en
Feedback
ERA ኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር

ERA ኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር

Open in Telegram

Official ERA Telegram Channal በዚህ የቴሌግራም ቻናል የመንገድ ዜናዎችን የስራና የመንገድ ጨረታ ማስታወቂያዎችን የመንገድ ፎቶዎች እና አጫጭር ቪዲዮችን ያገኛሉ።

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel ERA ኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር

Channel ERA ኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር (@ethioroads) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 13 464 subscribers, ranking 1 734 in the Transport category and 2 494 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 13 464 subscribers.

According to the latest data from 27 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 198 over the last 30 days and by 15 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 35.35%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects N/A% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 4 756 views. Within the first day, a publication typically gains 0 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 11.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
Official ERA Telegram Channal በዚህ የቴሌግራም ቻናል የመንገድ ዜናዎችን የስራና የመንገድ ጨረታ ማስታወቂያዎችን የመንገድ ፎቶዎች እና አጫጭር ቪዲዮችን ያገኛሉ።

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 28 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Transport category.

13 464
Subscribers
+1524 hours
+847 days
+19830 days
Posts Archive
40.5 ኪ.ሜ የሚረዝመው የወራቤ-ቡዣበር መንገድ ግንባታ ሊጀመር ነው፡፡ በደቡብ ክልል ውስጥ የሚገኘውን የወራቤ-ቡዣበር 40.5 ኪ.ሜ መንገድ በአስፋልት ኮንክሪት ደረጃ ለመገንባት የሚያስችል የኮንትራት ስምምነት ሃምሌ 16 ቀን 2011 ዓ.ም የተፈረመ ሲሆን ፣ የዚህን መንገድ ግንባታ በአፋጣኝ ለማስጀመርም የቅድመ ዝግጅት ስራዎች በመከናወን ላይ ናቸው፡፡ የዚህን መንገድ ግንባታ ለማካሄድ ከባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ጋር የውል ስምምነት የተፈራረመው አገር በቀሉ ማርካን ትሬዲንግ ፒ.ኤል.ሲ ሲሆን ፣ የመንገድ ግንባታውን የማማከርና የቁጥጥር ስራ የሚያከናውነው አማካሪ ድርጅት መረጣም በመካሄድ ላይ ይገኛል፡፡ ለዚህ መንገድ ግንባታ የሚውለው 795,000,000.00ብር (ሰባት መቶ ዘጠና አምስት ሚሊዮን ብር) የግንባታ ወጪ በኢትዮጵያ መንግስት የሚሸፈን ሲሆን ፣ የስራ ተቋራጩ መንገዱን ገንብቶ እንዲያጠናቀቅ የተሰጠው የጊዜ ገደብ ሶስት ዓመት ነው፡፡

በሀገራችን በአይነቱም ሆነ በዘመናዊነቱ ልዩ የሆነ ድልድይ ሊገነባ ነው፡፡ 380 ሜትር የሚረዝመውና በአይነቱ በሀገራችን ዘመናዊ የሆነው ድልድይ የሚገነባው በአባይ ወንዝ ላይ ነው፡፡ ለአጠቃላይ ግንባ
+3
በሀገራችን በአይነቱም ሆነ በዘመናዊነቱ ልዩ የሆነ ድልድይ ሊገነባ ነው፡፡ 380 ሜትር የሚረዝመውና በአይነቱ በሀገራችን ዘመናዊ የሆነው ድልድይ የሚገነባው በአባይ ወንዝ ላይ ነው፡፡ ለአጠቃላይ ግንባታው የኢትዮጵያ መንግስት ከ1.4 ቢሊዮን ብር በላይ ተመድቦለታል፡፡ ይህን ዘመናዊ ድልድይ ለመገንባት ጨረታውን አሸንፎ ከባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ጋር የውል ስምምነት የተፈራረመው አለማቀፉ የቻይና ኮሙኒኬሽን ኮንስትራክሽን ካምፓኒ (cccc) ነው፡፡ የምህንድስና እና የቁጥጥር ስራው ቦቴክ ቦስፈረስ የተባለ የቱርክ አማካሪ ድርጅት ከኢትዮጵያው እስታዲያ ኢንጅነሪንግ ስራዎች ድርጅት ጋር በጋራ በመሆን ያከናውኑታል፡፡ በእስካሀኑ ሂደት የዲዛይን ስራው እየተካሄደ ሲሆን በቅርቡ ደግሞ የግንባታ ስራው እንደሚጀመር የሚጠበቀው የአባይ ወንዝ ድልድይ ለተቋራጩ የ3 ዓመት የጊዜ ገደብ ተሰጥቶታል፡፡ ከነባሩ አባይ ድልድይ ማለትም ባህርዳር ከተማ ውስጥ ከሚገኘው 2 ኪ.ሜ እርቀት ላይ የሚገነባው አዲሱ የአባይ ወንዝ ድልድይ የግንባታ ስራው ሲጠናቀቅ በዘመናዊነቱም እንዲሁም ማራኪነቱም በሀገራችን ግንባር ቀደም ይሆናል ተብሏል፡፡ በተመሳሳይም በርዝመቱ ከተከዜ ወንዝ 440 ሜትር ድልድይ በመቀጠል ሁለተኛው ይሆናል፡፡ አዲሱ የአባይ ወንዝ ድልድይ በጥቅሉ 43 ሜትር የጎን ስፋት ያለው ሲሆን በግራና በቀኝ በአንድ ግዜ 6 ተሽከርካሪዎችን ማስተናገድ የሚችል ይሆናል፡፡ አንዱ መስመር ብቻ 21.5 ሜትር ስፋት ያለው ሲሆን በውስጡ ባለ ሶስት መስመር የተሸከርካሪ መሄጃ ፣ የብስክሌት ተጠቃሚዎች መስመር እንዲሁም 5 ሜትር የእግረኛ መሄጃን ያካቷል። ከድልድዩ ግንባታ ጎን ለጎን ተያያዥ የኮንክሪት ስትራክቸር ስራዎችና፣ የተሽከርካሪ መወጣጫ (ramp) ፣ የትራፊክ ምልከቶች፣ የድልድይ ላይ መብራቶች ስራም ይኖረዋል።