ch
Feedback
Top Students

Top Students

前往频道在 Telegram

#ይህ ቻናል ከ9-12ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች የተለያዩ ትምህርታዊ መረጃዎችን እና ቁሳቁሶችን የሚያጋራ የተማሪዎች ገፅ ነዉ:: በትምህርት ዓለም ትናንትም ነገም ዛሬ ነው:: ስለዚህ ዛሬውኑ አቅደህ ጀምር:: @UAT_Preparation1 @Freshman_Classroom @Exit_Exam_Passway እኛን ለማግኘት @mulea27 / 0965654520

显示更多

📈 Telegram 频道 Top Students 的分析概览

频道 Top Students (@topstudents1) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 57 691 名订阅者,在 教育 类别中位列第 2 939,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 574

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 57 691 名订阅者。

根据 25 八月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 -678,过去 24 小时变化为 45,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 17.63%。内容发布后 24 小时内通常能获得 9.60% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 10 177 次浏览,首日通常累积 5 544 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 14

📝 描述与内容策略

作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
#ይህ ቻናል ከ9-12ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች የተለያዩ ትምህርታዊ መረጃዎችን እና ቁሳቁሶችን የሚያጋራ የተማሪዎች ገፅ ነዉ:: በትምህርት ዓለም ትናንትም ነገም ዛሬ ነው:: ስለዚህ ዛሬውኑ አቅደህ ጀምር:: @UAT_Preparation1 @Freshman_Classroom @Exit_Exam_Passway እኛን ለማግኘት @mulea27 / 0965654520

凭借高频更新(最新数据采集于 26 八月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 教育 类别中的关键影响点。

57 691
订阅者
+4524 小时
+977
-67830
帖子存档
🎓 በ2019 ዓ.ም አንጋፋውን የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መቀላቀል ይፈልጋሉ??? 🏛️✨ 🎉 አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ምዝገባ ጀምሯል:: የመግቢያ ፈተናውን (UAT EXAM) ደግሞ ጳጉሜ 2 ጀምሮ ይሰ
🎓 በ2019 ዓ.ም አንጋፋውን የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መቀላቀል ይፈልጋሉ??? 🏛️✨ 🎉 አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ምዝገባ ጀምሯል:: የመግቢያ ፈተናውን (UAT EXAM) ደግሞ ጳጉሜ 2 ጀምሮ ይሰጣል:: 📣 💡 አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለመግባት UAT ፈተና ማለፍ ግዴታ ነዉ:: ያለፉ አመታት UAT ፈተኖችን እና ከ 1,000+ በላይ ተመሳሳይ ጥያቄዎችን ይለማመዱ! 🧠🚀 📚 በየርዕሱ ወሳኝ ወሳኝ ጥያቄዎች ከግልፅ ማብራሪያ ጋር 📶 100% Offline Access - አንድ ጊዜ Join ካደረጉ ያለ ምንም ኢንተርኔት በፈለጉት ጊዜና ቦታ መጠቀም ይችላሉ! ፈጣንና ቀላል የልምምድ ዘዴ 👉 አሁኑኑ ይመዝገቡ እና ህልምዎን ያሳኩ! 👉 Contact: @AAU_UAT_Prep JOIN: @UAT_PREPARATION1

📚 የማትሪክ ፈተናውን ማለፋችሁን ያረጋገጣችሁ በ2019 Freshman የምትጀምሩ ተማሪዎች ዩኒቨርሲቲ ዉስጥ ውጤት እንዴት እንደሚሰራ ምክር የምንሰጥበት መምህራን የሚጠቀሟቸውን መፅሀፍቶችን የምናጋራበት የFreshman መፅሐፎችን፤ Short Note፤ Powerpoint እና ፈተናዎችን ከነማብራሪያ የምናቀርብበት ቻናል 📌 ተቀላቀሉት👇👇 JOIN @FRESHMAN_CLASSROOM

#ያለፋችሁም የወደቃችሁም እንኳን ደስ አላችሁ 👌 ➡️ Entrance ወደኩ ተብሎ መደናገጥ እና ያዙኝ ልቀቁኝ አያስፈልግም:: ሌላ አማራጭ መፈለግ ነው እንጂ:: 12ኛ ክፍልን መውደቅ የዓለም ፍፃሜ አይደለም:: አንዱ በር ብቻ ነው የተዘጋው ሌሎች 99 በሮች ክፍት ናቸው:: እንዲሁም በአቋራጭ ዝነኛ: ታዋቂ እና ሃብታም መሆን ትችላላችሁ!!!! #share #share ➡️ Freshman 2019 👇👇 JOIN: @Freshman_2019 ---------------------------------------------

#ዉጤት እንዴት ነበር??? እስቲ በReaction ግለፁልን::

📘ቅሬታ/Complaint ላላችሁ ተማሪዎች የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ተፈታኞች ቅሬታ ሲኖራቸው በአካል መምጣት ሳያስፈልጋችሁ https://result.eaes.et/complaint የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ቅሬታቸሁን ከነሐሴ 19 እስከ 26/2018 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ ማቅረብና ምላሹንም በዛው ማስፈንጠሪያ መከታተል እንደምትችሉ ገልጿል። #Share #Share JOIN: @TOPSTUDENTS1 --------------------------------------------

#MekdelawitSurafel👏 በማህበራዊ ሳይንስ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና በሀገር አቀፍ ደረጃ ከሴቶች ከፍተኛውን ውጤት ያመጣችው መቅደላዊት ሱራፌል ስትሆን ያስመዘገበችው 569.17 ነው።
+1
#MekdelawitSurafel👏 በማህበራዊ ሳይንስ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና በሀገር አቀፍ ደረጃ ከሴቶች ከፍተኛውን ውጤት ያመጣችው መቅደላዊት ሱራፌል ስትሆን ያስመዘገበችው 569.17 ነው። መቅደላዊት ሱራፌል በአዲስ አበባ ከተማ የቦሌ ሱፐር ሆሊ ሴቪየር ትምህርት ቤት ተማሪ ናት። #SuperHolySaviour #AddisAbaba #የሀገርተስፋዎች👏 #Share #Share JOIN: @TOPSTUDENTS1 --------------------------------------------

#SademAbdulaziz 👏 በማህበራዊ ሳይንስ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና በሀገር አቀፍ ደረጃ ከወንዶች ከፍተኛውን ውጤት ያመጣው ተማሪ ሳደም አብዱልአዚዝ ሲሆን ያስመዘገበው ከፍተኛ ውጤት 57
+1
#SademAbdulaziz 👏 በማህበራዊ ሳይንስ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና በሀገር አቀፍ ደረጃ ከወንዶች ከፍተኛውን ውጤት ያመጣው ተማሪ ሳደም አብዱልአዚዝ ሲሆን ያስመዘገበው ከፍተኛ ውጤት 576.25 ነው። ሳደም በኦሮሚያ ክልል፣ የዶዶላ ኢፋቦሩ አዳሪ ትምህርት ቤት ተማሪ ነው። #DodolaIfaBoruuBoardingSchool #የሀገርተስፋዎች👏 #Share #Share JOIN: @TOPSTUDENTS1 --------------------------------------------

#RobelGetachew👏 በዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና በሀገር አቀፍ ደረጃ ከመላው ተፈታኞች ከፍተኛውን ሁለተኛ ውጤት ያመጣው በሀዲያ የሚገኘው የሊችጎጎ አዳሪ ትምህርት ቤት ተማሪው ሮቤ
+1
#RobelGetachew👏 በዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና በሀገር አቀፍ ደረጃ ከመላው ተፈታኞች ከፍተኛውን ሁለተኛ ውጤት ያመጣው በሀዲያ የሚገኘው የሊችጎጎ አዳሪ ትምህርት ቤት ተማሪው ሮቤል ጌታቸው ሲሆን ያስመዘገበው ውጤት 590.08 ነው። #Lichgogo #Hadiya #ከሀገርተስፋዎች👏 #Share #Share JOIN: @TOPSTUDENTS1 --------------------------------------------

#HedasieZemenu👏 በአማራ ክልል፣ አዊ ብሄ/አስተዳደር እንጅባራ አገው ምድር ትምህርት ቤት ተማሪ የሆነችው ህዳሴ ዘመኑ በ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና 583.03 በማምጣት በ
+1
#HedasieZemenu👏 በአማራ ክልል፣ አዊ ብሄ/አስተዳደር እንጅባራ አገው ምድር ትምህርት ቤት ተማሪ የሆነችው ህዳሴ ዘመኑ በ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና 583.03 በማምጣት በሀገር አቀፍ ደረጃ በሴቶች ከፍተኛውን ውጤት አስመዝግባለች። #AgewMider #HedasieZemenu #የሀገርተስፋዎች👏 #Share #Share JOIN: @TOPSTUDENTS1 --------------------------------------------

#JalalGirma👏 የኦሮሚያ ልማት ማህበር (ኦልማ) ልዩ አዳሪ ት/ቤት ተማሪ የሆነው ጃላል ግርማ በ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ማጠናቀቂያ ፈተና 591. 6 በማምጣት በሀገር አቀፍ ደ
+1
#JalalGirma👏 የኦሮሚያ ልማት ማህበር (ኦልማ) ልዩ አዳሪ ት/ቤት ተማሪ የሆነው ጃላል ግርማ በ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ማጠናቀቂያ ፈተና 591. 6 በማምጣት በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት አስመዝግቧል። #ODA_SPECIAL_BOARDING_SCHOOL #Share #Share JOIN: @TOPSTUDENTS1 --------------------------------------------

➡️ ዛሬ ይፋ የተደረገው የብሔራዊ ፈተናው ማለፊያ 👉 ለናቹራል 300 እና ከዚያ በላይ ለወንድም ለሴትም 👉 ለሶሻል 300 እና ከዚያ በላይ ለወንድም ለሴትም     

አሪፍ ኔትዎርክ ያላቸው በጎ ፍቃደችኞች ናቸው!! እናንተን ለመርዳት ዝግጁ ናቸው:: ውድ ተፈታኞች የመጀመሪያ ስም እና Registration Number ከታች ላሉ ቤተሰቦች ላኩላቸው። @SKY_1443 @nahom_dessalegn @yidenekkkkk @Peopleswhattheysay @DREAMER_BOY12 @Bin_islamm @kete92 @zemenix @adime236 @Natani19 @A16y23 @Sebah7218 @masre121921 @eza31 @Tame2217 @KAT28 @Zine2122 @betigstu12 @yoni67 @ofesamnit @QHouMian @Anon2345785 @Sadam4268 @Yona_kt @Onelove2119 @ethio1921e @Ham_6029 @helper_80 @Maradona10_15 @Ibnmohammed31 @EXO_SMM @sena0621 @famtitar @Buzata85

አስጨናቂው ትውልድ የትምሮ ሚኒስቴርን Server እና Bot ደቂቃ ዉስጥ አጨናነቁት..... ሰርቨሩ እና ቦቱ አሁን ላይ በጣም ተጨናንቋል:: ዉጤት በሚለቀቅበት ወቅት የኔትዎርክ መጨናነቅ የተለመደ ነዉ:: ያላያችሁ ቀስ እያላችሁ ሞክሩ:: JOIN: @TOPSTUDENTS1

ውጤት መታየት ጀምሯል ገብታቹ እዩ 1. ዌብ ሳይት፡ https://result.eaes.et 2. ቴሌገራም፡ https://t.me/EAESbot መልካም ዕድል 🙏🥰👌

#ሰበር ውድ ቤተሰቦቻችን ቦቱ መስራት ጀምሯል:: አሁን መሞከር ትችላላችሁ:: USERNAME @mulea27 ላይ ላኩልን :: #Share #Share JOIN: @TOPSTUDENTS1 -------------
+1
#ሰበር ውድ ቤተሰቦቻችን ቦቱ መስራት ጀምሯል:: አሁን መሞከር ትችላላችሁ:: USERNAME @mulea27 ላይ ላኩልን :: #Share #Share JOIN: @TOPSTUDENTS1 --------------------------------------------

ዉጤታችሁ ልክ እንደተለቀቀ ማየት የምትፈልጉ በዚህ ቦት @EAESbot Subscribe አድርጉ :: ሙሉ step! Start--Registration No---First Name-- Then "Subsrcribe
ዉጤታችሁ ልክ እንደተለቀቀ ማየት የምትፈልጉ በዚህ ቦት @EAESbot Subscribe አድርጉ :: ሙሉ step! Start--Registration No---First Name-- Then "Subsrcribe for Updates" የሚለውን ነክታችሁ መተው ነው :: ልክ እንደተለቀቀ ይላክላችሃል : Reply አይፈልግም 👏👏 One Time Only #Share #Share JOIN: @TOPSTUDENTS1 --------------------------------------------

" ተማሪዎች ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው ውጤታቸው ማየት ይችላሉ " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት የሚገለጽባቸው አድራሻዎች ይፋ ሆነዋል። በ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን ተፈታኞች  ዛሬ ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው የሚከተሉትን አማራጭ ማስፈንጠሪያዎችን (Link) በመጠቀም ማየት የሚችሉ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል። በተያያዘም ተፈታኞች ቅሬታ ሲኖራቸው በአካል መምጣት ሳያስፈልግ https://result.eaes.et/complaint የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ቅሬታቸውን ከነሐሴ 19 እስከ 26/2018 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ በማቅረብ ምላሹንም በተመሳሳይ ማስፈንጠሪያ በኩል መከታተል የሚችሉ መሆኑን አገልግሎቱ ገልጿል። ውጤት የሚገለጽባቸው ማስፈንጠሪያዎች፡- - በድረ ገጽ ፡ https://result.eaes.et - ቴሌግራም፡ https://result.eaes.et/telegram - አጭር የጽሑፍ መልዕክት፡ https://result.eaes.et/sms ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም

ውድ ቤተሰቦቻችን 🙌 የ12ኛ ክፍል ዉጤት እስካሁን ያልተለቀቀ ስሆን ትምህርት ሚኒስቴር በተናገረው መሰረት ዛሬ ይለቀቃል:: ስለዚህ በትግስት እንጠብቃለን :: የኔትዎርክ ችግር ያለባቸው ተማሪዎችን በhttps://t.me/top_students11 group ላይ ዉጤታቸውን በማየት እንተባበራለን:: እስከዛ ቻናላችንን ለክፍል ጕደኞቻችሁ ሼር እያደረጋችሁ ጠብቁ:: በድጋሚ መልካም እድል!!!!!! 👍🙏♥️ JOIN: @TOPSTUDENTS1 --------------------------------------------

የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተማሪ ጃላል ግርማ በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት አስመዘገበ ​የኦሮሚያ ልማት ማህበር አዳማ ልዩ ቦርዲንግ ትምህርት ቤት ተማሪ የሆነው ጃላል ግርማ በ
የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተማሪ ጃላል ግርማ በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት አስመዘገበ ​የኦሮሚያ ልማት ማህበር አዳማ ልዩ ቦርዲንግ ትምህርት ቤት ተማሪ የሆነው ጃላል ግርማ በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና 591.6 ከፍተኛ ውጤት አምጥቷል። ​ጃላል ግርማ በተፈጥሮ ሳይንስ ዘርፍ 591.6 በማስመዝገብ በሀገር አቀፍ ደረጃ 1ኛ ደረጃን ይዟል። ​በማህበራዊ ሳይንስ ዘርፍ ደግሞ ከኢፋ ቦሩ ዶዶላ ልዩ ቦርዲንግ ትምህርት ቤት ተማሪ ሳዳም አብዱላዚዝ ኡመር 576.25 ውጤት በማስመዝገብ በ1ኛ ደረጃ ላይ ይገኛል። #Share #Share JOIN: @TOPSTUDENTS1 --------------------------------------------

የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይፋ አልተደረገም። የተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ ገጾች የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት መለቀቁን በመግለጽ ተማሪዎችና ወላጀችን የሚያደናግር ሀሰተኛ መረጃ እያሰራጩ ይገኛሉ። እስካሁን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት፣ የፈተናው ውጤት ይፋ ስለመደረጉ በይፋ አላሳወቀም። ትክክለኛ የተረጋገጡ መረጃዎች ከትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ብቻ የሚገኙ በመሆኑ ተማሪዎች እና ወላጆች ሀሰተኛ መረጃዎችን ከሚያሰራጩ የተለያዩ አካላትና ገጾች ትጠነቀቁ ዘንድ ቲክቫህ ኢትዮጵያ መልዕክት ያስተላልፋል። የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ዙሪያ መግለጫ በሰጡበት ወቅት የፈተናው ውጤት ሰኞ ወይም እስከ ማክሰኞ ከሰዓት ይፋ ይደረጋል ማለታቸው ይታወሳል። ውጤት ሰኞ ዕለት ይፋ ያልተደረገ ሲሆን እስከ ማክሰኞ ከሰዓት ይፋ ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል። የፈተናው ውጤት ይፋ ሲደረግ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ብቻ በይፋ የሚያሳውቅ ሲሆን እንዴት ማየት እንደሚቻልም ተቋሙ ገለጻ ያወጣል። እኛም ተከታትለን የምናቀርብ ይሆናል። ©ቲክቫህ ኢትዮጵያ