uz
Feedback
ERA ኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር

ERA ኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር

Kanalga Telegram’da o‘tish

Official ERA Telegram Channal በዚህ የቴሌግራም ቻናል የመንገድ ዜናዎችን የስራና የመንገድ ጨረታ ማስታወቂያዎችን የመንገድ ፎቶዎች እና አጫጭር ቪዲዮችን ያገኛሉ።

Ko'proq ko'rsatish

📈 Telegram kanali ERA ኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር analitikasi

ERA ኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር (@ethioroads) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 13 438 obunachidan iborat bo'lib, Transport toifasida 1 737-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 2 513-o'rinni egallagan.

📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika

невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 13 438 obunachiga ega bo‘ldi.

25 Iyun, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni 161 ga, so‘nggi 24 soatda esa 25 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.

  • Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
  • Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 34.12% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 14.76% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
  • Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 4 579 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 1 981 ta ko‘rish yig‘iladi.
  • Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 11 ta reaksiya keladi.

📝 Tavsif va kontent siyosati

Muallif resursni shaxsiy fikrni ifoda etish maydoni sifatida ta’riflaydi:
Official ERA Telegram Channal በዚህ የቴሌግራም ቻናል የመንገድ ዜናዎችን የስራና የመንገድ ጨረታ ማስታወቂያዎችን የመንገድ ፎቶዎች እና አጫጭር ቪዲዮችን ያገኛሉ።

Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 26 Iyun, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Transport toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.

13 438
Obunachilar
+2524 soatlar
+777 kunlar
+16130 kunlar
Postlar arxiv
የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን የመንገድ ምርምርና ጥናት አካሄደ፡፡ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን በሀገር አቅፍ ደረጃ የምርምር ዓውደ ጥናት /Road Research/ በቀን ነሐሴ 23/12/2011
+3
የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን የመንገድ ምርምርና ጥናት አካሄደ፡፡ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን በሀገር አቅፍ ደረጃ የምርምር ዓውደ ጥናት /Road Research/ በቀን ነሐሴ 23/12/2011 ዓ.ም በሒልተን ሆቴል አካሄደ። አውደ ጥናቱ አላማ ያደረገው በመንገድ ዘርፍ ልማቱ ለተሰማሩ እና ከፍተኛ ልምድ ላላቸው ባለሙያዎች እንዲሁም ለዘርፉ ወሳኝ አካላቶች ልምዳቸውን ለማካፈል ትልቅ አጋጣሚ ፈጥሮ ለአውደ ጥናቱ ተሳታፊዎች ጠቃሚ ግብአቶችን፤ ለጥናታዊ ፁሁፍ አቅራቢዎች ጥናቱን ለማጎልበት የሚያግዝ ገንቢ አስተያየቶች ተሰጥተውበታል። አውደ ጥናቱ በዘንድሮው ዓመት’Ensuring Effective Road Network Through Research” በሚል መሪ ቃል ለ6ተኛ ጊዜ ተካሂዷል። በዚህ ዓውደ ጥናት የተለያዩ የምርምር ተቋማት ፣ዮኒቨርስቲዎች፣አማካሪ ድርጅቶች፣የሃገር ውስጥ እና የውጪ ኮንትራክተሮች እንዲሁም የተለያዩ ባለድርሻ አካላቶች ተሳትፈውበታል። በዕለቱም በቁጥር ዘጠኝ(9) ችግር ፈቺ የሚባሉ ጥናታዊ ጽሁፎች ቀርበው በባለ ድርሻ አካላትና በሙህራን ውይይት ተደርጎባቸዋል። ከቀረቡት ዓውደ ጥናቶች መካከል የመንገድ ጥራት ችገር ፣የትራፊክ አደጋ መንሰኤና መፍትሄው ፣ በአይ.ቲ /ICT/ የተደገፈ የመንገድ ግንባታ ፣በገጠር ላሉ አካባቢዎች በምን መልኩ የመንገድ መሰረተ ልማት በስፋት ማዳረስ ይቻላል የሚሉት እና የተለያዩ ዓውደጥናቶች በተለያየ አካላት ቀርበዋል። በመጨረሻም በዕለቱ ጥናት ምርምር ላቀረቡ የምስክር ሰርተፌኬት ተሰጥቶ ዓውደ ጥናቱ ተጠናቋል።

የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን የ2011 እና የ2012 በጀት ዓመት አፈፃፀም እና እቅድ አሰመልክቶ ከሠራተኞች ጋር ነሐሴ 16 2011 ዓ.ም ውይይት አካሄደ። በዕለቱ በ2011 በጀት ዓመት የላቀ የሥራ አፈፃፀም ለነበራቸው የሥራ ክፍሎችና እንዲሁም ሠራተኛ የምስክር ወረቀትና ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።

"Ensuring Effective Road Network Through Research" 6th Annual Road Research Conference
"Ensuring Effective Road Network Through Research" 6th Annual Road Research Conference

የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን በ2011 በጀት ዓምት የሰራችወን ሰራዎች የያዘ መጽሄት በቅርብ እንለቃለን
የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን በ2011 በጀት ዓምት የሰራችወን ሰራዎች የያዘ መጽሄት በቅርብ እንለቃለን

sticker.webp0.27 KB

የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን የሥራ ማስታወቂያ በቅርብ ቀን #join #Share

የቴሌ ግራም ቻናላችን ወዳጅነቱን ያሣዩን

ERA has planned to procure construction works and related supervision services from eligible firms who are capable of constructing or supervising the following road projects in the 2012 Ethiopian Fiscal Year. The procurement process of the projects will commence soon.

REQUEST FOR EXPRESSIONS OF INTEREST For The Consultancy Service for Supervision of Heavy Road Maintenance Projects /National Competitive Bidding/

ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1 ሺህ 440ኛው ዓመተ ሒጅራ የኢድ-አል አድሐ (ዓረፋ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን

በ GPS ጠቀሜታ ዙርያ ለኢ.መ.ባ አሽከርካሪዎች ስልጠና ተሰጠ፡፡

https://t.me/ethioroads በ2012 በጀት ዓመት የተያዙ የመንገድ ኘሮጀክቶችን ዝርዝር በቅርብ ቀን @ethioroads #share #join

ኢትዮጵያና የአፍሪካ ልማት ባንክ የ98 ሚሊየን ዶላር የእርዳታ ስምምነት ተፈራረሙ