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 11 974 suscriptores, ocupando la posición 7 557 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 2 804 en la región Etiopía.
📊 Métricas de audiencia y dinámica
Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 11 974 suscriptores.
Según los últimos datos del 23 julio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -18, y en las últimas 24 horas de 1, conservando un alto alcance.
- Estado de verificación: No verificado
- Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 18.67%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 7.42% de reacciones respecto al total de suscriptores.
- Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 2 236 visualizaciones. En el primer día suele acumular 889 visualizaciones.
- Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 31.
📝 Descripción y política de contenido
El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
“╔════◈◉◈════╗
أهل السنة والجماعة
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⚪️አህለሱና ወልጀመዓህ ስንል የሰለፎችንና የኸለፎችን የግንዛቤ ዘይቤ የሚከተሉ ማለት ነው።
🔴ይህ መንገድ ሌሎች የኢስላም አስተሳሰብ ተከታዮችን አያከፍርም
🔎አመላካች የሰሪን ምንዳ ያገኛልና ሼር በማድረግ ለወዳጆ ያጋሩልን
╚════◈◉◈════╝”
Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 24 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.
Carga de datos en curso...
| Fecha | Crecimiento de Suscriptores | Menciones | Canales | |
| 24 julio | 0 | |||
| 23 julio | +4 | |||
| 22 julio | +12 | |||
| 21 julio | 0 | |||
| 20 julio | +1 | |||
| 19 julio | +4 | |||
| 18 julio | 0 | |||
| 17 julio | +6 | |||
| 16 julio | +2 | |||
| 15 julio | 0 | |||
| 14 julio | +5 | |||
| 13 julio | 0 | |||
| 12 julio | 0 | |||
| 11 julio | 0 | |||
| 10 julio | 0 | |||
| 09 julio | +1 | |||
| 08 julio | 0 | |||
| 07 julio | +6 | |||
| 06 julio | +2 | |||
| 05 julio | +10 | |||
| 04 julio | +5 | |||
| 03 julio | +1 | |||
| 02 julio | +11 | |||
| 01 julio | +1 |
| 2 | በትንሹም በትልቁም | 756 |
| 3 | አሏህን በምትዘክርበት ወቅት ልብህ ከእርሱ ጋር ባይሆንም እንኳ ዚክሩን አትተወው ፤ ምክንያቱም እርሱን ከመዘንጋትህ ጋር እርሱን ማውሳትህ ፣ እርሱን ጨርሶ ከመዘንጋትህ የተሻለ ነውና።
— ኢብኑ ዐጣኢላህ "አል-ሂከም " | 927 |
| 4 | ሰይዳችንን ሰለሏሁ ዐለይሂ ወሠለም ከአሏህ ዘንድ የተላኩኝ መልክተኛ ነኝ እያሉ መልሰው " ኢስላምን ለማድረስ የሚረዳኝ ማነው " በሚሉበት ወቅት ሙሽሪኮች " ከአሏህ ዘንድ ነው የተላኩት እያልክ ራስህን እንኳ መጠበቅና ኢስላምን ማስፋፋት አትችልም " ? ይህ የሚገርም ጉዳይ ነው ያሉ ነበር
💎 የኛዎቹ የተው_ሂድ ባለቤት ነን ባይ ወሀቢዮችም ወልዮች በሆነ ሰው ተገደሉ የሆነ ሰው አስቸገራቸው ሲባል ከሙ*ሪኮቹ ጋር ተመሳሳይ ሀሳብ ነው የሚያራምዱት | 1 242 |
| 5 | True Femininity — Sayyidah Fāṭimah al-Zahrāʾ 🇧🇷
Shaykh Ḥabīb Abū Bakr al-ʿAdanī 🇧🇼 | 1 448 |
| 6 | ኪታቡ በዳሩል ሒጅረተይን ኢስላማዊ ትምህርት እና ልማት ድርጅት የተዘጋጀ ሲሆን ከአልዋን መክተባ ታገኙታላችሁ
ኮርሱ የሚሰጠው ከሰኞ እስከ ሐሙስ
✅ክፍያ በነፃ | 1 520 |
| 7 | ሚስታቸውን ፈትዋ የሚጠይቁት ዐሊም
====================--===
ታላቁ የሐዲስ እና የሰነድ ሊቅ ሸይኽ ኢስሐቅ ቢን ሙሐመድ አፍዳል አል-ዑመሪ አድ-ደህለዊ (በ1262 ሂጅሪያ ያረፉት) *አመቱል ገፉር* የምትባል ሴት ልጅ ነበረቻቸው። እርሷም የአሏህ ትእዛዛት ላይ ቀጥ ካሉና ደጋግ ከሆኑት እጅግ ምርጥ ሴቶች አንዷ ነበረች። በፊቅህ እና በሐዲስ ሳይንስ ላይ ሰፊና ጥልቅ እውቀት ነበራት ፤ ከአባቷም ዘንድ እውቀትን በመቅሰም ለረጅም ጊዜ አብራው ቆይታለች።
በኋላም የአባቷ ተማሪ ከነበረውና ከታላላቅ የሐነፊ መዝሀብ ሊቃውንት አንዱ ከሆነው ሸይኽ ዐብዱል ቀዩም ቢን ዐብዱል ሐይ አስ-ሲዲቂ አል-ቡርሃነዊ (በ1299 ሂጅሪያ٦ ያረፉት) ጋር ጋብቻ ፈጸመች።
እርሳቸውም የቀደምት አባቶቻቸውን ፋና በመከተል በዕውቀትና ሰዎችን በመጥቀም ረገድ ትልቅ አሻራ ያሳረፉ ፣ በርካታ ህዝብም ከዕውቀታቸው የተጠቀመባቸው ታላቅ ሰው ነበሩ ።
በታሪክ ህይወታቸው ላይ እንደተጠቀሰው *ማንኛውም የፊቅህም ይሁን የሐዲስ ጉዳይ ሲከብዳቸውና ሲያሻማቸው ፣ ወደ ሚስታቸው (ወደ አመቱል ገፉር) ዘንድ በመግባት ይጠይቋትና ከእርሷ ዘንድ እውቀትን ይገበዩ ነበር ! | 1 688 |
| 8 | በበራሪ ወረቀት መልኩ ጁማዓ ጁማዓ አንዋር መስጂድ ኑር መስጂድ በተለያዩ ቦታውች አሰርተን ብንበትነው ጥሩ ነው ሌሎች ፁሑፎች ይቅጥላሉ በተለይ ሰለ ነሺዳ ዘንበል ዘንበል ስለማለት ሌሎችም ። | 1 544 |
| 9 | የጋብቻ 💍 ቀለበት ቢደዓ ነው ሽርክም ሊሆን ይችላል 😝😂😂😂😂 መውሊድ ለሚቃወሙ ጣታቸው የጋብቻ ቀለበት ላደረጉ ወሀብዩች ጥሩ ማስታወሻ ይሁንልን ። መውሊድ ቢደዓ ነው ለማለት የጋብቻ ቀለበትሽን አውልቂ ቅድሚያ ቢደዓ እየሰሩ ቢደዓ ማለት አይቻልም ቢደዓ ነው ያሉት ደግሞ የወሀብያ ሼይኽ የሆኑት ኢብኑ ዑሰይሚን ናቸው ።
✍ዘ.ሐ | 1 797 |
| 10 | ዒባዳ ምንድነው ?
ዒባዳ ማለት አንድ ሀይል አምላክ ነው ብሎ ከማመን ጋር ለእርሱ መተናነስና መዋረድ ነው ። | 1 959 |
| 11 | ከዚክሮች ሁሉ በላጩ ነፍሲያህ ሀራም ነገር እያማራህ ከእርሱ መከልከል ነው
ሸይኽ በድሩዲን አልሁስኒ | 2 185 |
| 12 | 💚أنتَ الحبيبُ الذي تُرجى شفاعتُهُ💚
💚لكلِّ هولٍ من الأهوالِ مُقتحمِ💚
ትርጉም፦
በማንኛውም አስፈሪ ችግርና አደጋ ጊዜ ምልጃዎ ተስፋ የሚደረግለት፣ የልቦቻችን ውድ፣ የነፍሶቻችን ናፍቆት፣ አንቱ ሰይዲ ረሱሉላህ ﷺ ነዎት።
ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም
https://t.me/DarulHijreteinIslamicOrg | 1 989 |
| 13 | ሸሪዐዊ ህግጋትን ያዘሉ ሀዲሶችን በጥሬው ያለ መዛሂቦች ግንዛቤ ለተራው ህዝብ መንገር ተገቢ አይደለም ፤ እንደዛ ከሆነ ሰይዳችን ሰለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም እነዚህን ሀዲሶች ለምን ማንንም ሰሀቦች ሳይለዩ ተናገሩ ከተባለ ሰሀቦች ሸሪዐ የወረደበትን ትክክለኛውን አረብኛ የሚረዱና የማስረጃዎችን ደረጃዎች ( ሀራምና መክሩህ ፤ ዋጂብና መንዱብን ) ወዘተ ይለዩ ስለነበር ነው ። | 2 082 |
| 14 | "ደጋጎች ሲወሱ፤የአሏህ ራሕመት ይወርዳል።" ይሉናል ሱፍያን ኢብኑ ዑየይናህ።
ሷሊሆችን ማውሳት፤የአሏህ ራሕመትን ካወረደ፤የደጋጎች ሁሉ ደግ፤የተቂዮች ሁሉ አለቃ የሆኑትና ሰይዱል-ኸልቅ ሲወሱ ህይወት በራሕመት የተሞላች የዱንያ ጀነት ትሆናልች።
اللهم صل وسلم وبارك على سيدنا وحبيبنا وقرة أعيننا وشفيعنا محمد وعلى آله وصحبه وسلم تسليما كثيرا
💙 ጁሙዐ - ሙባረክ
https://t.me/sufiyahlesuna | 2 133 |
| 15 | ጥንታዊ የሆነ ነገር ሁሉ ትክክል እንዳልሆነው ሁሉ አዲስ የሆነ ሁሉ እውነት ነው አይባልም ፣ እውነት የሚታወቀው በማስረጃው እንጂ በተወለደበት ዘመን አይደለም። ለዚህም ነው የአል-አዝሃር አካሄድ ሳይለወጥ የመታደስ ፣ ዘመኑንና ማህበረሰቡን በማይመጥን አስተሳሰብ ላይ ሳይደርቅ የጽናት ብቃቱን ጠብቆ ለብዙ መቶ ዓመታት የቆየው ።
ይህ ሊሆን የቻለው እራሱን ከአንድ የተወሰነ ዘመን ጋር ስላላሰረ ነው፤ ይልቁንም እራሱን ወሕይ ጋር አቆራኝቷል ፣ አእምሮውን በአግባቡ ተጠቅሟል፣ በሊቃውንትም ተሞክሮ ተመርቷል። በመሆኑም ማስረጃን መሪው ያደረገ ሰው ፣ ጊዜያዊ በሆኑ የአስተሳሰብ ፋሽኖች አይታለልም፣ እውነትም ግልጽ ሆኖ ሲወጣ " ልማድ " እውነትን ከመቀበል አይከለክለውም ።"
ከ_ አልአዝር ሂስኒ ገፅ የተወሰደ | 2 049 |
| 16 | ወሀቢዮች እንደ ትልቅ ዐሊም የሚቆጥሩት አልባኒ ሴት ልጅ ከ private part እና ከብብቷ ውጪ ያለ የትኛውን ፀጉር መላጨት ሀራም ይሆንባታል ይላል ።
አስቡት አንዲት ሴት ድንገት ፂም ፣ ቀድሞ ቀመስ ወዘተ ቢበቅልባት እንዲሁ ልትተወው ነው ማለት ነው 🙈🙈🙈
ወሀቢ ሴቶች አሏህ ይሁናችሁ ፣ አይደለም ፂም ከጭንቅላቷ ውጪ ፀጉር ያለባት ሴት እንዴት እንደ😡😡 | 2 406 |
| 17 | 🚨ምዝገባ ተጀምሮዋል።📣
የበጋ የሴቶች የዲግሪ ደርስ ምዝገባ ጀምሮዋል።
የደርስ ሰዓት ከጠዋቱ 2:30_6:00 ትምህርት ከ6:00 እስከ 7:30 ጥናት
የደርስ አሰጣጥ ሁኔታ
📌 ምንም ቁርኣን ላልቀሩ ከቃዒዳ ጀምሮ የቁርኣን ደርስ እና መሰረታዊ የዒልም ደርሶች
📌 ቁርኣን ጀምረው ላላኸተሙት የቁርኣን ደርስ እና መሰረታዊ ደርሶች
📍ቁርኣን ላኸተሙ እና የተወሰነ ኪታብ የቀሩ እንደ ደረጃቸው ተመድበው የዲግሪ ደርስ በመደበኛ ሁኔታ ይጀምራሉ።
🗓 የደርስ ቀናት ከሰኞ እስከ ጁማዕ
ቅዳሜ እና እሁድ እረፍት
ከየትኛውም አካባቢ ብትሆኑ መሳተፍ ትችላላችሁ።
🗓የአመቱ የደርስ ጊዜ ከመስከረም 1 እስከ ሰኔ 30
🎙 ደርሱ በታላላቅ ዑለሞች እና ኡስታዞች የሚሰጥ ይሆናል።
✍️ የምንቀበለው ተማሪ ብዛት 50 ተማሪ
📤
የምንፈልገው ተማሪ ብዛት ውስን ስለሆነ አስቀድማችሁ ተመዝገቡ።
ዳሩል ሒጅረተይን ኢስላማዊ ትምህርት እና ልማት ድርጅት።
https://t.me/DarulHijreteinIslamicOrg | 2 168 |
| 18 | አብዛኞቹ ስብከቶች ማስመሰልና ትወና ሆነዋል
አብዛኞቹ ኹጥባዎች ማስመሰልና ትወና ሆነዋል
ምክርና ተግሣጽም ማስመሰልና ትወና ሆኗል ።
ኢማምነትም ማስመሰልና ትወና ሆኗል
ቁርዓንን ማንበብም ማስመሰልና ትወና ሆኗል
ነገሩ ሁሉ የአሏህ ነው።
ዛኪር አልሀነፊ | 2 306 |
| 19 | mewlid flyer_260713_200523.pdf | 3 089 |
| 20 | ይህችን አጭር ፅሑፍ በራሪ ወረቀት አድርገን ለሁሉም በማድረስ መማማሪያ ብናደርጋት ትልቅ ስራ ነው ።
እነርሱ ይሳደቡ እኛ በእውቀት በመልካም ምግባር ወደ አላህና መልክተኛው ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም መንገድ እንጣራለን።
✍ዘ.ሐ | 1 |
