es
Feedback
የበጉ ብርሃን እንተርናሽናል || LIGHT OF LAMB MINISTRY

የበጉ ብርሃን እንተርናሽናል || LIGHT OF LAMB MINISTRY

Ir al canal en Telegram

Light of lamb//በጉ_ብርሃን ። ራዕይ 22፡5 √√የቴሌግራም አገልግሎታችን ዋነኛ ዓላማ 👇 " ወደ ሕያው እግዚአብሔር ዘወር ትሉ ዘንድ ወንጌልን እንሰብካለን።” — ሐዋርያት 14፥15 Contact 👉 @AbuYegeta 📞+251945631515/ 0711450978 አገልግሎታችን ለመደገፍ 👇 ( 1000226469919) CBE Group 👉 https://t.me/lightoflab

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram የበጉ ብርሃን እንተርናሽናል || LIGHT OF LAMB MINISTRY

El canal የበጉ ብርሃን እንተርናሽናል || LIGHT OF LAMB MINISTRY (@lightoflamb) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 21 480 suscriptores, ocupando la posición 3 687 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 1 559 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 21 480 suscriptores.

Según los últimos datos del 16 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 449, y en las últimas 24 horas de 55, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 6.27%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 3.15% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 1 346 visualizaciones. En el primer día suele acumular 677 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 10.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
Light of lamb//በጉ_ብርሃን ። ራዕይ 22፡5 √√የቴሌግራም አገልግሎታችን ዋነኛ ዓላማ 👇 " ወደ ሕያው እግዚአብሔር ዘወር ትሉ ዘንድ ወንጌልን እንሰብካለን።” — ሐዋርያት 14፥15 Contact 👉 @AbuYegeta 📞+251945631515/ 0711450978 አገልግሎታችን ለመደገፍ 👇 ( 1000226469919) CBE Group 👉 https://t.me/light...

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 17 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

21 480
Suscriptores
+5524 horas
+1307 días
+44930 días
Archivo de publicaciones
ሉቃስ 15 7፤ እላችኋለሁ፥ እንዲሁ ንስሐ ከማያስፈልጋቸው ከዘጠና ዘጠኝ ጻድቃን ይልቅ ንስሐ በሚገባ በአንድ ኃጢአተኛ በሰማይ ደስታ ይሆናል።
+2
ሉቃስ 15 7፤ እላችኋለሁ፥ እንዲሁ ንስሐ ከማያስፈልጋቸው ከዘጠና ዘጠኝ ጻድቃን ይልቅ ንስሐ በሚገባ በአንድ ኃጢአተኛ በሰማይ ደስታ ይሆናል።

በእግዚአብሔር ዘንድ ህይወት አለ የዮሐንስ ወንጌል 11:39 (NASV) •••••••••• ³⁹ እርሱም፣ “ድንጋዩን አንሡት” አለ። የሟቹም እኅት ማርታ፣ “ጌታ ሆይ፤ አሁንማ አራት ቀን ስለ ቈየ ይሸታል” አለችው። በሰው ዘንድ የዘገየው የመሰለ የቆመ የመሰለ በእግዚአብሔር ዘንድ ህይወት አለው እየተራመደ ነው ፡፡

መዝሙር 46 7፤ የሠራዊት ጌታ ከእኛ ጋር ነው፤ የያዕቆብ አምላክ መጠጊያችን ነው። እግዚአብሔር የሠራዊት ጌታ እንጂ የሰነፎች ጌታ አይደለም። ስለዚህ ሰነፍ ሳይሆን ሠራዊት ሁኑ፤ ዘካርያስ 4:6 NASV [6] ከዚያም እንዲህ አለኝ፤ “ለዘሩባቤል የተላከው የእግዚአብሔር ቃል ይህ ነው፤ ‘በመንፈሴ እንጂ በኀይልና በብርታት አይደለም’ ይላል የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር።

“ዘይትህ መልካም መዓዛ አለው፤ ስምህ እንደሚፈስስ ዘይት ነው፤ ስለዚህ ደናግል ወደዱህ።”   — መኃልየ. 1፥3 https://t.me/Zoemission AMN🔥🔥Geta Hoy🔥

.        "የዘላለም ፈጣሪ" Abiyatar Leykun -||-Kingdom sound 🕐-23:47Min-|| 💾-23.12MB     sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ      

" እግዚአብሔርም መጎብኘትን ይጎበኛችኋል፥ ከዚህችም ምድር ያወጣችኋል፤ ለአብርሃምና ለይስሐቅ ለያዕቆብም ወደ ማለላቸው ምድር ያደርሳችኋል። ዘፍጥረት 50፤24

ዘፍጥረት 21:1 NASV [1] እግዚአብሔር በተናገረው መሠረት ሣራን ዐሰባት፤ የገባውንም ተስፋ ፈጸመላት።

ዘፍጥረት 17:17-18 NASV [17] አብርሃምም በግንባሩ መሬት ላይ ተደፋ፤ ሣቀና በልቡ፣ “እንዲያው ምንስ ቢሆን የመቶ ዓመት ሽማግሌ የልጅ አባት መሆን ይችላልን? ሣራስ በዘጠና ዓመቷ ልጅ መውለድ ትችላለችን?” አለ። [18] አብርሃም እግዚአብሔርን፣ “እስማኤልን ብቻ ባርከህ ባኖርህልኝ” አለው። [19] እግዚአብሔር እንዲህ አለ፤ “ይሁን ዕሺ፤ ነገር ግን ሚስትህ ሣራ ወንድ ልጅ ትወልድልሃለች፤ ስሙንም ይሥሐቅ ብለህ ትጠራዋለህ፤ እኔም ከርሱ በኋላ ለዘሩ ሁሉ የሚሆን የዘላለም ኪዳን ከርሱ ጋራ እገባለሁ።

ዘፍጥረት 17 1፤ አብራምም የዘጠና ዘጠኝ ዓመት ሰው በሆነ ጊዜ እግዚአብሔር ለአብራም ተገለጠለትና፡— እኔ ኤልሻዳይ ነኝ፤ በፊቴ ተመላለስ፥ ፍጹምም ሁን፤ 2፤ ቃል ኪዳኔንም በእኔና በአንተ መካከል አደርጋለሁ፥ እጅግም አበዛሃለሁ፡ አለው። 3፤ አብራምም በግምባሩ ወደቀ፤ እግዚአብሔርም እንዲህ ብሎ ተናገረው፡— እነሆ፥ ቃል ኪዳኔ ከአንተ ጋር ነው፤ 4፤ ለብዙ አሕዛብም አባት ትሆናለህ። 5፤ ከዛሬም ጀምሮ እንግዲህ ስምህ አብራም ተብሎ አይጠራ፥ ነገር ግን ስምህ አብርሃም ይሆናል፤ ለብዙ አሕዛብ አባት አድርጌሃለሁና።

#ተዘጋጁ 3:00 Live stream program የቃልና የፀሎት ፕሮግራም ስላለን ተዘጋጁ 🙌

እንዳንዴ ጊዜ እግዚአብሔር እኛ በእርሱ ብቻ እንድንመካ ፤ እንድንታመንና እንድንደገፍ ስፈግ፤ ከእርሱ ውጭ የሚንደገፍባቸውን ነገር ከዓይናችን ፊት ዞር ያደርጋል። እርሱን ብቻ እንድንከተል ስለምፈልግ ከእርሱ በላይ የምንወዳቸውን፤ ትኩረት ያደርግንባቸው ነገሮችን ከአጠገባቻችን ያርቃል። በዚያን ጊዜ ዓይኖቻችን ወደ ተራራ ሳይሆን ወደ እግዚአብሔር እናነሳለን፥ ሮሜ 8:28 NASV [28] እግዚአብሔር፣ ለሚወድዱትና እንደ ሐሳቡ ለተጠሩት፣ ነገር ሁሉ ተያይዞ ለበጎ እንዲሠራ እንደሚያደርግላቸው እናውቃለን።

ልዩ ትምሀርትና የፀሎት ፕሮግራም ዛሬ ማታ ከምሸተ: 3፡00 ጀምሮ በልዩ መገለጥ የእግዚአብሔር ቃል እንማራለን፥ እንዲሁም ህብረትና በግል የፀሎት ጊዜ ይኖረናል ። 0945631515/0711450978
ልዩ ትምሀርትና የፀሎት ፕሮግራም ዛሬ ማታ ከምሸተ: 3፡00 ጀምሮ በልዩ መገለጥ የእግዚአብሔር ቃል እንማራለን፥ እንዲሁም ህብረትና በግል የፀሎት ጊዜ ይኖረናል ። 0945631515/0711450978 እነሆ እግዚአብሔር በኃይሉ ከፍ ያለውን ነገር ያደርጋል።💪

#በጌታ_በኢየሱስ_ስም_የሚባክን_ሰአትና_ጉልበት እንዳይኖራችሁ ፣ በማይረቡ ልምምዶች ህይወታችሁ እንዳይጠመድ እፀልያለሁ። #ፍሬያማ ህይወት ስራ እና አገልግሎት ጌታ ኢየሱስ ሲሰጣችሁ አያለሁ።👋👋

እንግዳ ጋብዤ ምንድነው መኝታ ለቀን ምሳ ልስራ እራቱን ለማታ    ነቅቼ ልጠብቅ የሕይወቴን ጌታ     ወገቤን አጥብቄ ልበል ማራናታ አለኝ ቀጠሮ ኢየሱስ ከሚባል እንግዳ እስኪ ልነሳ ቤቴን ላሰናዳ     ላልዳኑት ልመስክር የዳኑትን ላፅና     ትዕዛዝ አልጠብቅም ተግባሬ ነውና ቅዱስ ቃሉን ላጥና በፀሎቴም ልትጋ የገሃነምን ደጅ በስሙ ልዋጋ ኢየሱስ በክብር ይመጣል ይሄ የወንጌል አገልግሎት በገንዘብ በመደገፍ ከእኛ ጋር የእግዚአብሔር መንግሥት አገልግሉ ወደ ፊት አስቀጥሉን 👇 1000226469919 CBE 0945631515/0711450978

የእግዚአብሔር ኪዳን ገብቶ ሳይፈጽመው አይደለም እናንተ ልትሞቱ ይቅርና ጠላቶቻችሁ እንኳን የእናንተ ክብርና ስኬት ሳያዩ አይሞቱም ። "...መርዶክዮስ በፈረሱ ላይ ከተቀመጠም በኋላ ሃማን ፊት ፊት እ
የእግዚአብሔር ኪዳን ገብቶ ሳይፈጽመው አይደለም እናንተ ልትሞቱ ይቅርና ጠላቶቻችሁ እንኳን የእናንተ ክብርና ስኬት ሳያዩ አይሞቱም ። "...መርዶክዮስ በፈረሱ ላይ ከተቀመጠም በኋላ ሃማን ፊት ፊት እየሄደ በመምራት “ንጉሡ ሊያከብረው የፈለገውን ሰው እንዴት እንደ ሸለመው ተመልከቱ!” እያለ ያውጅ ነበር።" — አስቴር 6:11 በኢየሱስም ስም አዋጅ ተገልብጦ ጠላቶቻችሁ የእናንተ ሞትና ውርደት በተናገሩበት አንደበት የእናንተ ክብርና ከፍታን በአደባባይ ያውጃሉ👋👋👋👋👋👋👋👋👋 #ይሁንላችሁ 👋👋👋

አንተ ታላቅ ነህ Pastor Endale W/G ━ ━ ━━⊱✿⊰━ ━ ━ ━ ━ 🔥🔥#Join_now🔥🔥         ✓  @lightoflamb ✓        ✓   @lightoflamb  ✓