Hasen Injamo
Main focus is Value Based Finance ዋነኛ ትኩረቱ እሴት ተኮር ፋይናንስ ነው:: https://telega.io/c/Haseniye
Show more📈 Analytical overview of Telegram channel Hasen Injamo
Channel Hasen Injamo (@haseniye) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 895 subscribers, ranking 8 329 in the Economy & Finance category and 2 285 in the Ethiopia region.
📊 Audience metrics and dynamics
Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 895 subscribers.
According to the latest data from 01 August, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 70 over the last 30 days and by -2 over the last 24 hours, overall reach remains high.
- Verification status: Not verified
- Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 25.42%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 13.56% reactions from the total number of subscribers.
- Post reach: On average, each post receives 3 786 views. Within the first day, a publication typically gains 2 020 views.
- Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 41.
📝 Description and content policy
The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“Main focus is Value Based Finance ዋነኛ ትኩረቱ እሴት ተኮር ፋይናንስ ነው::
https://telega.io/c/Haseniye”
Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 02 August, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Economy & Finance category.
Data loading in progress...
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 02 August | +4 | |||
| 01 August | +1 |
| 2 | ገንዘብ እኛ ስንቆጣጠረው እምቢ ወደሚልበት ዘመን እየገባን ነው:: ምን እንደምንበላና ምን እንደምንገዛ እኛ ሳንሆን ገንዘብ ነው የሚወስነው:: አሁን መዥረጥ አድርገህ ወይም Send ብለህ የምትከፍለው ክፍያ ከጥቂት ዓመታት በሗላ አይኖርም:: ገንዘብ ፕሮግራም ይደረጋል:: ከ Mobile Money ወደ Programable Money እንገባለን::
ኢትዮጵያናውያንና ኢትዮጵያውያት ሆይ! ስለገንዘብ ሥርዓቱ ከየትኛውም ዘርፍ በላይ አንብቡ:: ሲስተሙ እየቆለፈ እየሄደ ነው::
ለኔም ይታተምልኝ ለምትሉ
መ-ገንዘብ መጽሓፍ ቅድመ ሕትመት ዋጋ
- የታዳጊዎች 825 ብር
- የአዋቂዎች 900 ብር
- ሁለቱን የምትፈልጉ 1,725 ብር
ዋጋው በመላ ኢትዮጵያ በፖስታ ቤት ማድረሻን ይጨምራል::
CBE
1000632718245
IZZELISLAM ABDULKADIR
ስክሪንሹት, ስም, ስልክ, አድራሻ (ለምሳሌ ቡታጅራ, ሰመራ, እንጅባራ, ሳሪስ, ጨርቆስ)
ቴሌግራሙ ውስጥ ከዚህ ውጭ ምንም ዓይነት መልእክትም ይሁን ጥያቄ ባለመጠየቅ አግዙን::
https://t.me/MeGenzeb | 2 464 |
| 3 | መጽሓፍ ስጽፍ አንዱ በአንዱ depend እንዲያደርግ ውይም አንዱ ካንዱ እንዲቀጥል አልጽፍም:: የሆነውን ካነበባችሁ ሙሉ መልእክቱ እዚያው ተጀምሮ ያልቃል:: Update ይኖራል:: ከሆነም የፊቱን ጠቅልዬ ቀጣዩ ላይ አመጣዋለሁ:: አይደለም ሐሳብ በተለያየ መጽሓፍ ቁርጥርጥ ሊደረግ ቀርቶ ... የግርጌ ማስታወሻ እንኳ አይጻፍም:: "ቢኖር አይከፋም የሚባል ተራ ነጥብ እና references ነው ግርጌ ላይ የሚጻፉት:: ሁሉም ሐሳብ ገጹና ቻፕተሩ ላይ ማለቅ አለበት:: ዝርዝሩ በቀጣይ ምእራፍ ይመጣል ሲባል እራሱ ይደብራል:: የሚደጋገም የሚመስላችሁ ነጥብ ተደጋግሞ ሳይሆን አንባቢን እዚያና እዚህ ገጽ ላለማንገላታት ያለፈው ሐሳብ ተጠቅልሎ ይመጣል:: | 2 284 |
| 4 | በIMF ግፊት መሠረት በ2019 የነዳጅ ድጎማ ይነሳል ተብሎ ይጠበቃል:: ይህ ደግሞ ምንዛሪና ግሽበት ላይ የራሱ አስተዋጽኦ ይኖረዋል:: | 2 279 |
| 5 | ገንዘብ እኛ ስንቆጣጠረው እምቢ ወደሚልበት ዘመን እየገባን ነው:: ምን እንደምንበላና ምን እንደምንገዛ እኛ ሳንሆን ገንዘብ ነው የሚወስነው:: አሁን መዥረጥ አድርገህ ወይም Send ብለህ የምትከፍለው ክፍያ ከጥቂት ዓመታት በሗላ አይኖርም:: ገንዘብ ፕሮግራም ይደረጋል:: ከ Mobile Money ወደ Programable Money እንገባለን::
ኢትዮጵያናውያንና ኢትዮጵያውያት ሆይ! ስለገንዘብ ሥርዓቱ ከየትኛውም ዘርፍ በላይ አንብቡ:: ሲስተሙ እየቆለፈ እየሄደ ነው:: | 2 267 |
| 6 | ስልክ ለማንሳት ፈቃደኛ የማትሆኑ ከሆነ አትክፈሉ:: ከፖስታ ቤት ደውለው የማያነሱ ሰዎች አሉ:: ባለፈው የከፊሎቹን ስም ለጥፌያለሁ::
እዚህ መጥተው "ድሮ ከፍዬ አልደረሰኝም" ይላሉ:: በ RD የሚጀምር እና መጨረሻው ET የሚል መሴጅ የፖስታ ቤት ነው:: ለእናንተ ሲላክ መሴጁ እኔም ጋር ይመጣል:: መሴጅ ሁለቴ ይደርሳችሗል:: አንደኛው ገና ሊላክ ሲሰናዳ ሁለተኛው ስትወስዱ::
አሁን ደግሞ አንድ ወጥ ነው:: ማንም ኮምፕሌይን ማድረግ አይችልም:: ስማችሁ ከባንክ ይወሰዳል:: ስልክ ካሳሰታችሁ ሓላፊነት መውሰድ ይከብዳል:: እንዳንሳሳት የላካችሁትን ስልክ Copy paste ነው የምናደርገው:: | 2 362 |
| 7 | የቀድሞ መ-ገንዘብ ላይ በራሳችሁ ምክንያት ያልወሰዳችሁ ውሱን ሰዎች አላችሁ:: ቅድሚያ እያስተናገድን ነው:: አምስት ቦታ ተቀምጦለት ያልወሰደ ሰው ሁላ አለ:: እሺ ልላክልህ:: ክፍለሃገር ይላክልህ:: 115 ብር ላክ ሲባል የማይልክም አለ:: 115 ብር እንኳንስ ወላይታና ሽሬ ቀርቶ ከቄራ ፒያሳ ደርሶ መልስ ነው:: ራይድማ ብዙ ነው:: መቸም አክብሮ ለከፈለ እሽሩሩ የግድ ነው:: 99.99% ምእመን አክብሮና ታግሶ ተቀብሏል:: አሁን ግን ሁሉም በአንድ መስመር በፖስታ ቤት ነው:: እንደተለመደው እራሴው ቆሜ ነው የማስተናግደው:: ክፍያዎቻችሁ በሙሉ ማድረሻ ያካተተ ነው:: አመሰግናለሁ:: | 2 356 |
| 8 | መ-ገንዘብ መጽሓፍ ቅድመ ሕትመት ዋጋ
- የታዳጊዎች 825 ብር
- የአዋቂዎች 900 ብር
- ሁለቱን የምትፈልጉ 1,725 ብር
ዋጋው በመላ ኢትዮጵያ በፖስታ ቤት ማድረሻን ይጨምራል::
CBE
1000632718245
IZZELISLAM ABDULKADIR
ስክሪንሹት, ስም, ስልክ, አድራሻ (ለምሳሌ ቡታጅራ, ሰመራ, እንጅባራ, ሳሪስ, ጨርቆስ)
ቴሌግራሙ ውስጥ ከዚህ ውጭ ምንም ዓይነት መልእክትም ይሁን ጥያቄ ባለመጠየቅ አግዙን::
https://t.me/MeGenzeb | 2 463 |
| 9 | ገንዝብ ወዴት እያመራ ነው?
ሺ^ሻ የማጨሻ ረቃድ ታወጣላችሁ
=====================
ምላሽ ከመ-ገንዘብ 3 (ለታዳጊዎች)
1ኛ) ፕሮግራም ይደረጋል:: ገንዘብ አዕምሮ ይኖረውና ያዘናል:: የድሮ ገንዘብ ወርቅም ይሁን ፊያት ዶላር ዱ^ዳ እና ማይም ነበሩ:: እንዳሻን እናዛቸዋለን:: የሞባይል ገንዘብም እንዳሻን እንከፍላለን:: በቀጣይ ግን ገንዘቡ እኛን ነው የሚያዘው::
ምሳሌ:- ለልጅህ ለምሳ ብለህ ብር ልከህለት ለጌም ልክፈልህ ቢል እሺ አይልም:: ጭራሽ ለወላጅ ሊያቃጥር ይችላል:: ልጅህ ለጌም ልክፈልህ ብሎኝ እምቢ አልኩት ብሎ መሴጅ ይልካል:: አንተም ትናንትና ጫማ ገዝተህ ዛሬም ልድገም ብትል ትናንትና ገዝተናል ብሎ ሊገግም ይችላል:: መንግሥት ጫት አትቃም ብሎ አዋጅ አያወጣም:: ብርህ ላይ ይቆልፍብሃል:: ለሞባይልህ ይነግረዋል:: አሃሃሃሃ. ሺሻ የማጨሻ ፈቃድ አውጥተህ ነው የምታጨሰው::
ዝርዝሩን ከመ-ገንዘብ 3 ለታዳጊዎች:: | 2 285 |
| 10 | ዛሬ ለመንግሥት ኃላፊዎች ልጻፍላቸው
=========================
መንግሥታት የወረቀት መገበያያን ለምንድነው የማያጠፉት? ግብይትስ ሙሉ ለሙሉ ዲጂታል ይሆናል?
በቀላሉ አይሆንም:: ምክንያቱም የወረቀቱ ብር anonymous currency ነው:: ከፋዩ አይታወቅም:: ወደ ሱቅ መቶ ብር ይዞልህ የመጣ ሰው ስሙ ሳይነግርህ ይከፍላል:: የዲጂታል መገበያያ ግን ሙሉ ዳታ ያስተላልፋል:: ገንዘብ ዲጂታል ከሆነ ሜታዳታ ነው:: ማለትም የዳታዎች ዳታ ወይም ዲጂታል ንቅሳት ስለሆነ መቼም አይጠፍይም:: በተቃራኒው መንግሥት አዲስ ዲጂታል መገበያያ ሲያወጣ ካወጣበት ቀን ጀምሮ ከየት ተነስቶ የት እንደደረሰ ይታወቃል:: በወረቀት አትሞ ሲያወጣ ግን ባለቤቱ በውል አይታወቅም:: እንደ ደረሰኝ ጉማጅ የለውም:: አንዴ ከታተመ በሗላ ይበርራል::
ስለዚህ ሥልጣን ላይ ያላችሁ ሰዎች በደንብ አሳትማችሁ ንብረት ብትይዙ ጥሩ ነው:: ነገ ስትባረሩ መውደቂያ አይኖራችሁም:: ምክንያቱም ባለሥልጣን በሕዝብ እንደተጠላ ኖሮ ይሞታል:: ነገ በዲጂታል ገንዘብ በኩል ሥራ ጀምሬ አድጋለሁ ብትሉ መቼም አትደርሱም:: ከወዲሁ የሚያዝ ነገር ያዙ:: በሗላ ትመነዝሩታላችሁ:: ላይክ ሳታደርጉ አንብቡ:: ካልገባችሁ ደግሞ ኢንቦክስ ግቡ:: ምሥጢራችሁ ይጠበቃል ልል ነበር:: ደግሞ በራሴ ላይ ችግር ላምጣ እንዴ? | 2 419 |
| 11 | በ $1 ዶላርና በኢትዮጵያ ብር መካከል ያለው ልዩነት 170 ብር ነው ካልክ የዩኒቨርሲቲ ትምህርት ላይ ነህ::
99 ዜሮዎች ያሉት ዱዎህትራይጂንቲሊዮን የኢትዮጵያ ብር ምንዛሪው ዜሮ ዶላር ነው:: | 2 702 |
| 12 | መንግሥት እራሱ ብር እያተመ ለምን መልሶ ታክስ ስጡኝ ይላል?
-> ሕዝቡ መንግሥትም ይቸግረዋል ብሎ እንዲያስብ
-> ታክስ የሚከፈለው መንግሥት ባተመው ብር ስለሆነ ያንን ለማግኘት ምእመኑ እንዲለፋ
-> እንዳያምጽ አቅሙን ለማሳጣት
-> የንግድ ሥራ ላይ ያልሆኑ ወታደሮች ውት^ድርናውን ትተው ወደ ንግድ እንዳይሄዱ
እያየሁ እጨምራለሁ | 2 832 |
| 13 | ሁለተኛ የቻይና ቪዛ አንድ ወር እየወሰደ ነው:: አንደኛው በኢ ቦላ ሰበብ ሲሆን ሌላው የተማሪዎች ቅድሚያ ስለሚሠራ ይዘገያል:: | 3 192 |
| 14 | መ-ገንዘብ መጽሓፍ ቅድመ ሕትመት ዋጋ
- የታዳጊዎች 825 ብር
- የአዋቂዎች 900 ብር
- ሁለቱን የምትፈልጉ 1,725 ብር
ዋጋው በመላ ኢትዮጵያ በፖስታ ቤት ማድረሻን ይጨምራል::
CBE
1000632718245
IZZELISLAM ABDULKADIR
ስክሪንሹት, ስም, ስልክ, አድራሻ (ለምሳሌ ቡታጅራ, ሰመራ, እንጅባራ, ሳሪስ, ጨርቆስ)
ቴሌግራሙ ውስጥ ከዚህ ውጭ ምንም ዓይነት መልእክትም ይሁን ጥያቄ ባለመጠየቅ አግዙን::
https://t.me/MeGenzeb | 3 213 |
| 15 | ለባንክ ብድር የምትጠይቁ ምእመናን ሁሉ:- የሠራተኞች ጡረታ ውዝፉ 5 ብር ቢሆን እንኳ ከፍላችሁ ሳትጨርሱ ክሊራንስ ላታገኙ ትችላላችሁ:: ማጣሪያው ወደሗላ 10 ዓመት ማለትም እስከ 2007 ድረስ ሊሄድ ይችላል:: ስለዚህ ይህንን ከግምት ያስገባ እንቅስቃሴ አድርጉ:: | 2 638 |
| 16 | መ-ገንዘብ 3 ለታዳጊዎች በከለር ነው የተዘጋጀው:: የአዋቂዎች ላልገባችሁ ወይም አይገባንም ብላችሁ ለሰጋችሁ ጥሩ ይመስለኛል::
መ-ገንዘብ መጽሓፍ ቅድመ ሕትመት ዋጋ
- የታዳጊዎች 825 ብር
- የአዋቂዎች 900 ብር
- ሁለቱን የምትፈልጉ 1,725 ብር
ዋጋው በመላ ኢትዮጵያ በፖስታ ቤት ማድረሻን ይጨምራል::
CBE
1000632718245
IZZELISLAM ABDULKADIR
ስክሪንሹት, ስም, ስልክ, አድራሻ (ለምሳሌ ቡታጅራ, ሰመራ, እንጅባራ, ሳሪስ, ጨርቆስ)
ቴሌግራሙ ውስጥ ከዚህ ውጭ ምንም ዓይነት መልእክትም ይሁን ጥያቄ ባለመጠየቅ አግዙን::
https://t.me/MeGenzeb | 3 087 |
| 17 | ማሳሰቢያ
1) መ-ገንዘብ 2 መጽሓፍ ባለፈው ላመለጣቸው (4ኛ እትም) ነው::
2) መ-ገንዘብ 3 ደግሞ ለታዳጊዎች ሲሆን መ-ገንዘብ 2 ቀለል ተደርጎ ተዘጋጅቶ ነው::
3) ከየትኛውም ክፍለሃገር ማዘዝ ይቻላል::
4) በአቅራቢያችሁ ባለ ቅርንጫፍ ፖስታ ቤት በኩል ይደርሳችሗል:: ለቅልጥፍና ኢትዮጵያ ፖስታ!
4) የክፍያ መረጃ በቴሌግራም ከላካችሁ በሗላ ዝም በሉት:: በነካችሁት ቁጥር መሴጁ ወደቅርብ (Recent) ይሆናል:: ከሗላ ያሰልፋችሗል::
5) ከመጽሓፍ ክፍያና መረጃ መላክ ውጭ ምንም ዓይነት መረጃ ከይቅርታ ጋር አይስተናገድም:: ስለሚያምታታ ይደለታል::
ከመክፈላችሁ በፊት አካውንቱን ቼክ አድርጉ:: ከፍሎ የማይደርሰው የለም::
CBE
1000632718245
IZZELISLAM ABDULKADIR
https://t.me/MeGenzeb | 2 769 |
| 18 | መጀመሪያ ስለፋይናንስ ለሙስሊሞች ጻፍኩ:: ከዚያም ደገምኩ:: ሙስሊሞቹ ንባብና ሥራ ትተው ሙግትና ክርክር ውስጥ ገቡ:: ክርስቲያኖች ግን የሸሪዓውን ጭምር አንብበው መጠቀም ጀመሩ:: በእርግጥ በጣኣኣኣም አሞኝ የምሞት የሚመስለኝ ወቅት ስለነበር ለክርስቲያኖችም እጽፋለሁ የሚል ግምት ስላልነበረኝ እንደው አንድ ክርስቲያን እንኳ አንብቦ ከዚህ ከከፋ ድህነት ቢወጣ ብዬ እያንዳንዱን የዐረቢኛ ቃል በቅንፍ በአማርኛ ተርጉሜዋለሁ::
ከወራት በፊት አንዲት ክርስቲያን ልጅት ከሐዋሳ ደወለች:: ጴ^ንጤ መሰለችኝ:: ያነበበችው ለሙስሊሞች የተጻፈውን ፊያት መገበያያን ነው:: ገባሽ ወይ ስላት በደንብ አለችኝ:: ከራሷም አልፋ ባሏን እና ጓደኛዋ ላይ ለውጥ አመጣች:: ጓደኛዋ ብሬ ከሚጋሽብ ለምን አልጠቀምበትም ብላ በ150 ሺህ ብር ሶፋ ልትገዛ ስትወጣ "ሀጂ ወርቅ ግዙ:: ያተርፋል:: መቼም ቢሆን ዋጋው አይቀንስም:: ሰርቶ ለወጪ ከሆነ መሻሻል የለም ብለዋል" ብዬ አስነበብኳትና ይኸው ተግብራው ወርቅ ባንዴ ተተኩስ በጣም አተረፋት እያለች ብዙ አጫወተችኝ:: እንዲህ ያሉ መኣት አሉ::
የመ-ገንዘብ 2 ዋነኛ ከፋይና ገዢ ክርስቲያኖች ናቸው:: የታዳጊዎች ላይ ስለሺ ቀድሞ 50 አዘዘ:: ሳባ 10 አዘዘች:: በእርግጥ ሙስሊሞችም ደህና እየገባቸው ነው:: አንዳንዴ እኩል እኩል ይመጣሉ:: እስካሁን አይ^ሁድ ነኝ ያለኝ የለም:: እዚህ ቤት ግን በሰዎች መካከል አድልዎ የለም:: ብቻ የሰው ልጅ ድህነት አይቅጣው:: | 2 788 |
| 19 | ወደድንም ጠላንም ዓለም የምትመራው በሰ^ካራም, ሽ^ፍታ, ዱር^ዬ, ሕጻናትን ደ ^ፋሪና ገ ^ዳይ በመሳሰሉት ስብ^ስቦች እንጂ በአላህ ነቢያት አይደለም:: ንግሥና በእነዚህ እጅ ከገባ ቆይቷል:: አያስነኩህም:: ኢብሊስ ተቆጣጥሮታል:: አንተ የምትነግሥበት ብቸኛ ቦታ አባወራነትህ ላይ ነው:: በትዳር Kingdom ውስጥ ንግሥትን አክብረህ ልጆችን ወልደህ ንጹሕ ትውልድ እየተካህ ትሄዳለህ:: በሒደት ይህንን የዱ^ርዬ ንግሥና መገርሰ^ስ ትችላለህ:: እንደው ባትችል እንኳ Termህን በክብር አጠናቀህ በወዳጅ በዘመድ በእድር በክብር ትሸኛለህ:: እያንዳንዱ አባወራ በአማካይ ካለው 60 ዓመት ውስጥ 40 የንግሥና ዓመታት አሉት:: የዚህን ያህል ጃንሆይ እንኳ አልነገሡም:: የውጪው የዙሪያህ ትር^ምስ ብቸኛ መሸሻ የተከበረ ቤት ነው:: እሱ ከተበላ^ሸብህ እዚህ ምድር ላይ ምንም አትሠራም:: You must go. You must step down to ቀbirr. ስለዚህ Kingደማችሁን ተንከባከቡ:: ከጥቃትና ወረራ ጠብቁ::
ደስስስስስ የሚል ቀን ይሁንላችሁ:: | 2 963 |
| 20 | የማንም ሰው ቴሌግራም መልዕክት አልተከፈተም:: ከላካችሁ በሗላ ጠብቁ:: ብዙ ሰው ስለሆነ የባንክ ስቴትመንት ጋር እያመሳከርን መልስ እንሰጣለን:: ከዚያ መጽሓፉን እንልካለን:: | 2 913 |
