ጅብሪል ሱልጣን & ሙሀመድ ሰልማን
✔️ ሰዎች አወደሱህም አወገዙህም በዲንህ ላይ ቀጥ በል!! https://t.me/Abumuseab
Больше📈 Аналитический обзор Telegram-канала ጅብሪል ሱልጣን & ሙሀመድ ሰልማን
Канал ጅብሪል ሱልጣን & ሙሀመድ ሰልማን (@abumuseab) языкового сегмента Амхарский является активным участником. Сейчас сообщество объединяет 10 543 подписчиков, занимая 8 540 место в категории Религия и духовность и 3 128 место в регионе Эфиопия.
📊 Показатели аудитории и динамика
С момента создания невідомо проект демонстрирует стремительный рост, собрав аудиторию из 10 543 подписчиков.
Согласно последним данным от 31 августа, 2026, канал показывает стабильную активность. За последние 30 дней изменение числа участников составило 679, а за последние 24 часа — 16, при этом общий охват остаётся высоким.
- Статус верификации: Не верифицирован
- Уровень вовлечённости (ER): Средний показатель вовлечённости аудитории составляет 12.70%. В первые 24 часа после публикации контент обычно набирает 6.07% реакций от общего числа подписчиков.
- Охват публикаций: В среднем каждый пост получает 1 340 просмотров. В течение первых суток публикация набирает 640 просмотров.
- Реакции и взаимодействия: Аудитория активно поддерживает контент: среднее количество реакций на один пост — 10.
📝 Описание и контентная политика
Автор описывает ресурс как площадку для выражения субъективного мнения:
“✔️ ሰዎች አወደሱህም አወገዙህም በዲንህ ላይ ቀጥ በል!!
https://t.me/Abumuseab”
Благодаря высокой частоте обновлений (последние данные получены 01 сентября, 2026) канал поддерживает актуальность и высокий уровень охвата публикаций. Аналитика показывает, что аудитория активно взаимодействует с контентом, что делает его важной точкой влияния в категории Религия и духовность.
Загрузка данных...
| Дата | Привлечение подписчиков | Упоминания | Каналы | |
| 01 сентября | +2 |
| 2 | 🇪🇹የኢትዮጵያ ሰለፊዮችን ትክክለኛ ቻናል በቀላሉ ለማግኘት👉OPEN👈 ምትለዋን ብቻ ይጫኑ | 209 |
| 3 | ونسمع في هذه الآونةِ ما يَثْقُلُ على الأسماعِ، ويُؤْلِمُ القلوبَ
وقد استمعنا قبلُ إلى كلام سادات ابن كمال، حين قال: إن أهل المجلس عقلاء وفطناء، ناضجون وأذكياء.
ولكننا اليوم سمعنا من أحدهم، وهو إبراهيم «توفا»، يتطاول على مقام النبوة :يقول «لولا أن خُتمت النبوة بنبينا محمد، لكان هو، ولكن لا يمنعنا أن نقول: هو وليٌّ من أولياء الله». فانظروا إلى هذا الغلو!
فماذا تقولون بعد هذا، وقد كنتم تقولون بجواز الانضمام إلى هؤلاء ومجالستهم، بل كنتم تذمّون من يفاصل عنهم ويتميّز منهم بل كان كثير منكم يقول الخروج من أهل المجلس يعد كالخروج على أئمة المسلمين وستدلوا بقوله تعالى(وأؤلي الأمر منكم -مع أنه قياس مع الفارق
وهل تعذرون عنه بأنه أخطأ من شدة الفرح، كما عذر إلياس أحمد أحدَهم لما قال: «لو جاء نبيُّ الله موسى، ونبيُّ الله عيسى، ونبيُّ الله محمد، لا نجد مثل هذا الحظ أو كماقال
الله المستعان وعليه التكلان
اللهم ثبتنا على الصراط المستقيم
إنك جواد كريم وغفور رحيم | 137 |
| 4 | ልዩ ሙሃዶራ
👉 ዛሬ እለተ ማክሰኞ
🕰 ከመግሪብ እስከ ዒሻእ
ከመርሳ በመጣው እንግዳ
🎙 ኡስታዝ አቡ አብዲአረህማን ኑራዲስ መሀመድ (ሀፊዘሁሏህ)
መግሪብ ሶላት ዳር አስ-ሱንና በመስገድ የፕሮግራሙ ተቋዳሽ ይሁኑ!
የዳር አስ-ሱንና የቴሌግራም 👇👇 ቻናል #join በማድረግ ይቀላቀሉ
https://t.me/DarASSunnah1444
https://t.me/DarASSunnah1444 | 2 |
| 5 | ልዩ ሙሃዶራ
👉 ዛሬ እለተ ማክሰኞ
🕰 ከመግሪብ እስከ ዒሻእ
ከመርሳ በመጣው እንግዳ
🎙 ኡስታዝ አቡ አብዲአረህማን ኑራዲስ መሀመድ (ሀፊዘሁሏህ)
መግሪብ ሶላት ዳር አስ-ሱንና በመስገድ የፕሮግራሙ ተቋዳሽ ይሁኑ!
የዳር አስ-ሱንና የቴሌግራም 👇👇 ቻናል #join በማድረግ ይቀላቀሉ
https://t.me/DarASSunnah1444
https://t.me/DarASSunnah1444 | 334 |
| 6 | |♦️🚦|ታላቅ የምስራች ለሰለፊዮች በሙሉ‼️
በአሏህ ፍቃድ እለተ ሀሙስ ማለትም ነሃሴ_28 ምሽት 3:00 ሰዓት በኢንሴኖ ከተማ አስተዳደር የፉርቃን መድረሳ ጀመዓዎች የሰለፊያ ደዕዋ በመድረሳችን አል-ፉርቃን የኢሞ_ሩም አዘጋጅተዋል ለዚሁ ታላቅ ኢስላማዊ ጥሪ በጊዜ በመግባት ሸሪዓዊ እውቀትን ይቅሰሙ ስንል ጥሪያችንን በአሏህ ስም እናስተላልፋለን።
ተጋባዥ እንግዶቻችን
🎙ኡስታዝ ሙሀመድ ኸድር {ከዶቦ}
🎙ወንድምዐብድልሀኪም{ከእንሴኖ}
እና ሌሎችም ይኖራሉ ኢንሻ አሏህ
ስለሆነም ውድ የኢስላም ልጆች ከታች ባስቀመጥላችሁ የኢሞ ሩም ሊንክ በመግባት የፕሮግራሙ ተካፋይ እና ተጠቃሚ እንዲሁም የዚህ ደማቅ ፕሮግራም ድምቀት ትሆኑ ዘንድ በአክብሮት ጠረተኖታል!!
አዘጋጆች:- የኢንሴኖ ሰለፊዮች የፉርቃን መድረሳ ጀመዓዎች
♦️ልብ ይበሉ‼️ ከታች ያስቀመጥንላቹን ሊንኮችን በመነካት ይህንን ደማቅ ፕሮግራ መካፈል ይችላሉ እንዲሁም ሊንኩን ለሌሎች ሼር በማድረጎ የአጅሩ ተከፋይ ይሆናሉ!
👇👇👇👇👇
የቴሌ ግራም ሊንክ
https://t.me/Enssenofurkanmedresa
👇👇👇👇👇
🎙 የኢሞ ሩም (Imo Room)፦We're in room Join us! https://s.imoim.net/aXSzxE?from=copy_link | 675 |
| 7 | #አዲስ ሙሓደራ
#ርዕስ:_☘ስለ ዒባዳ አለህን እንዴት
ማምለክ እንዳለብን በተመለከተ
ተያያዥ ነጥቦች የተዳሰሱበት
አንገብጋቢ የሆነ ሙሓደራ👂👈
🍒〰〰〰〰〰🍒
➢በውድ ወንድማችን አ/ ሀሚድ
እና በውድ እህታችን መዲና
በኒካህ ፕሮግራም የተደረገ
ጣፋጭ ሙሓደራ
🪑አቅራቢ ኡስታዝ ሙሀመድ ሰልማን ከሃራ ( ሀፊዘሁሏሁ )
➖ ➖➖➖🌷 🌷➖➖➖➖
➖➖➖➖🌷 🌷➖➖➖➖
#ዕለተ:-ሰኞ በቀን 26 / 12 / 2018
በመድረሰቱ አል ኢርሻድ ጉሩፕ
online የተደረገ ሙሓደራ
⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️👇👇
➡ 🖥 የ Telegram_Channel
,https://t.me/mhamdekiderkidobo
https://t.me/mhamdekiderkidobo
#ለሌሎችም👇👇
🏖 🏖
➥Share ➥ Share ማድረግን
እንዳይረሱ።👈 | 554 |
| 8 | ሙቺ !!!! | 736 |
| 9 | ኢብራሂም ቱፋ ጠ/ሚን ነቢይ እንዳልልህ ከነቢዩ ሙሀመድ በኋላ ነቢይ የለም ተብሏልና ወሊይ ብዬሃለሁ አለ (አዑዙ ቢላህ)
———
የኢኽን አል-ሙስሊሚን ነገር ካላቸው የስልጣን ጥማትና ስካር የተነሳ መቼም ምን ተናገሩ? ተብሎ የሚደንቅ ነገር ባይኖረውም፣ የሚደንቀው ግን "የመጅሊስ ሰዎች ሽበት ያበቀሉ በሳሎች ናቸው…" የሚሉ ሰዎች ናቸውና ለነዚህና መሰል ሰዎች ሸይኽ ጧሀ ኸድር (ሀፊዘሁላህ) እንዲህ በማለት ይጠይቋቸዋል:- “እናንተ የቀደምቶችና አዲሶቹ የተምይዕ ጌቶች ሆይ! በእርጥም አላህ በመንገድ አጋሮቻችሁ ምክንያት ፈትኗችኋል፣ እርሱም ያ የመጅሊሳችሁ መሪ የሆነው ሰው ከባድ የሆነን ውግዝ ንግግር በውሸት ቃል አጊጦ ይዞላችሁ ተከስቷል፣ የነቢይነትን ደረጃ ለጠ/ሚሩ የተገባች አድርጓል፣ ነቢይነት የተደመደመ ባይሆን ኖሮ የነቢይነትን ማእረግ ሰጥቶት ነበር። በዚህም አልተብቃቃም ወሊይነትን የተገባ አድርጎለታል።
=> እናንተ የባሌ ሰዎች ሆይ! ሁለት ጊዜ ወደነቢይነት ደረጃ ለመሞገት የሚጣጣርን ሰው በተክቢርና በጭብጨባ ለማጀብ ነፍሳችሁ እንዴት ወደደች? እንዲሁም ከአመት በፊት በዙህድ ዙሪያ በመጡ ነቢያዊ ሀዲሶች ላይ አህመዲን ሲያላግጥ በሳቅ አጅባችሁ አሳለፋችሁት፣ አሁን ደግሞ እለተ ቅዳሜ 17/3/1448 ዓ.ሂ ላይ የመጅሊሳችሁ መሪ ሀጂ ኢብራሂም የነቢይነትን ማእረግ ለመስጠት ሲዳዳው ከዚያም በኋላ ወሊይ ሲያደርግ በተክቢር፣ በተህሊልና በጭብጨባ አጀባችሁት!!
በውስጣችሁ ቅን የሆነ ሰው የለምን?!
ነፍሳችሁ እንዴት ይህን ወዳ ተቀበለች?!
✍🏻ትርጉም:- ኢብን ሽፋ
#Join ↘️↘️ ቴሌግራም ቻናል
https://telegram.me/IbnShifa
https://telegram.me/IbnShifa | 586 |
| 10 | 👉 ቢዳዓ ከመጠጥ በላይ ያሰክራል !
ኢኽዋኖች መርሐቸው እንደ አየሩ ፀባይ ይቀያየራል ። ወጥ የሆነ መርህ የላቸውም ። መለኮታዊው የህይወት መመሪያ የአላህና የነብዩ ንግግሮችና መመሪያዎች ለእነርሱ መርህ የሚሆኑት ከስሜታቸው ጋር ከገጠሙ ብቻ ነው ። ካልሆነ ቦታ የላቸውም ! እነርሱ የሚጋልቡበት የስሜት ፈረስ ወደ ሚፈልጉት የስልጣን እርከን ካደረሳቸው ሁሉ ነገር ሀላል ነው ። ሁሉ ነገር መስላሓ ነው ። ሁሉ ነገር ለእስልምና ሲባል ነው ። ምናልባት ያ ተግባር የእስልምናን መሰረት የሚንድ ቢሆንም እንኳን !
ለዚህ ነው በተለያየ ጊዜ በሸሪዓ ሚዛን ያልተመዘነ ንግግር የምንሰማውና ሸሪዓን የሚንዱ ተግባራቶችን የምናየው ። ሶሞኑን ጉዞውን ወደ ባሌ ያደረገው የሀገራችን የኢኽዋን መሪዮች ቡድን ትላልቅ ካላቸው መሪዮቹ ውስጥ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ ይገኙበታል ። ይኸው ቡድን አብዛኛ ማህበረሰብ የሽርክ መናኻሪያ ያደረገውንና በአሁኑ ጊዜ በጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ እየተገነባ ያለውን የሶፍ ዑመርን ዋሻን ፕሮጀክት ከጎበኘ በኋላ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ ባደረጉት ንግግር ከነብዩ በኋላ ነብይ ስለማይመጣ ዶ/ር አብይን ወልይ ብንለው ምን ትላላችሁ ሲል የተሰበሰበው ህዝብ በተክቢራ አጅቦ ወልይነቱን አፅድቋል ! ።
ንግግሩን በሚቀጥለው ሊንክ ገብታችሁ አዳምጡ : –
https://drive.google.com/file/d/17fzkqAYx5JvC-V4XvqAi2a70bKEiCGg4/view?usp=drivesdk
ኦሮምኛ የማትችሉ አስተርጉማችሁ ስሙት ። ገርሞ ገርሞ ይገርማል ።
የትኛው ደስታ በዚህ ልክ እንዳሰከራቸው አናውቅም ። መጀመሪያ አካባቢ የማህበረ ቅዱሳን አክቲቪስቶች ዶ/ር አብይ ነብይ ነው ሲሉ ነበር ። እነዚያ አካላት ዛሬ እየተራገሙ ይገኛሉ ። ከእነርሱ ውስጥ የኢኽዋን አክቲቪስቶችም ነበሩበት ። አሁን ደግሞ ኢኽዋኖቹ ደረጃውን ወደ ወልይነት አወረዱት ። ያም ሆነ ይህ ወልይነት ለፈለጉት የሚያለብሱት ካባ ሳይሆን በአላህ ብቸኛ ተመላኪነት በማመንና እሱን በመፍራት የሚገኝ ሲሆን ነብይነት ደግሞ የሚሰጠው በአላህ ምርጫ ነው ። ለማን እንደሚገባና ለማን መሰጠት እንዳለበት የሚያውቀው እሱ ነውና ።
ለማንኛውም መርህ አልባ የሆነ አካል መርሁ ስሜቱ ነውና ብዙም አይገርመንም ። ነገር ግን ሁሉም ማወቅ ያለበት ዱንያ ላይ የሚሰጡ ምስክርነቶች አላህ ፊት የሚያስጠይቁ መሆናቸውን ነው ። ለዚህ ማረጋገጫው የሚከተለው የአላህ ቃል ነው : –
{وَقِفُوهُمْ ۖ إِنَّهُم مَّسْئُولُونَ}
الصافات (24)
«አቁሟቸውም ፡፡ እነርሱ ተጠያቂዎች ናቸውና» (ይባላል) ፡፡
አላህ ሐቅን አውቀን የምንከተለውና ባጢልን አውቀን የምንርቀው ያድርገን ።
https://t.me/bahruteka | 220 |
| 11 | ➡#ውድና የተከበራቹህ ሰለፊይ እህትና ወንድሞች በሙሉ እነሆ የፊታችን ሰኞ ማለትም በቀን 26/ 12 ወር /2018 )የወንድማችን አ/ ሀሚድ እና የእህታችን መዲና የኒካህ ፕሮግራም አስመልክቶ ሞቅ ደመቅ ያለ ሙሃደራ አዘጋጅተን ስናበስራቹህ በታላቅ ደስታ ነው ጥሪያችን ሁሉንም ሰለፊይ እህት ወንድሞችን ይመለከታል !! እንኳን መቅራት ማርፈድ ራሱ የሚያስቆጭ #ልዩ የኒካህ ፕሮግራም
🌷〰〰〰〰🌷
➞#የዕለቱ ተጋባዥ እንግዶች
➟1አሸይኽ ዘይኑ ከመናሀሪያ
➟2ኡስታዝ ስራጅ ከወራቤ
➟3 ኡስታዝ እዘዲን ከሁልባራግ
➟4 ኡስታዝ ሙሀመድ ሰልማን ከሃራ
➟5 ኡስታዝ አባ መዕመር ከወራቤ
➟6 ኡስታዝ አቡ ኑዕማን ከወራቤ
➟7 ኡስታዝ አቡ መስዑድ ከወራቤ
➟8 ኡስታዝ አቡ ፋሩቅ ከቡታጀራ
➟9 ኡስታዝ ኢብን ኢድሪስ ከሃራ
➟10 ኡስታዝ ኢብን አህመድ ከቡታጀራ
➟11ኡስታዝ አቡ ፈረሃት ከወራቤ
➞ፕሮግራሙ የሚጀመረው ሰኞ ከምሽቱ
➟በኢትዮ_2:30⏰
➞በሳውዲ 2:30⏰
➞ በዱባይ 9:30⏰
የሚካሄድ ይሆናል ኢንሻአሏህ
🌸🌿🌸🌿
➞#የዕለቱ መድረክ መሪ አቡ አይመን
➞የፕሮግራሙ አዘጋጅ (ኡስታዛችን
ኡስታዝ ( ሙሀመድ ኸድር ከዶቦ !! )
🍃🌸
➡#አድራሻችን imo መድረሰቱ
አል_ኢርሻድ ኢለል ሀቅ መድረሳ👇
We're talking about መድረሰቱ አል ኢርሻድ ኢለል ሀቅ ኮድ1⃣. Click the link to join us! https://s.imoim.net/LUC3oX?from=copy_link
🏝 🏖
👉Share Share አድርጉ
ባረከሏሁ ፊኩም
⤵️⤵️⤵️⤵️👇👇👇👇
🖥,የ Telegram_Channel
,https://t.me/mhamdekiderkidobo
https://t.me/mhamdekiderkidob | 944 |
| 12 | +2 🔈 ሺርክ ምንድነው? ሰፊ ማብራሪያ
🔶 በቡታጅራ ከተማ በአልበያን መስጂድ የተደረገ ሙሓደራ
🎙 በሸይኽ ዐብዱልሐሚድ አል-ለተሚይ ሐፊዘሁላህ
||ቴሌግራም ቻናል፦
━════✿💡🤲👇💡✿════━•
t.me/Ibn_Habib_Aselefy
t.me/Ibn_Habib_Aselefy | 512 |
| 13 | አንተ ሰለፊይ ሆይ!
ሁሌም ሱናን ለማንገስ እና ቢደዓን ለማርከስ ትጋ፣ልፋ!!
➷➷➷
https://t.me/hussenhas | 690 |
| 14 | ከታች ካሉ ዝርዝሮች የተመቻቹን ንኩ👇👇👇👇 | 202 |
| 15 | +1 ↪️
አድስ እና ወሳኝ ኮርስ↩️
🎤በኡስታዝ መሀመድ ሰልማን ሀፊዘሁሏህ
የተሰጠው አድስ ኮርስ ኡሱሉ ሱና የኢማሙ
አህመድ ኢብኑ ሀንበል ረሂመሁሏህ
🕌በመሀል አንባ መስጅድ ላይ የተሰጠ ኮርስ
ክፍል 1
https://t.me/Menhajeaselefya
https://t.me/Menhajeaselefya | 1 510 |
| 16 | 🔷የዚህ ኪታብ ፀሀፊ ማናቸው?
ትክክለኛ መልስ በመንካት የሰለፊዮች ቻናል ይቀላቀሉ? | 946 |
| 17 | ድንገተኛ ደዕዋ🔥🔥🔥 አሁን በዚሁ ሰአት
በኡስታዝ ሙሀመድ ሰላማን حفظه الل
ه .
ከአሱር ሶላት ቡኋላ የሚደረግ የሴቶች ደዕዋ
ከአሱር ሶላት በኋላ ይጠብቁን
መሀል አንባ
https://t.me/Menhajeaselefya | 980 |
| 18 | ◉አዲስ የሚጀመር አስረአምስታዊ የዐቂዳና የሚንሓጅ ደርስ
👉 የኪታቡ ስም➘➷
📒 ሸርህ ኡሱሉ አስ'ሰላሰህ
اسم الكتاب ➴➴➴➴
◉شرح الأصول الثلاثة
✍تأليف الشيج دكتور حسين محمد السلطي حفظه الله تعالى ورعاه
✍ፀሐፊው የተከበሩት ሸይኽ ዱክቱር ሁሰይን ሙሐመድ አስሲልጢይ ሀፊዘሁላሁ ተዓላ
📄የኪታቡን በ𝕡𝕕𝕗 ለማግኘት
https://t.me/ibnbaz1212/510
📆ደርሱ የሚሰጥበት ቀን
ዓርብ ፣ ቅዳሜና እሁድ
🕰ሰዐት ፦ከመጝሪብ እስከ ዒሻእ
➽ነገ ዓርብ ነሀሴ 22 /2018 አመተ ልደት ይጀምራል ።
🎙بالأستاذ الفاضل أبي معاذ تاج الدين عبدالرحمن حفظه الله تعالى ورعاه
🌍አድራሻ ወራቤ ከተማ ዘሞ ባቴ በሐጢባ 02 መድረሳ
📝👉በአላህ ፍቃድ በዚህ ቻነል በወራቤ ከተማ አስተዳደር በተለያዩ መድረሳዎች የሚሰጡ የሰለፊዮች ደርስ ፣ሙሃደራ እንዲሁም መልእክቶች የሚተላለፉበት ይሆናል !!!
https://t.me/ibnbaz1212 | 1 065 |
| 19 | ☪ሰለፊይ የሆናቹ ብቻ OPEN በሉ☪
🇸🇦ሰለፊይ የሆናቹ ብቻ OPEN በሉ🇸🇦
☪ሰለፊይ የሆናቹ ብቻ OPEN በሉ☪
🇸🇦ሰለፊይ የሆናቹ ብቻ OPEN በሉ🇸🇦
☪ሰለፊይ የሆናቹ ብቻ OPEN በሉ☪
🇸🇦ሰለፊይ የሆናቹ ብቻ OPEN በሉ🇸🇦
☪ሰለፊይ የሆናቹ ብቻ OPEN በሉ☪
🇸🇦ሰለፊይ የሆናቹ ብቻ OPEN በሉ🇸🇦
☪ሰለፊይ የሆናቹ ብቻ OPEN በሉ☪
🇸🇦ሰለፊይ የሆናቹ ብቻ OPEN በሉ🇸🇦
☪ሰለፊይ የሆናቹ ብቻ OPEN በሉ☪
🇸🇦ሰለፊይ የሆናቹ ብቻ OPEN በሉ🇸🇦
🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦
🇸🇦 O P E N 🇸🇦
🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦 | 241 |
| 20 | 🔴ቀጥታ ስርጭት
ተጀምሯል
╰┈➢ ገ
╰┈➢ ባ
╰┈➢ገ
╰┈➢ ባ
╰┈➢ በሉ
🎙በኡስታዝ መሀመድ ሰልማን
{ሀፊዘሁላሁ}
╰┈➢ ገባ ገባ ገባ በሉ
➷➷➷➷➷➷➷➷➷
https://t.me/Menhajeaselefya | 358 |
