fa
Feedback
NGCS PARENTS GRADE 1-8

NGCS PARENTS GRADE 1-8

رفتن به کانال در Telegram
4 271
مشترکین
-224 ساعت
+257 روز
+8630 روز
آرشیو پست ها
ለልደታ ማርያም ልጃገረዶች ወላጆች በሙሉ ከ1ኛ ክፍል እስከ 12ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች ሰርተፍኬት ያልወሳዳችሁ ወላጆች የመጨረሻ ቀን ሰኞ ሰኔ 29/2018 ስለሆነ መጥታችሁ እንድትወስዱ ስንል እናሳስባለን ከተጠቀሰው ቀን ውጭ የሚመጣ ወላጅ የማናስተናግድ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

photo content
+1

25/10/2018     ለትምህርት ቤቱ ተማሪዎች በሙሉ በትምህርት ቤታችን በዘንድሮ ዓመት የክረምት ትምህርት በተደራጀና ስልታዊ

photo content

19/10/2018   ከ1ኛ እስከ 8ኛ ወላጆችና አሳዳጊዎች በሙሉ የልደታ ማርያም ልጃገረዶች ትምህርት  ቤት የ2018 ዓ.ም. ሪፖርት ካርድ ሰኞ ሰኔ 22/10/2018 የወላጆች ስብሰባና  ሪፖርት ካርድ የሚሰጥበት ቀን ስለሆነ ጠዋት 2፡30 ላይ ትምህርትቤት እንድትገኙ ስንል እናሳስባለን ትምህርት ቤቱ

Grad 9,10,11 tomorrow you will see your exam paper and also it will be half day until 6:00 ehiopian time the parents must take the student in the afternoon no school thank you the school

ሰኔ 11/2018     ማስታወቂያ   ለ4ኛ፣ 5ኛ እና 7ኛ ክፍል የተማሪ ወላጆች/አሳዳጊዎች ነገ አርብ ሰኔ 12/2018 /ጁን 19/2026 የፈተና ወረቀታቸውን የሚያዩበት ቀን ስለሆነ ተማሪዎቹ ዩኒፎርማቸውን በመልበስ ት/ቤት በሰአታቸው እንዲገኙ እያሳሰብን፤ ተማሪዎቹ የሚውሉት ሙሉ ቀን መሆኑን ለመግለጽ እንወዳለን፡፡   ት/ቤቱ

8ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ የ8ኛ ክፍል አድሚሽን ካርድ ያልወሰዳችሁ ተማሪዎች ነገ መጥታችሁ እንድትወስዱ ስንል በትህትና እንጠይቃለን፡፡

8ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ ለ8ኛ ክፍል አድሚሽን ካርድ ያልወሰዳችሁ ተማሪዎች ነገ መጥታችሁ እንድትወስዱ ስንል በትህትና እንጠይቃለን፡፡

3/10/2018 ለልደታ ማርያም ልጃገረዶች ት/ቤት ለ 6ኛ እና 8ኛ ክፍል  ክልላዊ ፈተና ለምትወስዱ ተማሪዎች  ስለ ፈተናው ስርዓት እና አጠቃላይ አፈታተን ደንቦች ዙሪያ በመፈተኛ ጣቢያ ተገኝታችሁ ገለፃ (orientation ) የምትወስዱበት ቀንና ሰዓት ትክክለኛው ከት/ቢሮ ወርዶ ለእኛ በ አራዳ ክፍለ ከተማ ትምህርት ፅህፈት ቤት በኩል የደረሰን ስለሆነ እንደሚከተለው አስቀምጠነዋል ለ  6ኛ ክፍሎች ገለፃው የሚሰጥበት ቀን ዓርብ ሰኔ 5/2018 ዓ.ም ገለፃው የሚሰጥበት መፈተኛ ጣቢያ ( ኒው ኤራ ት/ቤት) ገለፃው የሚሰጥበት ሰዓት ከጠዋቱ 4:00 እስከ 6:00  ስለሆነ  መጀመሪያ ከላይ እንዳሰቀመጥንላችሁ ዓርብ ከጠዋቱ 2:00 ላይ ተገኝታችሁ አድሚሽን ካርድ ከተቀበላችሁ በኋላ  3:00 ሲሆን በእግር  ወደ ኒው ኤራ ት/ቤት ጉዞ እንጀምራለን። ለ 8ኛ ክፍል ተማሪዎች የገለፃው ቀን ዓርብ ሰኔ 5/2018 ዓ.ም ገለፃው  የሚሰጥበት መፈተኛ ጣቢያ ( ኒው ኤራ ትምህርት ቤት) የገለፃው ሰዓት  ከሰዓት በኋላ ከ 8:30  እስከ 9:30 ነው። ስለዚህ 8ኛ ክፍሎች ዓርብ ወደ ትምህርት ቤት የምትመጡት ጠዋት 2:00 ሰዓት ላይ ሳይሆን ከሰዓት በኋላ በ 7:00ሰዓት ላይ ይሆናል። እስከ 7:30 የአድሚሽን ካርድ ከተሰጣችሁ በኋላ 7:30 ሲሆን  በእግር ጉዞ ወደ ኒው ኤራ ትምህርት ቤት እንጀምራለን። ያው ዛሬ ከሰዓት በኋላ በተነገራችሁ መሠረት ነገ ሐሙስ ሰኔ 4/2018 ዓ.ም ትምህርት አይኖራችሁም።

photo content

የ2018 የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና የትምህርት ቤቶች የመፈተኛ ጣቢያ
+1
የ2018 የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና የትምህርት ቤቶች የመፈተኛ ጣቢያ

የ2018 የ6ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና የትምህርት ቤቶች የመፈተኛ ጣቢያ
+1
የ2018 የ6ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና የትምህርት ቤቶች የመፈተኛ ጣቢያ

3/10/2018 ለልደታ ማርያም ልጃገረዶች ት/ቤት ለ 6ኛ እና 8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ለምትወስዱ ተማሪዎች ስለ ፈተናው ስርዓት እና አጠቃላይ አፈታተን ደንቦች ዙሪያ በመፈተኛ ጣቢያ ተገኝታችሁ ገለፃ (orientation ) የምትወስዱበት ቀንና ሰዓት ትክክለኛው ከት/ቢሮ ወርዶ ለእኛ በ አራዳ ክፍለ ከተማ ትምህርት ፅህፈት ቤት በኩል የደረሰን ስለሆነ እንደሚከተለው አስቀምጠነዋል ለ 6ኛ ክፍሎች ገለፃው የሚሰጥበት ቀን ዓርብ ሰኔ 5/2018 ዓ.ም ገለፃው የሚሰጥበት መፈተኛ ጣቢያ ( ኒው ኤራ ት/ቤት) ገለፃው የሚሰጥበት ሰዓት ከጠዋቱ 4:00 እስከ 6:00 ስለሆነ መጀመሪያ ከላይ እንዳሰቀመጥንላችሁ ዓርብ ከጠዋቱ 2:00 ላይ ተገኝታችሁ አድሚሽን ካርድ ከተቀበላችሁ በኋላ 3:00 ሲሆን በእግር ወደ ኒው ኤራ ጉዞ እንጀምራለን። ለ 8ኛ ክፍል ተማሪዎች የገለፃው ቀን ዓርብ ሰኔ 5/2018 ዓ.ም የገለፃው መፈተኛ ጣቢያ ( ኒው ኤራ ትምህርት ቤት) የገለፃው ሰዓት ከሰዓት በኋላ ከ 8:30 እስከ 9:30 ነው። ስለዚህ 8ኛ ክፍሎች ዓርብ ወደ ትምህርት ቤት የምትመጡት ጠዋት 2:00 ሰዓት ሳይሆን ከሰዓት በኋላ በ 7:00ሰዓት ላይ ይሆናል። እስከ 7:30 የአድሚሽን ካርድ ከተሰጣችሁ በኋላ 7:30 ሲሆን በእግር ጉዞ ወደ ኒው ኤራ ትምህርት ቤት እንጀምራለን። ያው ዛሬ ከሰዓት በኋላ በተነገራችሁ መሠረት ነገ ሐሙስ ሰኔ 4/2018 ዓ.ም ትምህርት አይኖራችሁም።

photo content

NATIVITY GIRLS CATHOLIC SCHOOL Notice to Parents/Guardians Dear Parents/Guardians, Greetings from Nativity Girls Catholic School. This is a kind reminder to all parents and guardians to pay and clear any outstanding school fees as soon as possible. Timely payment of school fees helps the school provide quality education and services for all students. If you have already made your payment, please disregard this notice. If not, kindly settle the balance at your earliest convenience. Thank you for your cooperation and continued support. The School

ሰኞ ሰኔ 01/2018 ዓ.ም በ 2018 ዓ.ም የ 6ኛ እና 8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ( ሚኒስትሪ) ልጆቻችሁን ለምታስፈትኑ ወላጆች በሙሉ የተላለፈ ጥብቅ ማሣሠቢያ ተፈታኝ ልጆቻችሁ ወደ መፈተኛ ጣቢያ ለመግባት ከአድሚሽን ካርዳየው በቸጨማሪ የትምህርት ቤታቸውን መታወቂያ ካርድ መያዝ ግዴታቸው ስለሆነ እስከ አሁን መታወቂያውን ያልወሰዳችሁ በአስቸኳይ እንድትወስዱ እያሣሠብን ከዚህ በተጨማሪ ማንኛውንም ዓይነት (የንባብ ሆነ የዕይታ ማስተካከያ መነፅር) የሚያደርጉ ተፈታኝ ተማሪዎች ወደ መፈተኛ ጣቢያው ለመግባት መነፅሩ በሐኪም የታዘዘ ስለመሆኑ ማረጋገጫ ማቅረብ ግዴታ ስለሆነ ማስረጃችሁን ከወዲሁ አዘጋጅታችሁ እንድትቆዩ እናሣስባለን ። ልደታ ማርያም ልጃገረዶች ትምህርት ቤት

excel-data (5).xlsx0.16 KB