ch
Feedback
የበጉ ብርሃን እንተርናሽናል || LIGHT OF LAMB MINISTRY

የበጉ ብርሃን እንተርናሽናል || LIGHT OF LAMB MINISTRY

前往频道在 Telegram

Light of lamb//በጉ_ብርሃን ። ራዕይ 22፡5 √√የቴሌግራም አገልግሎታችን ዋነኛ ዓላማ 👇 " ወደ ሕያው እግዚአብሔር ዘወር ትሉ ዘንድ ወንጌልን እንሰብካለን።” — ሐዋርያት 14፥15 Contact 👉 @AbuYegeta 📞+251945631515/ 0711450978 አገልግሎታችን ለመደገፍ 👇 ( 1000226469919) CBE Group 👉 https://t.me/lightoflab

显示更多

📈 Telegram 频道 የበጉ ብርሃን እንተርናሽናል || LIGHT OF LAMB MINISTRY 的分析概览

频道 የበጉ ብርሃን እንተርናሽናል || LIGHT OF LAMB MINISTRY (@lightoflamb) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 21 480 名订阅者,在 宗教与灵性 类别中位列第 3 687,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 1 559

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 21 480 名订阅者。

根据 16 六月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 449,过去 24 小时变化为 55,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 6.27%。内容发布后 24 小时内通常能获得 3.15% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 1 346 次浏览,首日通常累积 677 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 10

📝 描述与内容策略

作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
Light of lamb//በጉ_ብርሃን ። ራዕይ 22፡5 √√የቴሌግራም አገልግሎታችን ዋነኛ ዓላማ 👇 " ወደ ሕያው እግዚአብሔር ዘወር ትሉ ዘንድ ወንጌልን እንሰብካለን።” — ሐዋርያት 14፥15 Contact 👉 @AbuYegeta 📞+251945631515/ 0711450978 አገልግሎታችን ለመደገፍ 👇 ( 1000226469919) CBE Group 👉 https://t.me/light...

凭借高频更新(最新数据采集于 17 六月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 宗教与灵性 类别中的关键影响点。

21 480
订阅者
+5524 小时
+1307
+44930
帖子存档
ሉቃስ 15 7፤ እላችኋለሁ፥ እንዲሁ ንስሐ ከማያስፈልጋቸው ከዘጠና ዘጠኝ ጻድቃን ይልቅ ንስሐ በሚገባ በአንድ ኃጢአተኛ በሰማይ ደስታ ይሆናል።
+2
ሉቃስ 15 7፤ እላችኋለሁ፥ እንዲሁ ንስሐ ከማያስፈልጋቸው ከዘጠና ዘጠኝ ጻድቃን ይልቅ ንስሐ በሚገባ በአንድ ኃጢአተኛ በሰማይ ደስታ ይሆናል።

በእግዚአብሔር ዘንድ ህይወት አለ የዮሐንስ ወንጌል 11:39 (NASV) •••••••••• ³⁹ እርሱም፣ “ድንጋዩን አንሡት” አለ። የሟቹም እኅት ማርታ፣ “ጌታ ሆይ፤ አሁንማ አራት ቀን ስለ ቈየ ይሸታል” አለችው። በሰው ዘንድ የዘገየው የመሰለ የቆመ የመሰለ በእግዚአብሔር ዘንድ ህይወት አለው እየተራመደ ነው ፡፡

መዝሙር 46 7፤ የሠራዊት ጌታ ከእኛ ጋር ነው፤ የያዕቆብ አምላክ መጠጊያችን ነው። እግዚአብሔር የሠራዊት ጌታ እንጂ የሰነፎች ጌታ አይደለም። ስለዚህ ሰነፍ ሳይሆን ሠራዊት ሁኑ፤ ዘካርያስ 4:6 NASV [6] ከዚያም እንዲህ አለኝ፤ “ለዘሩባቤል የተላከው የእግዚአብሔር ቃል ይህ ነው፤ ‘በመንፈሴ እንጂ በኀይልና በብርታት አይደለም’ ይላል የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር።

“ዘይትህ መልካም መዓዛ አለው፤ ስምህ እንደሚፈስስ ዘይት ነው፤ ስለዚህ ደናግል ወደዱህ።”   — መኃልየ. 1፥3 https://t.me/Zoemission AMN🔥🔥Geta Hoy🔥

.        "የዘላለም ፈጣሪ" Abiyatar Leykun -||-Kingdom sound 🕐-23:47Min-|| 💾-23.12MB     sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ      

" እግዚአብሔርም መጎብኘትን ይጎበኛችኋል፥ ከዚህችም ምድር ያወጣችኋል፤ ለአብርሃምና ለይስሐቅ ለያዕቆብም ወደ ማለላቸው ምድር ያደርሳችኋል። ዘፍጥረት 50፤24

ዘፍጥረት 21:1 NASV [1] እግዚአብሔር በተናገረው መሠረት ሣራን ዐሰባት፤ የገባውንም ተስፋ ፈጸመላት።

ዘፍጥረት 17:17-18 NASV [17] አብርሃምም በግንባሩ መሬት ላይ ተደፋ፤ ሣቀና በልቡ፣ “እንዲያው ምንስ ቢሆን የመቶ ዓመት ሽማግሌ የልጅ አባት መሆን ይችላልን? ሣራስ በዘጠና ዓመቷ ልጅ መውለድ ትችላለችን?” አለ። [18] አብርሃም እግዚአብሔርን፣ “እስማኤልን ብቻ ባርከህ ባኖርህልኝ” አለው። [19] እግዚአብሔር እንዲህ አለ፤ “ይሁን ዕሺ፤ ነገር ግን ሚስትህ ሣራ ወንድ ልጅ ትወልድልሃለች፤ ስሙንም ይሥሐቅ ብለህ ትጠራዋለህ፤ እኔም ከርሱ በኋላ ለዘሩ ሁሉ የሚሆን የዘላለም ኪዳን ከርሱ ጋራ እገባለሁ።

ዘፍጥረት 17 1፤ አብራምም የዘጠና ዘጠኝ ዓመት ሰው በሆነ ጊዜ እግዚአብሔር ለአብራም ተገለጠለትና፡— እኔ ኤልሻዳይ ነኝ፤ በፊቴ ተመላለስ፥ ፍጹምም ሁን፤ 2፤ ቃል ኪዳኔንም በእኔና በአንተ መካከል አደርጋለሁ፥ እጅግም አበዛሃለሁ፡ አለው። 3፤ አብራምም በግምባሩ ወደቀ፤ እግዚአብሔርም እንዲህ ብሎ ተናገረው፡— እነሆ፥ ቃል ኪዳኔ ከአንተ ጋር ነው፤ 4፤ ለብዙ አሕዛብም አባት ትሆናለህ። 5፤ ከዛሬም ጀምሮ እንግዲህ ስምህ አብራም ተብሎ አይጠራ፥ ነገር ግን ስምህ አብርሃም ይሆናል፤ ለብዙ አሕዛብ አባት አድርጌሃለሁና።

#ተዘጋጁ 3:00 Live stream program የቃልና የፀሎት ፕሮግራም ስላለን ተዘጋጁ 🙌

እንዳንዴ ጊዜ እግዚአብሔር እኛ በእርሱ ብቻ እንድንመካ ፤ እንድንታመንና እንድንደገፍ ስፈግ፤ ከእርሱ ውጭ የሚንደገፍባቸውን ነገር ከዓይናችን ፊት ዞር ያደርጋል። እርሱን ብቻ እንድንከተል ስለምፈልግ ከእርሱ በላይ የምንወዳቸውን፤ ትኩረት ያደርግንባቸው ነገሮችን ከአጠገባቻችን ያርቃል። በዚያን ጊዜ ዓይኖቻችን ወደ ተራራ ሳይሆን ወደ እግዚአብሔር እናነሳለን፥ ሮሜ 8:28 NASV [28] እግዚአብሔር፣ ለሚወድዱትና እንደ ሐሳቡ ለተጠሩት፣ ነገር ሁሉ ተያይዞ ለበጎ እንዲሠራ እንደሚያደርግላቸው እናውቃለን።

ልዩ ትምሀርትና የፀሎት ፕሮግራም ዛሬ ማታ ከምሸተ: 3፡00 ጀምሮ በልዩ መገለጥ የእግዚአብሔር ቃል እንማራለን፥ እንዲሁም ህብረትና በግል የፀሎት ጊዜ ይኖረናል ። 0945631515/0711450978
ልዩ ትምሀርትና የፀሎት ፕሮግራም ዛሬ ማታ ከምሸተ: 3፡00 ጀምሮ በልዩ መገለጥ የእግዚአብሔር ቃል እንማራለን፥ እንዲሁም ህብረትና በግል የፀሎት ጊዜ ይኖረናል ። 0945631515/0711450978 እነሆ እግዚአብሔር በኃይሉ ከፍ ያለውን ነገር ያደርጋል።💪

#በጌታ_በኢየሱስ_ስም_የሚባክን_ሰአትና_ጉልበት እንዳይኖራችሁ ፣ በማይረቡ ልምምዶች ህይወታችሁ እንዳይጠመድ እፀልያለሁ። #ፍሬያማ ህይወት ስራ እና አገልግሎት ጌታ ኢየሱስ ሲሰጣችሁ አያለሁ።👋👋

እንግዳ ጋብዤ ምንድነው መኝታ ለቀን ምሳ ልስራ እራቱን ለማታ    ነቅቼ ልጠብቅ የሕይወቴን ጌታ     ወገቤን አጥብቄ ልበል ማራናታ አለኝ ቀጠሮ ኢየሱስ ከሚባል እንግዳ እስኪ ልነሳ ቤቴን ላሰናዳ     ላልዳኑት ልመስክር የዳኑትን ላፅና     ትዕዛዝ አልጠብቅም ተግባሬ ነውና ቅዱስ ቃሉን ላጥና በፀሎቴም ልትጋ የገሃነምን ደጅ በስሙ ልዋጋ ኢየሱስ በክብር ይመጣል ይሄ የወንጌል አገልግሎት በገንዘብ በመደገፍ ከእኛ ጋር የእግዚአብሔር መንግሥት አገልግሉ ወደ ፊት አስቀጥሉን 👇 1000226469919 CBE 0945631515/0711450978

የእግዚአብሔር ኪዳን ገብቶ ሳይፈጽመው አይደለም እናንተ ልትሞቱ ይቅርና ጠላቶቻችሁ እንኳን የእናንተ ክብርና ስኬት ሳያዩ አይሞቱም ። "...መርዶክዮስ በፈረሱ ላይ ከተቀመጠም በኋላ ሃማን ፊት ፊት እ
የእግዚአብሔር ኪዳን ገብቶ ሳይፈጽመው አይደለም እናንተ ልትሞቱ ይቅርና ጠላቶቻችሁ እንኳን የእናንተ ክብርና ስኬት ሳያዩ አይሞቱም ። "...መርዶክዮስ በፈረሱ ላይ ከተቀመጠም በኋላ ሃማን ፊት ፊት እየሄደ በመምራት “ንጉሡ ሊያከብረው የፈለገውን ሰው እንዴት እንደ ሸለመው ተመልከቱ!” እያለ ያውጅ ነበር።" — አስቴር 6:11 በኢየሱስም ስም አዋጅ ተገልብጦ ጠላቶቻችሁ የእናንተ ሞትና ውርደት በተናገሩበት አንደበት የእናንተ ክብርና ከፍታን በአደባባይ ያውጃሉ👋👋👋👋👋👋👋👋👋 #ይሁንላችሁ 👋👋👋

አንተ ታላቅ ነህ Pastor Endale W/G ━ ━ ━━⊱✿⊰━ ━ ━ ━ ━ 🔥🔥#Join_now🔥🔥         ✓  @lightoflamb ✓        ✓   @lightoflamb  ✓