💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot
Ko'proq ko'rsatish📈 Telegram kanali 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 analitikasi
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 14 262 obunachidan iborat bo'lib, Din & Maʼnaviyat toifasida 6 132-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 2 372-o'rinni egallagan.
📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika
невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 14 262 obunachiga ega bo‘ldi.
10 Iyul, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni 18 ga, so‘nggi 24 soatda esa -3 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.
- Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
- Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 16.37% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 8.48% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
- Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 2 335 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 1 210 ta ko‘rish yig‘iladi.
- Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 0 ta reaksiya keladi.
📝 Tavsif va kontent siyosati
Muallif resursni shaxsiy fikrni ifoda etish maydoni sifatida ta’riflaydi:
“« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر»
قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله
ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ
↓↓↓↓↓↓
@Ass_selefyaa_bot
@Ass_selefyaa_bot”
Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 11 Iyul, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Din & Maʼnaviyat toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.
አቡ ዒምራን
❷∙ ኡስታዝ አቡ ረያን
❸∙ ኡስታዝ አቡ ሀፍሷ
👉የሚተላለፍበት ቻናል፦ t.me/Abu_lmran_Alaseriyበረመዳን ወር በወንድም አብዱረዛቅ የቀረበ ሙሓደራ !»
=
t.me/Sle_qelbachn1/23ضعف_الإيمان_وعلاجه!!🛑👉የኢማን_መድከምና_ህክምናው!! t.me/AbumuslimAlarsi/12394 🎙 الأُسْتَاذُ أَبُو مُسْلِمٍ عُمَرُ بنُ حَسَنٍ
አንድ ባሪያ ወንጀል ላይ መዘፈቁን ያየ ግዜ ከአላህ እዝነት ተስፋ መቁረጥን ለነፍሱ ይሸልምለታል (ያሳምርለታል!)።» በውጤቱም ከአላህ እዝነት ተስፋ የቆረጠ ሆኖ ተውበት ሳያደርግ ይሞታል።
ኢብኑ'ል-ቀይ-ዪም [إغاثة اللهفان (125)]منقول
ይቀራረቡ ያወሩ ይግባቡ እና በሩን በራሱ ፍቃድ ያስደፍር እና ከዛን ሴቶች እረበሹኝ እንድህ አሉኝ ፈተኑኝ ፈተኑን እያሉ በየጊዜው እሮሮ እና እርይታ እያሰሙ የሌሎችንም ሴቶች ክብር ባልሆነ ነገር እያስገመቱ ከመጡ ዘመኑ !!
🛑👉 ምን አልባት አደብ ለማስያዝ ነው ሊሉ ይችላሉ አደብ ማስያዝ ያለብህን እዛው አደብ አስይዝ በጁምላ አዋጅ እያስነገርክ ጨዋዎችንም አብረህ በክፉ አታስጠርጥር !! አሁንኮ ወደ ሂጃብ የቀረበችን ሴት ያየ ወንድ እሚጠረጥረው በብልግና ሁኗል ሌሽ የራስዋ ወንድም ሲያነውራት ስለሰማ አሏሁ አክበር !!
🛑👉 መጀመሪያ ዳር ድንበርህን ማስከበር ያለብህ እራስህ ነህ በግል ስትገባልህ ሀጃዋን አይተህ እንደ አግባቡ መልሰህ መዝጋት ትዝላለህ አካሄዷ ከገባህ !! እንጂ ጥርስ አስቆጣሪ ወሬ አትጀምርም ወንድ ልጅ እሚታወቀው ድንበሩን በመጠበቅ እና በማስጠበቅ ነው ። ድንበር የጣሰን እንደት መቅጣት እንዳለበት ያውቃል አዋጅ አይልም።
🛑👉አንዳንዶች ደግሞ አሉ መግባባት በሚል ስም ሳምንታት ለወራት አረ ላመታት ይፃፃፋት እና ወደሀላል ይመጣልኛል ብላ ዛሬም ነገም ስትጠብቀው ያጠናውን አጥንቶ እንደማይሆን ሲገባው ልቧን አንጠልጥሎ እሚሸሽ !!
🛑👉 እኔምለው በእስልምና መጠናናት አለ ያለህ ማነው ጀግናው በአካል ባታጠናም ግን በርቀት ስትፈትሽ እንደኖርክ ግልፅ ነው። የትኛው የሸሪዓ ሁክም ፈቀደልህ ባክህ? ምን አልባት እያጠናሀት እንድሆነም አታውቅም እሷ ይህ ማለት ለመጥናት ቤቷን እምትከፍት ሴት ጥፋት የለባትም እያልኩ አይደለም በፍፁም። እሱን እመጣበታለሁ በሌላ ጊዜ !ኢንሻ አላህ
🛑👉 ነገር ግን ጀግናው ለወራት ለአመታት ልቧን ስቅል አርገሀት የኖርካት ሙስሊም እህትህ አይደለች ኣ? አሏህን አትፈራም ለማይሆንልህ ቀርበህ የ እህትህን ልብ አንጠልጥለህ ልብህ እንደማይሆን ሲያምን ያለምንም ኮሽታ ላሽ እምትለው ነው ወይስ online ነው ያገኘህዋት የራሷ ጉዳይ በማለት ነው ይሆናልኮ ጀግና አይደለህ እ¿
🛑👉 እኔ የምለው የወንዶቹን በደል ማን ይናገር ወጥቶ በሙሀደራም ሆነ በምንም ወጥቶ እኮ ወንድሞች አሏህን ፍሩ እሚል እየጠፋኮ ነው። መተፋፈር ነው ወይስ ለክብራቸው ተጨንቃችሁላቸው ነው ? ለክብራቸው ተጨንቃችሁ ከሆነ ሂወታቸው እሚበላሸውም እህቶቻችሁ ናቸው ። እነዚህ እህቶች እኮ እነዚህን ወንዶች ለሀላል እሚፈልጉት ምርጥ የአላህ ባሪያ ናቸው ብለው ስላመኑ ነው ወደ አላህ ያቃርቡናል ከነሱ ጋር ትዳር ብንመሰርት ያማረ ቤተሰብ እንመሰርታል ብለው ነው ። ይህ ነው ግምታቸው እንጂ ለዝሙት አልፈለጉዋቸውም ይህ እውነታ ነው ቢመርም ይዋጥ መድሀኒት ብዙ ጊዜ መራራ ነው ።
🛑👉እህቶች በግል እየሄዱ አዛ ማድረግ መፈተን ባለትዳርን እየሄዱ መረበሽ .. አግባብ ነው እያልኩ አይደለም ይመጣበታል ይህ ጉዳይ...! ኢንሻ አላህ
🛑👉አሁንም ቢሆን እያንዳንዳችን አሏህን ስንፈራ ድንበራችንን እንጥብቃል እናስጥብቃል ። አንዱ እሌላዉ ላይ ጣቱን አይቀስር እያንዳንዱ ማስተካከል ያለበትን ያውቃልና ያስተካክል ። ብዙ እሚነገሩ ቁስሎች አሉ የዳዕዋ ተጣሪዎች ይህ እናንተን ይመለከታል። ተግሳፅ ያስፈልጋል። መስላሀ እና መፍሰዳውን በማየት እንድትሰሩበት መልክታችን ነው !!
──────⊱◈◈◈⊰──────