en
Feedback
ERA ኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር

ERA ኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር

Open in Telegram

Official ERA Telegram Channal በዚህ የቴሌግራም ቻናል የመንገድ ዜናዎችን የስራና የመንገድ ጨረታ ማስታወቂያዎችን የመንገድ ፎቶዎች እና አጫጭር ቪዲዮችን ያገኛሉ።

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel ERA ኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር

Channel ERA ኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር (@ethioroads) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 13 606 subscribers, ranking 1 733 in the Transport category and 2 487 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 13 606 subscribers.

According to the latest data from 11 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 311 over the last 30 days and by 13 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 32.85%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 15.13% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 4 470 views. Within the first day, a publication typically gains 2 058 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 9.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
Official ERA Telegram Channal በዚህ የቴሌግራም ቻናል የመንገድ ዜናዎችን የስራና የመንገድ ጨረታ ማስታወቂያዎችን የመንገድ ፎቶዎች እና አጫጭር ቪዲዮችን ያገኛሉ።

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 12 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Transport category.

13 606
Subscribers
+1324 hours
+687 days
+31130 days
Posts Archive
እንኳን አደረሳችሁ መልካም አዲስ አመት 🌼🌼🌼
እንኳን አደረሳችሁ መልካም አዲስ አመት 🌼🌼🌼

እንኳን ለ2012 አዲስ አመት አደራሣችሁ መልዕክት የኢመባ ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር ሀብታሙ ተገኘ አስተላልፈዋል ።

Gohatsion Dejen road

Invitation for Stakeholder discussion To Whom It May Concern
+1
Invitation for Stakeholder discussion To Whom It May Concern

Invitation for Stakeholder discussion To Whom It May Concern
+1
Invitation for Stakeholder discussion To Whom It May Concern

የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን የመንገድ ምርምርና ጥናት አካሄደ፡፡ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን በሀገር አቅፍ ደረጃ የምርምር ዓውደ ጥናት /Road Research/ በቀን ነሐሴ 23/12/2011
+3
የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን የመንገድ ምርምርና ጥናት አካሄደ፡፡ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን በሀገር አቅፍ ደረጃ የምርምር ዓውደ ጥናት /Road Research/ በቀን ነሐሴ 23/12/2011 ዓ.ም በሒልተን ሆቴል አካሄደ። አውደ ጥናቱ አላማ ያደረገው በመንገድ ዘርፍ ልማቱ ለተሰማሩ እና ከፍተኛ ልምድ ላላቸው ባለሙያዎች እንዲሁም ለዘርፉ ወሳኝ አካላቶች ልምዳቸውን ለማካፈል ትልቅ አጋጣሚ ፈጥሮ ለአውደ ጥናቱ ተሳታፊዎች ጠቃሚ ግብአቶችን፤ ለጥናታዊ ፁሁፍ አቅራቢዎች ጥናቱን ለማጎልበት የሚያግዝ ገንቢ አስተያየቶች ተሰጥተውበታል። አውደ ጥናቱ በዘንድሮው ዓመት’Ensuring Effective Road Network Through Research” በሚል መሪ ቃል ለ6ተኛ ጊዜ ተካሂዷል። በዚህ ዓውደ ጥናት የተለያዩ የምርምር ተቋማት ፣ዮኒቨርስቲዎች፣አማካሪ ድርጅቶች፣የሃገር ውስጥ እና የውጪ ኮንትራክተሮች እንዲሁም የተለያዩ ባለድርሻ አካላቶች ተሳትፈውበታል። በዕለቱም በቁጥር ዘጠኝ(9) ችግር ፈቺ የሚባሉ ጥናታዊ ጽሁፎች ቀርበው በባለ ድርሻ አካላትና በሙህራን ውይይት ተደርጎባቸዋል። ከቀረቡት ዓውደ ጥናቶች መካከል የመንገድ ጥራት ችገር ፣የትራፊክ አደጋ መንሰኤና መፍትሄው ፣ በአይ.ቲ /ICT/ የተደገፈ የመንገድ ግንባታ ፣በገጠር ላሉ አካባቢዎች በምን መልኩ የመንገድ መሰረተ ልማት በስፋት ማዳረስ ይቻላል የሚሉት እና የተለያዩ ዓውደጥናቶች በተለያየ አካላት ቀርበዋል። በመጨረሻም በዕለቱ ጥናት ምርምር ላቀረቡ የምስክር ሰርተፌኬት ተሰጥቶ ዓውደ ጥናቱ ተጠናቋል።

የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን የ2011 እና የ2012 በጀት ዓመት አፈፃፀም እና እቅድ አሰመልክቶ ከሠራተኞች ጋር ነሐሴ 16 2011 ዓ.ም ውይይት አካሄደ። በዕለቱ በ2011 በጀት ዓመት የላቀ የሥራ አፈፃፀም ለነበራቸው የሥራ ክፍሎችና እንዲሁም ሠራተኛ የምስክር ወረቀትና ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።

"Ensuring Effective Road Network Through Research" 6th Annual Road Research Conference
"Ensuring Effective Road Network Through Research" 6th Annual Road Research Conference

የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን በ2011 በጀት ዓምት የሰራችወን ሰራዎች የያዘ መጽሄት በቅርብ እንለቃለን
የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን በ2011 በጀት ዓምት የሰራችወን ሰራዎች የያዘ መጽሄት በቅርብ እንለቃለን