"ኡማ ቲቪ " Tv
ለበለጠ ወቅታዊ መረጃወችን ለማገኘት የቴሌግራም ቻናላችን ከስር በሊንኩ ይቀላቀሉ👇 https://t.me/+UAKV32q7U2HKzEMf
Show more📈 Analytical overview of Telegram channel "ኡማ ቲቪ " Tv
Channel "ኡማ ቲቪ " Tv (@ethioomahtvchannle) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 45 388 subscribers, ranking 5 731 in the News & Media category and 753 in the Ethiopia region.
📊 Audience metrics and dynamics
Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 45 388 subscribers.
According to the latest data from 08 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -205 over the last 30 days and by -18 over the last 24 hours, overall reach remains high.
- Verification status: Not verified
- Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 12.02%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 8.64% reactions from the total number of subscribers.
- Post reach: On average, each post receives 5 457 views. Within the first day, a publication typically gains 3 923 views.
- Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 19.
📝 Description and content policy
The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“ለበለጠ ወቅታዊ መረጃወችን ለማገኘት
የቴሌግራም ቻናላችን ከስር በሊንኩ ይቀላቀሉ👇
https://t.me/+UAKV32q7U2HKzEMf”
Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 09 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the News & Media category.
Data loading in progress...
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 09 September | +6 | |||
| 08 September | 0 | |||
| 07 September | +1 | |||
| 06 September | +27 | |||
| 05 September | 0 | |||
| 04 September | 0 | |||
| 03 September | 0 | |||
| 02 September | +8 | |||
| 01 September | +1 |
| 2 | ሷሊህ ሚስት ሲኖርህ
አንዲት እህት ያለኝ ኢሄ ነው ለባልተቤቴ አላህ የራሱን ስራ የራሱን ሪዝቅ እንዲወፍቀው ብላ የአንድ የቲም አስገብታለች ።
አላህ ይቅር ይበልሽ አላህ ሪዝቅሽን ያስፍው የተሻለ ህይወትን ይወፍቅሽ ለወንድማችንም ሀጅና ኡምራ እየደጋገመ የሚወስድበትን ኢማንም ሀብትም ይወፍቀው አላህ ያላሰበውን ሪዝቆ ይወፍቀው የተሻለ ስራን አላህ ይስጠው ።
#እናንተስ ለባሎቻቹህ አትነይቱም? | 767 |
| 3 | 😔 የ1,000 የቲም ተማሪዎች አደራ… እኛስ የት ነን?
“ኑ፣ የ1,000 የቲም ተማሪዎችን የትምህርት ጉዞ እናስጀምር!” እያልን ጥሪ እያቀረብን ሳለ፣ ይህን ያህል ቅዝቃዜና ቸልተኝነት ማየት እጅግ ያማል።
ለመሆኑ… እኛ ምን ዓይነት አማኞች ነን?
ነብዩ ﷺ የቲምን የሚንከባከብ ሰው ከእርሳቸው ጋር በጀነት ያለውን ቅርበት በጣቶቻቸው አቆላልፈው አስተምረውናል።
ገንዘብ ላይኖረን ይችላል፤ ነገር ግን የቲምን ጉዳይ ማስተላለፍ አያስከፍለንም። አንድ ሼር ምናልባት የአንድ ልጅን ተስፋ ያሳድግ ይሆናል።
ነገ ይህ አደራ በእኛ ወይም በልጆቻችን ላይ እንዳይደርስ እንፍራ።
🤲 በየቲሞች ጉዳይ ላይ አንቀዝቅዝ!
አሁኑኑ ሼር በማድረግ ቢያንስ የኸይር ሰበብ እንሁን።
💳 ድጋፍ ለማድረግ
ንግድ ባንክ: 1000388115444
ኦሮሚያ ባንክ: 1493281700001
ሒጅራ ባንክ: 1001097420001
ዘምዘም ባንክ: 0019001920101
ራሚስ ባንክ: 1010058695601
አቢሲንያ ባንክ: 227989898
አዋሽ ባንክ: 01425412116600
ኦሮሚያ ህብረት ሥራ ባንክ: 1000085221616
❤️ እኛው ለእኛው እንረዳዳ!
📚 አንድም ተማሪ ከትምህርት ገበታ አይርቅም!
#እኛው_ለእኛው
#አንድም_ተማሪ_ከትምህርት_ገበታ_አይርቅም
#1000_የቲም_ተማሪዎች
#ሙፍቲ_ዳውድ_የበጎ_አድራጎት_ድርጅት | 1 321 |
| 4 | የአንድ ሺህ የቲሞች እጣ ፈንታ ላይ ኑ ተሳተፉ እየተባለ ጥሪ እየተደረገ ይሄን ያህል ቅዝቃዜና ቸልተኝነት ማየት እጅግ በጣም ያማል!
ለመሆኑ እኛ ምን አይነት አማኞች ነን? ነብዩ (ሰ.ዐ.ወ) "እኔና የቲምን የተንከባከበ በጀነት እንደነዚህ ነን" ብለው ጣቶቻቸውን አቆላልፈው ሲያስተምሩን፣ እኛ ግን ለአንድ ሺህ የቲም ተማሪዎች ደብተር የማሰባሰብ ቅዱስ ጥሪ ላይ አንድ ጣታችንን አንስተን ለሌሎች ሰወች ሼር ለማድረግ እንሰስታለን?
ገንዘብ የለንም እንበል ነገር ግን ለየቲም መልካም ነገርን ማጋራትና ማስተላለፍ እንዴት ያቅታል? የቲምን ጉዳይ ማስተላለፍ በራሱ ሰደቃ መሆኑን ዘንግተነዋል? ይህ ግዴለሽነት ነገ በራሳችንና በልጆቻችን ላይ እንዳይደርስ እንፍራ። በየቲሞች ጉዳይ ላይ አንቀዝቅዝ፤ አሁኑኑ ሼር በማድረግ ቢያንስ በሰበብነታችን ከአላህ ዘንድ የሚገኘውን አጅር እንካፈል! | 1 962 |
| 5 | የዚችን የቲም እናት ስሜት ተመልከቱ !
አላህ ይስጥልኝ ልጆቼን እንዳስደሰታችሁት አላህ ያስደስታቹህ ብላለች ።
ይህ ስሜት አምና በአላህ ፍቃድ በእናንተ ሰበብ
ለየቲም ልጆቾ የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ ያገኘች እናት ስሜት ነው ።
ዘንድሮም ለ6ተኛ ዙር ለ1,000 ተማሪዎች
እርሰዎም ለነገ ብሩህ ልጆች ድጋፍ ያድርጉ
የአንድ ተማሪ ፓኬጅ — 1,000 ብር
🏦 የባንክ ሂሳብ ቁጥሮች
♢ ንግድ ባንክ: 1000388115444
♢ ኦሮሚያ ባንክ: 1493281700001
♢ ሒጅራ ባንክ: 1001097420001
♢ ዘምዘም ባንክ: 0019001920101
♢ አቢሲንያ ባንክ: 227989898
♢ አዋሽ ባንክ: 01425412116600
♢ ኦሮሚያ ህብረት ሥራ ባንክ: 1000085221616
#አንድም_ተማሪ_ከትምህርት_ገበታ_አይርቅም
#ሙፍቲ_ዳውድ_የበጎ_አድራጎት_ድርጅት
#SupportEducation #BackToSchool | 827 |
| 6 | አጂብ የሆነ ታሪክ ነው
ኡስታዝ ያሲን ኑሩ | 2 650 |
| 7 | ይህ ፎቶ ምን ይመስላቹሀል ..?
አምና በነበረው የደብተር ድጋፍ በደቡብ ወሎ ዞን በሰንቀሌ ገጠር አከባቢ ስርጭት ስናደርግ ሊማር የመጣ ተማሪ ይዞት ሊማርበት ነበር ።
አማናቹህ የሚደርሰው ከተማ ላይ አይደለም ሙስሊም በዝ በሆኑ ገጠራማ ክፍሎች ጭሞር ነው ። | 648 |
| 8 | የምትሳተፍ ሰወች አላህ ዱንያ አኼራችሁን ያሳምረው ለኸይር እንደቆማችሁት አላህ ይቁምላቹህ ።
ሌሎቻችሁም ነይቱ | 2 599 |
| 9 | አልሀምዱሊላህ 200 ተማሪወች ተሸፍኖል
የሚቀረን 800 ናቸው ። ተሳተፍ @faysul | 2 782 |
| 10 | ሰሞኑን የጀመርነው እንዳለፉት አመታት የቲሞች ትምህርት እንዲማሩ ሰበብ እንሁን በማለት ሌላ ነገር መሸፈን ባንችል ደብተርና እስክርቢቶ እንዲያገኙ ሁሌም እንደምናደርገው ንያ እናርግ ።
አልሀምዱሊላህ ሰሞኑን በተደረገ እንቅስቃሴ የ200 የቲም ተሸፍኖል 800 የቲሞች የትምህርት ቁሳቁስ ይቀረናል ።
የአንድ ተማሪ ወጪ 1000 ብር ነው ።
🌱 የአንድ ህፃን የወደፊት ተስፋ ይሁኑ!
🏦 የባንክ ሂሳቦች
♢ ንግድ ባንክ — 1000388115444
♢ ኦሮሚያ ባንክ — 1493281700001
♢ ሒጅራ ባንክ — 1001097420001
♢ ዘምዘም ባንክ — 0019001920101
♢ አቢሲንያ ባንክ — 227989898
♢ አዋሽ ባንክ — 01425412116600
♢ ኦሮሚያ ህብረት ሥራ ባንክ — 1000085221616
🤍 እናንተ ሰበብ ናችሁ፤ እነሱ ተስፋ ናቸው!
📢 ይህንን መልዕክት ለሌሎችም ያጋሩ።
ምናልባት በእርስዎ ሼር ሰበብ አንድ ሌላ ተማሪ ድጋፍ ያገኛል። 🤲
#አንድም_ተማሪ_ከትምህርት_ገበታ_አይርቅም
#ኡማ_ቲቪ
#ሙፍቲ_ዳውድ_የበጎ_አድራጎት_ድርጅት
#SupportEducation
#BackToSchool | 2 995 |
| 11 | No text... | 3 210 |
| 12 | 🕌🌍 ኢንዶኔዥያ የመስጂድ ኢማሞችን የዓለም ሰላም መልዕክተኞች ለማድረግ እየሰራች ነው!
🇮🇩 ኢንዶኔዥያ በዚህ ወር መጨረሻ የምታዘጋጀውን 2026 ዓለም አቀፍ የታላላቅ ኢማሞች ጉባኤ (IGIC) በማስመልከት፣ የመስጂድ ኢማሞች ከሃይማኖታዊ አገልግሎታቸው ባሻገር በሰላምና በማህበረሰብ አንድነት ዙሪያ የበለጠ ሚና እንዲወጡ እየሰራች መሆኑ ተገለጸ።
የኢንዶኔዥያ የሃይማኖት ጉዳዮች ሚኒስትር ናስሩዲን ኡመር ኢማሞች የመቻቻል፣ የሰላም፣ የሞራል እና የማህበረሰብ አንድነት መልዕክተኞች መሆን እንደሚችሉ ገልጸዋል።
🤝 የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታው አኒስ ማታ በበኩላቸው ከሳዑዲ አረቢያ፣ ፍልስጤም፣ አውሮፓ እና ከሌሎች የዓለም ክፍሎች የሚመጡ የእስልምና መሪዎች በጉባኤው እንዲሳተፉ ጥሪ አቅርበዋል።
🇵🇸 የፍልስጤም ጉዳይም በጉባኤው ዋና የውይይት አጀንዳዎች መካከል እንደሚካተት ተገልጿል።
📅 ጉባኤው መስከረም 25–28 ቀን 2026 በጃካርታ እና በደቡብ ሱማትራ ፓሌምባንግ እንደሚካሄድ ታውቋል። ወደ 400 የሚጠጉ ዓለም አቀፍ ኢማሞች እንደሚሳተፉም ተገልጿል።
📌 ምንጭ፦ ANTARA News
#ኢንዶኔዥያ #ኢማም #እስልምና #ሰላም #ፍልስጤም #IGIC2026 | 3 648 |
| 13 | No text... | 3 585 |
| 14 | በእስራኤል ተከታታይ ጥቃት በሊባኖስ የሞቱ ሰዎች ቁጥር ወደ 9 ሺህ መጠጋቱ ተገለጸ
እስራኤል በሊባኖስ ላይ እያካሄደችው ባለው ጥቃት ከማርች 2 እስከ ሴፕቴምበር 6 ባለው ጊዜ ውስጥ ብቻ 4,362 ሰዎች መገደላቸውን እና 12,378 ሰዎች መቁሰላቸውን የሊባኖስ ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።
የሊባኖስ የጤና አስቸኳይ ጊዜ ኦፕሬሽን ማዕከል መረጃ እንደሚያመለክተው፤ ይህ አዲስ ቁጥር እ.ኤ.አ ጥቅምት 8፣ 2023 ጀምሮ እስራኤል በሀገሪቱ በከፈተችው ጥቃት ህይወታቸውን ያጡ ሰዎችን አጠቃላይ ቁጥር 8,929 ያደረሰው ሲሆን፣ የተጎጂዎች ቁጥር ደግሞ 30,614 መድረሱን አረጋግጧል። | 4 098 |
| 15 | ይሄን ወርቅ የሆነ ሰው ተመልከቱ
ይህ ሰው የጭነት መኪናውን 22 አመት ለቀጠረው ሹፌሩ ሰጠው።
በዚህ መኪና ምክንያት ሌሎች ብዙ መኪኖችን ገዝቻለው: ንብረት አፍርቻለሁ ስለዚህ ይሄ መኪና ከዚህ በኅላ ያንተ ነው ተለወጥበት ልጆችህን አሳድግበት በማለት 22 አመት ላገለገለው ሹፌሩ መኪናውን ሰጥቶታል። ሰው ስትሆን እንደዚህ ታስባለህ።
ታማኝነትን እና የብዙ ዓመታት ድካምን በወርቅ የሚመዝን ሰው ማግኘት በአሁኑ ጊዜ በጣም ብርቅ በሆነበት ዘመን፣ የዚህ ሰው በጎ አድራጎትና አስተሳሰብ እጅግ ድንቅ ነው። "ላበላህ ሰው እና የስራ አጋርን ልፋት እንደራስ አይቶ እውቅና መስጠት እውነተኛ ሰው መሆንን ያሳያል።
የዚህ ዓይነቱ መልካም ነገር በብዙዎች ዘንድ ቢስፋፋና ቢለመድ፣ የስራ ባህላችንንም ሆነ የሰዎች እርስ በእርስ መተሳሰብን ሙሉ በሙሉ ይለውጠዋል። አጋጣሚው ለአካፋዩም (ለባለቤቱ) በረከትን የሚጨምር፣ ለሹፌሩም የብዙ ዓመታት ልፋቱን ያበሰረ ትልቅ ስጦታ ነው። | 4 760 |
| 16 | አንዱ ስዑዲያዊ ሌላኛው ግብፃዊ!
ሁለቱም አደንዛዥ ዕፅ በማስገባትና በማህበረሰቡ መሐል በማከፋፈልና በመሸጥ ወንጀል ተከሰው በሰይፍ እንዲገደሉ የተወሰነባቸው! | 4 295 |
| 17 | 10ሺ ብር
አንዲት እህት የ10 የቲሞች ወጪ አስገብታለች
አላህ ይቀበላት አላህ ሪዝቆን ያስፍላት ። የሰጠቺው ሰደቃ ለቀብሮ ብርሀን ይሁናት ለየቲሞች እንደቆመቺው አላህ በሀጃዋ ላይ ይቁምላት ።
ሌሎቻችሁስ #ለአላህ የምሰጡት የላችሁም? | 4 532 |
| 18 | ማነው የሚጀምረው? | 4 062 |
| 19 | ቆይ ግን ኡማወቼ ቤተሰቦች ለአላህ ስል በጣም ነው የምወዳቹህ በአካል አንተዋወቅም ግን ለብዙ ኸይር ሰበብ እየሆንን ነው ። አላህ ይኽላሱን ይወፍቀን
ከጥቂት ቀናት ብኋላ ደሞ ትምህርት ይጀመራል ጭንቁ ለየቲሞች ነው በዚህ ኑሮ ውድነት ከሰው ተለይተው ላይማሩ ነው ወይ እኛ እያለን ?
ቻናሉ የሚመቻቹህ እኔን የምትወዱኝ የምታከብሩኝ መልዕክቱ የደረሳቹህ ሁሉ የአንድ ልጅ 1ሺ ብር ነይቱ ? @faysul | 4 224 |
| 20 | ይህ ፎቶ የሚታለፍ ነው ወይ?
እነዚህ ልጆች ልክ እንደ ትናንቱ ዛሬም መማር ይፈልጋሉ ። ያስለመዳችሁትን ነይቱላቸው
አማናቹህ የሚደርሰው በቃ መማር ለማይችሉ ጋር በትክክል ጫማ የማይለብስ የቲም ጋር ነው ? | 4 176 |
