en
Feedback
ኤዞፕ መጻሕፍት

ኤዞፕ መጻሕፍት

Open in Telegram

ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ መጽሐፍት። #ቁጥር _1 ሚኒልክ አደባባይ ቴምር ሪልስቴት ፊት ለፊት የአራዳ ጊዮርጊስ ቤተ/ን ህንፃ አቢሲኒያ ባንክ ያለበት 2ኛ ፎቅ ላይ #ቁጥር_2 አራት ኪሎ አባድር ሱፐር ማርኬት ፊት ለፊት የድሮ ጆሊ ባር ጋ ስልክ:- 09 11 72 36 56 0911185548 ለማዘዝ @Azop_mesi @Mesay21

Show more
8 866
Subscribers
-324 hours
-257 days
-8730 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '26
September '26
+6
in 0 channels
August '26
+124
in 0 channels
Get PRO
July '26
+223
in 1 channels
Get PRO
June '26
+240
in 0 channels
Get PRO
May '26
+262
in 1 channels
Get PRO
April '26
+161
in 0 channels
Get PRO
March '26
+92
in 0 channels
Get PRO
February '26
+99
in 0 channels
Get PRO
January '26
+88
in 0 channels
Get PRO
December '25
+86
in 0 channels
Get PRO
November '25
+94
in 1 channels
Get PRO
October '25
+102
in 0 channels
Get PRO
September '25
+64
in 0 channels
Get PRO
August '25
+84
in 1 channels
Get PRO
July '25
+119
in 2 channels
Get PRO
June '25
+97
in 0 channels
Get PRO
May '25
+139
in 0 channels
Get PRO
April '25
+171
in 1 channels
Get PRO
March '25
+193
in 0 channels
Get PRO
February '25
+223
in 0 channels
Get PRO
January '25
+227
in 0 channels
Get PRO
December '24
+281
in 0 channels
Get PRO
November '24
+357
in 0 channels
Get PRO
October '24
+366
in 0 channels
Get PRO
September '24
+393
in 0 channels
Get PRO
August '24
+466
in 0 channels
Get PRO
July '24
+503
in 0 channels
Get PRO
June '24
+632
in 0 channels
Get PRO
May '24
+310
in 0 channels
Get PRO
April '24
+622
in 0 channels
Get PRO
March '24
+559
in 0 channels
Get PRO
February '24
+428
in 0 channels
Get PRO
January '24
+93
in 0 channels
Get PRO
December '23
+215
in 0 channels
Get PRO
November '23
+29
in 0 channels
Get PRO
October '23
+51
in 0 channels
Get PRO
September '23
+42
in 0 channels
Get PRO
August '23
+94
in 0 channels
Get PRO
July '23
+81
in 0 channels
Get PRO
June '23
+96
in 0 channels
Get PRO
May '23
+133
in 0 channels
Get PRO
April '23
+86
in 0 channels
Get PRO
March '23
+51
in 0 channels
Get PRO
February '23
+9
in 0 channels
Get PRO
January '23
+75
in 0 channels
Get PRO
December '22
+4 154
in 0 channels
Get PRO
November '22
+151
in 0 channels
Get PRO
October '22
+131
in 0 channels
Get PRO
September '22
+49
in 0 channels
Get PRO
August '22
+95
in 0 channels
Get PRO
July '22
+344
in 0 channels
Get PRO
June '22
+287
in 0 channels
Get PRO
May '22
+179
in 0 channels
Get PRO
April '22
+58
in 0 channels
Get PRO
March '22
+129
in 0 channels
Get PRO
February '22
+96
in 0 channels
Get PRO
January '22
+576
in 0 channels
Get PRO
December '21
+1 120
in 0 channels
Get PRO
November '21
+115
in 0 channels
Get PRO
October '21
+881
in 0 channels
Get PRO
September '21
+46
in 0 channels
Get PRO
August '21
+82
in 0 channels
Get PRO
July '21
+67
in 0 channels
Get PRO
June '21
+15
in 0 channels
Get PRO
May '21
+18
in 0 channels
Get PRO
April '21
+83
in 0 channels
Get PRO
March '21
+36
in 0 channels
Get PRO
February '21
+33
in 0 channels
Get PRO
January '21
+42
in 0 channels
Get PRO
December '20
+2 002
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
06 September+1
05 September+1
04 September0
03 September+1
02 September+1
01 September+2
Channel Posts
2
#የኤርትራ_ነፃነትና #የኢትዮጵያ_የባሕር_በር_ጥያቄ (ግለ_ተሞክሮ እና አማራጭ ምልከታ ) ከመጽሐፉ ገጾች የኤርትራ ሕዝብ ለነፃነት ያደረገው ትግል ..ኢትዮጵያን የባሕር በር ለማሳጣት ያለመ አልነበረም፡፡ በዚህ እርምጃ የኤርትራ ሕዝብ ምንጊዜም ተጠቀሚ እንደማይሆን በቅደሚያ ይታወቃል ... ኤርትራ ነፃነቷን አረጋግጣ የጎረቤቶቿን ሕልውናና ጥቅም ሳትጎዳ በሚፈጠረው አመቺ ሁኔታ፤ የታታሪውና የሥራ ወዳዱ የኤርትራ ሕዝብ የአኮኖሚ እንቅስቃሴ በማሳደግ ብልጽግናውን በይበልጥ ማረጋገጥ ይቻል ነበር ... የባዕዳን ፍላጎት ብቻ ተከትሎ ኢትዮጵያን ከባሕር በር በመዝጋት ፤ የኤርትራ ሕዝብ ከኢኮኖሚ አቅሙ ጋር ያልተመጣጠነ ሠራዊት እየቀለበ፤ ወጣቶቹን ለማያቋርጥ ወታደራዊ አገልግሎትና ስደት እየዳረገ ፤ በቅኝ አገዛዝ ዘመን የዳበረው መሰረተ ልማቱን በአንክብካቤ እጦት እያወደመ፤ በዲሞከራሲ አልቦነት ዝነታለም እየታሸ መኖር መቀጠልን ይመርጣል ተብሎ አይገመትም። የኤርትራ የዛሬው ነፃነት የብዙ ሺ ወጣቶች የሕይወት መሰዋአትነት ተከፍሎ የመጣ ስለሆነ፤ ከሕዝቡ ግልጽ ፍላጎትና ይሁንታ ውጪ ከዚህ በፊት የነበሩ ትክክለኛ ታሪካዊ ሀቆችን በማመለከት ብቻ፤ የሕዝቡን መሰዋእትነት መና የሚያሰቀር እርምጃ መውሰድ ምንግዜም ይጠቅማል ተብሎ ሊታሰብ አይገባም፡፡ አመኔታ ውጪ በኃይል ከሚመሰረት አንድነት፤ በጋራ የታሪክ አረዳድ መግባባት ላይ ከሕዝብ ፍላጎትና የተመሰረተ መለያየት፤ የላቀ ጠቀሜታ ሊኖረው እንደሚችል መገመት ተገቢ ይሆናል፡፡ የተለያዩ ወራሪዎች፤ ኢትዮጵያ የባሕር በር እንዳይኖራት ያደረጉበት የየራሳቸው ምክንያቶች ነበሯቸው... ከነዚህ ወራሪ ሀገራት መካከል፤ ግብፅ ኢትዮጵያን በቀጥታ በመያዝ፤ የዓባይ ወንዝ ምንጭን ለመቆጣጠርና፤ የኢትዮጵያ ወደ ባሕር መውጫና መግቢያ በሮችን በመዝጋት፤ ሀገሪቱን በመዳፏ ሥር አስገብታ ለመቆጣጠር ያስችላል ያለቸውን ቋሚ ሰትራተጂ ቀርጻ ተንቀሳቅሳለች፡፡ የግብፅ ነገሥታት ቀዳሚ ዓላማ በማንኛውም ዘዴ (በቀጥታ ወረራ፤ ከውጪ መንግሥታት ጋር በመተባበርና በመመሳጠር፣ ያገር ውሰጥ አፍራሽ ተቃዋሚዎችን በመጠቀም ወዘተ) ኢትዮጵያን የወደብ ባለቤትነት መበት በማሳጣት ሀገሪቱን በኢኮኖሚና በመከላከያ ይዞታ አቅመደካማ ማድረግ ነው፡፡
187
3
No text...
192
4
አርምሞ ቁጥር 1 እና 2
1
5
No text...
186
6
No text...
202
7
+1
No text...
284
8
No text...
285
9
+1
No text...
275
10
+3
No text...
268
11
No text...
262
12
+4
No text...
433
13
+9
No text...
432
14
+8
No text...
368
15
No text...
410
16
+8
No text...
600
17
+9
No text...
635
18
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ትውፊት መሠረት ከሀ ሉ ሒ ማ፣ ከአ ቡ ጊ ዳ፣ ከመልእክተ ዮሐንስና ከገበታ ሐዋርያት ቀጥሎ መዝሙረ ዳዊትን በግዕዝ፣ በውርድና በቁም ንባብ ተምሮ ማጠናቀቅ ዳዊት መድገም ይባላል፡፡ ታዲያ በዚኽ ዐይነት መልክ ተምረው ዳዊት ደግመዋል የሚባሉት ተማሪዎች ዳዊቱን በሦስቱ የንባብ ስልቶች ደግመው፣ ደጋግመው በማንበልበል ከማንበብ ባሻገር መልእክቱን በጥንቃቄ የመረዳት ውስንነት ዐልፎ ዐልፎ ይታይ ነበር። በአብነት ትምህርት ቤት ዳዊትን ባለ ማስተዋል የማንበብ ችግር አኹን ገና መፍቻ ቍልፍ ያገኘ ይመስለኛል፡፡ ይኽንም ማለት ያስቻለኝ ዕጩ ዶክተር ግዛቸው ደጀኑ በዋና አዘጋጅነት የሚመራው ዐሥራ ዐምስት አባላት የሚገኙበት የግዕዝ ሰዋስው አጠናቃሪ ቡድን፦ ዳዊትን አንብቦ በመረዳት ረገድ ዐዲስ የችግር መፍቻ ያመጣ መኾኑን መገንዘቤ ነው፡፡ ቡድኑ የተለያዩ ባሕርያት ያሏቸውን ግሶች በመምረጥ፣ የዋህና መለስተኛ መሠሪ ርባታዎችን በማርባት፣ የሚጠብቁትን ግሶችና የርባታ ኺደቶች በጥብቀት ምልክት በማሳየት፣ መረጃዎችን ከመዝሙረ ዳዊት ውስጥ ነቅሶ በማውጣትና በማቅረብ አመርቂ ሥራ አከናውኖ ዐይቻለኹ፤ የመጽሐፉን ረቂቅ ሙሉ በሙሉ አንብቤ ያገኘኹትን የንባብ ርካታ ተመርኵዤ ያለ ምንም መሠሠት ምስክርነቴን መስጠት ያስቻለኝም ይኼው የቡድኑ የሥራ ጥንካሬ ነው፡፡ ይኽ ዐይነቱ ቀና የሥራ አፈጻጸም በተለያዩ ሀገራት ተቀምጠው ወንጌላትን ከጻፉት ቅዱሳን ሐዋርያት የተቀደሰ ተግባር ጋራ የተመሳሰለ ነው፡፡ ቅዱሳኑ በጻፉትና ባስተማሩት የወንጌል ትምህርት ምክንያት «ድምፃቸው ወደ ምድር ዅሉ፣ ቃላቸውም እስከ ዓለም ዳርቻ ወጣ» (መዝ ፲፰/፲፱፣ ፬) ተብሎ ተነገረላቸው፡፡ ይኽ የግዕዝ ሰዋስው አጠናቀሪ ቡድንም በተለያየ የዓለም ክፍል እየኖረና በፈጣሪ መንፈስ እንደ ኤልያስ እየተመራ ግዕዝን በማሳወቅ ረገድ የላቀ ሚና እየተጫወተ ይገኛል፤ በባህላዊው ትምህርት ወቅት ይደረግ የነበረውን የማንበልበል የንባብ ኺደት ከግንዛቤ ጋራ ተያይዞ እንዲኼድና እያንዳንዱን የዳዊት ክፍል በማስተዋል እንዲነበብ በቂ ማሳያዎች ቀርበውበታል። እንዲኽም ሊኾን የቻለው በርባታው የተገኙትን ግሶች ከመዝሙረ ዳዊት መረጃዎችን ያካተተ እና ግሶች ዅሉ የርባታም፣ የፍቺም ኺደቶች የተከናወኑባቸው ስለኾኑ ነው፡፡ በዚኽ ምክንያት ነው አኹን ገና ዳዊትን ያለ መገንዘብ ችግር መፍቻ ቍልፍ አገኘ የተባለው፡፡ ስለዚኽም ይኽን ዐይነቱን ዳዊት ድገሙ እየተባለ በሚመከርበት በአኹኑ ጊዜ እንደዚኽ ያለውን ወቅታዊ መጽሐፍ አግኝቶ ማንበብ እጅጉን መታደል ነው እላለኹ፡፡ ዘላለም መሠረት ተገኘ (ዶ/ር) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የግዕዝ ቋንቋና የጥንታዊ ሥነ ጽሑፍ መምህር * * *** ግእዝ ለዘመናት የኢትዮጵያን መንፈሳዊ፣ ምሁራዊና ባህላዊ ቅርስ የጠበቀ የጥንት የጽሑፍ ቋንቋ ነው፡፡ ይኽን ክቡር ቅርስ በጥናትና በትምህርት ለማስቀጠል እየተጉ ካሉ ምሁራን መካከል ዕጩ ዶ/ር ግዛቸው ደጀኑ አንዱ ነው:: በግእዝ ቋንቋና ሥነ ጽሑፍ ያለውን ዕውቀት በማካፈል ብዙ ተማሪዎችን አፍርቶ ለግእዝ ጥናት ጕልሕ አስተዋፅኦ አበርክቷል፤ እያበረከተም ይገኛል። ይኽ መጽሐፍም የዚያ ትጋት ማሳያ ነው። «ዝርዝር ግሶች በመዝሙረ ዳዊት» በተሰኘው በዚኽ ሥራ፣ ዕጩ ዶ/ር ግዛቸው ከተማሪዎቹ ጋራ በመተባበር የግእዝ ግስ ዝርዝር ርባታን መዝሙረ ዳዊትን መሠረት በማድረግ፣ በግልጽና በሥርዐት በመተንተን አዘጋጅቷል፡፡ በመኾኑም መጽሐፉ ለምሁራን፣ ለሥነ ልሳን ተመራማሪዎች፣ ለጉባኤ ቤት መምህራንና ተማሪዎች እጅግ አስፈላጊ እና ለግእዝ ቋንቋ ጥናትና ምርምር የማይተካ የማጣቀሻ ምንጭ እንደሚኾን አምናለኹ፡፡ ተ/ፕሮፌሰር አንዱዓለም ኤርምያስ (ዶ/ር)በቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ የጥንታውያን መዛግብት ጥናት መምህር
687
19
No text...
601
20
+7
No text...
730