💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot
Show more📈 Analytical overview of Telegram channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
Channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 271 subscribers, ranking 6 112 in the Religion & Spirituality category and 2 369 in the Ethiopia region.
📊 Audience metrics and dynamics
Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 271 subscribers.
According to the latest data from 05 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -16 over the last 30 days and by -1 over the last 24 hours, overall reach remains high.
- Verification status: Not verified
- Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 16.47%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 8.83% reactions from the total number of subscribers.
- Post reach: On average, each post receives 2 351 views. Within the first day, a publication typically gains 1 261 views.
- Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.
📝 Description and content policy
The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر»
قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله
ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ
↓↓↓↓↓↓
@Ass_selefyaa_bot
@Ass_selefyaa_bot”
Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 06 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.
ጓደኛ እንደ መሰላል ነው ወይ ወደላይ ያወጣካል ወይ ወደታች ያስወርድካል ስለዚህ መሰላልክን ምረጥ!!
||
t.me/https_Asselefya1"ሱቅ በደረቴ" ጎራ ይበሉ «ሁሉም አይነት ኪታብ» ከኛ ዘንድ ያገኛሉ።
╭┈──── ◖🇸🇦◗
╰┈➢ t.me/suk_bederete123
•┈┈•┈┈•⊰✿🇸🇦✿⊱•┈┈•┈┈•
ሳኡድ አረቢያ ሁሉም ከተሞች እናቀርባለን
• اللقاء الشهري : (42)
( رواه أحمد. وأبو داود، والترمزي. وابن ماجه . وابن حبان في صحيحه . صححه الألباني : في صحيح ابن ماجة ، وصحيح الترغيب .)⦘⤑በእርግጥ ነብዩ እንዲህ ብለዋል፡ ዑለማዎች የነብያት ወራሾች ናቸዉ። ነብያት ዲናርም ብርም አላወረሱም እንግዲያዉስ እዉቀት ነዉ ያወረሱት። (እዉቀትን) የያዘ በቂ ድርሻ ያዘ። " አቡ ዳዉድ ቲርሚዚህ ኢብኑ ማጅህ እና ሌሎችም ዘግበዉታል፣ (አልባኒይ ሶሒሕ ብለዉታል። ) «وَإِنْ أثْبَتَهُمْ وَسَائِطَ بَيْنَ اللهِ وَبَيْنَ خَلْقِهِ --- كَالْحُجَّابِ الَّذِينَ بَيْنَ الْمَلِكِ وَرَعِيَّتِهِ -- بِحَيْثُ يَكُونُونَ هُمْ يَرْفَعُونَ إَلَی اللهِ حَوَائِجَ خَلْقِهِ ٬ فَاَللهُ إِنَّمَا يَهْدِي عِبادَهُ وَيَرْزُقُهُمْ بِتَوَسُّطِهِمْ، فَالْخَلْقُ يَسْأَلُونَهُمْ وَهُمْ يَسْأَلُونَ الله ، كَمَا أَنَّ الْوَسَائِطَ عِنْدَ الْمُلُكِ . يَسْألُونَ الْمُلُوكَ الْحَوَا ئِجَ لِنَّاسِ ، لِقُرْبِهِمْ مِنْهُمْ وَالنَّاسُ يَسْألُونَهُم ، أَدِبًا مِنْهُمْ أَنْ يُبَاشِرُوا سُؤَالَ الْمَلِكِ ، أوْ لِأَنَّ طَلَبَهُمْ مِنْ الْوَسَائِطِ أَنْفَعُ لَهُمْ مِنْ طلَبِهِمْ مِنْ الْمَلِكِ ، لِكَوْنِهِمْ أقْرَبَ إلَی الْمَلِكِ مِنْ الطَّلِبِ لِلْحَوَائجِ .» ⦚ ⤑በአላህ እና በፍጥረቱ መካከል ወሳኢጥ ማፀደቃቸዉ_ በንጉሳንና በማህበረሰባቸዉ መካከል እንዳለዉ አይነት ከሆነና_ እነርሱ የፍጥረታቱን ጉዳይ ወደ አላህ እንደሚያቃርቡና አላህ ባሪያዎቹን ቀጥተኛዉን መንገድ የሚመራቸዉና የሚመግባቸዉ በእነሱ አማካኝነት ነዉ ከተባለ። በንጉሶች መካከል እንዳለዉ ወሳኢጥ ንጉሳንን ለሰዎች ጉዳይ ይጠይቃሉ። ለእነርሱ ቅርብ በመሆናቸዉ ሰዎች እነርሱን በሆነ አደብ ቀጥታ ንጉሱን ሳይጠይቁ እነርሱ ይጠይቃሉ ለንጉሱ ቅርብ ስለሆነ። ወይም በዋሲጣ መጠየቃቸዉ ጠቃሚ ነዉ። እነርሱ ንጉሱን ከመጠየቃቸዉ ወይም ከጉዳይ ፈላጊዉ የበለጠ ለንጉሱ ቅርብ በመሆናቸዉ ። «فَمَنْ أَثْبَتَهُمْ وَسَائِطَ عَلَی هَذَا الْوجْهِ : فَهُوَ كَافِرٌ مُشْرِكٌ يَجِبُ أَنْ يُسْتَتَابَ فَئِنْ تَابَ وَإِلّا قُتِلَ . وَهَؤُلَاءِ مُشَبِّهُونَ لِلهِ شَبَّهُوا الْمَخْلُوقَ بِلْخَالِقِ وَجَعَلُوا لِلهِ أَنْدَادًا .» ⦘ ⤑በዚህ አይነት መልኩ ዋሲጣዎችን ያፀደቀ ሰዉ። እርሱ ከሃዲ አጋሪ ነዉ።
እንድቶብት ተጠይቆ ካልቶበተ ይገደላል። እነዚህ ለአላህ አመሳሳዮች ናቸዉ። ፍጥረትን በፈጣሪ አመሳሰሉ ለአላህም ባላንጣን አደረጉ።
╭┈───────⦁🌺⦁
╰┈➤
Available now! Telegram Research 2025 — the year's key insights 
