ኤዞፕ መጻሕፍት
Kanalga Telegram’da o‘tish
ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ መጽሐፍት። #ቁጥር _1 ሚኒልክ አደባባይ ቴምር ሪልስቴት ፊት ለፊት የአራዳ ጊዮርጊስ ቤተ/ን ህንፃ አቢሲኒያ ባንክ ያለበት 2ኛ ፎቅ ላይ #ቁጥር_2 አራት ኪሎ አባድር ሱፐር ማርኬት ፊት ለፊት የድሮ ጆሊ ባር ጋ ስልክ:- 09 11 72 36 56 0911185548 ለማዘዝ @Azop_mesi @Mesay21
Ko'proq ko'rsatish8 866
Obunachilar
-324 soatlar
-257 kun
-8730 kun
Ma'lumot yuklanmoqda...
O'xshash kanallar
Taglar buluti
Ma'lumot yo'q
Muammo bormi? Iltimos, sahifani yangilang yoki bizning qo'llab-quvvatlash boshqaruvchimizga murojaat qiling>.
Kirish va chiqish esdaliklari
---
---
---
---
---
---
Obunachilarni jalb qilish
Sentabr '26
Sentabr '26
+6
0 kanalda
Avgust '26
+124
0 kanalda
Get PRO
Iyul '26
+223
1 kanalda
Get PRO
Iyun '26
+240
0 kanalda
Get PRO
May '26
+262
1 kanalda
Get PRO
Aprel '26
+161
0 kanalda
Get PRO
Mart '26
+92
0 kanalda
Get PRO
Fevral '26
+99
0 kanalda
Get PRO
Yanvar '26
+88
0 kanalda
Get PRO
Dekabr '25
+86
0 kanalda
Get PRO
Noyabr '25
+94
1 kanalda
Get PRO
Oktabr '25
+102
0 kanalda
Get PRO
Sentabr '25
+64
0 kanalda
Get PRO
Avgust '25
+84
1 kanalda
Get PRO
Iyul '25
+119
2 kanalda
Get PRO
Iyun '25
+97
0 kanalda
Get PRO
May '25
+139
0 kanalda
Get PRO
Aprel '25
+171
1 kanalda
Get PRO
Mart '25
+193
0 kanalda
Get PRO
Fevral '25
+223
0 kanalda
Get PRO
Yanvar '25
+227
0 kanalda
Get PRO
Dekabr '24
+281
0 kanalda
Get PRO
Noyabr '24
+357
0 kanalda
Get PRO
Oktabr '24
+366
0 kanalda
Get PRO
Sentabr '24
+393
0 kanalda
Get PRO
Avgust '24
+466
0 kanalda
Get PRO
Iyul '24
+503
0 kanalda
Get PRO
Iyun '24
+632
0 kanalda
Get PRO
May '24
+310
0 kanalda
Get PRO
Aprel '24
+622
0 kanalda
Get PRO
Mart '24
+559
0 kanalda
Get PRO
Fevral '24
+428
0 kanalda
Get PRO
Yanvar '24
+93
0 kanalda
Get PRO
Dekabr '23
+215
0 kanalda
Get PRO
Noyabr '23
+29
0 kanalda
Get PRO
Oktabr '23
+51
0 kanalda
Get PRO
Sentabr '23
+42
0 kanalda
Get PRO
Avgust '23
+94
0 kanalda
Get PRO
Iyul '23
+81
0 kanalda
Get PRO
Iyun '23
+96
0 kanalda
Get PRO
May '23
+133
0 kanalda
Get PRO
Aprel '23
+86
0 kanalda
Get PRO
Mart '23
+51
0 kanalda
Get PRO
Fevral '23
+9
0 kanalda
Get PRO
Yanvar '23
+75
0 kanalda
Get PRO
Dekabr '22
+4 154
0 kanalda
Get PRO
Noyabr '22
+151
0 kanalda
Get PRO
Oktabr '22
+131
0 kanalda
Get PRO
Sentabr '22
+49
0 kanalda
Get PRO
Avgust '22
+95
0 kanalda
Get PRO
Iyul '22
+344
0 kanalda
Get PRO
Iyun '22
+287
0 kanalda
Get PRO
May '22
+179
0 kanalda
Get PRO
Aprel '22
+58
0 kanalda
Get PRO
Mart '22
+129
0 kanalda
Get PRO
Fevral '22
+96
0 kanalda
Get PRO
Yanvar '22
+576
0 kanalda
Get PRO
Dekabr '21
+1 120
0 kanalda
Get PRO
Noyabr '21
+115
0 kanalda
Get PRO
Oktabr '21
+881
0 kanalda
Get PRO
Sentabr '21
+46
0 kanalda
Get PRO
Avgust '21
+82
0 kanalda
Get PRO
Iyul '21
+67
0 kanalda
Get PRO
Iyun '21
+15
0 kanalda
Get PRO
May '21
+18
0 kanalda
Get PRO
Aprel '21
+83
0 kanalda
Get PRO
Mart '21
+36
0 kanalda
Get PRO
Fevral '21
+33
0 kanalda
Get PRO
Yanvar '21
+42
0 kanalda
Get PRO
Dekabr '20
+2 002
0 kanalda
| Sana | Obunachilarni jalb qilish | Esdaliklar | Kanallar | |
| 06 Sentabr | +1 | |||
| 05 Sentabr | +1 | |||
| 04 Sentabr | 0 | |||
| 03 Sentabr | +1 | |||
| 02 Sentabr | +1 | |||
| 01 Sentabr | +2 |
Kanal postlari
| 2 | #የኤርትራ_ነፃነትና
#የኢትዮጵያ_የባሕር_በር_ጥያቄ
(ግለ_ተሞክሮ እና አማራጭ ምልከታ )
ከመጽሐፉ ገጾች
የኤርትራ ሕዝብ ለነፃነት ያደረገው ትግል ..ኢትዮጵያን የባሕር በር ለማሳጣት ያለመ አልነበረም፡፡ በዚህ እርምጃ የኤርትራ ሕዝብ ምንጊዜም ተጠቀሚ እንደማይሆን በቅደሚያ ይታወቃል ... ኤርትራ ነፃነቷን አረጋግጣ የጎረቤቶቿን ሕልውናና ጥቅም ሳትጎዳ በሚፈጠረው አመቺ ሁኔታ፤ የታታሪውና የሥራ ወዳዱ የኤርትራ ሕዝብ የአኮኖሚ እንቅስቃሴ በማሳደግ ብልጽግናውን በይበልጥ
ማረጋገጥ ይቻል ነበር ... የባዕዳን ፍላጎት ብቻ ተከትሎ ኢትዮጵያን ከባሕር በር በመዝጋት ፤ የኤርትራ ሕዝብ ከኢኮኖሚ አቅሙ ጋር ያልተመጣጠነ ሠራዊት እየቀለበ፤ ወጣቶቹን ለማያቋርጥ ወታደራዊ አገልግሎትና ስደት እየዳረገ ፤ በቅኝ አገዛዝ ዘመን የዳበረው መሰረተ ልማቱን በአንክብካቤ እጦት እያወደመ፤ በዲሞከራሲ አልቦነት ዝነታለም እየታሸ መኖር መቀጠልን ይመርጣል ተብሎ አይገመትም።
የኤርትራ የዛሬው ነፃነት የብዙ ሺ ወጣቶች የሕይወት መሰዋአትነት ተከፍሎ የመጣ ስለሆነ፤ ከሕዝቡ ግልጽ ፍላጎትና ይሁንታ ውጪ ከዚህ በፊት የነበሩ ትክክለኛ ታሪካዊ ሀቆችን በማመለከት ብቻ፤ የሕዝቡን መሰዋእትነት መና የሚያሰቀር እርምጃ መውሰድ ምንግዜም ይጠቅማል ተብሎ ሊታሰብ አይገባም፡፡ አመኔታ ውጪ በኃይል ከሚመሰረት አንድነት፤ በጋራ የታሪክ አረዳድ መግባባት ላይ ከሕዝብ ፍላጎትና የተመሰረተ መለያየት፤ የላቀ ጠቀሜታ ሊኖረው እንደሚችል መገመት ተገቢ ይሆናል፡፡
የተለያዩ ወራሪዎች፤ ኢትዮጵያ የባሕር በር እንዳይኖራት ያደረጉበት የየራሳቸው
ምክንያቶች ነበሯቸው... ከነዚህ ወራሪ ሀገራት መካከል፤ ግብፅ ኢትዮጵያን በቀጥታ በመያዝ፤ የዓባይ ወንዝ ምንጭን ለመቆጣጠርና፤ የኢትዮጵያ ወደ ባሕር መውጫና መግቢያ በሮችን በመዝጋት፤ ሀገሪቱን በመዳፏ ሥር አስገብታ ለመቆጣጠር ያስችላል ያለቸውን ቋሚ ሰትራተጂ ቀርጻ ተንቀሳቅሳለች፡፡ የግብፅ ነገሥታት ቀዳሚ ዓላማ በማንኛውም ዘዴ (በቀጥታ ወረራ፤ ከውጪ መንግሥታት ጋር በመተባበርና በመመሳጠር፣ ያገር ውሰጥ አፍራሽ ተቃዋሚዎችን በመጠቀም ወዘተ) ኢትዮጵያን የወደብ ባለቤትነት መበት በማሳጣት ሀገሪቱን በኢኮኖሚና በመከላከያ ይዞታ አቅመደካማ ማድረግ ነው፡፡ | 187 |
| 3 | Matn yo'q... | 192 |
| 4 | አርምሞ ቁጥር 1 እና 2 | 1 |
| 5 | Matn yo'q... | 186 |
| 6 | Matn yo'q... | 202 |
| 7 | Matn yo'q... | 284 |
| 8 | Matn yo'q... | 285 |
| 9 | Matn yo'q... | 275 |
| 10 | Matn yo'q... | 268 |
| 11 | Matn yo'q... | 262 |
| 12 | Matn yo'q... | 433 |
| 13 | Matn yo'q... | 432 |
| 14 | Matn yo'q... | 368 |
| 15 | Matn yo'q... | 410 |
| 16 | Matn yo'q... | 600 |
| 17 | Matn yo'q... | 635 |
| 18 | በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ትውፊት መሠረት ከሀ ሉ ሒ ማ፣ ከአ ቡ ጊ ዳ፣ ከመልእክተ ዮሐንስና ከገበታ ሐዋርያት ቀጥሎ መዝሙረ ዳዊትን በግዕዝ፣ በውርድና በቁም ንባብ ተምሮ ማጠናቀቅ ዳዊት መድገም ይባላል፡፡ ታዲያ በዚኽ ዐይነት መልክ ተምረው ዳዊት ደግመዋል የሚባሉት ተማሪዎች ዳዊቱን በሦስቱ የንባብ ስልቶች ደግመው፣ ደጋግመው በማንበልበል ከማንበብ ባሻገር
መልእክቱን በጥንቃቄ የመረዳት ውስንነት ዐልፎ ዐልፎ ይታይ ነበር። በአብነት ትምህርት ቤት ዳዊትን
ባለ ማስተዋል የማንበብ ችግር አኹን ገና መፍቻ ቍልፍ ያገኘ ይመስለኛል፡፡ ይኽንም ማለት ያስቻለኝ ዕጩ ዶክተር ግዛቸው ደጀኑ በዋና አዘጋጅነት የሚመራው ዐሥራ ዐምስት አባላት የሚገኙበት የግዕዝ ሰዋስው አጠናቃሪ ቡድን፦ ዳዊትን አንብቦ በመረዳት ረገድ ዐዲስ የችግር መፍቻ ያመጣ መኾኑን መገንዘቤ ነው፡፡ ቡድኑ የተለያዩ ባሕርያት ያሏቸውን ግሶች በመምረጥ፣ የዋህና መለስተኛ መሠሪ ርባታዎችን
በማርባት፣ የሚጠብቁትን ግሶችና የርባታ ኺደቶች በጥብቀት ምልክት በማሳየት፣ መረጃዎችን ከመዝሙረ
ዳዊት ውስጥ ነቅሶ በማውጣትና በማቅረብ አመርቂ ሥራ አከናውኖ ዐይቻለኹ፤ የመጽሐፉን ረቂቅ ሙሉ
በሙሉ አንብቤ ያገኘኹትን የንባብ ርካታ ተመርኵዤ ያለ ምንም መሠሠት ምስክርነቴን መስጠት ያስቻለኝም ይኼው የቡድኑ የሥራ ጥንካሬ ነው፡፡
ይኽ ዐይነቱ ቀና የሥራ አፈጻጸም በተለያዩ ሀገራት ተቀምጠው ወንጌላትን ከጻፉት ቅዱሳን ሐዋርያት የተቀደሰ ተግባር ጋራ የተመሳሰለ ነው፡፡ ቅዱሳኑ በጻፉትና ባስተማሩት የወንጌል ትምህርት ምክንያት «ድምፃቸው ወደ ምድር ዅሉ፣ ቃላቸውም እስከ ዓለም ዳርቻ ወጣ» (መዝ ፲፰/፲፱፣ ፬) ተብሎ ተነገረላቸው፡፡ ይኽ የግዕዝ ሰዋስው አጠናቀሪ ቡድንም በተለያየ የዓለም ክፍል እየኖረና በፈጣሪ መንፈስ
እንደ ኤልያስ እየተመራ ግዕዝን በማሳወቅ ረገድ የላቀ ሚና እየተጫወተ ይገኛል፤ በባህላዊው ትምህርት ወቅት ይደረግ የነበረውን የማንበልበል የንባብ ኺደት ከግንዛቤ ጋራ ተያይዞ እንዲኼድና እያንዳንዱን የዳዊት ክፍል በማስተዋል እንዲነበብ በቂ ማሳያዎች ቀርበውበታል። እንዲኽም ሊኾን የቻለው በርባታው የተገኙትን ግሶች ከመዝሙረ ዳዊት መረጃዎችን ያካተተ እና ግሶች ዅሉ የርባታም፣ የፍቺም ኺደቶች የተከናወኑባቸው ስለኾኑ ነው፡፡ በዚኽ ምክንያት ነው አኹን ገና ዳዊትን ያለ መገንዘብ ችግር መፍቻ ቍልፍ አገኘ የተባለው፡፡ ስለዚኽም ይኽን ዐይነቱን ዳዊት ድገሙ እየተባለ በሚመከርበት በአኹኑ ጊዜ እንደዚኽ ያለውን ወቅታዊ መጽሐፍ አግኝቶ ማንበብ እጅጉን መታደል ነው እላለኹ፡፡
ዘላለም መሠረት ተገኘ (ዶ/ር)
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የግዕዝ ቋንቋና የጥንታዊ ሥነ ጽሑፍ መምህር
* * ***
ግእዝ ለዘመናት የኢትዮጵያን መንፈሳዊ፣ ምሁራዊና ባህላዊ ቅርስ የጠበቀ የጥንት የጽሑፍ ቋንቋ ነው፡፡
ይኽን ክቡር ቅርስ በጥናትና በትምህርት ለማስቀጠል እየተጉ ካሉ ምሁራን መካከል ዕጩ ዶ/ር ግዛቸው
ደጀኑ አንዱ ነው:: በግእዝ ቋንቋና ሥነ ጽሑፍ ያለውን ዕውቀት በማካፈል ብዙ ተማሪዎችን አፍርቶ
ለግእዝ ጥናት ጕልሕ አስተዋፅኦ አበርክቷል፤ እያበረከተም ይገኛል። ይኽ መጽሐፍም የዚያ ትጋት ማሳያ
ነው። «ዝርዝር ግሶች በመዝሙረ ዳዊት» በተሰኘው በዚኽ ሥራ፣ ዕጩ ዶ/ር ግዛቸው ከተማሪዎቹ ጋራ
በመተባበር የግእዝ ግስ ዝርዝር ርባታን መዝሙረ ዳዊትን መሠረት በማድረግ፣ በግልጽና በሥርዐት
በመተንተን አዘጋጅቷል፡፡ በመኾኑም መጽሐፉ ለምሁራን፣ ለሥነ ልሳን ተመራማሪዎች፣ ለጉባኤ ቤት
መምህራንና ተማሪዎች እጅግ አስፈላጊ እና ለግእዝ ቋንቋ ጥናትና ምርምር የማይተካ የማጣቀሻ ምንጭ
እንደሚኾን አምናለኹ፡፡
ተ/ፕሮፌሰር አንዱዓለም ኤርምያስ (ዶ/ር)በቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ የጥንታውያን መዛግብት ጥናት መምህር | 687 |
| 19 | Matn yo'q... | 601 |
| 20 | Matn yo'q... | 730 |
