en
Feedback
NGCS PARENTS GRADE 9-12

NGCS PARENTS GRADE 9-12

Open in Telegram
2 714
Subscribers
+324 hours
+137 days
+8130 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '26
September '26
+10
in 0 channels
August '26
+108
in 0 channels
Get PRO
July '26
+114
in 1 channels
Get PRO
June '26
+69
in 1 channels
Get PRO
May '26
+24
in 1 channels
Get PRO
April '26
+22
in 0 channels
Get PRO
March '26
+16
in 1 channels
Get PRO
February '26
+48
in 0 channels
Get PRO
January '26
+77
in 1 channels
Get PRO
December '25
+186
in 1 channels
Get PRO
November '25
+62
in 0 channels
Get PRO
October '25
+103
in 1 channels
Get PRO
September '25
+115
in 1 channels
Get PRO
August '25
+49
in 0 channels
Get PRO
July '25
+117
in 1 channels
Get PRO
June '25
+92
in 1 channels
Get PRO
May '25
+27
in 0 channels
Get PRO
April '25
+32
in 0 channels
Get PRO
March '25
+33
in 1 channels
Get PRO
February '25
+23
in 0 channels
Get PRO
January '25
+57
in 1 channels
Get PRO
December '24
+40
in 1 channels
Get PRO
November '24
+80
in 1 channels
Get PRO
October '24
+63
in 1 channels
Get PRO
September '24
+110
in 1 channels
Get PRO
August '24
+22
in 0 channels
Get PRO
July '24
+124
in 2 channels
Get PRO
June '24
+53
in 1 channels
Get PRO
May '24
+42
in 1 channels
Get PRO
April '24
+74
in 1 channels
Get PRO
March '24
+42
in 1 channels
Get PRO
February '24
+55
in 1 channels
Get PRO
January '24
+1 658
in 1 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
05 September0
04 September+3
03 September+1
02 September+3
01 September+3
Channel Posts
ቅዳሜ ነሐሴ 30/2018 ዓ.ም በድጋሚ የተሠጠ አስቸኳይ ማሣሠቢያ በመጪው አዲስ ዓመት 2019ዓ.ም ልጆቻችሁን የ 12 ኛ ክፍል (የ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠቃለያ ፈተና(ማትሪክ) ለምታስፈትኑ ወላጆች እንዲሁም አሳዳጊዎች በሙሉ። በዚህ እያገባደድን ባለው 2018ዓ.ም ጀምሮ ከትምህርት ሚኒስቴር በተዋረድም ከ ትምህርት ምዘና እና ፈተናዎች በወረደው መመሪያ መሠረት 12ኛ ብሔራዊ ፈተና ለመውሰድ የሚመጡ ተመዝጋቢ ተማሪዎች በሙሉ የብሔራዊ መታወቂያ (ፋይዳ) ይዘው መቅረብ እንዳለባቸው ስለተደነገገ እስከ አሁን ፋይዳ መታወቂያ ያላወጣችሁ ትምህርት ቤት ሳይከፈት በዚህ በቀረው ጊዜ ለልጆቻችሁ  ፋይዳ መታወቂያ አውጥታችሁ ዝግጁ  አድርጋችሁ እንድትጠብቁ እያሳሰብን ትምህርት ቤቱ በሚከፈትበት ጊዜ ፎቶ ኮፒውን ከየክፍላቸው እየዞርን የምንሰበስብ መሆኑን እየገለፅን በ ፋይዳ መታወቂያው ላይ የሚሰፍሩት የልጆቻችሁ መረጃዎች ስም፣የአባት ስም፣ የአያት ስም (ስፔሊንግ) የትውልድ ዘመን፣ፃታ ወ.ዘ.ተ  በትክክል መስፈራቸውን አረጋግጣችሁ እንድትቀበሉ እናሳስባለን።  ከዚህ በተጨማሪ የ 12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ለመፈተን የ 8ኛ ክፍል የሚኒስትሪ ፈተና ውጤት እና ከ 9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል የነበራችሁን  አጠቃላይ የትምህርት አቀባበላችሁን የሚያሳይ ትራንስክሪፕት ማቅረብ ስላለባችሁ በተለይ ከሌላ ትምህርት ቤት ወደ ልደታ ማርያም ልጃገረዶች ትምህርት የመጣችሁ ተማሪዎች በሙሉ ከላይ የተጠየቁትን የትምህርት ማስረጃዎቻችሁን ከነበራችሁበት ትምህርት ቤት ተቀብላችሁ ለቢሮ ገቢ እንድታደርጉ እናሳስባለን ። ይህ የ2019 ዓ.ም ተፈታኝ ተማሪዎች ምዝገባ በምንጀምርበት ጊዜ ከተመዝጋቢ ተማሪዎች መረጃ አለመሟላት ጋር በተያያዘ ከሚገጥሙን ችግሮች እንደሚያላቅቀን በማሰብ ስለሆነ ይህንን ዛሬ ነገ ሳትሉ ተግባራዊ እንድታደርጉ አበክረን እናሳስባለን ። ትምህርት ቤቱ

2
+4
IMG_1512.JPG
937
3
+4
IMG_1490.JPG
935
4
+9
IMG_1480.JPG
881
5
+4
IMG_1464.JPG
868
6
+1
IMG_1459.JPG
871
7
ማስታወቂያ 📢 የ 2018 ዓ.ም. የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ በመደበኛው የትምህርት መርሃ ግብር የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግቢያ ውጤት ላስመዘገባችሁ ተማሪዎች
ማስታወቂያ 📢 የ 2018 ዓ.ም. የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና  ወስዳችሁ በመደበኛው የትምህርት መርሃ ግብር የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግቢያ ውጤት ላስመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ፡-   Ø የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እና የትምህርት መስክ ምርጫችሁን ከነሐሴ 28 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ጳጉሜ 5 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ከታች የተቀመጠውን ማስፈንጠሪያ (Link) በመጠቀም ምርጫችሁን ት/ቤት መሄድ ሳይጠበቅባችሁ ባላችሁበት ቦታ እራሳችሁ በመሙላት እንድታሳውቁ እንገልጻለን። 📝 Ø  ማስፈንጠሪያ (Link)  https://student.ethernet.edu.et/ ማሳሰቢያ ⚠️፡- v የህክምና፣ የአካል ጉዳተኝነት፣ ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው መንትያዎች እና ከ6 ወር በታች ህፃን የሚያጠቡ እናቶች አስፈላጊውን ሕጋዊ ማስረጃ ማያያዝ ይኖርባችኋል።   የትምህርት ሚኒስቴር 🏛️
1 172
8
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ልዩ ፕሬዝዴንሻል ስኮላርሺፕ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2019 ዓ.ም 200 (ሁለት መቶ) ልዩ የፕሬዝዴንሻል ስኮላርሺፕ ዕድል አዘጋጅቷል። በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ልዩ ፕሬዝዴንሻል ስኮላርሺፕ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2019 ዓ.ም 200 (ሁለት መቶ) ልዩ የፕሬዝዴንሻል ስኮላርሺፕ ዕድል አዘጋጅቷል። በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ወስደው 500 እና ከዚያ በላይ ያስመዘገቡ፣ የተቀመጡ መመዘኛዎችን የሚያሟሉ እና ዩኒቨርሲቲው የሚሰጠውን የመግቢያ ፈተና በብቃት የሚያልፉ ተማሪዎች የስኮላርሺፕ ዕድሉ ተጠቃሚዎች ይሆናሉ ተብሏል፡፡ የ Presidential Scholarship Program ዕድሉ ተጠቃሚዎች፣ ዩኒቨርሲቲው ባሉት ሰባት ኮሌጆች እና የሕግ ትምህርት ቤት ስር ባሉ የቅድመ ምረቃ ፕሮግራሞች ይመደባሉ። ነጻ የትምህርት ዕድሉ ሙሉ ነፃ የትምህርት ዕድል፣ መጠነኛ የኪስ ገንዘብ እና ከአጋር ተቋማት ጋር በሚኖር ትብብር ተጨማሪ ድጋፍና የስልጠና ዕድሎችን ያስገኛል፡፡ በዚህ የትምህርት ዕድል በወጥነት ተጠቃሚ ለመሆን፣ የዕድሉ ተጠቃሚዎች በየሴሚስተሩ አጠቃላይ ውጤት (CGPA) 3.50 እና ከዚያ በላይ ማስመዝገብ ይጠበቅባቸዋል። በተጨማሪም የዕድሉ ተጠቃሚዎች በተመደቡበት የትምህርት ዘርፍ መቀጠል ይኖርባቸዋል። የዚህ ስኮላርሺፕ ተጠቃሚዎች በቀጣይነት ዩኒቨርሲቲው የድኅረ-ምረቃ (Masters እና PhD) የትምህርት ዕድል ያገኛሉ። የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራሞች የ2019 ዓ.ም ምዝገባ እስከ ነሐሴ 29/2018 ዓ.ም እንደሚከናወን መገለፁ ይታወቃል፡፡ ለተጨማሪ መረጃ 👇 https://admission.aau.edu.et/UGAnnouncements @tikvahuniversity
3 381
9
+4
No text...
2 666
10
+8
No text...
2 629
11
የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ። የ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ተደርጓል። ተፈታኞችም ውጤታቸው ማየት ጀምረዋል። ውጤት ለማየት ፦ 👉 በድረ ገጽ ፡ https://result.eaes.et 👉 ቴሌግራም፡ https://result.eaes.et/telegram 👉 አጭር የጽሑፍ መልዕክት፡ https://result.eaes.et/sms በአንድ ጊዜ በርካታ ተማሪዎች ውጤታቸውን ለማየት ስለሚሞክሩ የኔትዎርክ መጨናነቅ ሊያጋጥም ስለሚችል ደጋግሞ መሞከር ይገባል። የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ተፈታኞች ቅሬታ ሲኖራቸው በአካል መምጣት ሳያስፈልጋቸው https://result.eaes.et/complaint የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ቅሬታቸውን ከነሐሴ 19 እስከ 26/2018 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ ማቅረብና ምላሹንም በዛው ማስፈንጠሪያ መከታተል እንደሚችሉ ገልጿል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia
2 248
12
To grade 11 student's whose name is written above Augest 26 wensday come and select your stream if you don't come the school is not responsible come and select the stream thank you The school
2 116
13
To all grade 11 student's Augest 26 wensday come and select your stream if you don't come the school is not responsible so all student of grade 11 must come and select ther stream thank you The school
1
14
No text...
2 161
15
No text...
1 865
16
GRADE 12 STUDENTS those who didn't take Diploma please come and collect from the office
1 860
17
No text...
1 868
18
No text...
1
19
ለወላጆች በአክብሮት የቀረበ ማሳወቂያ ከዚህ በታች ስማቸው የተዘረዘሩት ተማሪዎች የምረቃ ሥነ-ሥርዓት እሁድ ቀን ዝግጅት ስለሚያቀርቡ እንዲመጡና እንድትፈቅዱላቸዉ ስንል እናሳውቃለን። ለትኩረታችሁ እናመሰግናለን። 1,ናሂሊ ነዋይ 2,ኤልቤቴል ላሻግሬ 3,ፂሆን ሀረጎት 4,አሜን እስራኤል 5,አርሴማ ቦጋለ 6,ሳሌም ታከለ 7,አሜን ጎርፉ 8,አፎሚያ ታምራት 9,ልደት አስፋው 10,ቲዎቢስታ ዳንኤል 11,ዮሊያና አቢይ 12,ዪዲዲያ ጌትነት 13,መክሊት ተስፋዬ 14,ቃልኪዳን ያሬድ 15,ወንጌል እሸቱ 16 መክሊት መስፈን 17 ማራማዊት አርጋው 18 ኤልሮይ ተስፋለም 19 አክሌሲያ 20 ይዲድያ ገትነት 21 ወይነዓብ ተወድሮስ 22 መላክ እስራኤል 23 አርሰማ እሸቱ 24 ሄለን ወንደሰን 25 ሊዲያ ሲያስ 26 ኑሃሚ ታደሰ 27 ፌበን ጌታቸው 28 ማራማዊት አርጋዉ 29 መክሊት መስፍን 30 ሳራ ካሳዉ 31 ኤልሮኤ ተስፉለም 32 አቅሌሲያ ጥበበ 33 ዮሐናን ያሬድ ለትብብራችሁ እናመሰግናለን!
2 119
20
Announcement for All Grade 12 Graduating Students Dear all Grade 12 graduating students, We would like to inform you that tomorrow, Thursday, you will receive your graduation gown and entrance ticket. Please pay close attention to the following points: 🔹 You must return the gown on the coming Monday morning, strictly by 6:00 AM at the latest. 🔹 Any student who returns the gown after this date and time will be charged a penalty of 200 Birr per day. 🔹 Please remember to take good care of the gown and return it in good condition. We kindly ask you to respect the set deadline to avoid any penalties. Thank you for your cooperation! Sincerely, School Administration
2 696