🎤 ሸምሱ ጉልታ (አቡ ሀመዊየህ) ✍
📈 Analytical overview of Telegram channel 🎤 ሸምሱ ጉልታ (አቡ ሀመዊየህ) ✍
Channel 🎤 ሸምሱ ጉልታ (አቡ ሀመዊየህ) ✍ (@abuhemewiya) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 16 581 subscribers, ranking 5 019 in the Religion & Spirituality category and 2 077 in the Ethiopia region.
📊 Audience metrics and dynamics
Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 16 581 subscribers.
According to the latest data from 07 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 511 over the last 30 days and by 33 over the last 24 hours, overall reach remains high.
- Verification status: Not verified
- Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 15.49%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 5.35% reactions from the total number of subscribers.
- Post reach: On average, each post receives 2 567 views. Within the first day, a publication typically gains 887 views.
- Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.
📝 Description and content policy
The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“የጠራ እውቀት ከተቃና አቐምና ተግባር ጋር የተረዘቀ ታድሏል !!”
Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 08 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.
Data loading in progress...
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 08 September | 0 | |||
| 07 September | +33 | |||
| 06 September | +13 | |||
| 05 September | 0 | |||
| 04 September | +2 | |||
| 03 September | +13 | |||
| 02 September | +27 | |||
| 01 September | 0 |
| 2 | 🌀አዲስ Pdf
الرد المبين على محمد حامي الدين في ثنائه على رئيس جماعة الإخوان المسلمين وقائدهم سيد قطب المبتدع وأمثاله
✍ الشيخ محمد بن حياة الولوي حفظه الله
ሙሀመድ ሃሚዲን የኢኽኑ'ል ሙስሊሚን መሪ የነበረውን ሰይድቁጥብን ባወደሰበት ንግግሩ ላይ የተሰጠ ግልፅ ምላሽ!!
https://t.me/SheikMohmmedHyatHara
https://t.me/SheikMohmmedHyatHara | 1 |
| 3 | የተከበሩ ሸይኽ ዐብዱልሐሚድ አልለተሚይ ሐፊዘሁላህ
https://t.me/medresetulislah?livestream | 714 |
| 4 | ✅ታላቅ የምስራች ለሀዋሳ ከተማ ነዋሪዎች በሙሉ
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
በመጀመሪያ ለዐለማቱ ጌታ አላህ ምስጋና ይገባው!
በመቀጠልም ከዚህ በፊት በተለያዩ መድረሳዎች ሲቀሩ የነበሩት ደርሶችና ተጨማሪ አዳዲስ ኪታቦች በአድስ መልኩ ቅዳሜ(ነሀሴ-30) ጀምሮ የሚሰጡ ይሆናል። ጊዜያችንን አመቻችተን በሚቀርበን ቦታ በመገኘት ድናችንን እንገንዘብ!
የአላህ መልዕክተኛ ሲናገሩ፦
من يريد الله به خيرا يفقهه في الدين
"አሏህ መልካም የሻለት ሰው ድኑን ያስገነዝበዋል"
الجهل عار عار
لا يرضى به إلا حمار
ማሳሰቢያ
✅ደርሶቹ የሚሰጡበት ጊዜ👉 ከመጝሪብ-ዒሻ
✅ የሚሰጡበት ቦታ 👉 ዳቶ ፣ ቲቲሲና ተማሪዎች መድረሳ
✅ደርሱን የሚሰጡት፦
↪️ኡስታዝ አቡ ሙዓዝ ደሴ
↪️ኡስታዝ ዐብዱልሀሚድ
👉👉👉ዝርዝር ፕሮግራሙን በፎቶው ላይ ተመልከቱ!
ከሱብሂ በኋላ እንድሁም በቀኑ ክፍል የሚወጡ ፕሮግራሞችን የምናሳውቃችሁ ይሆናል። ለሌሎች ሰዎች በማድረስ የአጅሩ ተካፋይ ይሁኑ!!
🔈🔈🔈🔈🔈🔈🔈🔈🔈🔈
https://t.me/hutemariwochchannel | 562 |
| 5 | 🟢 التَّحزُّب المحمود والتَّحزُّب المذموم
قال لابن تيمية رحمه الله :
"أما لفظ ((الزعيم)) ؛ فإنه مثل لفظ الكفيل والقبيل والضمين، قال تعالى: {وَلِمَنْ جاءَ بِهِ حِمْلُ بَعيرٍ وأنا بِهِ زَعيمٌ} (١) ، فمن تكفل بأمر طائفة؛ فإنه يقال: هو زعيم، فإن كان قد تكفل بخير كان محموداً على ذلك، وإن كان شراً كان مذموماً على ذلك.وأما ((رأس الحزب)) ؛ فإنه رأس الطائفة التى تتحزب؛ أي: تصير حزباً، فإن كانوا مجتمعين على ما أمر الله به ورسوله من غير زيادة ولا نقصان؛ فهم مؤمنون، لهم ما لهم وعليهم ما عليهم، وإن كانوا قد زادوا في ذلك ونقصوا مثل التعصب لمن دخل في حزبهم بالحق والباطل والإعراض عمن لم يدخل في حزبهم، سواء كان على الحق والباطل؛ فهذا من التفرق الذي ذمه الله تعالى ورسوله، فإن الله ورسوله أمرا بالجماعة والائتلاف، ونهياً عن التفرقة والاختلاف، وأمرا بالتعاون على البر والتقوى، ونهيا عن التعاون على الإثم والعدوان " (مجموع الفتاوى) (١١ / ٩٢) . | 1 770 |
| 6 | 👉 ሙሐመድ ሓሚዲን የሰይድ ቁጥብ ጠበቃ !
ክፍል ሁለት
— የሶሓቦችን ክብር የመንካትና የመዝለፍ ብይኑ :–
ሙሓመድ ሓሚዲን ሰይድ ቁጥብ ከነብዩ ሶሓቦች ውስጥ የብዙዎችን ክብር ከማጉደፉና ከማብጠልጠሉ በተጨማሪ ሙዓዊያንና አጋሮቹን በኒፋቅ ፣ በማታለልና በመሰሪነት ይፈርጃል ። የዚህ አይነቱ የኢስላም ጠላቶች በእስልምና ላይ ተአማኒነት እንዳይኖር ያስተላለፉትን ሶሓቦች ማነወር የሚሉትን መርህ ተከትሎ ሶሓቦችን የማብጠልጠል ስራ በተዋጣለት መልኩ ሰርቶ ከራፊዳዎች ሽልማት የተቸረውን ሰይድ ቁጥብ ተግባር ቀለል በማድረግ ነው የሚያጣፋው ጠበቃው ሙሐመድ ሓሚዲን ። የሰይድ ቁጥብን በሶሓቦች ላይ ዘመቻ ክብደት ለማወቅ ሶሓቦች በኢስላም ያላቸውን ቦታ ማወቅ ግድ ይላል ።
የሶሓቦች ክብር በቁርኣን ውስጥ : –
{ مُّحَمَّدٌ رَّسُولُ اللَّهِ ۚ وَالَّذِينَ مَعَهُ أَشِدَّاءُ عَلَى الْكُفَّارِ رُحَمَاءُ بَيْنَهُمْ ۖ تَرَاهُمْ رُكَّعًا سُجَّدًا يَبْتَغُونَ فَضْلًا مِّنَ اللَّهِ وَرِضْوَانًا ۖ سِيمَاهُمْ فِي وُجُوهِهِم مِّنْ أَثَرِ السُّجُودِ ۚ ذَٰلِكَ مَثَلُهُمْ فِي التَّوْرَاةِ ۚ وَمَثَلُهُمْ فِي الْإِنجِيلِ كَزَرْعٍ أَخْرَجَ شَطْأَهُ فَآزَرَهُ فَاسْتَغْلَظَ فَاسْتَوَىٰ عَلَىٰ سُوقِهِ يُعْجِبُ الزُّرَّاعَ لِيَغِيظَ بِهِمُ الْكُفَّارَ ۗ وَعَدَ اللَّهُ الَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ مِنْهُم مَّغْفِرَةً وَأَجْرًا عَظِيمًا }
الفتح (29)
" የአላህ መልክተኛ ሙሐመድ እነዚያም ከእርሱ ጋር ያሉት (ወዳጆቹ) በከሓዲዎቹ ላይ ብርቱዎች በመካከላቸው አዛኞች ናቸው ፡፡ አጎንባሾች፣ ሰጋጆች ኾነው ታያቸዋለህ፡፡ ከአላህ ችሮታንና ውዴታን ይፈልጋሉ ፡፡ ምልክታቸው ከስግደታቸው ፈለግ ስትኾን በፊቶቻቸው ላይ ናት ፡፡ ይህ በተውራት (የተነገረው) ጠባያቸው ነው ፡፡ በኢንጂልም ውስጥ ምሳሌያቸው ቀንዘሉን አንደአወጣ አዝመራና ፣ (ቀንዘሉ) እንዳበረታው፣ እንደወፈረምና ፣ ገበሬዎቹን የሚያስደንቅ ኾኖ በአገዳዎቹ ላይ ተስተካክሎ እንደ ቆመ (አዝመራ) ነው ፡፡ (ያበረታቸውና ያበዛቸው) ከሓዲዎችን በእነርሱ ሊያስቆጭ ነው ፡፡ አላህም እነዚያን ያመኑትንና ከእነርሱ በጎዎችን የሠሩትን ምሕረትንና ታላቅ ምንዳን ተስፋ አድርጎላቸዋል "፡፡
{ وَالسَّابِقُونَ الْأَوَّلُونَ مِنَ الْمُهَاجِرِينَ وَالْأَنصَارِ وَالَّذِينَ اتَّبَعُوهُم بِإِحْسَانٍ رَّضِيَ اللَّهُ عَنْهُمْ وَرَضُوا عَنْهُ وَأَعَدَّ لَهُمْ جَنَّاتٍ تَجْرِي تَحْتَهَا الْأَنْهَارُ خَالِدِينَ فِيهَا أَبَدًا ۚ ذَٰلِكَ الْفَوْزُ الْعَظِيمُ }
التوبة (100)
" ከስደተኞቹና ከረዳቶቹም ሲኾኑ የመጀመሪያዎቹ ቀዳሚዎች እነዚያም በበጎ ሥራ የተከተሏቸው አላህ ከእነሱ ወዷል ከእርሱም ወደዋል ፡፡ በሥሮቻቸውም ወንዞች የሚፈሱባቸውን ገነቶች በውስጣቸው ዘለዓለም ነዋሪዎች ሲኾኑ ለእነርሱ አዘጋጅቶላቸዋል ፡፡ ይህ ታላቅ ዕድል ነው "፡፡
لِلْفُقَرَاءِ الْمُهَاجِرِينَ الَّذِينَ أُخْرِجُوا مِن دِيَارِهِمْ وَأَمْوَالِهِمْ يَبْتَغُونَ فَضْلًا مِّنَ اللَّهِ وَرِضْوَانًا وَيَنصُرُونَ اللَّهَ وَرَسُولَهُ ۚ أُولَٰئِكَ هُمُ الصَّادِقُونَ
ለእነዚያ የአላህን ችሮታና ውዴታውን የሚፈልጉ፣ አላህንና መልክተኛውንም የሚረዱ ኾነው ከአገሮቻቸውና ከገንዘቦቻቸው ለተወጡት ስደተኞች ድኾች (ይስሰጣል)፡፡ እነዚያ እነርሱ እውነተኞቹ ናቸው፡፡
وَالَّذِينَ تَبَوَّءُوا الدَّارَ وَالْإِيمَانَ مِن قَبْلِهِمْ يُحِبُّونَ مَنْ هَاجَرَ إِلَيْهِمْ وَلَا يَجِدُونَ فِي صُدُورِهِمْ حَاجَةً مِّمَّا أُوتُوا وَيُؤْثِرُونَ عَلَىٰ أَنفُسِهِمْ وَلَوْ كَانَ بِهِمْ خَصَاصَةٌ ۚ وَمَن يُوقَ شُحَّ نَفْسِهِ فَأُولَٰئِكَ هُمُ الْمُفْلِحُونَ
እነዚያም ከበፊታቸው አገሪቱን መኖሪያ ያደረጉት እምነትንም የለመዱት ወደእነርሱ የተሰደዱትን ሰዎች ይወዳሉ፡፡ (ስደተኞቹ) ከተሰጡትም ነገር በልቦቻቸው ውስጥ ቅሬታን አያገኙም፡፡ በእነርሱ ላይ ችግር ቢኖርባቸውም በነፍሶቻቸው ላይ ሌላውን ይመርጣሉ፡፡ የነፍሱንም ንፍገት የሚጠበቅ ሰው እነዚያ እነሱ ምኞታቸውን አግኚዎች ናቸው፡፡
وَالَّذِينَ جَاءُوا مِن بَعْدِهِمْ يَقُولُونَ رَبَّنَا اغْفِرْ لَنَا وَلِإِخْوَانِنَا الَّذِينَ سَبَقُونَا بِالْإِيمَانِ وَلَا تَجْعَلْ فِي قُلُوبِنَا غِلًّا لِّلَّذِينَ آمَنُوا رَبَّنَا إِنَّكَ رَءُوفٌ رَّحِيمٌ
እነዚያም ከበኋላቸው የመጡት «ጌታችን ሆይ! ለእኛም ለእነዚያም በእምነት ለቀደሙን ወንድሞቻችን ምሕረት አድርግ፡፡ በልቦቻችንም ውስጥ ለእነዚያ ለአመኑት (ሰዎች) ጥላቻን አታድርግ፡፡ ጌታችን ሆይ! አንተ ርኅሩህ አዛኝ ነህና» ይላሉ፡፡
الحشر (10–8)
{ وَاعْلَمُوا أَنَّ فِيكُمْ رَسُولَ اللَّهِ ۚ لَوْ يُطِيعُكُمْ فِي كَثِيرٍ مِّنَ الْأَمْرِ لَعَنِتُّمْ وَلَٰكِنَّ اللَّهَ حَبَّبَ إِلَيْكُمُ الْإِيمَانَ وَزَيَّنَهُ فِي قُلُوبِكُمْ وَكَرَّهَ إِلَيْكُمُ الْكُفْرَ وَالْفُسُوقَ وَالْعِصْيَانَ ۚ أُولَٰئِكَ هُمُ الرَّاشِدُونَ }
الحجرات (7)
" በውስጣችሁም የአላህ መልክተኛ መኖሩን ዕወቁ ፡፡ ከነገሩ በብዙው ቢከተላችሁ ኖሮ በእርግጥ በተቸገራችሁ ነበር ፡፡ ግን አላህ አምነትን ወደናንተ አስወደደ ፡፡ በልቦቻችሁም ውሰጥ አጌጠው ፡፡ ክህደትንና አመጽንም እንቢተኛነትንም ወደናንተ የተጠላ አደረገ ፡፡ እነዚያ (እምነትን የወደዱና ክሕደተን የጠሉ) እነርሱ ቅኖቹ ናቸው "፡፡
እነዚህ የቁርኣን አንቀፆች በመቶዎች ከሚቆጠሩት ውስጥ ጥቂቶቹ ናቸው ። የነብዩ ባልደረቦች ( ሶሓቦች) ደረጃቸው ቢለያይም ባጠቃላይ ፍትሓዊና ከኒፋቅና ኩፍር የጠሩ ለመሆናቸው በአላህ የተመሰከረላቸው ናቸው ። አንድ ከገጠር የመጣ ገበሬ ከነብዩ ጋር ተገናኝቶ በሳቸው አምኖ በዛው ኢማን ላይ ከሞተ ከዛ በኋላ ከሚመጣ ትውልድ ውስጥ የፈለገው የዒልም ደረጃ ላይ ቢደርስ ከዛ በላይ ለላኢላሃ ኢልለላህ ብሎ መስዋእት ቢሆን በደረጃ ከገጠር መጥቶ ካመነው ሶሓብይ ጋር አይገናኝም ። የሶሓብይነት ደረጃ ማንም ላይደርስበት በሩ ተዘግቷል ። እነዚህን አላህ የመሰከረላቸው ብርቅዬ የነብዩ ባልደረቦችን መተቸትና ክብራቸውን መንካት የመጨረሻው ደረጃ ሙብተዲዕ ያደርጋል ። | 856 |
| 7 | No text... | 1 326 |
| 8 | || አዲስ በያን (መግለጫ)
🔗 «ከቀናት በፊት ተለቆ የነበረው የደርስ ድምጽ የፈጠረውን የተሳሳተ አረዳድ ማስተካከል!!»
🎙በታላቁ ሸይኽ ዐብዱልሀሚድ ያሲን አል-ለተሚይ (ሐፊዘሁላህ)
t.me/Abdul_halim_ibnu_shayk
t.me/Abdul_halim_ibnu_shayk | 1 343 |
| 9 | No text... | 1 606 |
| 10 | ከቴሌግራም ቻናሎች ላይ ከቴሌግራም ካምፓኒው የሚለቀቁ አላስፈላጊ ምስልና ቪዲዮዎችን ከራሳችሁ ገፅ ላይ ለማጥፋት :-
1) ከምስሉ ወይም ቪዲዮው ቀኝ በኩል ያሉትን ሶስት ነጥቦች መጫን
2) ከዚያም report ad የሚለውን መጫን
3) ለመጨረሻም I don't like it የሚለውን በመጫን ከገፃችሁ ላይ ማጥፋት ትችላላችሁ።
ለተጨማሪ መረጃ ከስር የተያያዙትን ፎቶዎች ማየትም ትችላላችሁ።
https://t.me/medresetulislah | 1 522 |
| 11 | ማሳሰቢያ
ቴሌግራም ቻናላችን ላይ የሚታየው ማስታወቂያ የቴሌግራም ኦፊሽያል ድርጅት ከቻናላችን ፈቃድና ቁጥጥር ውጭ የሚለቀው የራሱ ማስታወቂያ ስለሆነ አስወግዱት።
ለሌሎች ሰዎች እንጅ ለኦውነር ወይም አድሚን አይታይም።
https://t.me/medresetulislah | 1 405 |
| 12 | 👉 ቢዳዓ ከመጠጥ በላይ ያሰክራል !
ኢኽዋኖች መርሐቸው እንደ አየሩ ፀባይ ይቀያየራል ። ወጥ የሆነ መርህ የላቸውም ። መለኮታዊው የህይወት መመሪያ የአላህና የነብዩ ንግግሮችና መመሪያዎች ለእነርሱ መርህ የሚሆኑት ከስሜታቸው ጋር ከገጠሙ ብቻ ነው ። ካልሆነ ቦታ የላቸውም ! እነርሱ የሚጋልቡበት የስሜት ፈረስ ወደ ሚፈልጉት የስልጣን እርከን ካደረሳቸው ሁሉ ነገር ሀላል ነው ። ሁሉ ነገር መስላሓ ነው ። ሁሉ ነገር ለእስልምና ሲባል ነው ። ምናልባት ያ ተግባር የእስልምናን መሰረት የሚንድ ቢሆንም እንኳን !
ለዚህ ነው በተለያየ ጊዜ በሸሪዓ ሚዛን ያልተመዘነ ንግግር የምንሰማውና ሸሪዓን የሚንዱ ተግባራቶችን የምናየው ። ሶሞኑን ጉዞውን ወደ ባሌ ያደረገው የሀገራችን የኢኽዋን መሪዮች ቡድን ትላልቅ ካላቸው መሪዮቹ ውስጥ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ ይገኙበታል ። ይኸው ቡድን አብዛኛ ማህበረሰብ የሽርክ መናኻሪያ ያደረገውንና በአሁኑ ጊዜ በጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ እየተገነባ ያለውን የሶፍ ዑመርን ዋሻን ፕሮጀክት ከጎበኘ በኋላ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ ባደረጉት ንግግር ከነብዩ በኋላ ነብይ ስለማይመጣ ዶ/ር አብይን ወልይ ብንለው ምን ትላላችሁ ሲል የተሰበሰበው ህዝብ በተክቢራ አጅቦ ወልይነቱን አፅድቋል ! ።
ንግግሩን በሚቀጥለው ሊንክ ገብታችሁ አዳምጡ : –
https://drive.google.com/file/d/17fzkqAYx5JvC-V4XvqAi2a70bKEiCGg4/view?usp=drivesdk
ኦሮምኛ የማትችሉ አስተርጉማችሁ ስሙት ። ገርሞ ገርሞ ይገርማል ።
የትኛው ደስታ በዚህ ልክ እንዳሰከራቸው አናውቅም ። መጀመሪያ አካባቢ የማህበረ ቅዱሳን አክቲቪስቶች ዶ/ር አብይ ነብይ ነው ሲሉ ነበር ። እነዚያ አካላት ዛሬ እየተራገሙ ይገኛሉ ። ከእነርሱ ውስጥ የኢኽዋን አክቲቪስቶችም ነበሩበት ። አሁን ደግሞ ኢኽዋኖቹ ደረጃውን ወደ ወልይነት አወረዱት ። ያም ሆነ ይህ ወልይነት ለፈለጉት የሚያለብሱት ካባ ሳይሆን በአላህ ብቸኛ ተመላኪነት በማመንና እሱን በመፍራት የሚገኝ ሲሆን ነብይነት ደግሞ የሚሰጠው በአላህ ምርጫ ነው ። ለማን እንደሚገባና ለማን መሰጠት እንዳለበት የሚያውቀው እሱ ነውና ።
ለማንኛውም መርህ አልባ የሆነ አካል መርሁ ስሜቱ ነውና ብዙም አይገርመንም ። ነገር ግን ሁሉም ማወቅ ያለበት ዱንያ ላይ የሚሰጡ ምስክርነቶች አላህ ፊት የሚያስጠይቁ መሆናቸውን ነው ። ለዚህ ማረጋገጫው የሚከተለው የአላህ ቃል ነው : –
{وَقِفُوهُمْ ۖ إِنَّهُم مَّسْئُولُونَ}
الصافات (24)
«አቁሟቸውም ፡፡ እነርሱ ተጠያቂዎች ናቸውና» (ይባላል) ፡፡
አላህ ሐቅን አውቀን የምንከተለውና ባጢልን አውቀን የምንርቀው ያድርገን ።
https://t.me/bahruteka | 866 |
| 13 | قال الحافظ ابن حجر -رحمه الله-:
«المراد بوليّ الله: العالِم بالله تعالى، المواظِب على طاعته، المخلِص في عبادته».
[فتح الباري: ٢٠/٢٣٩]
t.me/abumuazhusenedris | 1 668 |
| 14 | 🟢ሰለፊይ የመሆን ማረጋገጫ
🟢تحقيق السلفية والسنية
قال العلامة ربيع بن هادي المدخلي رحمه الله
"فلا تتحقق السلفية والسنية في أحد حتى يفارق أهل البدع والتحزب قلباً وقالبا ويلتزم بما كان عليه السلف الصالح ظاهرا
وباطنا، عقيدة ومنهجا، قولا وعملا، عبادة وأخلاقا"
مجموعة الردود 376
አሸይኽ ረቢዕ አልመድኸሊይ አሉ:
የሚከተሉት ነጥቦች እስከሚረጋገጡ ድረስ በአንድ አካል ላይ ሰለፊይነት እና ሱኒይነት አይረጋገጥም።
✏️የቢድዐህ እና የቡድንተኝነት ባልተቤቶችን በቀልቡም በአካሉም እስከሚርቃቸው ድረስ።
✏️ሳሊህ ቀደምት (ሰለፍ አሳሊህ) የነበሩበትን በውጭም ፣ በውስጥ ፣ በእምነት (በዐቂዳህ) ፣ በመንሃጅ ፣ በንግግርም በተግባር ፣ በዒባዳም በስነምግባር አጥብቆ እስከምይዝ ድረስ።
http://t.me/Abuhemewiya | 1 364 |
| 15 | ዛሬም በሐዋሳ ከተማ ዳቶ በሚገኘዉ የሰለፊዮች መድረሳ ከመግሪብ እስከ ዒሻ የደዕዋ ፕሮግራም አለን አርሒቡ ብለናል።
t.me/abumuazhusenedris | 1 706 |
| 16 | https://t.me/medresetulmuhajirin | 2 196 |
| 17 | ፕሮግራማችን
╰┈➢ተ
╰┈➢ ጀ
╰┈➢ ም
╰┈➢ ሯ
╰┈➢ ል
🎙ሸይኽ አብደልሀሚድ
🔑🔑ርዕስ ገባ ገባ በሉ
ገባ ገባ በሉ ባረከሏሁ ፊኩም
አድ ና ሸር በማድረግ የአጅሩ ተከፋይ ይሁኑ!! 👇
•━════✿🍃🌺🍃✿════━•
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/haraselefi
https://t.me/haraselefi
https://t.me/haraselefi | 2 063 |
| 18 | 🛜 አሁን ቀጥታ ስርጭት
ተፍሲር
🎙 በሸይኽ ዒዙዲን ሸሪፍ
https://t.me/medresetulislah?livestream=2231dedaea2ad9c383 | 1 934 |
| 19 | 🟢المقصود بـ"رويناه" في تخريج الحافظ النووي]
: "لايؤمن أحدكم حتى يكون هواه ... "
في بعض النسخ:
قال الشيخ: حديث حسن صحيح [رويناه] في كتاب الحجة بإسناد صحيح.
قال ابن رجب: يريد بصاحب الحجة أبا الفتح نصر بن إبراهيم المقدسي ... وكتابه هو كتاب الحجة على تاركي سلوك الطريق والمحجة.
السؤال: ماالمراد بقوله رويناه في كتاب الحجة، ومن الراوي هنا؟
أرجو التوضيح بارك الله فيكم
معنى قول أي عالم متأخر: (روينا) أي اتصل إسنادنا بسماع (روايته بأي طريق من طرق التحمل) هذا الكتاب أو القول إلى صاحبه.
وتنطق بصيغتي البناء للمعلوم أو لما لم يسمى فاعله، والثانية أولى.
وفي هذا المقام: يريد النووي أن يقول: اتصل إسنادي برواية هذا الكتاب الذي فيه هذا الحديث.
وقال الزركشي في نكته:
(قوله) فروينا
قلت تكرر هذا اللفظ منه ويقع مضبوطا في بعض الأصول بضم الراء وتشديد الواو المكسورة ووجدت بخط المصنف في فوائد رحلته سألت شيخنا أبا الخطاب بن دحية عن قولنا " روينا عن رسول الله صلى الله عليه و سلم " هل يقال " روينا "؟ فقال لا إنما يقال " روينا "
وكان ابن الوردي الحافظ يقول " روينا " بالتشديد انتهى.
📜منقول من
أرشيف ملتقى أهل الحديث
http://t.me/Abuhemewiya | 1 999 |
| 20 | 🟢ቴሌግራም የለቀቀው ማስታወቂያ አይወክለኝም። | 2 130 |
