💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot
إظهار المزيد📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
تُعد قناة 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 14 261 مشتركاً، محتلاً المرتبة 6 132 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 2 372 في منطقة Ethiopia.
📊 مؤشرات الجمهور والحراك
منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 14 261 مشتركاً.
بحسب آخر البيانات بتاريخ 10 يوليو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار 18، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -3، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.
- حالة التحقق: غير موثّقة
- معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 16.37%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 8.48% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
- وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 2 335 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 210 مشاهدة.
- التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 0.
📝 الوصف وسياسة المحتوى
يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
“« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر»
قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله
ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ
↓↓↓↓↓↓
@Ass_selefyaa_bot
@Ass_selefyaa_bot”
بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 11 يوليو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.
አቡ ዒምራን
❷∙ ኡስታዝ አቡ ረያን
❸∙ ኡስታዝ አቡ ሀፍሷ
👉የሚተላለፍበት ቻናል፦ t.me/Abu_lmran_Alaseriyበረመዳን ወር በወንድም አብዱረዛቅ የቀረበ ሙሓደራ !»
=
t.me/Sle_qelbachn1/23ضعف_الإيمان_وعلاجه!!🛑👉የኢማን_መድከምና_ህክምናው!! t.me/AbumuslimAlarsi/12394 🎙 الأُسْتَاذُ أَبُو مُسْلِمٍ عُمَرُ بنُ حَسَنٍ
አንድ ባሪያ ወንጀል ላይ መዘፈቁን ያየ ግዜ ከአላህ እዝነት ተስፋ መቁረጥን ለነፍሱ ይሸልምለታል (ያሳምርለታል!)።» በውጤቱም ከአላህ እዝነት ተስፋ የቆረጠ ሆኖ ተውበት ሳያደርግ ይሞታል።
ኢብኑ'ል-ቀይ-ዪም [إغاثة اللهفان (125)]منقول
ይቀራረቡ ያወሩ ይግባቡ እና በሩን በራሱ ፍቃድ ያስደፍር እና ከዛን ሴቶች እረበሹኝ እንድህ አሉኝ ፈተኑኝ ፈተኑን እያሉ በየጊዜው እሮሮ እና እርይታ እያሰሙ የሌሎችንም ሴቶች ክብር ባልሆነ ነገር እያስገመቱ ከመጡ ዘመኑ !!
🛑👉 ምን አልባት አደብ ለማስያዝ ነው ሊሉ ይችላሉ አደብ ማስያዝ ያለብህን እዛው አደብ አስይዝ በጁምላ አዋጅ እያስነገርክ ጨዋዎችንም አብረህ በክፉ አታስጠርጥር !! አሁንኮ ወደ ሂጃብ የቀረበችን ሴት ያየ ወንድ እሚጠረጥረው በብልግና ሁኗል ሌሽ የራስዋ ወንድም ሲያነውራት ስለሰማ አሏሁ አክበር !!
🛑👉 መጀመሪያ ዳር ድንበርህን ማስከበር ያለብህ እራስህ ነህ በግል ስትገባልህ ሀጃዋን አይተህ እንደ አግባቡ መልሰህ መዝጋት ትዝላለህ አካሄዷ ከገባህ !! እንጂ ጥርስ አስቆጣሪ ወሬ አትጀምርም ወንድ ልጅ እሚታወቀው ድንበሩን በመጠበቅ እና በማስጠበቅ ነው ። ድንበር የጣሰን እንደት መቅጣት እንዳለበት ያውቃል አዋጅ አይልም።
🛑👉አንዳንዶች ደግሞ አሉ መግባባት በሚል ስም ሳምንታት ለወራት አረ ላመታት ይፃፃፋት እና ወደሀላል ይመጣልኛል ብላ ዛሬም ነገም ስትጠብቀው ያጠናውን አጥንቶ እንደማይሆን ሲገባው ልቧን አንጠልጥሎ እሚሸሽ !!
🛑👉 እኔምለው በእስልምና መጠናናት አለ ያለህ ማነው ጀግናው በአካል ባታጠናም ግን በርቀት ስትፈትሽ እንደኖርክ ግልፅ ነው። የትኛው የሸሪዓ ሁክም ፈቀደልህ ባክህ? ምን አልባት እያጠናሀት እንድሆነም አታውቅም እሷ ይህ ማለት ለመጥናት ቤቷን እምትከፍት ሴት ጥፋት የለባትም እያልኩ አይደለም በፍፁም። እሱን እመጣበታለሁ በሌላ ጊዜ !ኢንሻ አላህ
🛑👉 ነገር ግን ጀግናው ለወራት ለአመታት ልቧን ስቅል አርገሀት የኖርካት ሙስሊም እህትህ አይደለች ኣ? አሏህን አትፈራም ለማይሆንልህ ቀርበህ የ እህትህን ልብ አንጠልጥለህ ልብህ እንደማይሆን ሲያምን ያለምንም ኮሽታ ላሽ እምትለው ነው ወይስ online ነው ያገኘህዋት የራሷ ጉዳይ በማለት ነው ይሆናልኮ ጀግና አይደለህ እ¿
🛑👉 እኔ የምለው የወንዶቹን በደል ማን ይናገር ወጥቶ በሙሀደራም ሆነ በምንም ወጥቶ እኮ ወንድሞች አሏህን ፍሩ እሚል እየጠፋኮ ነው። መተፋፈር ነው ወይስ ለክብራቸው ተጨንቃችሁላቸው ነው ? ለክብራቸው ተጨንቃችሁ ከሆነ ሂወታቸው እሚበላሸውም እህቶቻችሁ ናቸው ። እነዚህ እህቶች እኮ እነዚህን ወንዶች ለሀላል እሚፈልጉት ምርጥ የአላህ ባሪያ ናቸው ብለው ስላመኑ ነው ወደ አላህ ያቃርቡናል ከነሱ ጋር ትዳር ብንመሰርት ያማረ ቤተሰብ እንመሰርታል ብለው ነው ። ይህ ነው ግምታቸው እንጂ ለዝሙት አልፈለጉዋቸውም ይህ እውነታ ነው ቢመርም ይዋጥ መድሀኒት ብዙ ጊዜ መራራ ነው ።
🛑👉እህቶች በግል እየሄዱ አዛ ማድረግ መፈተን ባለትዳርን እየሄዱ መረበሽ .. አግባብ ነው እያልኩ አይደለም ይመጣበታል ይህ ጉዳይ...! ኢንሻ አላህ
🛑👉አሁንም ቢሆን እያንዳንዳችን አሏህን ስንፈራ ድንበራችንን እንጥብቃል እናስጥብቃል ። አንዱ እሌላዉ ላይ ጣቱን አይቀስር እያንዳንዱ ማስተካከል ያለበትን ያውቃልና ያስተካክል ። ብዙ እሚነገሩ ቁስሎች አሉ የዳዕዋ ተጣሪዎች ይህ እናንተን ይመለከታል። ተግሳፅ ያስፈልጋል። መስላሀ እና መፍሰዳውን በማየት እንድትሰሩበት መልክታችን ነው !!
──────⊱◈◈◈⊰──────