ኤዞፕ መጻሕፍት
Open in Telegram
ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ መጽሐፍት። #ቁጥር _1 ሚኒልክ አደባባይ ቴምር ሪልስቴት ፊት ለፊት የአራዳ ጊዮርጊስ ቤተ/ን ህንፃ አቢሲኒያ ባንክ ያለበት 2ኛ ፎቅ ላይ #ቁጥር_2 አራት ኪሎ አባድር ሱፐር ማርኬት ፊት ለፊት የድሮ ጆሊ ባር ጋ ስልክ:- 09 11 72 36 56 0911185548 ለማዘዝ @Azop_mesi @Mesay21
Show more8 884
Subscribers
-1024 hours
-397 days
-5330 days
Posts Archive
8 884
Conversation with Gemini
ወደ ወርድ ቀይርልኝ
የምስሉን ጽሑፍ ወደ ዎርድ (Word) ሰነድ ቀይሬ አዘጋጅቼልዎታለሁ።
የተዘጋጀው የ Word ፋይል፦

extracted_text
DOCX
Open
በምስሉ ላይ ያለው የተገለበጠ ጽሑፍ፦
"...ኢትዮጵያ በታሪኳ ያሳለፈቻቸው መሪዎች (ከዓፄ ኃይለ ሥላሴ እስከ ደርግ፤ ከኢህአዴግ እስከ ብልፅግና ሥርዓት) ሥልጣናቸውን ያቆሙት በተቋማት ጥንካሬ ላይ ሳይሆን በራሳቸው ግላዊ አውራነትና አንበሳነት ላይ ነው። ሕዝቡም ሆነ የፖለቲካ ሊቃውንቱ ‘መንገዱን’ (ሕገ-መንግሥታዊና ተቋማዊ ፍኖትን) ከመርተው ማንነት መለየት ተስኗቸዋል ወይም አልፈለጉም ወይም ባላየ ማለፍን መርጠዋል። መሪው ሲወገድ ተቋሙን አስቀጥሎ መሪን በሕግና በሥርዓት ከመሾም ይልቅ አሮጌውን መዋቅር አፍርሶ ሌላ አዲስ እንዲጀመር አድርገታል።” ሞገስም አውራ የመፈለግ አባዜ ውስጥ መግባቱ፤ ሀገሪቱን ሁልጊዜ ከዜሮ እንዲትጀምር አድርጓታል።”
“.... ‘ቅድም እያየሁሽ መድረክ ልትመሪ ስትገቢ፤ ይሄ የተረገመ ካሜራማናችሁ መቀመጫሽን ለብቻው በሁም ሲያመጣው ሳላስበው ‘እንዴ!’ ብዬ አርብሳል ኳስ ሲገብ የሚወጣውን ድምፅ አወጣሁ። ሚስቴ ደንግጣ ምን ብትለኝ ጥሩ ነው? ‘ኳስ በስልክህ እያየህ ነው እንዴ?’ አለችኝ፤’ እኔ ሳቅ አፍኖኛል። እሱ ይጃጃቻል። ‘እግዜር ይስጥት... ሙች የዛሬው ይለያል! ራሱ የድሮ መቀመጫሽ ነው ግን? ደግሞ መቀመጫ በቢጫ ቀሚስ ይለያል ልበል? ‘ደሞግ ደሞግ’ ሲል ሰማይ ምድር ግልብጥብጥ ነው ያለብኝ እኮ? ጣላትሽ ሌላ ሌላ ድምፅ ያወጣል፤ ልሳን እኮ ነው የተናገርሁት። ምን ሆነሽ ነው ግን እንዲህ ማማር?’ እሷ ትስቃለች።
“... ተሾምሁ። የመሥሪያ ቤታችን ዋና ሥራ አስፈፃሚ ሆንሁ። ፈላጭ ቆራጭ፤ ይግዛ፤ ይባረክ፤ ትሳሳ፤ ይገንባ፤ ይደገስ፤ ይገንደስ፤ ይፍረስ፤ ይሸጥ፤ ይሸር፤ ይሁን! ልበል። ‘ንግግር ሁሉ ፊርማ’ የሚሆንበት ዘመን ተሰጠኝ። እኔ አይደለሁም ዘመኑ ነው፡ እሱ ኮሌክሽን ነው ይላሉ። ኧረ ዘመኑ ነው ያነሳኝ። ወሽማው ነች የጠቆመችው ይላሉ። እኔ ዘመኑ ነው አልሁ። የእሱ ተፍ ተፍ ነው ይላሉ። ኧረ ችሎታና ቀመሬ ነው ባይ ነኝ። አሸርጋድ ነው ይላሉ። እና ታዲያ ተጀንኖ መች ይሆናል ዘመኑ!...”
