💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot
نمایش بیشتر📈 تحلیل کانال تلگرام 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
کانال 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 261 مشترک است و جایگاه 6 132 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 372 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 261 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 10 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 18 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -3 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 16.37% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 8.48% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 2 335 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 1 210 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 0 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر»
قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله
ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ
↓↓↓↓↓↓
@Ass_selefyaa_bot
@Ass_selefyaa_bot”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 11 ژوئیه, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کردهاند.
አቡ ዒምራን
❷∙ ኡስታዝ አቡ ረያን
❸∙ ኡስታዝ አቡ ሀፍሷ
👉የሚተላለፍበት ቻናል፦ t.me/Abu_lmran_Alaseriyበረመዳን ወር በወንድም አብዱረዛቅ የቀረበ ሙሓደራ !»
=
t.me/Sle_qelbachn1/23ضعف_الإيمان_وعلاجه!!🛑👉የኢማን_መድከምና_ህክምናው!! t.me/AbumuslimAlarsi/12394 🎙 الأُسْتَاذُ أَبُو مُسْلِمٍ عُمَرُ بنُ حَسَنٍ
አንድ ባሪያ ወንጀል ላይ መዘፈቁን ያየ ግዜ ከአላህ እዝነት ተስፋ መቁረጥን ለነፍሱ ይሸልምለታል (ያሳምርለታል!)።» በውጤቱም ከአላህ እዝነት ተስፋ የቆረጠ ሆኖ ተውበት ሳያደርግ ይሞታል።
ኢብኑ'ል-ቀይ-ዪም [إغاثة اللهفان (125)]منقول
ይቀራረቡ ያወሩ ይግባቡ እና በሩን በራሱ ፍቃድ ያስደፍር እና ከዛን ሴቶች እረበሹኝ እንድህ አሉኝ ፈተኑኝ ፈተኑን እያሉ በየጊዜው እሮሮ እና እርይታ እያሰሙ የሌሎችንም ሴቶች ክብር ባልሆነ ነገር እያስገመቱ ከመጡ ዘመኑ !!
🛑👉 ምን አልባት አደብ ለማስያዝ ነው ሊሉ ይችላሉ አደብ ማስያዝ ያለብህን እዛው አደብ አስይዝ በጁምላ አዋጅ እያስነገርክ ጨዋዎችንም አብረህ በክፉ አታስጠርጥር !! አሁንኮ ወደ ሂጃብ የቀረበችን ሴት ያየ ወንድ እሚጠረጥረው በብልግና ሁኗል ሌሽ የራስዋ ወንድም ሲያነውራት ስለሰማ አሏሁ አክበር !!
🛑👉 መጀመሪያ ዳር ድንበርህን ማስከበር ያለብህ እራስህ ነህ በግል ስትገባልህ ሀጃዋን አይተህ እንደ አግባቡ መልሰህ መዝጋት ትዝላለህ አካሄዷ ከገባህ !! እንጂ ጥርስ አስቆጣሪ ወሬ አትጀምርም ወንድ ልጅ እሚታወቀው ድንበሩን በመጠበቅ እና በማስጠበቅ ነው ። ድንበር የጣሰን እንደት መቅጣት እንዳለበት ያውቃል አዋጅ አይልም።
🛑👉አንዳንዶች ደግሞ አሉ መግባባት በሚል ስም ሳምንታት ለወራት አረ ላመታት ይፃፃፋት እና ወደሀላል ይመጣልኛል ብላ ዛሬም ነገም ስትጠብቀው ያጠናውን አጥንቶ እንደማይሆን ሲገባው ልቧን አንጠልጥሎ እሚሸሽ !!
🛑👉 እኔምለው በእስልምና መጠናናት አለ ያለህ ማነው ጀግናው በአካል ባታጠናም ግን በርቀት ስትፈትሽ እንደኖርክ ግልፅ ነው። የትኛው የሸሪዓ ሁክም ፈቀደልህ ባክህ? ምን አልባት እያጠናሀት እንድሆነም አታውቅም እሷ ይህ ማለት ለመጥናት ቤቷን እምትከፍት ሴት ጥፋት የለባትም እያልኩ አይደለም በፍፁም። እሱን እመጣበታለሁ በሌላ ጊዜ !ኢንሻ አላህ
🛑👉 ነገር ግን ጀግናው ለወራት ለአመታት ልቧን ስቅል አርገሀት የኖርካት ሙስሊም እህትህ አይደለች ኣ? አሏህን አትፈራም ለማይሆንልህ ቀርበህ የ እህትህን ልብ አንጠልጥለህ ልብህ እንደማይሆን ሲያምን ያለምንም ኮሽታ ላሽ እምትለው ነው ወይስ online ነው ያገኘህዋት የራሷ ጉዳይ በማለት ነው ይሆናልኮ ጀግና አይደለህ እ¿
🛑👉 እኔ የምለው የወንዶቹን በደል ማን ይናገር ወጥቶ በሙሀደራም ሆነ በምንም ወጥቶ እኮ ወንድሞች አሏህን ፍሩ እሚል እየጠፋኮ ነው። መተፋፈር ነው ወይስ ለክብራቸው ተጨንቃችሁላቸው ነው ? ለክብራቸው ተጨንቃችሁ ከሆነ ሂወታቸው እሚበላሸውም እህቶቻችሁ ናቸው ። እነዚህ እህቶች እኮ እነዚህን ወንዶች ለሀላል እሚፈልጉት ምርጥ የአላህ ባሪያ ናቸው ብለው ስላመኑ ነው ወደ አላህ ያቃርቡናል ከነሱ ጋር ትዳር ብንመሰርት ያማረ ቤተሰብ እንመሰርታል ብለው ነው ። ይህ ነው ግምታቸው እንጂ ለዝሙት አልፈለጉዋቸውም ይህ እውነታ ነው ቢመርም ይዋጥ መድሀኒት ብዙ ጊዜ መራራ ነው ።
🛑👉እህቶች በግል እየሄዱ አዛ ማድረግ መፈተን ባለትዳርን እየሄዱ መረበሽ .. አግባብ ነው እያልኩ አይደለም ይመጣበታል ይህ ጉዳይ...! ኢንሻ አላህ
🛑👉አሁንም ቢሆን እያንዳንዳችን አሏህን ስንፈራ ድንበራችንን እንጥብቃል እናስጥብቃል ። አንዱ እሌላዉ ላይ ጣቱን አይቀስር እያንዳንዱ ማስተካከል ያለበትን ያውቃልና ያስተካክል ። ብዙ እሚነገሩ ቁስሎች አሉ የዳዕዋ ተጣሪዎች ይህ እናንተን ይመለከታል። ተግሳፅ ያስፈልጋል። መስላሀ እና መፍሰዳውን በማየት እንድትሰሩበት መልክታችን ነው !!
──────⊱◈◈◈⊰──────