en
Feedback
የበጉ ብርሃን እንተርናሽናል || LIGHT OF LAMB MINISTRY

የበጉ ብርሃን እንተርናሽናል || LIGHT OF LAMB MINISTRY

Open in Telegram

Light of lamb//በጉ_ብርሃን ። ራዕይ 22፡5 √√የቴሌግራም አገልግሎታችን ዋነኛ ዓላማ 👇 " ወደ ሕያው እግዚአብሔር ዘወር ትሉ ዘንድ ወንጌልን እንሰብካለን።” — ሐዋርያት 14፥15 Contact 👉 @AbuYegeta 📞+251945631515/ 0711450978 አገልግሎታችን ለመደገፍ 👇 ( 1000226469919) CBE Group 👉 https://t.me/lightoflab

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel የበጉ ብርሃን እንተርናሽናል || LIGHT OF LAMB MINISTRY

Channel የበጉ ብርሃን እንተርናሽናል || LIGHT OF LAMB MINISTRY (@lightoflamb) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 21 651 subscribers, ranking 3 629 in the Religion & Spirituality category and 1 552 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 21 651 subscribers.

According to the latest data from 08 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 322 over the last 30 days and by 20 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 6.48%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 2.95% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 1 402 views. Within the first day, a publication typically gains 638 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 11.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
Light of lamb//በጉ_ብርሃን ። ራዕይ 22፡5 √√የቴሌግራም አገልግሎታችን ዋነኛ ዓላማ 👇 " ወደ ሕያው እግዚአብሔር ዘወር ትሉ ዘንድ ወንጌልን እንሰብካለን።” — ሐዋርያት 14፥15 Contact 👉 @AbuYegeta 📞+251945631515/ 0711450978 አገልግሎታችን ለመደገፍ 👇 ( 1000226469919) CBE Group 👉 https://t.me/light...

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 09 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

21 651
Subscribers
+2024 hours
+1727 days
+32230 days
Posts Archive
.        እጅግ ልቀህ በሀሳብ    ረሀባችን ነህ ኢየሱስ 😭😭    

ዘፍጥረት 26:19-22 የምንጩ ባለቤት ከይስሀቅ ጋር ነበር 📌ይስሀቅ በመጀመሪያ ጉድጓድ ሲቆፍር ውሀ ፈለቀለት ውሀ ሲፈልቅለት የአካባቢው ሰዎች አይተው ጉድጓድ የኛ ነው ብለው ወሰዱበት አልተከራከረም እልፍ ብሎ ቆፈረ አሁንም ሲቆፍር ውሀ ፈለቀለት አሁንም መተው ውሀው የኛ ነው። አሉት 3 ተኛ ጌዜ እልፍ ብሎ ቆፈረና ሮሆቦት ብሎ የሰየመውን ውሀ አገኘ ለምን መሰላቹ ይስሀቅ በሄደበት ሁሉ ምንጭ የሚፈልቅለት? 📌ይስሀቅ ምንጭ ሚፈልቅለት መሬቱ ውኃ ስለሚሰጥ አይደለም። የምንጩ ባለቤት እግዚአብሄር ከ እርሱ ጋር ስለነበር ነው። የምንጩ ባለቤት እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ከሆነ በፈለቀ ምንጭ ከሰው ጋር መጋጨት ታቆማላቹ። እልፍ ብላቹ ከቆፈራቹ ሮሆቦትን ታገኛላቹ🔥🔥 ብቻ እግዚአብሔር ከ እናንተ ጋር ይሁን🔥🔥🔥 በኢየሱስ ስም የእናንተ ከሆነው ምንጭ ጋር መገናኘት ይሁንላችሁ 👋    ━ ━ ━━⊱✿⊰━ ━ ━ ━ 🔥🔥#Join_now🔥🔥         ✓  @lightoflamb ✓        ✓   @lightoflamb  ✓

ኢሳይያስ 66 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹³ እናት ልጅዋን እንደምታጽናና እንዲሁ አጽናናችኋለሁ፥ በኢየሩሳሌምም ውስጥ #ትጽናናላችሁ። ¹⁴ ታያላችሁ፥ ልባችሁም ሐሤት ታደርጋለች፥ አጥንታችሁም እንደ ለምለም ሣር ትበቅላለች፤ የእግዚአብሔርም እጅ ለሚፈሩት ትታወቃለች፥ በጠላቶቹም ላይ ይቈጣል።

አገለግላለው አባ በዚህ ዘመን ልትሰራ ወደህ ክብርህን ልትገልጥ በትውልዱ ፈቅደህ ማን ይሄድልኛል ማንን እልካለው ብለህ ስትፈልግ የሚሄድ አንድ ሰው የትም አትሂድ አለው እግሮችህ ስር ልገኝ ለፈቃድህ እንደልብህ ልኖር. ዕድል ከሰጠኸኝ በመንግስትህ ጉዳይ እንዳገለግልህ መልክህን እንዳሳይ አፍታ ሳላስብ አገለግላለው ላንተ ከተባለ ምንም እሆናለው. አንተን ለማገልገል ጊዜ አልጠብቅም ዛሬ ነገ እያልኩ ቀጠሮ አልሰጥም ድንገት እንደሚሄድ ከዚህ ከንቱ ዓለም ጊዜውን ጨርሶ ባንተ ለመሸለም አፍታ እንደቀረው ሰው አገለግላለው ለሰማዩ ጥሪ ምላሽ እሰጣለው. ጥሪ አለብኝና የመንግስትህ ስራ ካንተ የተቀበልኩት የከበረ አደራ ዘወትር እተጋለው ተልኮዬን ልፈፅም በትውልድ መሃል ላደምቀው ያንተን ስም. ከቶ እንዳላስተዋለ የጌታውን መምጫ መውጫ መንገድ ሳይሆን ለትውልድ ማምለጫ መክሊቱን ሳያተርፍ ቀብሮ እንዳስቀመጠው ጊዜው ገና መስሎት እንደተዘናጋው አንተን ለማገልገል ቀጠሮ ሰጥቼ ዛሬ ነገ እያልኩ ተዘናግቼ በሚጠፋው ነገር ከምድር ተጣብቄ ጊዜ አለኝ እያልኩ ከሀሳብህ ርቄ የሰጠኸኝን ዕድል ሁሉ አቃልዬ ከረፈደ መንቃት እንዳይሆን ዕጣዬ በሰጠኸኝ ዕድል ተግቼ እሰራለው ጌታን ተንሰፍስፌ አገለግላለው🙏 "“እንግዲህ እግዚአብሔርን አክብሩት፤ በፍጹም ቅንነትና በታማኝነት አገልግሉት፤ የቀድሞ አባቶቻችሁ ከኤፍራጥስ ወንዝ ማዶና በግብጽ ይሰግዱላቸው የነበሩትን ባዕዳን አማልክት አስወግዳችሁ እግዚአብሔርን ብቻ አምልኩ፤" — ኢያሱ 24:14 ━ ━ ━━⊱✿⊰━ ━ ━ ━ 🔥🔥#Join_now🔥🔥         ✓  @lightoflamb ✓        ✓   @lightoflamb  ✓

በዚህ ምድር ለምን እንዲህ አደረኩ ብዬ መቼም ማይጸጽተኛ ነገር ቢኖር #ስለ_ጌታ_ኢየሱስ_ለሰዎች_መናገሬ_ነው🙏 ሁሌም ቢሆን የሚኮራበት ጉዳይ ነው በዚህ ነገር አልሸማቀቅም። ባገኘሁ ዕድል ሁሉ ስለ ኢየሱስ እመሰክራለሁ 📢

መንገዴን አደራ በቀረው ዘመኔ ኢየሱስ ሥራህ ልሥራ

“እነሆ፥ መልእክተኛዬን እልካለሁ፥ መንገድንም በፊቴ ያስተካክላል፤ እናንተም የምትፈልጉት ጌታ በድንገት ወደ መቅደሱ ይመጣል፤ የምትወዱትም የቃል ኪዳን መልእክተኛ፥ እነሆ፥ ይመጣል፥ ይላል የሠራዊት ጌ
+9
“እነሆ፥ መልእክተኛዬን እልካለሁ፥ መንገድንም በፊቴ ያስተካክላል፤ እናንተም የምትፈልጉት ጌታ በድንገት ወደ መቅደሱ ይመጣል፤ የምትወዱትም የቃል ኪዳን መልእክተኛ፥ እነሆ፥ ይመጣል፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።” — ሚልክያስ 3፥1 ዛሬ በፍንጫዋ ከተማ ወንጌል በኃይልና በስልጣን ተሰበከ 🔥 ወንጌል ይቀጥላል እኛም እቀጥላለን..🏃

የኢየሱስ "የዳዊት ልጅ" መሆኑ የሚለው ሐሳብ በብሉይ ኪዳን የተተነበየው መሲሕ መሆኑን ለማረጋገጥ የዘር ሐረጉን እና ብቃቱን ለማረጋገጥ ነው። ለምን ይህ አስፈላጊ እንደሆነ እነሆ፡- • ትንቢት መፈጸም ( نبؤት መፈጸም): ብሉይ ኪዳን መሲሑ ከዳዊት ዘር እንደሚወለድ በተደጋጋሚ ተንብዮአል። (ለምሳሌ ኢሳይያስ 9:7፣ ኤርምያስ 23:5፣ መዝሙር 132:11)። ኢየሱስ በአይሁድ ሕዝብ ዘንድ መሲሕ ተብሎ እንዲታመን ይህን ግንኙነት ማሳየት መቻሉ ወሳኝ ነበር። • የንጉሥነት ሕጋዊነት (የንጉሥነት ሕጋዊነት): በአይሁድ ባህል ንጉሥነት ለዳዊት ዘር ተስፋ ተሰጥቶ ነበር። መሲሑ እስራኤልን ወደ ቀድሞ ክብሯ የሚመልስ ንጉሥ እንደሚሆን ይጠበቅበት ነበር። የዳዊት ዘር መሆን ለዚህ የንጉሥነት ማዕረግ ሕጋዊነትን ሰጥቶታል። • ምሳሌያዊ ጠቀሜታ (ምሳሌያዊ ጠቀሜታ): ዳዊት የእስራኤል ታላቁ ንጉሥ ተደርጎ ይቆጠር ነበር። እርሱ እንደ እግዚአብሔር ልብ የሆነ ሰው፣ ተዋጊ፣ ገጣሚ እና ሙዚቀኛ ነበር። ኢየሱስን ከዳዊት ጋር ማገናኘት ከአይሁድ ሕዝብ ታሪክ፣ ተስፋና ምኞት ጋር አገናኘው። • የዘር ሐረግ መዝገቦች (የዘር ሐረግ መዝገቦች): የማቴዎስና የሉቃስ ወንጌላት ሁለቱም የኢየሱስን የዘር ሐረግ ወደ ዳዊት የሚመልሱ የዘር ሐረጎች ይሰጣሉ። የእነዚህ የዘር ሐረጎች ዝርዝር ቢለያይም፣ ሁለቱም ይህን አስፈላጊ ግንኙነት ያጎላሉ። • በሌሎች የተጠቀሱ ማዕረጎች (በሌሎች የተጠቀሱ ማዕረጎች): ኢየሱስን መሲሕ ብለው በሚያውቁ ሰዎች ብዙ ጊዜ "የዳዊት ልጅ" ተብሎ ይጠራል። (ማቴዎስ 1:1፣ ማቴዎስ 9:27፣ ማቴዎስ 12:23፣ ማቴዎስ 15:22፣ ማቴዎስ 20:30-31፣ ማቴዎስ 21:9፣ ማቴዎስ 21:15፣ ማርቆስ 10:47-48፣ ሉቃስ 18:38-39)። ይህ ማዕረግ የዳዊት ዘር መሆኑንና የመሲሕነት ሚናውን ያረጋግጣል። በአጭሩ "የዳዊት ልጅ" መሆን የኢየሱስ መሲሕ መሆኑን፣ ትንቢትን በመፈጸም፣ ንጉሥነቱን በማረጋገጥ እና ከአይሁድ ሕዝብ ታሪክ እና ተስፋ ጋር በማገናኘት ረገድ ወሳኝ ሚና ነበረው። "ይህ የተስፋው ሰው ነው፣ እኛ ስንጠብቀው የነበረው" ለማለት ነበር። #Join_now @lightoflamb      @lightoflamb 

ለወንጌል ስርጭት አገልግሎት ወደ ፍንጨዋ ከተማ ጉዞ እያደረግን እንገኛለን ። እግዚአብሔር ድል ይሰጠናል
ለወንጌል ስርጭት አገልግሎት ወደ ፍንጨዋ ከተማ ጉዞ እያደረግን እንገኛለን ። እግዚአብሔር ድል ይሰጠናል

“እንግዲህ በጌታችን ምስክርነት ወይም በእስረኛው በእኔ አትፈር፥ ነገር ግን እንደ እግዚአብሔር ኃይል መጠን ስለ ወንጌል አብረኸኝ መከራን ተቀበል፤” 2ኛ ጢሞቴዎስ 1፥8 ሰላምና ፀጋ ይብዛላችሁ ውድ
      “እንግዲህ በጌታችን ምስክርነት ወይም በእስረኛው በእኔ አትፈር፥ ነገር ግን እንደ እግዚአብሔር ኃይል መጠን ስለ ወንጌል አብረኸኝ መከራን ተቀበል፤”             2ኛ ጢሞቴዎስ 1፥8 ሰላምና ፀጋ ይብዛላችሁ ውድ የበጉ ብርሃን ሚኒስትሪ ቤተስቦች የጌታ ፈቃድ ቢሆን ነጌ ለወንጌል ስርጭት አገልግሎት ወደ ፊንጨዋ ከተማ ከእኔ ጋር ጌታ ከምያገልግሊ ወንድሞች ጋር ጉዞ ስለምናደርግ ለዚህ ለወንጌል ስርጭት አገልግሎት ስኬት ሁላችሁም እንድፀልዩ እግዚአብሔር ያሳሰባችሁ ደግሞ በሚያስፈልገን ነገር ከጎናችን በመቆም በገንዘብ ይሄ የወንጌል ተልዕኮ እንድትደግፉና እንድታስቀጡሉ በጌታ ፍቅር ላሳስባችሁ እወዳለሁ አንድ በጌታ የተባረከ ሰው የነጌ የወንጌል አገልግሎት ጉዞ ውጭ የሚሸፍን ካለ 👇ሥራው የጌታ ነው 🔥ብድራቱም ከሰማይ ነው 🔥 👇👇 1000226469919 CBE 0945631515/0711450918

"“እናንተ የገሊላ ሰዎች፥ ስለምን ወደ ሰማይ እየተመለከታችሁ ቆማችኋል? ይህ ወደ ሰማይ ሲያርግ ያያችሁት ኢየሱስ፥ ወደ ሰማይ ሲያርግ ባያችሁት ዐይነት ተመልሶ ይመጣል” አሉአቸው።" — የሐዋርያት ሥራ 1:11 #ኢየሱስ_በክብር_ይመጣል የጌታ ፈቃድ ቢሆን ነጌ ለወንጌል ስርጭት ዘመቻ አገልግሎት ወደ ፊንጨዋ ( Fincawaa ) ከተማ ጉዞ እናደርጋለን....🏃 ሁላችሁም በፀልዩ አስቡን🙏የምትችሉት ደግሞ የወንጌል ተልዕኮ በገንዘብ ደግፉ 👇 10002269919 CBE 0945631515/0711450978

ይሄ ሳምንት በህይወታችሁ የእግዚአብሔር ቸርነትና በጎነት የምታዩበት ይሁንላችሁ 👋

ኧሬ ስሙት 👂 ምንም አይነት ዝማሬ ነው 😭😭😭😭😭😭😭🔥🥰

ክብር ለናፈቃቹ 🌧🔥 ፊቱ ለናፈቃቹ 🔥🌧 በመገኝቱ መረስረስ ለናፈቃቹ🔥🌧

እግዚአብሔር ይጠነቀቅላችኋል ከክፋትም ሁሉ ይጠብቃችኋል በምድረ በዳ በጥማት፥ የነፋስ ጩኸትም በሞላበት ውድማ አገኘው፤ ከበበው ተጠነቀቀለትም፤ እንደ ዓይን ብሌን ጠበቀው። ንስር ጫጩቶቹን እንደሚያወጣ፥ በእነርሱም ላይ እንደሚሰፍፍ፥ ክንፎቹን ዘርግቶ ወሰዳቸው፥ በክንፎቹም አዘላቸው።እግዚአብሔር ብቻውን መራው፤ ከእርሱም ጋር ሌላ አምላክ አልነበረም።           .                    ( ዘዳ 32:-10-12) እግዚአብሔር አምላክ ከከበቡዋችሁ አስፈሪ ትግል ሁሉ ይታደጋችኋል። ደግሞም ይጠብቃችኋል።የእግዚአብሔር መለኮታዊ እርዳታ ከሰማይ ይውረድላችሁ። ሳምንቱ የመለኮት ጥበቃ እና ጣልቃ ገብነት ሳምንት ይሁንላችሁ👋👋🙏🙏🙏 ━ ━ ━━⊱✿⊰━ ━ ━ ━ 🔥🔥#Join_now🔥🔥         ✓  @lightoflamb ✓        ✓   @lightoflamb  ✓

ላደረክልኝ_የምመልሰው_ታምራት_ኃይሌ_መዝሙር_protestant_mezmur_viral_gospel_v.m4a5.01 MB