ጅብሪል ሱልጣን & ሙሀመድ ሰልማን
✔️ ሰዎች አወደሱህም አወገዙህም በዲንህ ላይ ቀጥ በል!! https://t.me/Abumuseab
Show more📈 Analytical overview of Telegram channel ጅብሪል ሱልጣን & ሙሀመድ ሰልማን
Channel ጅብሪል ሱልጣን & ሙሀመድ ሰልማን (@abumuseab) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 10 589 subscribers, ranking 8 566 in the Religion & Spirituality category and 3 145 in the Ethiopia region.
📊 Audience metrics and dynamics
Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 10 589 subscribers.
According to the latest data from 03 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 619 over the last 30 days and by 21 over the last 24 hours, overall reach remains high.
- Verification status: Not verified
- Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 12.80%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 5.67% reactions from the total number of subscribers.
- Post reach: On average, each post receives 1 355 views. Within the first day, a publication typically gains 600 views.
- Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 8.
📝 Description and content policy
The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“✔️ ሰዎች አወደሱህም አወገዙህም በዲንህ ላይ ቀጥ በል!!
https://t.me/Abumuseab”
Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 04 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.
Data loading in progress...
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 04 September | +1 | |||
| 03 September | +21 | |||
| 02 September | +6 | |||
| 01 September | +20 |
| 2 | 📍አድስ እና ትኩስ ወሳኝ ምክር
ርዕስ"✅
ለወላጆችና ለጎረቤት ጥሩ መዋል
🎙በኡስታዝ ሙሀመድ ሰልማን
{ሀፊዘሁሏህ}
🕌አጆሜዳ በመስጅድ ፉርቃን
🗓ነሀሴ ቀን/28/12/2018
➷➷➷➷
https://t.me/Menhajeaselefya | 137 |
| 3 | 👉 ሙሐመድ ሓሚዲን የሰይድ ቁጥብ ጠበቃ !
ክፍል አንድ
ሶሞኑን ሙሐመድ ሓሚዲን የእውቀት ቅርስ በሚል ፕሮግራም ላይ ቀርቦ ስለ ሰይድ ቁጥብ የተለያዩ ጥያቄዎች ቀርቦለት በጣም አሳፋሪ በሆነ ሁኔታ የነብያቶችን ክብር የሚያጎድፈውን የነብዩ ባልደረቦችን የሚያዋርደውንና የሙስሊሙን አለም ማህበረሰብ በግልፅ የሚያከፍረውን የሰይድ ቁጥብን ጥመቶች እንደ ተራ ጥፋት በመቁጠር ስሌት ሰርቶ ሙዋዘና በሚባለው ሸውራራ ሚዛን እየለካ ያ ጥፋት በዚህ ይጣፋል በሚል አይነት አንድምታ ያለው ዑዝር እየሰጠ ሲያልፍ ሰምተናል ። ከዚህ ጎን ለጎን የሰይድ ቁጥብን ስህተቶች በመረጃ በማጋለጥ ለነብያቶችና ለነብዩ ባልደረቦች ክብር ዘብ የቆሙትን ዑለሞች ወሰን አላፊዮች በሚል የንግግር ቃና ወርፏል ።
በዚህ ሳያበቃ ለሸውራራ ፍርዱ ይረዳው ዘንድ ከዘመናችን ዑለሞች ውስጥ ስለግለሰቡ ሳያውቁ በፊት የተናገሯቸውን ንግግሮች በማምጣት ባጢልን ሐቅ ለማስመሰል ሞክሯል ።
እዚህ ጋር አንባቢያን ሊያውቁት የምፈልገው የሰይድ ቁጥብ ስህተቶች ተራ ስህተቶች ሳይሆኑ አንዱ እንኳን ከእስልምና የሚያወጣ አይነት ለተራራ የከበዱ ቅጥፈት የተሞላባቸው ከባባድ ወንጀሎች መሆናቸውን ነው ። ከእነዚህ ውስጥ እንደማሳያ የነብያትን ክብር መንካት ፣ ሶሓቦችን በኒፋቅ መወረፍ የኢስላሙን አለም ማህበረሰብ በግልፅ ማክፈር የሚሉት ይገኙበታል ። እንደነዚህ አይነት ስህተቶች የኢስላም ሊቃውንቶች ዘንድ ያላቸው ብይን ባለቤቱ ይከፍራል ወይስ አይከፍርም የሚል ነው ። በሱና ዑለሞች ዘንድ ፋሲቅና ሙብተዲዕ ለመሆኑ ኺላፍ የለም ። አላህ ካለ ወደፊት በሚመጡ ክፍሎች በዝርዝር በመረጃ የምናያቸው ይሆናል ።
ለዛሬ ለመግቢያ ይሆን ዘንድ ስለነብያትና ሰለሶሓቦች ክብር የተወሰነ እንይ :–
— ነብያቶች በአላህና በፉጡራኖቹ መካከል አገናኝ እንዲሆኑ ፉጡራኖችን ከኩፍር ጨለማ ወደ ኢማን ብርሀን እንዲያሸጋግሩ አላህ መርጦ የላካቸው ምርጥ ባሮቹ ናቸው ። ይህን አስመልክቶ አላህ በተከበረው ቃሉ እንዲህ ይላል : –
{ وَإِذَا جَاءَتْهُمْ آيَةٌ قَالُوا لَن نُّؤْمِنَ حَتَّىٰ نُؤْتَىٰ مِثْلَ مَا أُوتِيَ رُسُلُ اللَّهِ ۘ اللَّهُ أَعْلَمُ حَيْثُ يَجْعَلُ رِسَالَتَهُ ۗ سَيُصِيبُ الَّذِينَ أَجْرَمُوا صَغَارٌ عِندَ اللَّهِ وَعَذَابٌ شَدِيدٌ بِمَا كَانُوا يَمْكُرُونَ}
الأنعام (124)
" ተዓምርም በመጣቻቸው ጊዜ ፡- «የአላህ መልክተኞች የተሰጡትን ብጤ እስክንሰጥ ድረስ በፍጹም አናምንም» አሉ ፡፡ አላህ መልክቱን የሚያደርግበትን ስፍራ ዐዋቂ ነው ፡፡ እነዚያን ያመጹትን ሰዎች ይዶልቱ በነበሩት ነገር አላህ ዘንድ ውርደትና ብርቱ ቅጣት ያገኛቸዋል "፡፡
በዚህ አንቀፅ ላይ እንደምናየው አላህ ለከሀዲያኖች መልስ ሲሰጥ " አላህ መልእክቱን የሚያደርግበትን ስፍራ ዐዋቂ ነው " ይላቸዋል ። መልእክቱንም ከሰዎች ውስጥ ነብያቶችን መርጦ ልባቸውን ለመልእክቱ ማስቀመጫ ስፍራ አደረገው ። እነዚህን አላህ መልእክቱን ሊያስቀምጥባቸው የመረጣቸውን ነብያቶች ክብር መንካት ያከፍራል ። ይህ ሲባል የአንድ ነብይ ክብር መንካት ያጠቃላይ ነብያቶች ክብር መንካት ማለት አይደለም የሚል የሸረሪት ድር አይነት ሹብሀ የሚያነሱ ስለማይጠፉ አላህ ይህን በር በሚቀጥለው አንቀፅ ዘግቶታል : –
{ قُلْ آمَنَّا بِاللَّهِ وَمَا أُنزِلَ عَلَيْنَا وَمَا أُنزِلَ عَلَىٰ إِبْرَاهِيمَ وَإِسْمَاعِيلَ وَإِسْحَاقَ وَيَعْقُوبَ وَالْأَسْبَاطِ وَمَا أُوتِيَ مُوسَىٰ وَعِيسَىٰ وَالنَّبِيُّونَ مِن رَّبِّهِمْ لَا نُفَرِّقُ بَيْنَ أَحَدٍ مِّنْهُمْ وَنَحْنُ لَهُ مُسْلِمُونَ}
آل عمران (84)
«በአላህ አመንን ፡፡ በእኛ ላይ በተወረደውም (በቁርኣን) ፣ በኢብራሂምና በኢስማዒልም፣ በኢስሓቅም፣ በያዕቆብም ፣ በነገዶችም ላይ በተወረደው ፤ ለሙሳና ለዒሳም ለነቢያትም ሁሉ ከጌታቸው በተሰጠው (አመንን) ፡፡ ከእነርሱ መካከል አንድንም አንለይም ፡፡ እኛ ለእርሱ ታዛዦች ነን» በል ፡፡
በዚህ አንቀፅ ላይ እንደምናየው አላህ ከመልእክተኞች መካከል መለየት እንደማይቻል እንዲህ ብሎ ነገረን " ከእነርሱ መካከል አንድንም አንለይም " ። እኛ ለነርሱ ታዛዦች ነን በል " ። ብሎ በሁሉም ነብያቶች ማመን ግዴታ መሆኑ ነግሮናል ። ከዚህ በመነሳት የኢስላም ሊቃውንቶች አላህ ከላካቸው መልእክተኛች ውስጥ የአንዱንም ክብር መንካት የሁሉንም ክብር መንካት እንደሆነ በተለይም ደግሞ ዑሉል ዐዝም የተባሉትን ክብር መንካት የወንጀሉን ክብደት እንዲጨምር እንደሚያደርገው ይስማማሉ ። ለዚህ ነው ከእስልምና መሰረታዊ የኢማን ክፍሎች ( አርካኑል ኢማን) አንዱ በነብያት ማመን የሆነው ። የነብያትን ክብር መንካት በነብያት ማመንን ይፃረራል ። ሰይድ ቁጥብ የሚያቋሽሻቸው ነብዩላሂ ሙሳ ከዚህ ለየት ባለ መልኩ አላህ ለኔ መርጨሃለሁ ያላቸው መሆኑን በሚቀጥለው አንቀፅ እንመልከት : –
{ وَاصْطَنَعْتُكَ لِنَفْسِي}
طه (41)
«ለነፍሴም (በመልእክቴ) መረጥኩህ ፡፡
ይህ ስለነብያቶች ከመጡ መረጃዎች ከባሕር እንደ ጠብታ ሲሆን ለጮሌ ማመላከት ይበቃዋልና ልብ ያለው ልብ ይበል ። እኝህን አላህ መርጦ ያከበራቸውና መልእክተኛው አድርጎ ወደ ሰው ልጆች የላካቸውን የአላህ መልእክተኛን ነው ሰይድ ቁጥብ ክብራቸውን በመንካት የሚያዋርዳቸው ። አላህ ካለ በሚቀጥለው ክፍል ስለ ሶሓቦች ደረጃና ክብር እንዲሁም እነርሱን የመሳደብና ክብራቸውን የመንካት ብይን እናያለን ።
https://t.me/bahruteka | 162 |
| 4 | لا تكن جبانا يخاف من ظله
فإن دعوة التوحيد لم ينتصر بالجبناء
إن تخف أنت فلا تخوف غيرك من الدعوة
الجبان جبان ولو حمل ألوف سلاح
اللهم إجعلني من الرجال الشجعان
🖌ابو عبد الرحمن المرسي
https://t.me/Abu_Abdirehman_Almersi | 153 |
| 5 | 🎧 ኢዕላሙ ዱዓት
ክፍል ሃያ ሁለት
إعـلام الدعـاة بسـمات المميـعة والحـدادية الغـلاة.
ደርሱ የሚሰጠው በኡስታዝ አል- ፈቂር ኢለሏህ ሀፊዘሁሏሁ ተዓላ
በዳምብ ልነየው የሚገባ የመጨረሻው ክፍል ደርስ ነው
ትምህርቱ የሚሰጠው በአልቾ ውሪሮ ግሩፕ ላይ ሁሌ ሐሙስ ከምሽቱ 3:00 ቦኃላ ነው
ለመከታታል 👇👇👇
https://t.me/+eEhBI00F3v83OTU0 | 276 |
| 6 | 👌ትላንት መሳቅ ፣ ዛሬ ማልቀስ ፣ ትላንት ሰርግ ፣ ዛሬ ለቅሶ ፣ ትላንት ሰው ፣ ዛሬ ጀናዛ ይህ የዱንያ ሕይወት ነው!
ለአኼራ ቤትህ ምን አዘጋጀህ!?
@Bilal_Al_ghamassi
@Bilal_Al_ghamassi | 252 |
| 7 | 🔴ቀጥታ ስርጭት
ተጀምሯል
╰┈➢ ገ
╰┈➢ ባ
╰┈➢ገ
╰┈➢ ባ
╰┈➢ በሉ
🎙በወንድም ተፊቅ
{ሀፊዘሁላሁ}
╰┈➢ ገባ ገባ ገባ በሉ
➷➷➷➷➷➷➷➷➷
https://t.me/Menhajeaselefya | 414 |
| 8 | ✔️ አዲስ እና ወሳኝ ሙሓዶራ
ርዕስ:- «ባጢልን በመተው ወደ ሓቅ መመለስ »
🎤ሸይኽ አቡ ዘር ሐሰን ኮምቦልቻ -ሐፊዞሁ'ሏህ-
🫱 "በሓራ ሰለፍዮች የዳዕዋና ገቢ ማሰባሰቢያ ግሩፕ ላይ የተደረገ"
⌚ 41 ደቂቃ ከ 35 ሴኮንድ ብቻ !
📆 ጁሙዓ ምሽት ነሐሴ / 𝟐𝟐 / 𝟐𝟎𝟏𝟖
✈️https://t.me/UstazAbuzarhassenAbutolha | 209 |
| 9 | ⭐️ የኒቃብ ውበትና ክብር በሰዎች ዝና፣ በታዋቂነት ወይም በግለሰቦች ውሳኔ የሚለካ አይደለም። ኒቃብ የራሱ የሆነ የከበረ ማዕረግ ያለው ... በማንም ሰው ድርጊት ወይም ምርጫ አይጨምርም፤ አይቀንስምም።
ኒቃብ የለበሱ እህቶች በክብራቸውና በንፅህናቸው ሁልጊዜም ቢሆን የተከበሩ ናቸው።
ኒቃብ የለበሱ እህቶች ምድር ላይ የሚንቀሳቀሱ ... ስጋ የለበሱ ውብ አበቦች 🌸
የኒቃብ ውበት በሰው ምርጫ የሚለዋወጥ ሳይሆን፣ በራሱ የፀና ረቂቅ የሆነ ውበት ነው።
https://t.me/darulekra
https://t.me/darulekra | 424 |
| 10 | አሰላሙ አለይኩም ወረህመቱላሂ ወበረካቱህ
[] ዛሬ ማታ ነሐሴ 27/2018 በአዳማ ከተማ ቦሌ ሂጅራ መስጂድ ቦታ ግዢ ማስተባበሪያ ግሩፕ ላይ ሁላችሁም ተጠርታችኋል መቅረት ማርፈድ አይታሰብም ፡
☄️ የዛሬው ተጋባዥ እንግዳችን ፡
🎙አስታዝ ሙሀመድ ሰልማን ከሀራ
ሊንኩን ለቤተሰብና ለወዳጅ ዘመድ በማጋራት የአጅሩ ተካፋይ ይሁኑ።
⏰ ሰዓት: ዛሬ ማታ ከ3:30 ጀምሮ
📍 ቦታ: በቴሌግራም ግሩፓችን በቀጥታ ስርጭት (Live)
➥ ᴛᴇʟᴇɢʀᴀᴍ ᴄʜᴀииєℓ
⇣⇣⇣ ⇣⇣⇣ ⇣⇣⇣ ጆይን ለማለት ➘
https://t.me/hijra_masjid | 856 |
| 11 | 🔷የሰለፊዮች ዋና አላማ ምንድነው? | 553 |
| 12 | እናንተ ከአህለል ቢደዓ ጋር መተባበር ይቻላል የምትሉን ሰዎች ሆን ?
----------------
ቆይ ከአህለል ቢደዓዎች ጋር በምንድነው የምንተበበረው ? ተውሒድን በማስፋፋት ? ሺርክና ቢደዓን በመዋጋት ? ወይስ በምን ? ምክንያቱም ለምሳሌ አህባሾች ዘንድ ጥሩ የሆነው ሰለፊዮች ዘንድ መጥፎ ነው አህባሾችና ሱፊዮች ዘንድ ዒባዳ የሆነው የቀብር አምልኮ ሰለፊዮች ዘንድ ሽርክ ነው ፣ ሱፍዮችና አህባሾች ተብሊጎች ዘንድ ሱና እና መልካም ነገር ተደርጎ የሚቆጠረው መውሊድ ሰለፊዮች ዘንድ ቢደዓ ነው ...
ታድያ በየትኛው ላይ ተስማምተን ነው ከአህለል ቢደዓዎች ጋር አንድ መሆን አብሮ መስራት ይቻላል የምትሉን?
✍አቡ ሙስዐብ
✔️ ሰዎች አወደሱህም አወገዙህም በዲንህ ላይ ቀጥ በል!!
https://t.me/Abumuseab | 826 |
| 13 | በዒባዳ ላይ
በሱናዎችም ይሁን በፈርድ ዒባዳዎች ላይ መበርታት አንዱ የሰለፊያ መንሀጅ መገለጫ ነው ። ሰላትን በግዜ መስገድ አለማቋረጥ ለሰራናቸው ወንጀሎች ኢስቲግፋር ማድረግ ፣ ዚክርን ማብዛት ፣ ሰደቃ መስጠት ፣ ሰኞና ሀሙስን መፆም ፣ ሰውን አለማማት ፣ የተቸገረን መርዳት ፣ ጥሩ ስነ-ምግባር መላበስ ፣ ለወንድምህ ያማረን ፈገግታ ማሳየት ... የሰለፊይነት መገለጫ ነው !!!
ሰለፊዮች በአጠቃላይ አምልኮ ላይ ከሌሎች ከሁሉም በላይ ጠንካራ ናቸው !! ሰለፊይ መሆንህ በዒባዳህ ላይ ልትዘናጋ ምክንያት ሊሆንህ አይገባም !! ተውሒድህን እንዳሳመርከው ሁሉ ሌሎች ዒባዳዎችህንም አሳምር ፣ አጠንክረህ ያዝ !!
አላህ ይገዘን ...
✔️ ሰዎች አወደሱህም አወገዙህም በዲንህ ላይ ቀጥ በል!!
https://t.me/Abumuseab | 603 |
| 14 | No text... | 775 |
| 15 | 🔖አስደሳች ሰበር ዜና
━━━━━━━ ━━━━━━━
📢 ለአል-ወሰጢያ መድረሳ እና መርከዝ አካባቢ ነዋሪዎችና ደርስ ተከታታዮች በሙሉ!
~ ዛሬ እሮብ ነሓሴ 27/2018 ከወትሮው ለየት ያለ ታላቅ ወቅታዊ የደዕዋ ፕሮግራም ተዘጋጅቷል።
🎙 ተጋባዥ እንግዳችን፦
└─
ዶ/ር ሸይኽ ሁሰይን ቢን ሙሀመድ አስ-ስልጢይ(ሀፊዘሁላህ)
📌 የደዕዋው ርዕስ፦
└─ «በግዜው ይገለፃል»
⏰ ሰዓት፦ [ ከመغሪብ እስከ ኢሻ ]
📍 ቦታ፦ [ አለም ባንክ - ስልጤ ሰፈር በአል-ወሰጢያ መድረሳ ]
📲 ለሌሎችም ሼር (Share) በማድረግ የኸይር ሥራው ተካፋይ ይሁኑ!
https://t.me/AbraribnAwal
https://t.me/AbraribnAwal | 406 |
| 16 | 🛋 አዲስ ሙሓደራ !!
ርዕስ ፦ ከሶስት ነገሮች ተጠንቀቁ ` 👉 👂
( ለሴቶች የተደረገ የዳዕዋ ፕሮግራም )
🎙ኡስታዝ ሙሀመድ ሰልማን አ'ስልጢይ - ሐፊዘሁላህ -
🗓 እለተ ማክሰኞ ፦ ነሃሴ 26 -12 -2018 አ.እ ሰሜን ወሎ ሀራ !!
https://t.me/Abu_Hanifa_1446
https://t.me/Abu_Hanifa_1446 | 1 284 |
| 17 | 🛋 አዲስ ሙሓደራ !!
ርዕስ ፦ ተውሂዳችንን እናረጋግጥ 👉 👂
( ለሴቶች የተደረገ የዳዕዋ ፕሮግራም )
🎙ጣሊብ -አቡ ሀኒፋህ ፋኣድ - ወፈቀሁሏህ -
🗓 እለተ ማክሰኞ ፦ ነሃሴ 26 -12 -2018 አ.እ ሰሜን ወሎ ሀራ !!
https://t.me/Abu_Hanifa_1446
https://t.me/Abu_Hanifa_1446 | 669 |
| 18 | No text... | 739 |
| 19 | 👆👆👆
#«ትክክለኛው የተቅዋ ❨አላህን መፍራት❩ ትርጉም
በዳር አስ-ሱንና የሸሪዓ እውቀት ማዕከል መስጂድ
🎙በኡስታዝ ኑራዲስ (ሀፊዘውላህ)
t.me/DarASSunnah1444
t.me/DarASSunnah1444 | 487 |
| 20 | || አዲስ በያን (መግለጫ)
🔗 «ከቀናት በፊት ተለቆ የነበረው የደርስ ድምጽ የፈጠረውን የተሳሳተ አረዳድ ማስተካከል!!»
🎙በታላቁ ሸይኽ ዐብዱልሀሚድ ያሲን አል-ለተሚይ (ሐፊዘሁላህ)
t.me/Abdul_halim_ibnu_shayk
t.me/Abdul_halim_ibnu_shayk | 488 |
