ሱፊይ አሕለሱና ወልጀመዐህ
╔════◈◉◈════╗ أهل السنة والجماعة ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⚪️አህለሱና ወልጀመዓህ ስንል የሰለፎችንና የኸለፎችን የግንዛቤ ዘይቤ የሚከተሉ ማለት ነው። 🔴ይህ መንገድ ሌሎች የኢስላም አስተሳሰብ ተከታዮችን አያከፍርም 🔎አመላካች የሰሪን ምንዳ ያገኛልና ሼር በማድረግ ለወዳጆ ያጋሩልን ╚════◈◉◈════╝
Mostrar más📈 Análisis del canal de Telegram ሱፊይ አሕለሱና ወልጀመዐህ
El canal ሱፊይ አሕለሱና ወልጀመዐህ (@sufiyahlesuna) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 11 962 suscriptores, ocupando la posición 7 559 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 2 806 en la región Etiopía.
📊 Métricas de audiencia y dinámica
Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 11 962 suscriptores.
Según los últimos datos del 25 julio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -29, y en las últimas 24 horas de -7, conservando un alto alcance.
- Estado de verificación: No verificado
- Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 19.86%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 7.38% de reacciones respecto al total de suscriptores.
- Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 2 376 visualizaciones. En el primer día suele acumular 883 visualizaciones.
- Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 33.
📝 Descripción y política de contenido
El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
“╔════◈◉◈════╗
أهل السنة والجماعة
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⚪️አህለሱና ወልጀመዓህ ስንል የሰለፎችንና የኸለፎችን የግንዛቤ ዘይቤ የሚከተሉ ማለት ነው።
🔴ይህ መንገድ ሌሎች የኢስላም አስተሳሰብ ተከታዮችን አያከፍርም
🔎አመላካች የሰሪን ምንዳ ያገኛልና ሼር በማድረግ ለወዳጆ ያጋሩልን
╚════◈◉◈════╝”
Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 26 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.
Carga de datos en curso...
| Fecha | Crecimiento de Suscriptores | Menciones | Canales | |
| 25 julio | 0 | |||
| 24 julio | 0 | |||
| 23 julio | +4 | |||
| 22 julio | +12 | |||
| 21 julio | 0 | |||
| 20 julio | +1 | |||
| 19 julio | +4 | |||
| 18 julio | 0 | |||
| 17 julio | +6 | |||
| 16 julio | +2 | |||
| 15 julio | 0 | |||
| 14 julio | +5 | |||
| 13 julio | 0 | |||
| 12 julio | 0 | |||
| 11 julio | 0 | |||
| 10 julio | 0 | |||
| 09 julio | +1 | |||
| 08 julio | 0 | |||
| 07 julio | +6 | |||
| 06 julio | +2 | |||
| 05 julio | +10 | |||
| 04 julio | +5 | |||
| 03 julio | +1 | |||
| 02 julio | +11 | |||
| 01 julio | +1 |
| 2 | سئل الإمام النووي رضي الله عنه :
إِذا كان الإنسان عاقاً لوالديه، وماتا ساخطين عليه فما طريقه إلى إزالة ذلك، وإسقاط مطالبتهما له في الآخرة ؟!
فأجاب رضي الله عنه :
أما مطالبتهما له في الآخرة ؛ فلا طريق إلى إبطالها ، ولكن ينبغي له بعد الندم على ذلك ؛ أن يُكثر من الاستغفار لهما والدعاء ، وأن يتصدق عنهما إن أمكن ، وأن يكرم من كانا يحبان إكرامه من صديق لهما ونحوه ، وأن يصل رحمهما ، وأن يقضي دَينهما ، أو ما تيسر له من ذلك
📔 «فتاوي الإمام النووي» (ص 96) | 661 |
| 3 | ከሰይዲ ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም ዱዓ ውስጥ "ከፈሪነት በአንተ እጠብቃለሁ የሚል ነው" ።ፈሪ አትሁኑ ለወሃብያ ዲስኩር አትንበርከኩ ቀና በሉና መውሊድ አክባሪ ነኝ በሉ ።
ወሃብያን ተወው አላህ መውሊድ ከልክሎት የአወሊያ ሃያ አመት ብሎ ኬክ ያስቆርሰዋል የሚንበር ሁለተኛ አመት ይላል የሙሀመድ ኢብኑ አብድል ወሃብ ሳምንት ብሎ ይደግሳል የሂጃራ ምስረታን አስመልክቶ በየዓመቱ ቶርታ ይደፋል ።
እነሱ በዚህ ያልተሸማቀቁት አንተ በነብይህ በውድህ
ከጨለማ ወደ ብርሃን ለመምጣት ሰበብ ለሆኑህ ከሁሉ ፀጋ የበለጡ ከነፍስ ከገንዘብ እንቁ በሆኑት በመደሰትህ ካፈርክ ልብህን ፈትሽ መልሱ ታገኘዋለህ
✍ዘ.ሐ | 791 |
| 4 | « ከታላላቅ አደጋዎች (በሽታዎች) አንዱ ፤ በመልካም ነገር በማዘዝና ከክፉ ነገር በመከልከል እንዲሁም በነሲሃ ስም በሰዎች ላይ የበላይነትን ለማሳየትና ለመጫን መሞከር ነው።
እዚህ ጋር ነገሩ ግልጽ ነው ፤ ችግሩ በነዚህ ሸሪዓዊ ትርጉሞች በራሳቸው ላይ አይደለም። ይልቁንም ችግሩ ያለው ከነዚህ ነገሮች ስነ-ስርዓት (አዳብ) እና ጥበብ (ፊቅህ) እውቀት ማነስ የተነሳ ፣ ተግባሩ (በመልካም ማዘዝና ከመጥፎ መከልከል) ከዒባዳነት ወጥቶ በሙሉ ስምምነት ወደ ወንጀልነት እስከሚቀየር ድረስ ስርአት ማጣቱ ላይ ነው ።
ለምሳሌ፡- በዑለሞች መካከል ተቀባይነት ያለው ልዩነት ባላቸው (ኢጅቲሃዲይ) ጉዳዮች ላይ የተሳሳተ ተቃውሞ ማሳየት እንደማይቻል በመልካም ነገር ማዘዝና ከክፉ መከልከልን በተመለከተ የጻፉ ሁሉም ዑለሞች የጠቀሱት መርህ ነው።
ነፍስያ እንስሳዊ ባህሪ ስትላበስ ፣ የበላይ ለመሆን ስትፈልግ፣ እይታዊ ጠባብ ሲሆን ፣ በማያገባት ስትገባ ፣ በራሷ የምትደነቅ፣ ሰዎችን ማቃለልንና ስህተቶቻቸውን ማጉላትን እንዲሁም በነሱ ላይ የበላይ መሆንን በውስጧ የያዘች ሆና ሳለ ፤ እናም ይህች ነፍስያ ከመታደቧ፣ እንዲሁም ሩህሩህነትን፣ ትህትናንና ባሪያ መሆንን ከመማሯ በፊት በመልካም ነገር ማዘዝና ከመጥፎ በመከልከልና ምክር በሚሉ ስሞች ለዚህ ሁሉ ድርጊቷ ህጋዊ ሽፋን ስትሰጣት ፤ ከዚያ በኋላ ስለሚከሰተው መከራ ፣ በደል፣ መጥፎ ስነ-ምግባር፣ ወንጀል፣ እና ሰዎችን በሃይማኖቱና በስርዓቶቹ እንዲሰላቹ ስለማድረግ ምንም አትጠይቅ (እጅግ የበዛ ነው)።
ይህ በብዙ ውጫዊ ሃይማኖተኞች ዘንድ ያለ ህዝባዊ ችግር ነው ፤ የነፍስያቸውን ገመናዎች በእስላማዊ ስሞች በተቀባ ውጫዊ ልብስ ሲሸፍኑ፣ ነገር ግን ከስሩ ምንም እውነትነት የሌለው፣ ውጫዊና ውስጣዊ መስፈርቶቹና ስነ-ስርዓቶቹ ያልተሟሉበት ሲሆን። በነፍሳቸው መጥፎ በሽታዎች፣ በጃሂልነታቸውና በባህሪያቸው ጠባብነት በሰዎች ላይ ይሾማሉ ።
የሰዎችን አካሄድ የመመርመር፣ የመጠየቅና የውስጣቸውን የማወቅ ሀላፊነት የተጣለባቸው ያህል በሰዎች ወንጀሎችና ስህተቶች ላይ ያተኩራሉ ፤ ለራሳቸው የሚሰጡት ማብራሪያ ደግሞ "ይህ እኮ ሃይማኖት ነው(ለሀይማኖት መታገል ) " የሚል ነው።
ይህም ለብዙ ዓመታት ስንነቅፈው የነበርነው ፣ መልካም የተባለን ሁሉ ውበት የሚያበላሽ ፣ ሰዎችን ወደ እንግልት፣ ወንጀልና ጥመታዊ መንገድ የሚያስገባው የዚህ አሳዛኝ አስተሳሰብ( የወሀቢያ አስተሳሰብ ) ካፈራቸው ታላላቅ አደጋዎች አንዱ ነው።» | 906 |
| 5 | በአሏህ አምኛለሁ እያለ በሰይዳችንን ሰለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም የካደ ሰው እንዲሁም በአሏህና በሰይዳችንን ሰለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም አምኛለሁ ነገር ግን ነቢዩን መከተል ግዴታ አይደለም ብሎ የሚያምን ሠው በፍፁም ሙስሊም ሊሆን አይችልም ።
وَمَن لَّمْ يُؤْمِن بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ فَإِنَّا أَعْتَدْنَا لِلْكَافِرِينَ سَعِيرًا
« በአላህና በመልክተኛው ያላመነም ሰው እኛ ለከሓዲዎች እሳትን አዘጋጅተናል፡፡ »
الفتح ١٣
وَمَا أَرْسَلْنَا مِن رَّسُولٍ إِلَّا لِيُطَاعَ بِإِذْنِ اللَّهِ ۚ وَلَوْ أَنَّهُمْ إِذ ظَّلَمُوا أَنفُسَهُمْ جَاءُوكَ فَاسْتَغْفَرُوا اللَّهَ وَاسْتَغْفَرَ لَهُمُ الرَّسُولُ لَوَجَدُوا اللَّهَ تَوَّابًا رَّحِيمًا
« ማንንም መልክተኛ በአላህ ፈቃድ ሊታዘዙት እንጅ አልላክንም፡፡ »
አንኒሳእ 64 | 1 069 |
| 6 | اختبر تصوفك عند الخصومة العلمية وحظ النفس منها
أما عند الاجازة والأسانيد ومجالس الذكر وكثرة التابعين فلا تأمن عليه من جاه الدنيا
عبد الرحمن السلطي | 1 090 |
| 7 | በትንሹም በትልቁም | 1 202 |
| 8 | አሏህን በምትዘክርበት ወቅት ልብህ ከእርሱ ጋር ባይሆንም እንኳ ዚክሩን አትተወው ፤ ምክንያቱም እርሱን ከመዘንጋትህ ጋር እርሱን ማውሳትህ ፣ እርሱን ጨርሶ ከመዘንጋትህ የተሻለ ነውና።
— ኢብኑ ዐጣኢላህ "አል-ሂከም " | 1 304 |
| 9 | ሰይዳችንን ሰለሏሁ ዐለይሂ ወሠለም ከአሏህ ዘንድ የተላኩኝ መልክተኛ ነኝ እያሉ መልሰው " ኢስላምን ለማድረስ የሚረዳኝ ማነው " በሚሉበት ወቅት ሙሽሪኮች " ከአሏህ ዘንድ ነው የተላኩት እያልክ ራስህን እንኳ መጠበቅና ኢስላምን ማስፋፋት አትችልም " ? ይህ የሚገርም ጉዳይ ነው ያሉ ነበር
💎 የኛዎቹ የተው_ሂድ ባለቤት ነን ባይ ወሀቢዮችም ወልዮች በሆነ ሰው ተገደሉ የሆነ ሰው አስቸገራቸው ሲባል ከሙ*ሪኮቹ ጋር ተመሳሳይ ሀሳብ ነው የሚያራምዱት | 1 778 |
| 10 | True Femininity — Sayyidah Fāṭimah al-Zahrāʾ 🇧🇷
Shaykh Ḥabīb Abū Bakr al-ʿAdanī 🇧🇼 | 1 978 |
| 11 | ኪታቡ በዳሩል ሒጅረተይን ኢስላማዊ ትምህርት እና ልማት ድርጅት የተዘጋጀ ሲሆን ከአልዋን መክተባ ታገኙታላችሁ
ኮርሱ የሚሰጠው ከሰኞ እስከ ሐሙስ
✅ክፍያ በነፃ | 1 853 |
| 12 | ሚስታቸውን ፈትዋ የሚጠይቁት ዐሊም
====================--===
ታላቁ የሐዲስ እና የሰነድ ሊቅ ሸይኽ ኢስሐቅ ቢን ሙሐመድ አፍዳል አል-ዑመሪ አድ-ደህለዊ (በ1262 ሂጅሪያ ያረፉት) *አመቱል ገፉር* የምትባል ሴት ልጅ ነበረቻቸው። እርሷም የአሏህ ትእዛዛት ላይ ቀጥ ካሉና ደጋግ ከሆኑት እጅግ ምርጥ ሴቶች አንዷ ነበረች። በፊቅህ እና በሐዲስ ሳይንስ ላይ ሰፊና ጥልቅ እውቀት ነበራት ፤ ከአባቷም ዘንድ እውቀትን በመቅሰም ለረጅም ጊዜ አብራው ቆይታለች።
በኋላም የአባቷ ተማሪ ከነበረውና ከታላላቅ የሐነፊ መዝሀብ ሊቃውንት አንዱ ከሆነው ሸይኽ ዐብዱል ቀዩም ቢን ዐብዱል ሐይ አስ-ሲዲቂ አል-ቡርሃነዊ (በ1299 ሂጅሪያ٦ ያረፉት) ጋር ጋብቻ ፈጸመች።
እርሳቸውም የቀደምት አባቶቻቸውን ፋና በመከተል በዕውቀትና ሰዎችን በመጥቀም ረገድ ትልቅ አሻራ ያሳረፉ ፣ በርካታ ህዝብም ከዕውቀታቸው የተጠቀመባቸው ታላቅ ሰው ነበሩ ።
በታሪክ ህይወታቸው ላይ እንደተጠቀሰው *ማንኛውም የፊቅህም ይሁን የሐዲስ ጉዳይ ሲከብዳቸውና ሲያሻማቸው ፣ ወደ ሚስታቸው (ወደ አመቱል ገፉር) ዘንድ በመግባት ይጠይቋትና ከእርሷ ዘንድ እውቀትን ይገበዩ ነበር ! | 1 880 |
| 13 | በበራሪ ወረቀት መልኩ ጁማዓ ጁማዓ አንዋር መስጂድ ኑር መስጂድ በተለያዩ ቦታውች አሰርተን ብንበትነው ጥሩ ነው ሌሎች ፁሑፎች ይቅጥላሉ በተለይ ሰለ ነሺዳ ዘንበል ዘንበል ስለማለት ሌሎችም ። | 1 742 |
| 14 | የጋብቻ 💍 ቀለበት ቢደዓ ነው ሽርክም ሊሆን ይችላል 😝😂😂😂😂 መውሊድ ለሚቃወሙ ጣታቸው የጋብቻ ቀለበት ላደረጉ ወሀብዩች ጥሩ ማስታወሻ ይሁንልን ። መውሊድ ቢደዓ ነው ለማለት የጋብቻ ቀለበትሽን አውልቂ ቅድሚያ ቢደዓ እየሰሩ ቢደዓ ማለት አይቻልም ቢደዓ ነው ያሉት ደግሞ የወሀብያ ሼይኽ የሆኑት ኢብኑ ዑሰይሚን ናቸው ።
✍ዘ.ሐ | 2 069 |
| 15 | ዒባዳ ምንድነው ?
ዒባዳ ማለት አንድ ሀይል አምላክ ነው ብሎ ከማመን ጋር ለእርሱ መተናነስና መዋረድ ነው ። | 2 093 |
| 16 | ከዚክሮች ሁሉ በላጩ ነፍሲያህ ሀራም ነገር እያማራህ ከእርሱ መከልከል ነው
ሸይኽ በድሩዲን አልሁስኒ | 2 462 |
| 17 | 💚أنتَ الحبيبُ الذي تُرجى شفاعتُهُ💚
💚لكلِّ هولٍ من الأهوالِ مُقتحمِ💚
ትርጉም፦
በማንኛውም አስፈሪ ችግርና አደጋ ጊዜ ምልጃዎ ተስፋ የሚደረግለት፣ የልቦቻችን ውድ፣ የነፍሶቻችን ናፍቆት፣ አንቱ ሰይዲ ረሱሉላህ ﷺ ነዎት።
ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም
https://t.me/DarulHijreteinIslamicOrg | 2 233 |
| 18 | ሸሪዐዊ ህግጋትን ያዘሉ ሀዲሶችን በጥሬው ያለ መዛሂቦች ግንዛቤ ለተራው ህዝብ መንገር ተገቢ አይደለም ፤ እንደዛ ከሆነ ሰይዳችን ሰለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም እነዚህን ሀዲሶች ለምን ማንንም ሰሀቦች ሳይለዩ ተናገሩ ከተባለ ሰሀቦች ሸሪዐ የወረደበትን ትክክለኛውን አረብኛ የሚረዱና የማስረጃዎችን ደረጃዎች ( ሀራምና መክሩህ ፤ ዋጂብና መንዱብን ) ወዘተ ይለዩ ስለነበር ነው ። | 2 200 |
| 19 | "ደጋጎች ሲወሱ፤የአሏህ ራሕመት ይወርዳል።" ይሉናል ሱፍያን ኢብኑ ዑየይናህ።
ሷሊሆችን ማውሳት፤የአሏህ ራሕመትን ካወረደ፤የደጋጎች ሁሉ ደግ፤የተቂዮች ሁሉ አለቃ የሆኑትና ሰይዱል-ኸልቅ ሲወሱ ህይወት በራሕመት የተሞላች የዱንያ ጀነት ትሆናልች።
اللهم صل وسلم وبارك على سيدنا وحبيبنا وقرة أعيننا وشفيعنا محمد وعلى آله وصحبه وسلم تسليما كثيرا
💙 ጁሙዐ - ሙባረክ
https://t.me/sufiyahlesuna | 2 356 |
| 20 | ጥንታዊ የሆነ ነገር ሁሉ ትክክል እንዳልሆነው ሁሉ አዲስ የሆነ ሁሉ እውነት ነው አይባልም ፣ እውነት የሚታወቀው በማስረጃው እንጂ በተወለደበት ዘመን አይደለም። ለዚህም ነው የአል-አዝሃር አካሄድ ሳይለወጥ የመታደስ ፣ ዘመኑንና ማህበረሰቡን በማይመጥን አስተሳሰብ ላይ ሳይደርቅ የጽናት ብቃቱን ጠብቆ ለብዙ መቶ ዓመታት የቆየው ።
ይህ ሊሆን የቻለው እራሱን ከአንድ የተወሰነ ዘመን ጋር ስላላሰረ ነው፤ ይልቁንም እራሱን ወሕይ ጋር አቆራኝቷል ፣ አእምሮውን በአግባቡ ተጠቅሟል፣ በሊቃውንትም ተሞክሮ ተመርቷል። በመሆኑም ማስረጃን መሪው ያደረገ ሰው ፣ ጊዜያዊ በሆኑ የአስተሳሰብ ፋሽኖች አይታለልም፣ እውነትም ግልጽ ሆኖ ሲወጣ " ልማድ " እውነትን ከመቀበል አይከለክለውም ።"
ከ_ አልአዝር ሂስኒ ገፅ የተወሰደ | 2 197 |
