en
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Open in Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 261 subscribers, ranking 6 132 in the Religion & Spirituality category and 2 372 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 261 subscribers.

According to the latest data from 10 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 18 over the last 30 days and by -3 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 16.37%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 8.48% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 2 335 views. Within the first day, a publication typically gains 1 210 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 11 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

14 261
Subscribers
-324 hours
-187 days
+1830 days
Posts Archive
እኔ  ትናንት ዛሬ እንዳልነበረው  ሁሉ ነገ ሌላ ቀን እንደሆነ አውቃለሁ። …  ሁሉም ነገር በነበረበት አይቆይም። የተሰበረ ልብም ይጠገናል ብቻ ሳይሆን  ይጠነክራል።  ዩሱፍን አብዝቼ ለምን እንደምወደው ታውቃለህ? …  ህይወቱ ባሪያ ከመሆን በኋላ ንጉስ መሆንን አስተምሮኛል። ከወህኒ ውስጥ መከራ በኋላ የምቾት ዓለምም እንዳለ አሳውቆኛል።  እና የእኛን ህይወት ልንገርህ? ነገ ሌላ ቀን ነው። ሁሉም አልፎ የሚያስቅም የሚያጀግንም ታሪክ ይሆናል። t.me/abdu_rheman_aman

አንድ ሙስሊም ሱኒ ሰለፊይ ወንድ ማግባት መፍታት ማግባት መፍታት ከሆነ ተግባሩ ይህ ሴቶችን ከሱና እንዲሸሹ ሰበብ ሊሆን ይችላል ። ሸይኽ ሙቅቢል አልዋዲኢይ ረሂመሁሏህ ሰለፊይ ወንድሞች አላህን እንፍራ ሴቶች የነብዩ አደራ ናቸው እንክብካቤና ልባቸውን ከስብራት መጠበቅ ያስፈልጋል ። ወንድማችሁ አቡ ሂበቲላህ ሁሰይን t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy

የእህታችን ኡሙ ፈውዛን ፋጡማ ጀማል እና የያሲን ሠዒድ የኒካሕ ፕሮግራም ዝግጅት √ ዛሬ እሁድ ምሺት ∙በሳዑድ 09:30 ∙በዱባይ 10:30 ∙በኢትዮ 3:30 አዘጋጅተን እንጠብቅዎታለን በስአትዎ መጥተ
የእህታችን ኡሙ ፈውዛን ፋጡማ ጀማል እና የያሲን ሠዒድ የኒካሕ ፕሮግራም  ዝግጅት    √ ዛሬ እሁድ ምሺት በሳዑድ 09:30   ∙በዱባይ 10:30    ∙በኢትዮ 3:30  አዘጋጅተን እንጠብቅዎታለን በስአትዎ መጥተዉ ይታደሙ !» 🎙ተጋባዥ ወንድሞች ❶∙ አቡ ዒምራን ❷∙ ኡስታዝ አቡ ረያን ❸∙ ኡስታዝ አቡ ሀፍሷ 👉የሚተላለፍበት ቻናል፦ t.me/Abu_lmran_Alaseriy

ለእውቀት ማጣት ምክንያቶች 1- አለመጠየቅ 2- አለማዳመጥ 3- አለመሐፈዝ 4- አለማሰራጨት 5- ባወቁት አለመስራት 6- መጥፎ አረዳድ ⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻ የቴሌግራም ቻናል፦ https://t.me/Salafiat46

የግድ ከአንድ ሰዉ ጋር ስንሆን ብቻ አይደለም ህይወታችን ቆንጆ የሚሆነዉ ለብቻችንም ብንሆን ቆንጆዎች ነን ! =

ካለንበት ዝንጉነት ፈንቅሎ የሚያስነሳ ሙሀደራ በትኩረት አድምጡት ሼር በማድረግም ለሌሎች አድርሱት ምን ይታወቃል በዚህ ሙሀደራ ሰበብ ብዙ ሰዉ ሊስተካከል ይችላል...

📛 ሞት.......‼️ «በረመዳን ወር በወንድም አብዱረዛቅ የቀረበ ሙሓደራ= t.me/Sle_qelbachn1/23

🔖 ሙሓደራ ክፍል / 172
ضعف_الإيمان_وعلاجه!!
🛑👉የኢማን_መድከምና_ህክምናው!!             t.me/AbumuslimAlarsi/12394          🎙 الأُسْتَاذُ أَبُو مُسْلِمٍ عُمَرُ بنُ حَسَنٍ

«ሸይጧን በአንድ ባሪያ ላይ የተውበት (የንስሓ) በር እስከሚዘጋ ድረስ ያንን ባሪያ ለማጥመም በፍፁም አይሰለችም። አንድ ባሪያ ወንጀል ላይ መዘፈቁን ያየ ግዜ ከአላህ እዝነት ተስፋ መቁረጥን ለነፍሱ ይሸልምለታል (ያሳምርለታል!)።» በውጤቱም ከአላህ እዝነት ተስፋ የቆረጠ ሆኖ ተውበት ሳያደርግ ይሞታል።
ኢብኑ'ል-ቀይ-ዪም [إغاثة اللهفان (125)]
منقول

ከምትወዱት ጋር እስከ ጀነት የሚዘልቅ ፍቅር ይስጣችሁ!! ቻናል:- t.me/hafugraphics

🔖በጣሙን የሚገርመኝ ነገር.....! ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖ 🛑👉 አንዳንድ ወንድሞች እሚፈፅሙት ስህተት ነገር ግን ስህተታቸውን ሳያምኑ በሌላ ላይ እሚያላክኩት ! ማለትም  ከ እህቶች ጋር ያላቸው ቅርርብ ብየዋለሁ ! ይቀራረቡ ያወሩ ይግባቡ እና በሩን በራሱ ፍቃድ ያስደፍር እና  ከዛን ሴቶች እረበሹኝ  እንድህ አሉኝ  ፈተኑኝ ፈተኑን  እያሉ በየጊዜው እሮሮ እና እርይታ እያሰሙ  የሌሎችንም ሴቶች ክብር ባልሆነ ነገር እያስገመቱ ከመጡ ዘመኑ !! 🛑👉 ምን አልባት አደብ ለማስያዝ ነው ሊሉ ይችላሉ  አደብ ማስያዝ ያለብህን እዛው አደብ አስይዝ  በጁምላ አዋጅ እያስነገርክ ጨዋዎችንም አብረህ በክፉ አታስጠርጥር !! አሁንኮ ወደ ሂጃብ የቀረበችን ሴት ያየ ወንድ እሚጠረጥረው በብልግና ሁኗል  ሌሽ የራስዋ ወንድም ሲያነውራት ስለሰማ አሏሁ አክበር !! 🛑👉 መጀመሪያ ዳር ድንበርህን ማስከበር ያለብህ እራስህ ነህ  በግል ስትገባልህ ሀጃዋን አይተህ እንደ አግባቡ መልሰህ መዝጋት ትዝላለህ አካሄዷ ከገባህ !! እንጂ ጥርስ አስቆጣሪ ወሬ አትጀምርም   ወንድ ልጅ እሚታወቀው ድንበሩን በመጠበቅ እና በማስጠበቅ ነው ድንበር የጣሰን  እንደት መቅጣት እንዳለበት ያውቃል አዋጅ አይልም። 🛑👉አንዳንዶች ደግሞ አሉ  መግባባት በሚል ስም ሳምንታት ለወራት አረ ላመታት ይፃፃፋት እና ወደሀላል ይመጣልኛል ብላ ዛሬም ነገም ስትጠብቀው ያጠናውን አጥንቶ እንደማይሆን ሲገባው ልቧን አንጠልጥሎ እሚሸሽ !!  🛑👉 እኔምለው  በእስልምና መጠናናት  አለ ያለህ ማነው ጀግናው   በአካል ባታጠናም ግን በርቀት ስትፈትሽ  እንደኖርክ ግልፅ ነው።  የትኛው የሸሪዓ ሁክም ፈቀደልህ ባክህ?  ምን አልባት እያጠናሀት እንድሆነም አታውቅም እሷ   ይህ ማለት ለመጥናት ቤቷን እምትከፍት ሴት ጥፋት የለባትም እያልኩ አይደለም በፍፁም።  እሱን እመጣበታለሁ በሌላ ጊዜ !ኢንሻ አላህ 🛑👉 ነገር ግን ጀግናው ለወራት ለአመታት ልቧን ስቅል አርገሀት የኖርካት ሙስሊም እህትህ አይደለች  ኣ? አሏህን አትፈራም ለማይሆንልህ ቀርበህ የ እህትህን ልብ አንጠልጥለህ  ልብህ እንደማይሆን ሲያምን ያለምንም ኮሽታ ላሽ እምትለው  ነው ወይስ online ነው ያገኘህዋት የራሷ ጉዳይ በማለት ነው  ይሆናልኮ ጀግና አይደለህ እ¿ 🛑👉 እኔ የምለው የወንዶቹን በደል ማን ይናገር ወጥቶ  በሙሀደራም ሆነ በምንም  ወጥቶ እኮ ወንድሞች አሏህን ፍሩ እሚል እየጠፋኮ ነው።   መተፋፈር ነው ወይስ ለክብራቸው ተጨንቃችሁላቸው ነው  ?  ለክብራቸው ተጨንቃችሁ ከሆነ  ሂወታቸው እሚበላሸውም እህቶቻችሁ ናቸው ። እነዚህ እህቶች እኮ እነዚህን ወንዶች ለሀላል እሚፈልጉት ምርጥ የአላህ ባሪያ ናቸው ብለው ስላመኑ ነው  ወደ አላህ ያቃርቡናል  ከነሱ ጋር ትዳር ብንመሰርት ያማረ ቤተሰብ እንመሰርታል ብለው ነው ።  ይህ ነው ግምታቸው እንጂ ለዝሙት አልፈለጉዋቸውም  ይህ እውነታ ነው  ቢመርም ይዋጥ መድሀኒት ብዙ ጊዜ መራራ ነው ። 🛑👉እህቶች በግል እየሄዱ አዛ ማድረግ  መፈተን ባለትዳርን እየሄዱ መረበሽ  .. አግባብ ነው እያልኩ አይደለም   ይመጣበታል  ይህ ጉዳይ...! ኢንሻ አላህ 🛑👉አሁንም ቢሆን  እያንዳንዳችን አሏህን ስንፈራ ድንበራችንን እንጥብቃል እናስጥብቃል ።  አንዱ እሌላዉ  ላይ ጣቱን  አይቀስር እያንዳንዱ  ማስተካከል ያለበትን ያውቃልና ያስተካክል ።   ብዙ እሚነገሩ ቁስሎች አሉ   የዳዕዋ ተጣሪዎች  ይህ እናንተን ይመለከታል።   ተግሳፅ ያስፈልጋል። መስላሀ እና መፍሰዳውን በማየት  እንድትሰሩበት መልክታችን ነው !! ──────⊱◈◈◈⊰──────

قصيدة ليس الغريب - ለይሰል_ጘሪቡ ኪታብ PDF

እስኪ አድምጡ ኢማናችንን እንፈትሽ መልካም ወሎ ወደ ማታ ብቅ እንላለን ኢንሻ አላህ 🤌