ar
Feedback
የበጉ ብርሃን እንተርናሽናል || LIGHT OF LAMB MINISTRY

የበጉ ብርሃን እንተርናሽናል || LIGHT OF LAMB MINISTRY

الذهاب إلى القناة على Telegram

Light of lamb//በጉ_ብርሃን ። ራዕይ 22፡5 √√የቴሌግራም አገልግሎታችን ዋነኛ ዓላማ 👇 " ወደ ሕያው እግዚአብሔር ዘወር ትሉ ዘንድ ወንጌልን እንሰብካለን።” — ሐዋርያት 14፥15 Contact 👉 @AbuYegeta 📞+251945631515/ 0711450978 አገልግሎታችን ለመደገፍ 👇 ( 1000226469919) CBE Group 👉 https://t.me/lightoflab

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام የበጉ ብርሃን እንተርናሽናል || LIGHT OF LAMB MINISTRY

تُعد قناة የበጉ ብርሃን እንተርናሽናል || LIGHT OF LAMB MINISTRY (@lightoflamb) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 21 480 مشتركاً، محتلاً المرتبة 3 687 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 1 559 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 21 480 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 16 يونيو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار 449، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 55، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 6.27‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 3.15‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 1 346 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 677 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 10.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
Light of lamb//በጉ_ብርሃን ። ራዕይ 22፡5 √√የቴሌግራም አገልግሎታችን ዋነኛ ዓላማ 👇 " ወደ ሕያው እግዚአብሔር ዘወር ትሉ ዘንድ ወንጌልን እንሰብካለን።” — ሐዋርያት 14፥15 Contact 👉 @AbuYegeta 📞+251945631515/ 0711450978 አገልግሎታችን ለመደገፍ 👇 ( 1000226469919) CBE Group 👉 https://t.me/light...

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 17 يونيو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.

21 480
المشتركون
+5524 ساعات
+1307 أيام
+44930 أيام
أرشيف المشاركات
ሉቃስ 15 7፤ እላችኋለሁ፥ እንዲሁ ንስሐ ከማያስፈልጋቸው ከዘጠና ዘጠኝ ጻድቃን ይልቅ ንስሐ በሚገባ በአንድ ኃጢአተኛ በሰማይ ደስታ ይሆናል።
+2
ሉቃስ 15 7፤ እላችኋለሁ፥ እንዲሁ ንስሐ ከማያስፈልጋቸው ከዘጠና ዘጠኝ ጻድቃን ይልቅ ንስሐ በሚገባ በአንድ ኃጢአተኛ በሰማይ ደስታ ይሆናል።

በእግዚአብሔር ዘንድ ህይወት አለ የዮሐንስ ወንጌል 11:39 (NASV) •••••••••• ³⁹ እርሱም፣ “ድንጋዩን አንሡት” አለ። የሟቹም እኅት ማርታ፣ “ጌታ ሆይ፤ አሁንማ አራት ቀን ስለ ቈየ ይሸታል” አለችው። በሰው ዘንድ የዘገየው የመሰለ የቆመ የመሰለ በእግዚአብሔር ዘንድ ህይወት አለው እየተራመደ ነው ፡፡

መዝሙር 46 7፤ የሠራዊት ጌታ ከእኛ ጋር ነው፤ የያዕቆብ አምላክ መጠጊያችን ነው። እግዚአብሔር የሠራዊት ጌታ እንጂ የሰነፎች ጌታ አይደለም። ስለዚህ ሰነፍ ሳይሆን ሠራዊት ሁኑ፤ ዘካርያስ 4:6 NASV [6] ከዚያም እንዲህ አለኝ፤ “ለዘሩባቤል የተላከው የእግዚአብሔር ቃል ይህ ነው፤ ‘በመንፈሴ እንጂ በኀይልና በብርታት አይደለም’ ይላል የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር።

“ዘይትህ መልካም መዓዛ አለው፤ ስምህ እንደሚፈስስ ዘይት ነው፤ ስለዚህ ደናግል ወደዱህ።”   — መኃልየ. 1፥3 https://t.me/Zoemission AMN🔥🔥Geta Hoy🔥

.        "የዘላለም ፈጣሪ" Abiyatar Leykun -||-Kingdom sound 🕐-23:47Min-|| 💾-23.12MB     sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ      

" እግዚአብሔርም መጎብኘትን ይጎበኛችኋል፥ ከዚህችም ምድር ያወጣችኋል፤ ለአብርሃምና ለይስሐቅ ለያዕቆብም ወደ ማለላቸው ምድር ያደርሳችኋል። ዘፍጥረት 50፤24

ዘፍጥረት 21:1 NASV [1] እግዚአብሔር በተናገረው መሠረት ሣራን ዐሰባት፤ የገባውንም ተስፋ ፈጸመላት።

ዘፍጥረት 17:17-18 NASV [17] አብርሃምም በግንባሩ መሬት ላይ ተደፋ፤ ሣቀና በልቡ፣ “እንዲያው ምንስ ቢሆን የመቶ ዓመት ሽማግሌ የልጅ አባት መሆን ይችላልን? ሣራስ በዘጠና ዓመቷ ልጅ መውለድ ትችላለችን?” አለ። [18] አብርሃም እግዚአብሔርን፣ “እስማኤልን ብቻ ባርከህ ባኖርህልኝ” አለው። [19] እግዚአብሔር እንዲህ አለ፤ “ይሁን ዕሺ፤ ነገር ግን ሚስትህ ሣራ ወንድ ልጅ ትወልድልሃለች፤ ስሙንም ይሥሐቅ ብለህ ትጠራዋለህ፤ እኔም ከርሱ በኋላ ለዘሩ ሁሉ የሚሆን የዘላለም ኪዳን ከርሱ ጋራ እገባለሁ።

ዘፍጥረት 17 1፤ አብራምም የዘጠና ዘጠኝ ዓመት ሰው በሆነ ጊዜ እግዚአብሔር ለአብራም ተገለጠለትና፡— እኔ ኤልሻዳይ ነኝ፤ በፊቴ ተመላለስ፥ ፍጹምም ሁን፤ 2፤ ቃል ኪዳኔንም በእኔና በአንተ መካከል አደርጋለሁ፥ እጅግም አበዛሃለሁ፡ አለው። 3፤ አብራምም በግምባሩ ወደቀ፤ እግዚአብሔርም እንዲህ ብሎ ተናገረው፡— እነሆ፥ ቃል ኪዳኔ ከአንተ ጋር ነው፤ 4፤ ለብዙ አሕዛብም አባት ትሆናለህ። 5፤ ከዛሬም ጀምሮ እንግዲህ ስምህ አብራም ተብሎ አይጠራ፥ ነገር ግን ስምህ አብርሃም ይሆናል፤ ለብዙ አሕዛብ አባት አድርጌሃለሁና።

አሁን Live ላይ ነኝ ገባ ገባ በሉ 👇 👇 https://t.me/lightoflamb?livestream=37fb446da4032baf36

#ተዘጋጁ 3:00 Live stream program የቃልና የፀሎት ፕሮግራም ስላለን ተዘጋጁ 🙌

እንዳንዴ ጊዜ እግዚአብሔር እኛ በእርሱ ብቻ እንድንመካ ፤ እንድንታመንና እንድንደገፍ ስፈግ፤ ከእርሱ ውጭ የሚንደገፍባቸውን ነገር ከዓይናችን ፊት ዞር ያደርጋል። እርሱን ብቻ እንድንከተል ስለምፈልግ ከእርሱ በላይ የምንወዳቸውን፤ ትኩረት ያደርግንባቸው ነገሮችን ከአጠገባቻችን ያርቃል። በዚያን ጊዜ ዓይኖቻችን ወደ ተራራ ሳይሆን ወደ እግዚአብሔር እናነሳለን፥ ሮሜ 8:28 NASV [28] እግዚአብሔር፣ ለሚወድዱትና እንደ ሐሳቡ ለተጠሩት፣ ነገር ሁሉ ተያይዞ ለበጎ እንዲሠራ እንደሚያደርግላቸው እናውቃለን።

ልዩ ትምሀርትና የፀሎት ፕሮግራም ዛሬ ማታ ከምሸተ: 3፡00 ጀምሮ በልዩ መገለጥ የእግዚአብሔር ቃል እንማራለን፥ እንዲሁም ህብረትና በግል የፀሎት ጊዜ ይኖረናል ። 0945631515/0711450978
ልዩ ትምሀርትና የፀሎት ፕሮግራም ዛሬ ማታ ከምሸተ: 3፡00 ጀምሮ በልዩ መገለጥ የእግዚአብሔር ቃል እንማራለን፥ እንዲሁም ህብረትና በግል የፀሎት ጊዜ ይኖረናል ። 0945631515/0711450978 እነሆ እግዚአብሔር በኃይሉ ከፍ ያለውን ነገር ያደርጋል።💪

#በጌታ_በኢየሱስ_ስም_የሚባክን_ሰአትና_ጉልበት እንዳይኖራችሁ ፣ በማይረቡ ልምምዶች ህይወታችሁ እንዳይጠመድ እፀልያለሁ። #ፍሬያማ ህይወት ስራ እና አገልግሎት ጌታ ኢየሱስ ሲሰጣችሁ አያለሁ።👋👋

እንግዳ ጋብዤ ምንድነው መኝታ ለቀን ምሳ ልስራ እራቱን ለማታ    ነቅቼ ልጠብቅ የሕይወቴን ጌታ     ወገቤን አጥብቄ ልበል ማራናታ አለኝ ቀጠሮ ኢየሱስ ከሚባል እንግዳ እስኪ ልነሳ ቤቴን ላሰናዳ     ላልዳኑት ልመስክር የዳኑትን ላፅና     ትዕዛዝ አልጠብቅም ተግባሬ ነውና ቅዱስ ቃሉን ላጥና በፀሎቴም ልትጋ የገሃነምን ደጅ በስሙ ልዋጋ ኢየሱስ በክብር ይመጣል ይሄ የወንጌል አገልግሎት በገንዘብ በመደገፍ ከእኛ ጋር የእግዚአብሔር መንግሥት አገልግሉ ወደ ፊት አስቀጥሉን 👇 1000226469919 CBE 0945631515/0711450978

የእግዚአብሔር ኪዳን ገብቶ ሳይፈጽመው አይደለም እናንተ ልትሞቱ ይቅርና ጠላቶቻችሁ እንኳን የእናንተ ክብርና ስኬት ሳያዩ አይሞቱም ። "...መርዶክዮስ በፈረሱ ላይ ከተቀመጠም በኋላ ሃማን ፊት ፊት እ
የእግዚአብሔር ኪዳን ገብቶ ሳይፈጽመው አይደለም እናንተ ልትሞቱ ይቅርና ጠላቶቻችሁ እንኳን የእናንተ ክብርና ስኬት ሳያዩ አይሞቱም ። "...መርዶክዮስ በፈረሱ ላይ ከተቀመጠም በኋላ ሃማን ፊት ፊት እየሄደ በመምራት “ንጉሡ ሊያከብረው የፈለገውን ሰው እንዴት እንደ ሸለመው ተመልከቱ!” እያለ ያውጅ ነበር።" — አስቴር 6:11 በኢየሱስም ስም አዋጅ ተገልብጦ ጠላቶቻችሁ የእናንተ ሞትና ውርደት በተናገሩበት አንደበት የእናንተ ክብርና ከፍታን በአደባባይ ያውጃሉ👋👋👋👋👋👋👋👋👋 #ይሁንላችሁ 👋👋👋

አንተ ታላቅ ነህ Pastor Endale W/G ━ ━ ━━⊱✿⊰━ ━ ━ ━ ━ 🔥🔥#Join_now🔥🔥         ✓  @lightoflamb ✓        ✓   @lightoflamb  ✓