ar
Feedback
የበጉ ብርሃን እንተርናሽናል || LIGHT OF LAMB MINISTRY

የበጉ ብርሃን እንተርናሽናል || LIGHT OF LAMB MINISTRY

الذهاب إلى القناة على Telegram

Light of lamb//በጉ_ብርሃን ። ራዕይ 22፡5 √√የቴሌግራም አገልግሎታችን ዋነኛ ዓላማ 👇 " ወደ ሕያው እግዚአብሔር ዘወር ትሉ ዘንድ ወንጌልን እንሰብካለን።” — ሐዋርያት 14፥15 Contact 👉 @AbuYegeta 📞+251945631515/ 0711450978 አገልግሎታችን ለመደገፍ 👇 ( 1000226469919) CBE Group 👉 https://t.me/lightoflab

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام የበጉ ብርሃን እንተርናሽናል || LIGHT OF LAMB MINISTRY

تُعد قناة የበጉ ብርሃን እንተርናሽናል || LIGHT OF LAMB MINISTRY (@lightoflamb) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 21 651 مشتركاً، محتلاً المرتبة 3 629 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 1 552 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 21 651 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 08 يوليو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار 322، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 20، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 6.48‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 2.95‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 1 402 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 638 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 11.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
Light of lamb//በጉ_ብርሃን ። ራዕይ 22፡5 √√የቴሌግራም አገልግሎታችን ዋነኛ ዓላማ 👇 " ወደ ሕያው እግዚአብሔር ዘወር ትሉ ዘንድ ወንጌልን እንሰብካለን።” — ሐዋርያት 14፥15 Contact 👉 @AbuYegeta 📞+251945631515/ 0711450978 አገልግሎታችን ለመደገፍ 👇 ( 1000226469919) CBE Group 👉 https://t.me/light...

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 09 يوليو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.

21 651
المشتركون
+2024 ساعات
+1727 أيام
+32230 أيام
أرشيف المشاركات
.        እጅግ ልቀህ በሀሳብ    ረሀባችን ነህ ኢየሱስ 😭😭    

ዘፍጥረት 26:19-22 የምንጩ ባለቤት ከይስሀቅ ጋር ነበር 📌ይስሀቅ በመጀመሪያ ጉድጓድ ሲቆፍር ውሀ ፈለቀለት ውሀ ሲፈልቅለት የአካባቢው ሰዎች አይተው ጉድጓድ የኛ ነው ብለው ወሰዱበት አልተከራከረም እልፍ ብሎ ቆፈረ አሁንም ሲቆፍር ውሀ ፈለቀለት አሁንም መተው ውሀው የኛ ነው። አሉት 3 ተኛ ጌዜ እልፍ ብሎ ቆፈረና ሮሆቦት ብሎ የሰየመውን ውሀ አገኘ ለምን መሰላቹ ይስሀቅ በሄደበት ሁሉ ምንጭ የሚፈልቅለት? 📌ይስሀቅ ምንጭ ሚፈልቅለት መሬቱ ውኃ ስለሚሰጥ አይደለም። የምንጩ ባለቤት እግዚአብሄር ከ እርሱ ጋር ስለነበር ነው። የምንጩ ባለቤት እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ከሆነ በፈለቀ ምንጭ ከሰው ጋር መጋጨት ታቆማላቹ። እልፍ ብላቹ ከቆፈራቹ ሮሆቦትን ታገኛላቹ🔥🔥 ብቻ እግዚአብሔር ከ እናንተ ጋር ይሁን🔥🔥🔥 በኢየሱስ ስም የእናንተ ከሆነው ምንጭ ጋር መገናኘት ይሁንላችሁ 👋    ━ ━ ━━⊱✿⊰━ ━ ━ ━ 🔥🔥#Join_now🔥🔥         ✓  @lightoflamb ✓        ✓   @lightoflamb  ✓

ኢሳይያስ 66 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹³ እናት ልጅዋን እንደምታጽናና እንዲሁ አጽናናችኋለሁ፥ በኢየሩሳሌምም ውስጥ #ትጽናናላችሁ። ¹⁴ ታያላችሁ፥ ልባችሁም ሐሤት ታደርጋለች፥ አጥንታችሁም እንደ ለምለም ሣር ትበቅላለች፤ የእግዚአብሔርም እጅ ለሚፈሩት ትታወቃለች፥ በጠላቶቹም ላይ ይቈጣል።

አገለግላለው አባ በዚህ ዘመን ልትሰራ ወደህ ክብርህን ልትገልጥ በትውልዱ ፈቅደህ ማን ይሄድልኛል ማንን እልካለው ብለህ ስትፈልግ የሚሄድ አንድ ሰው የትም አትሂድ አለው እግሮችህ ስር ልገኝ ለፈቃድህ እንደልብህ ልኖር. ዕድል ከሰጠኸኝ በመንግስትህ ጉዳይ እንዳገለግልህ መልክህን እንዳሳይ አፍታ ሳላስብ አገለግላለው ላንተ ከተባለ ምንም እሆናለው. አንተን ለማገልገል ጊዜ አልጠብቅም ዛሬ ነገ እያልኩ ቀጠሮ አልሰጥም ድንገት እንደሚሄድ ከዚህ ከንቱ ዓለም ጊዜውን ጨርሶ ባንተ ለመሸለም አፍታ እንደቀረው ሰው አገለግላለው ለሰማዩ ጥሪ ምላሽ እሰጣለው. ጥሪ አለብኝና የመንግስትህ ስራ ካንተ የተቀበልኩት የከበረ አደራ ዘወትር እተጋለው ተልኮዬን ልፈፅም በትውልድ መሃል ላደምቀው ያንተን ስም. ከቶ እንዳላስተዋለ የጌታውን መምጫ መውጫ መንገድ ሳይሆን ለትውልድ ማምለጫ መክሊቱን ሳያተርፍ ቀብሮ እንዳስቀመጠው ጊዜው ገና መስሎት እንደተዘናጋው አንተን ለማገልገል ቀጠሮ ሰጥቼ ዛሬ ነገ እያልኩ ተዘናግቼ በሚጠፋው ነገር ከምድር ተጣብቄ ጊዜ አለኝ እያልኩ ከሀሳብህ ርቄ የሰጠኸኝን ዕድል ሁሉ አቃልዬ ከረፈደ መንቃት እንዳይሆን ዕጣዬ በሰጠኸኝ ዕድል ተግቼ እሰራለው ጌታን ተንሰፍስፌ አገለግላለው🙏 "“እንግዲህ እግዚአብሔርን አክብሩት፤ በፍጹም ቅንነትና በታማኝነት አገልግሉት፤ የቀድሞ አባቶቻችሁ ከኤፍራጥስ ወንዝ ማዶና በግብጽ ይሰግዱላቸው የነበሩትን ባዕዳን አማልክት አስወግዳችሁ እግዚአብሔርን ብቻ አምልኩ፤" — ኢያሱ 24:14 ━ ━ ━━⊱✿⊰━ ━ ━ ━ 🔥🔥#Join_now🔥🔥         ✓  @lightoflamb ✓        ✓   @lightoflamb  ✓

በዚህ ምድር ለምን እንዲህ አደረኩ ብዬ መቼም ማይጸጽተኛ ነገር ቢኖር #ስለ_ጌታ_ኢየሱስ_ለሰዎች_መናገሬ_ነው🙏 ሁሌም ቢሆን የሚኮራበት ጉዳይ ነው በዚህ ነገር አልሸማቀቅም። ባገኘሁ ዕድል ሁሉ ስለ ኢየሱስ እመሰክራለሁ 📢

መንገዴን አደራ በቀረው ዘመኔ ኢየሱስ ሥራህ ልሥራ

“እነሆ፥ መልእክተኛዬን እልካለሁ፥ መንገድንም በፊቴ ያስተካክላል፤ እናንተም የምትፈልጉት ጌታ በድንገት ወደ መቅደሱ ይመጣል፤ የምትወዱትም የቃል ኪዳን መልእክተኛ፥ እነሆ፥ ይመጣል፥ ይላል የሠራዊት ጌ
+9
“እነሆ፥ መልእክተኛዬን እልካለሁ፥ መንገድንም በፊቴ ያስተካክላል፤ እናንተም የምትፈልጉት ጌታ በድንገት ወደ መቅደሱ ይመጣል፤ የምትወዱትም የቃል ኪዳን መልእክተኛ፥ እነሆ፥ ይመጣል፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።” — ሚልክያስ 3፥1 ዛሬ በፍንጫዋ ከተማ ወንጌል በኃይልና በስልጣን ተሰበከ 🔥 ወንጌል ይቀጥላል እኛም እቀጥላለን..🏃

የኢየሱስ "የዳዊት ልጅ" መሆኑ የሚለው ሐሳብ በብሉይ ኪዳን የተተነበየው መሲሕ መሆኑን ለማረጋገጥ የዘር ሐረጉን እና ብቃቱን ለማረጋገጥ ነው። ለምን ይህ አስፈላጊ እንደሆነ እነሆ፡- • ትንቢት መፈጸም ( نبؤት መፈጸም): ብሉይ ኪዳን መሲሑ ከዳዊት ዘር እንደሚወለድ በተደጋጋሚ ተንብዮአል። (ለምሳሌ ኢሳይያስ 9:7፣ ኤርምያስ 23:5፣ መዝሙር 132:11)። ኢየሱስ በአይሁድ ሕዝብ ዘንድ መሲሕ ተብሎ እንዲታመን ይህን ግንኙነት ማሳየት መቻሉ ወሳኝ ነበር። • የንጉሥነት ሕጋዊነት (የንጉሥነት ሕጋዊነት): በአይሁድ ባህል ንጉሥነት ለዳዊት ዘር ተስፋ ተሰጥቶ ነበር። መሲሑ እስራኤልን ወደ ቀድሞ ክብሯ የሚመልስ ንጉሥ እንደሚሆን ይጠበቅበት ነበር። የዳዊት ዘር መሆን ለዚህ የንጉሥነት ማዕረግ ሕጋዊነትን ሰጥቶታል። • ምሳሌያዊ ጠቀሜታ (ምሳሌያዊ ጠቀሜታ): ዳዊት የእስራኤል ታላቁ ንጉሥ ተደርጎ ይቆጠር ነበር። እርሱ እንደ እግዚአብሔር ልብ የሆነ ሰው፣ ተዋጊ፣ ገጣሚ እና ሙዚቀኛ ነበር። ኢየሱስን ከዳዊት ጋር ማገናኘት ከአይሁድ ሕዝብ ታሪክ፣ ተስፋና ምኞት ጋር አገናኘው። • የዘር ሐረግ መዝገቦች (የዘር ሐረግ መዝገቦች): የማቴዎስና የሉቃስ ወንጌላት ሁለቱም የኢየሱስን የዘር ሐረግ ወደ ዳዊት የሚመልሱ የዘር ሐረጎች ይሰጣሉ። የእነዚህ የዘር ሐረጎች ዝርዝር ቢለያይም፣ ሁለቱም ይህን አስፈላጊ ግንኙነት ያጎላሉ። • በሌሎች የተጠቀሱ ማዕረጎች (በሌሎች የተጠቀሱ ማዕረጎች): ኢየሱስን መሲሕ ብለው በሚያውቁ ሰዎች ብዙ ጊዜ "የዳዊት ልጅ" ተብሎ ይጠራል። (ማቴዎስ 1:1፣ ማቴዎስ 9:27፣ ማቴዎስ 12:23፣ ማቴዎስ 15:22፣ ማቴዎስ 20:30-31፣ ማቴዎስ 21:9፣ ማቴዎስ 21:15፣ ማርቆስ 10:47-48፣ ሉቃስ 18:38-39)። ይህ ማዕረግ የዳዊት ዘር መሆኑንና የመሲሕነት ሚናውን ያረጋግጣል። በአጭሩ "የዳዊት ልጅ" መሆን የኢየሱስ መሲሕ መሆኑን፣ ትንቢትን በመፈጸም፣ ንጉሥነቱን በማረጋገጥ እና ከአይሁድ ሕዝብ ታሪክ እና ተስፋ ጋር በማገናኘት ረገድ ወሳኝ ሚና ነበረው። "ይህ የተስፋው ሰው ነው፣ እኛ ስንጠብቀው የነበረው" ለማለት ነበር። #Join_now @lightoflamb      @lightoflamb 

ለወንጌል ስርጭት አገልግሎት ወደ ፍንጨዋ ከተማ ጉዞ እያደረግን እንገኛለን ። እግዚአብሔር ድል ይሰጠናል
ለወንጌል ስርጭት አገልግሎት ወደ ፍንጨዋ ከተማ ጉዞ እያደረግን እንገኛለን ። እግዚአብሔር ድል ይሰጠናል

“እንግዲህ በጌታችን ምስክርነት ወይም በእስረኛው በእኔ አትፈር፥ ነገር ግን እንደ እግዚአብሔር ኃይል መጠን ስለ ወንጌል አብረኸኝ መከራን ተቀበል፤” 2ኛ ጢሞቴዎስ 1፥8 ሰላምና ፀጋ ይብዛላችሁ ውድ
      “እንግዲህ በጌታችን ምስክርነት ወይም በእስረኛው በእኔ አትፈር፥ ነገር ግን እንደ እግዚአብሔር ኃይል መጠን ስለ ወንጌል አብረኸኝ መከራን ተቀበል፤”             2ኛ ጢሞቴዎስ 1፥8 ሰላምና ፀጋ ይብዛላችሁ ውድ የበጉ ብርሃን ሚኒስትሪ ቤተስቦች የጌታ ፈቃድ ቢሆን ነጌ ለወንጌል ስርጭት አገልግሎት ወደ ፊንጨዋ ከተማ ከእኔ ጋር ጌታ ከምያገልግሊ ወንድሞች ጋር ጉዞ ስለምናደርግ ለዚህ ለወንጌል ስርጭት አገልግሎት ስኬት ሁላችሁም እንድፀልዩ እግዚአብሔር ያሳሰባችሁ ደግሞ በሚያስፈልገን ነገር ከጎናችን በመቆም በገንዘብ ይሄ የወንጌል ተልዕኮ እንድትደግፉና እንድታስቀጡሉ በጌታ ፍቅር ላሳስባችሁ እወዳለሁ አንድ በጌታ የተባረከ ሰው የነጌ የወንጌል አገልግሎት ጉዞ ውጭ የሚሸፍን ካለ 👇ሥራው የጌታ ነው 🔥ብድራቱም ከሰማይ ነው 🔥 👇👇 1000226469919 CBE 0945631515/0711450918

"“እናንተ የገሊላ ሰዎች፥ ስለምን ወደ ሰማይ እየተመለከታችሁ ቆማችኋል? ይህ ወደ ሰማይ ሲያርግ ያያችሁት ኢየሱስ፥ ወደ ሰማይ ሲያርግ ባያችሁት ዐይነት ተመልሶ ይመጣል” አሉአቸው።" — የሐዋርያት ሥራ 1:11 #ኢየሱስ_በክብር_ይመጣል የጌታ ፈቃድ ቢሆን ነጌ ለወንጌል ስርጭት ዘመቻ አገልግሎት ወደ ፊንጨዋ ( Fincawaa ) ከተማ ጉዞ እናደርጋለን....🏃 ሁላችሁም በፀልዩ አስቡን🙏የምትችሉት ደግሞ የወንጌል ተልዕኮ በገንዘብ ደግፉ 👇 10002269919 CBE 0945631515/0711450978

ይሄ ሳምንት በህይወታችሁ የእግዚአብሔር ቸርነትና በጎነት የምታዩበት ይሁንላችሁ 👋

የማይለወጥ ወዳጅ

ኧሬ ስሙት 👂 ምንም አይነት ዝማሬ ነው 😭😭😭😭😭😭😭🔥🥰

ክብር ለናፈቃቹ 🌧🔥 ፊቱ ለናፈቃቹ 🔥🌧 በመገኝቱ መረስረስ ለናፈቃቹ🔥🌧

እግዚአብሔር ይጠነቀቅላችኋል ከክፋትም ሁሉ ይጠብቃችኋል በምድረ በዳ በጥማት፥ የነፋስ ጩኸትም በሞላበት ውድማ አገኘው፤ ከበበው ተጠነቀቀለትም፤ እንደ ዓይን ብሌን ጠበቀው። ንስር ጫጩቶቹን እንደሚያወጣ፥ በእነርሱም ላይ እንደሚሰፍፍ፥ ክንፎቹን ዘርግቶ ወሰዳቸው፥ በክንፎቹም አዘላቸው።እግዚአብሔር ብቻውን መራው፤ ከእርሱም ጋር ሌላ አምላክ አልነበረም።           .                    ( ዘዳ 32:-10-12) እግዚአብሔር አምላክ ከከበቡዋችሁ አስፈሪ ትግል ሁሉ ይታደጋችኋል። ደግሞም ይጠብቃችኋል።የእግዚአብሔር መለኮታዊ እርዳታ ከሰማይ ይውረድላችሁ። ሳምንቱ የመለኮት ጥበቃ እና ጣልቃ ገብነት ሳምንት ይሁንላችሁ👋👋🙏🙏🙏 ━ ━ ━━⊱✿⊰━ ━ ━ ━ 🔥🔥#Join_now🔥🔥         ✓  @lightoflamb ✓        ✓   @lightoflamb  ✓

ላደረክልኝ_የምመልሰው_ታምራት_ኃይሌ_መዝሙር_protestant_mezmur_viral_gospel_v.m4a5.01 MB