en
Feedback
ተምሮ ማስተማር ሰ/ት/ቤት

ተምሮ ማስተማር ሰ/ት/ቤት

Open in Telegram

''ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኋቸው ያዘዛኋችሁንም ሁሉ እያስተማራችኋቸው ደቀ መዛሙርት አድርጓቸው'' contact : 0111 23 99 96 Facebook : @temromastemar YouTube : https://www.youtube.com/channel/UCZI9ztt_MA_dRnqGH6PTCvw

Show more
1 840
Subscribers
+124 hours
+137 days
+5830 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
July '26
July '26
+39
in 0 channels
June '26
+71
in 0 channels
Get PRO
May '26
+51
in 0 channels
Get PRO
April '26
+41
in 0 channels
Get PRO
March '26
+27
in 0 channels
Get PRO
February '26
+24
in 0 channels
Get PRO
January '26
+35
in 0 channels
Get PRO
December '25
+27
in 0 channels
Get PRO
November '25
+42
in 0 channels
Get PRO
October '25
+33
in 0 channels
Get PRO
September '25
+74
in 0 channels
Get PRO
August '25
+37
in 0 channels
Get PRO
July '25
+37
in 0 channels
Get PRO
June '25
+29
in 0 channels
Get PRO
May '25
+33
in 0 channels
Get PRO
April '25
+41
in 1 channels
Get PRO
March '25
+54
in 0 channels
Get PRO
February '25
+41
in 0 channels
Get PRO
January '25
+79
in 0 channels
Get PRO
December '24
+100
in 0 channels
Get PRO
November '24
+34
in 0 channels
Get PRO
October '24
+62
in 0 channels
Get PRO
September '24
+41
in 0 channels
Get PRO
August '24
+50
in 0 channels
Get PRO
July '24
+44
in 0 channels
Get PRO
June '24
+25
in 0 channels
Get PRO
May '24
+32
in 0 channels
Get PRO
April '24
+32
in 0 channels
Get PRO
March '24
+54
in 0 channels
Get PRO
February '24
+30
in 0 channels
Get PRO
January '24
+53
in 0 channels
Get PRO
December '23
+51
in 0 channels
Get PRO
November '23
+38
in 0 channels
Get PRO
October '23
+42
in 0 channels
Get PRO
September '23
+49
in 0 channels
Get PRO
August '23
+58
in 0 channels
Get PRO
July '23
+49
in 0 channels
Get PRO
June '23
+35
in 0 channels
Get PRO
May '23
+50
in 0 channels
Get PRO
April '23
+29
in 0 channels
Get PRO
March '23
+1 047
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
15 July+2
14 July+4
13 July0
12 July+5
11 July0
10 July+3
09 July+5
08 July+1
07 July+2
06 July+3
05 July+2
04 July+4
03 July+5
02 July+1
01 July+2
Channel Posts
2
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ ለአባላት በሙሉ የዐይን ምርመራ ለማድረግ የተመዘገባችኁ ሐምሌ ፲፪\፳፻፲ወ፰ ዓ.ም. ከቅዳሴ በኋላ ምርመራው ስለሚካሄድ በዕለቱ በትምህርት ቤቱ ግቢ እንድትገኙ መልእክታችንን እናስተላልፋለን።  የበጎ አድራጎት እና ተራድኦ ሥራ አስፈጻሚ
341
3
በምስካየ ኅዙናን መድኀኔ ዓለም ገዳም የተምሮ ማስተማር ሰንበት ትምህርት ቤት ከባሌ ጎባ ሀገረ ስብከት ለመጡት ሠልጣኞች ያዘጋጀው ከፍተኛ መንፈሳዊ ሥልጠና ተጠናቀቀ፤ «ሑሩ፡ ውስተ ኩሉ፡ አጽናፈ፡ ዓለም፤ ወስብኩ፡ ወንጌለ፡ ለኲሉ፡ ፍጥረት፤ ወደ ዓለም ኹሉ ሂዱ፤ ወንጌልንም ለፍጥረት ኹሉ ስበኩ፤» (ማር. ፲፮÷፲፭) በምስካየ ኅዙናን መድኀኔ ዓለም ገዳም የተምሮ ማስተማር ሰንበት ትምህርት ቤት ያዘጋጀው ልዩ መንፈሳዊና አገልግሎት ተኮር ሥልጠና ከሰኔ ፳፩ ቀን \፳፻፲ወ፰ ዓ.ም. እስከ ሐምሌ ፭ ቀን ፳፻፲ወ፰ ዓ.ም. ድረስ በስኬት ተካሂዷል። ይኽ ሥልጠና ሊካሄድ የቻለው በብፁዕ አቡነ ዮሴፍ የባሌ ጎባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ጥያቄ አቅራቢነት እንዲሁም በብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የደቡብ ምዕራብ ሸዋ እና የሸገር ከተማ አህጉረ ስብከት፣ እንዲሁም የምስካየ ኅዙናን መድኀኔ ዓለም ገዳም የበላይ ሐላፊ ሊቀ ጳጳስ አባታዊ መመሪያ ሰጪነት ነው። ከባሌ ጎባ ሀገረ ስብከት የተውጣጡ እና የተመረጡ ሃያ አራት (፳፬) ሠልጣኞች በተሳተፉበት በዚኽ መርሐ-ግብር ላይ፣ ለተከታታይ ኹለት ሳምንታት በቀንና በሌሊት ከፍተኛ ጥረት እና ትጋት የታየበት ሥልጠና ተሰጥቷል። በሥልጠናው ወቅት አገልጋዮችን ለነገረ መለኮት እና ለአገልግሎት ብቁ የሚያደርጉ ዋና ዋና ዐሥራ ኹለት ትምህርቶች የተሰጡ ሲኾን፣ ከእነዚኽም መኻከል ፦ 👉ነገረ መለኮት እና ዶግማ (ዐምስቱ አዕማደ ምስጢር)፣ ነገረ ድኅነት እና ዕቅበተ እምነት፣ . . . 👉የቀኖና እና የታሪክ ትምህርቶች፦ ነገረ ቅዱሳን፣ ነገረ ማርያም፣ ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን እና የቤተ ክርስቲያን ታሪክ በዓለም መድረክ፣ . . . 👉የአገልግሎት ክህሎት እና መጽሐፍ ቅዱስ፦ ኦርቶዶክሳዊ የስብከት ዘዴ እና መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት. . . 👉ዘመናዊ የአመራርና ማኅበራዊ ክህሎት፦ የሚዲያ አጠቃቀም፣ ክርስቲያናዊ ሥነ-ምግባር፣ የጊዜ አጠቃቀምና የግጭት አፈታት ትምህርቶች ተሰጥተዋል። በዕለቱ የሥልጠናው ማጠቃለያ ላይ የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ በሰጡት ቃለ ምዕዳን ይኽን የተደከመባቸውን አገልግሎት ውጤታማ እንዲያደርጉ እና ማናቸውንም ተግዳሮቶች ለማለፍ እየታገሡ እንዲኖሩ አሳስበዋል። በተጨማሪም የጠቅላይ ቤተ ክህነት የሐዋርያዊ ስብከተ ወንጌል መምሪያ ሐላፊ ብፁዕ አቡነ ማርቆስ የተገኙ ሲኾን ሥልጠናውን ለከታተሉ አገልጋዮች ቃለ ምዕዳን እና አባታዊ ምክር አስተላልፈዋል። ብፁዕነታቸው ባስተላለፉት መልእክት፤ የተማሩትን ዕውቀት ወደ ተግባር በመቀየር የወንጌልን ብርሃን ለሕዝቡ ማድረስ እና የተጣለባቸውን ቅዱስ አደራ በታማኝነት መወጣት እንደሚገባቸው አሳስበዋል። ይኽ ሥልጠና አገልጋዮች በዕውቀት እና በሥነ-ምግባር ታንጸው ወደ የተመደቡበት ሀገረ ስብከት በመመለስ፣ ቤተ ክርስቲያንን እና ምእመናንን በቅንነት እና በትጋት ለማገልገል ትልቅ ዐቅም የፈጠረ መኾኑ ተገልጿል። ተምሮ ሚዲያ ሐምሌ ፤ ፳፻፲፰ ዓ.ም.
456
4
በምስካየ ኅዙናን መድኀኔ ዓለም ገዳም የተምሮ ማስተማር ሰንበት ትምህርት ቤት ከባሌ ጎባ ሀገረ ስብከት ለመጡት ሠልጣኞች ያዘጋጀው ከፍተኛ መንፈሳዊ ሥልጠና ተጠናቀቀ፤ «ሑሩ፡ ውስተ ኩሉ፡ አጽናፈ፡ ዓ+6
በምስካየ ኅዙናን መድኀኔ ዓለም ገዳም የተምሮ ማስተማር ሰንበት ትምህርት ቤት ከባሌ ጎባ ሀገረ ስብከት ለመጡት ሠልጣኞች ያዘጋጀው ከፍተኛ መንፈሳዊ ሥልጠና ተጠናቀቀ፤ «ሑሩ፡ ውስተ ኩሉ፡ አጽናፈ፡ ዓለም፤ ወስብኩ፡ ወንጌለ፡ ለኲሉ፡ ፍጥረት፤ ወደ ዓለም ኹሉ ሂዱ፤ ወንጌልንም ለፍጥረት ኹሉ ስበኩ፤» (ማር. ፲፮÷፲፭) በምስካየ ኅዙናን መድኀኔ ዓለም ገዳም የተምሮ ማስተማር ሰንበት ትምህርት ቤት ያዘጋጀው ልዩ መንፈሳዊና አገልግሎት ተኮር ሥልጠና ከሰኔ ፳፩ ቀን \፳፻፲ወ፰ ዓ.ም. እስከ ሐምሌ ፭ ቀን ፳፻፲ወ፰ ዓ.ም. ድረስ በስኬት ተካሂዷል። ይኽ ሥልጠና ሊካሄድ የቻለው በብፁዕ አቡነ ዮሴፍ የባሌ ጎባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ጥያቄ አቅራቢነት እንዲሁም በብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የደቡብ ምዕራብ ሸዋ እና የሸገር ከተማ አህጉረ ስብከት፣ እንዲሁም የምስካየ ኅዙናን መድኀኔ ዓለም ገዳም የበላይ ሐላፊ ሊቀ ጳጳስ አባታዊ መመሪያ ሰጪነት ነው። ከባሌ ጎባ ሀገረ ስብከት የተውጣጡ እና የተመረጡ ሃያ አራት (፳፬) ሠልጣኞች በተሳተፉበት በዚኽ መርሐ-ግብር ላይ፣ ለተከታታይ ኹለት ሳምንታት በቀንና በሌሊት ከፍተኛ ጥረት እና ትጋት የታየበት ሥልጠና ተሰጥቷል። በሥልጠናው ወቅት አገልጋዮችን ለነገረ መለኮት እና ለአገልግሎት ብቁ የሚያደርጉ ዋና ዋና ዐሥራ ኹለት ትምህርቶች የተሰጡ ሲኾን፣ ከእነዚኽም መኻከል ፦ 👉ነገረ መለኮት እና ዶግማ (ዐምስቱ አዕማደ ምስጢር)፣ ነገረ ድኅነት እና ዕቅበተ እምነት፣ . . . 👉የቀኖና እና የታሪክ ትምህርቶች፦ ነገረ ቅዱሳን፣ ነገረ ማርያም፣ ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን እና የቤተ ክርስቲያን ታሪክ በዓለም መድረክ፣ . . . 👉የአገልግሎት ክህሎት እና መጽሐፍ ቅዱስ፦ ኦርቶዶክሳዊ የስብከት ዘዴ እና መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት. . . 👉ዘመናዊ
468
5
No text...
658
6
No text...
842
7
https://temro.org/betesayda/
853
8
https://www.youtube.com/watch?v=Gml0wDexyTs
852
9
የሕፃናት የክረምት ትምህርት በአሠልጣኞች እና በመምህራን የሕፃናቱን እግር በማጠብ ተጀምሯል።+2
የሕፃናት የክረምት  ትምህርት በአሠልጣኞች እና በመምህራን የሕፃናቱን እግር በማጠብ ተጀምሯል።
922
10
የተምሮ ማስተማር ሰ/ት/ቤትን የመጀመሪያ የዲጂታል መጽሔት ሚያዚያ ፳፯/፳፻፲ወ፰ ዓ.ም. በዕለተ መድኀኔ ዓለም ዓመታዊ በዓላችን እንዳስመረቅን ይታወቃል፤ ቀጣይ በሚወጣው እትም ላይ በጽሑፍ እንድትሳተ
የተምሮ ማስተማር ሰ/ት/ቤትን የመጀመሪያ የዲጂታል መጽሔት ሚያዚያ ፳፯/፳፻፲ወ፰ ዓ.ም. በዕለተ መድኀኔ ዓለም ዓመታዊ በዓላችን እንዳስመረቅን ይታወቃል፤ ቀጣይ በሚወጣው እትም ላይ በጽሑፍ እንድትሳተፉ እየጋበዝን፣ መሳተፍ የምትፈልጉ አባላት እስከ ግንቦት ሠላሳ (፴) ድረስ ጽሑፋችኹን በቤተ መጻሕፍት እንድታስቀምጡ እንጠይቃለን። https://temro.org/betesayda/
883
11
No text...
1 149
12
No text...
1 112
13
📍 ሚኒሶታ፣ ሰሜን አሜሪካ 📣 የመንፈሳዊ ጥሪ ዜና፦ የተምሮ ማስተማር ማኅበር በሰሜን አሜሪካ በሚኒሶታ የገቢ ማሰባሰብ መርሐ-ግብር እያካሄደ ነው ⚽️ በሰሜን አሜሪካ የሚኖሩ በሺዎች የሚቆጠሩ ኢት+5
📍 ሚኒሶታ፣ ሰሜን አሜሪካ 📣 የመንፈሳዊ ጥሪ ዜና፦ የተምሮ ማስተማር ማኅበር በሰሜን አሜሪካ በሚኒሶታ የገቢ ማሰባሰብ መርሐ-ግብር እያካሄደ ነው ⚽️ በሰሜን አሜሪካ የሚኖሩ በሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያንን ባገናኘው ዓመታዊው የስፖርት እና የኢትዮጵያውያን ቀን ፌስቲቫል ላይ፣ የተምሮ ማስተማር ማኅበር ልዩ የማስተዋወቂያ እና የዕርዳታ ማሰባሰቢያ ዳስ (Booth) በማዘጋጀት መንፈሳዊና ማኅበራዊ አገልግሎቱን በደመቀ ኹኔታ እያስተዋወቀ ይገኛል። ✝️ ማኅበሩ ለቀጣይ ዘላቂ የኾኑ የቤተ ክርስቲያን አገልግሎቶች የሚውል የገቢ ማሰባሰብ እያከናወነ ሲኾን፣ ዋና ዋና ትኩረቶቹም፦ 📖 የወንጌል አገልግሎትን ማስፋፋት፦ መንፈሳዊ መጻሕፍትን እና የትምህርተ ወንጌል ግብዓቶችን ለዲያስፖራው ማኅበረሰብ በተለይም ለወጣቱ ትውልድ ተደራሽ ማድረግ። ⛪️ የአብነት ትምህርት ቤቶችን መደገፍ፦ በሀገር ቤት የቤተ ክርስቲያን ምሰሦ የኾኑትን የአብነት ተማሪዎችን እና መምህራንን ለመርዳት የሚደረገውን እንቅስቃሴ ማጠናከር። 🤝 ትውልድን በሥነ-ምግባር መቅረጽ፦ በስደት የሚኖረው ወገን የሀገር ቤቱን መንፈሳዊ አገልግሎት በገንዘቡ እና በዕውቀቱ እንዲደግፍ ማነቃቃት። 📜 > "ይኽ ማኅበር በስደት ያለነውን ምእመናን ከሀገር ቤት መንፈሳዊ በረከት ጋር የሚያገናኝ ድልድይ ነው"፤ — የበዓሉ ታዳሚዎች እና የዳሱ ጎብኝዎች በደመቁ መንፈሳዊ መዝሙራት እና መጻሕፍት የተሸለመው የማኅበሩ ዳስ በበርካታ ጎብኝዎች እየተጎበኘ ይገኛል። ይኽ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ-ግብር ማኅበሩ በቀጣይ የወንጌል አገልግሎቱን በስፋት ለማስቀጠል ትልቅ ዐቅም እንደሚፈጥርለት ታምኗል።
1 216
14
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን፡፡ ለምእመናን በሙሉ  "ልጅኽን በሚሄድበት መንገድ ምራው፤ በሸመገለም ጊዜ ከእርሱ ፈቀቅ አይልም።" መጽ.ምሳ ፳፪ ÷ ፮ በቅድሚያ መንፈሳዊ ሰላምታችንን እያቀረብን በምስካየ ኅዙናን መድኀኔ ዓለም ገዳም የተምሮ ማስተማር ሰንበት ት/ቤት የሕፃናት እና ማእከላውያን ጉዳይ ክፍል በየዓመቱ እንደሚያደርገው የ፳፻፲ወ፰ (2018) ዓ.ም.  ትምህርት መዘጋቱን ምክንያት በማድረግ  የክረምት መንፈሳዊ ትምህርቶችን አዘጋጅቷል፤ ስለ ኾነም ርስዎም ልጆችዎን እና በአቅራቢያዎ ያሉ ከአንደኛ እስከ ዐሥረኛ ክፍል ድረስ የሚገኙ ሕፃናትን ወደ ሰ/ት ቤታችን ልከው መንፈሳዊ ዕውቀትን እንዲገበዩ እግዚአብሔርንም እንዲያውቁ ያድርጉ። ትምህርቱ ሰኔ ፳፰ (28) ቀን ፳፻፲ወ፰ (2018) ዓ.ም. ይጀምራል፤ ትምህርቱ የሚሰጠው ዘወትር ከሰኞ እስከ ዐርብ ከ2:30 -6:00  ድረስ ነው። ዓመቱን ሙሉ የሚሰጠው ትምህርት ቅዳሜ  ከስምንት ሰዓት እስከ ዐሥራ አንድ ሰዓት እና እሑድ ከሦስት ሰዓት እስከ ስድስት ሰዓት መኾኑ ይታወቃል።                         ተምሮ ማስተማር ሰ/ት/ ቤት
1 124
15
ለአባላት በሙሉ ከባሌ ሃገረ ስብከት  ለ፲፭ (15) ቀናት  ሃያ አራት (፳፬)  ደቀ መዛሙርት ትምህርተ ሃይማኖት፣ ሰባቱ ምስጢራት፣ ሥርዐተ ቤ/ክ፣ ዕቅበተ እምነት እና የመሳሰሉትን ትምህርቶች በትምህርት እና ሥልጠና ሥራ ሥራ አስፈጻሚ እና  በበጎ አድራጎት ሥራ አስፈጻሚ  በኩል ከሰኔ ፳፩ (21) ቀን  እሰከ ሐምሌ ፭ (5) ቀን ፳፻፲ወ፰ ዓ.ም.  ሥልጠና ስለሚሰጥ አባላት ደቀ መዛሙርቱ  የሚለብሱት አንሶላ እና ብርድ ልብስ  እንድታመጡልን ጥሪያችንን እያስተላለፍን፤ በተጨማሪም ለደቀ መዛርቱ  ምግብ ለማዘጋጀት  እና ለማስተናገድ የሚመቻችኁ  አባላት  ለትምህርት ሥልጠና ሥራ አስፈጻሚ ወይም ለበጎ አድራጎት ሥራ አስፈጻሚ ስማችኁን እንድትሰጡልን አደራ እንላለን፡፡
1 319
16
+1
No text...
1 651
17
+9
No text...
1 644
18
የአገለገለኽን ሰው ሞት ቸል አትበል ሲራክ ፴፰:፲፮ የሐዘን መግለጫ የገዳማችን እና የተምሮ ማስተማር ሰንበት ትምህርት ቤት አባል የነበረው ወንድማችን ሙሉጌታ አርአያ (ብርሃነ መስቀል) ከዚኽ ዓለም ድካም በማረፉ በረከታችንን በማጣታችን የተሰማንን ሐዘን እንገልጻለን። ሙሌ በገዳማችን እና በሰንበት ትምህርት ቤታችን ውስጥ ለረጅም ጊዜ በቅንነት፣ በትጋት እና በፍቅር በማገልገል ለብዙዎች መልካም አርአያ ኾኖ ኖሯል። የሰጠው አገልግሎት እና ያሳየው መልካም ምግባር ኹል ጊዜ በክብር ይታወሳል። ሙሌ አባላት ሲጠፉ የሚፈልግ፣ ሕፃናትን ከልቡ የሚወድና ዘወትር ቅዳሜ እና እሑድ በሕፃናት ጉባኤ እየተገኘ የሚያስተባብር ትጉኅ አገልጋይ የነበረ ከቤተ መቅደስም አንድም ቀን ሳይለይ በቅዱስ ቁርባን ጸንቶ የኖረ በረከታችን ነበር። ኾኖም ከአምላክ ጋር ለመገናኘት ድልድይ የኾነው መንገድ የሥጋ ዕረፍት ነውና በዛሬዋ ዕለት ዐርፎ ሥርዓተ ቀብሩ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የጠቅላይ ቤተ ክህነት ሥራ አስኪያጅ፣ የደቡብ ምዕራብ ሸዋ እና የሸገር ከተማ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የገዳማችን የበላይ ሐላፊ ሊቀ ጳጳስ፣ የገዳማችን አበምኔት መጋቤ ኅሩያን አባ ኤልያስ በልሁ ፣ የገዳማችን ማኅበረ መነኰሳት እና ዲያቆናት ፣ የተምሮ ማስተማር ሰንበት ትምህርት ቤት አባላት፣ ቤተሰቦቹ እና ወዳጅ ዘመዶቹ በተገኙበት በደብረ ሰላም ቀጨኔ መድኀኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ተፈጽሟል። በመኾኑም ለቤተሰቦቹ ፣ ለገዳማችን ማኅበረ መነኰሳት፣ ለተምሮ ማስተማር አባላት  ለወዳጆቹ እና ለኹሉም የአገልግሎት ባልደረቦቹ ከልብ የመነጨ መጽናናትን እንመኛለን። ልዑል እግዚአብሔርም ነፍሱን በክብር እንደሚቀበለው ብናምንም ነፍሱን በአብርሃም፣ በይስሐቅ እና በያዕቆብ አጠገብ ያሳርፍልን እንላለን!!! የተምሮ ማስተማር ሰንበት ትምህርት ቤት ቀን: ፲፬/፲/፳፻፲፰ ዓ.ም.
1 107
19
ሰላም! የማኅበራችን አባል የኾነው እና በገዳማችን ውስጥ የሚኖረው ወንድማችን ሙሉ ጌታ አርአያ በዛሬው ዕለት ዐርፏል። የወንድማችንን ነፍስ ይማርልን! መላው ቤተ ሰብንም መንፈስ ቅዱስ ያጽናናልን! የ
ሰላም! የማኅበራችን አባል የኾነው እና በገዳማችን ውስጥ የሚኖረው ወንድማችን ሙሉ ጌታ አርአያ በዛሬው ዕለት ዐርፏል።  የወንድማችንን ነፍስ ይማርልን! መላው ቤተ ሰብንም መንፈስ ቅዱስ ያጽናናልን! የቀብር ሰዓት፦ ነገ እሑድ ሰኔ ዐሥራ አራት ፳፻፲ወ፰ ዓ.ም. ከሦስት ሰዓት እስከ አራት ሰዓት (ከቅዳሴ እንደ ተወጣ) በቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ነው።
859
20
No text...
1 286