es
Feedback
Top Students

Top Students

Ir al canal en Telegram

#ይህ ቻናል ከ9-12ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች የተለያዩ ትምህርታዊ መረጃዎችን እና ቁሳቁሶችን የሚያጋራ የተማሪዎች ገፅ ነዉ:: በትምህርት ዓለም ትናንትም ነገም ዛሬ ነው:: ስለዚህ ዛሬውኑ አቅደህ ጀምር:: @UAT_Preparation1 @Freshman_Classroom @Exit_Exam_Passway እኛን ለማግኘት @mulea27 / 0965654520

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram Top Students

El canal Top Students (@topstudents1) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 57 649 suscriptores, ocupando la posición 2 922 en la categoría Educación y el puesto 564 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 57 649 suscriptores.

Según los últimos datos del 26 agosto, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -733, y en las últimas 24 horas de -81, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 17.96%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 10.69% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 10 356 visualizaciones. En el primer día suele acumular 6 160 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 16.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
#ይህ ቻናል ከ9-12ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች የተለያዩ ትምህርታዊ መረጃዎችን እና ቁሳቁሶችን የሚያጋራ የተማሪዎች ገፅ ነዉ:: በትምህርት ዓለም ትናንትም ነገም ዛሬ ነው:: ስለዚህ ዛሬውኑ አቅደህ ጀምር:: @UAT_Preparation1 @Freshman_Classroom @Exit_Exam_Passway እኛን ለማግኘት @mulea27 / 0965654520

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 27 agosto, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Educación.

57 649
Suscriptores
-8124 horas
+767 días
-73330 días
Archivo de publicaciones
🎓 በ2019 ዓ.ም አንጋፋውን የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መቀላቀል ይፈልጋሉ??? 🏛️✨ 🎉 አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ምዝገባ ጀምሯል:: የመግቢያ ፈተናውን (UAT EXAM) ደግሞ ጳጉሜ 2 ጀምሮ ይሰ
🎓 በ2019 ዓ.ም አንጋፋውን የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መቀላቀል ይፈልጋሉ??? 🏛️✨ 🎉 አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ምዝገባ ጀምሯል:: የመግቢያ ፈተናውን (UAT EXAM) ደግሞ ጳጉሜ 2 ጀምሮ ይሰጣል:: 📣 💡 አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለመግባት UAT ፈተና ማለፍ ግዴታ ነዉ:: ያለፉ አመታት UAT ፈተኖችን እና ከ 1,000+ በላይ ተመሳሳይ ጥያቄዎችን ይለማመዱ! 🧠🚀 📚 በየርዕሱ ወሳኝ ወሳኝ ጥያቄዎች ከግልፅ ማብራሪያ ጋር 📶 100% Offline Access - አንድ ጊዜ Join ካደረጉ ያለ ምንም ኢንተርኔት በፈለጉት ጊዜና ቦታ መጠቀም ይችላሉ! ፈጣንና ቀላል የልምምድ ዘዴ 👉 አሁኑኑ ይመዝገቡ እና ህልምዎን ያሳኩ! 👉 Contact: @AAU_UAT_Prep JOIN: @UAT_PREPARATION1

📚 የማትሪክ ፈተናውን ማለፋችሁን ያረጋገጣችሁ በ2019 Freshman የምትጀምሩ ተማሪዎች ዩኒቨርሲቲ ዉስጥ ውጤት እንዴት እንደሚሰራ ምክር የምንሰጥበት መምህራን የሚጠቀሟቸውን መፅሀፍቶችን የምናጋራበት የFreshman መፅሐፎችን፤ Short Note፤ Powerpoint እና ፈተናዎችን ከነማብራሪያ የምናቀርብበት ቻናል 📌 ተቀላቀሉት👇👇 JOIN @FRESHMAN_CLASSROOM

#ያለፋችሁም የወደቃችሁም እንኳን ደስ አላችሁ 👌 ➡️ Entrance ወደኩ ተብሎ መደናገጥ እና ያዙኝ ልቀቁኝ አያስፈልግም:: ሌላ አማራጭ መፈለግ ነው እንጂ:: 12ኛ ክፍልን መውደቅ የዓለም ፍፃሜ አይደለም:: አንዱ በር ብቻ ነው የተዘጋው ሌሎች 99 በሮች ክፍት ናቸው:: እንዲሁም በአቋራጭ ዝነኛ: ታዋቂ እና ሃብታም መሆን ትችላላችሁ!!!! #share #share ➡️ Freshman 2019 👇👇 JOIN: @Freshman_2019 ---------------------------------------------

#ዉጤት እንዴት ነበር??? እስቲ በReaction ግለፁልን::

📘ቅሬታ/Complaint ላላችሁ ተማሪዎች የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ተፈታኞች ቅሬታ ሲኖራቸው በአካል መምጣት ሳያስፈልጋችሁ https://result.eaes.et/complaint የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ቅሬታቸሁን ከነሐሴ 19 እስከ 26/2018 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ ማቅረብና ምላሹንም በዛው ማስፈንጠሪያ መከታተል እንደምትችሉ ገልጿል። #Share #Share JOIN: @TOPSTUDENTS1 --------------------------------------------

#MekdelawitSurafel👏 በማህበራዊ ሳይንስ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና በሀገር አቀፍ ደረጃ ከሴቶች ከፍተኛውን ውጤት ያመጣችው መቅደላዊት ሱራፌል ስትሆን ያስመዘገበችው 569.17 ነው።
+1
#MekdelawitSurafel👏 በማህበራዊ ሳይንስ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና በሀገር አቀፍ ደረጃ ከሴቶች ከፍተኛውን ውጤት ያመጣችው መቅደላዊት ሱራፌል ስትሆን ያስመዘገበችው 569.17 ነው። መቅደላዊት ሱራፌል በአዲስ አበባ ከተማ የቦሌ ሱፐር ሆሊ ሴቪየር ትምህርት ቤት ተማሪ ናት። #SuperHolySaviour #AddisAbaba #የሀገርተስፋዎች👏 #Share #Share JOIN: @TOPSTUDENTS1 --------------------------------------------

#SademAbdulaziz 👏 በማህበራዊ ሳይንስ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና በሀገር አቀፍ ደረጃ ከወንዶች ከፍተኛውን ውጤት ያመጣው ተማሪ ሳደም አብዱልአዚዝ ሲሆን ያስመዘገበው ከፍተኛ ውጤት 57
+1
#SademAbdulaziz 👏 በማህበራዊ ሳይንስ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና በሀገር አቀፍ ደረጃ ከወንዶች ከፍተኛውን ውጤት ያመጣው ተማሪ ሳደም አብዱልአዚዝ ሲሆን ያስመዘገበው ከፍተኛ ውጤት 576.25 ነው። ሳደም በኦሮሚያ ክልል፣ የዶዶላ ኢፋቦሩ አዳሪ ትምህርት ቤት ተማሪ ነው። #DodolaIfaBoruuBoardingSchool #የሀገርተስፋዎች👏 #Share #Share JOIN: @TOPSTUDENTS1 --------------------------------------------

#RobelGetachew👏 በዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና በሀገር አቀፍ ደረጃ ከመላው ተፈታኞች ከፍተኛውን ሁለተኛ ውጤት ያመጣው በሀዲያ የሚገኘው የሊችጎጎ አዳሪ ትምህርት ቤት ተማሪው ሮቤ
+1
#RobelGetachew👏 በዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና በሀገር አቀፍ ደረጃ ከመላው ተፈታኞች ከፍተኛውን ሁለተኛ ውጤት ያመጣው በሀዲያ የሚገኘው የሊችጎጎ አዳሪ ትምህርት ቤት ተማሪው ሮቤል ጌታቸው ሲሆን ያስመዘገበው ውጤት 590.08 ነው። #Lichgogo #Hadiya #ከሀገርተስፋዎች👏 #Share #Share JOIN: @TOPSTUDENTS1 --------------------------------------------

#HedasieZemenu👏 በአማራ ክልል፣ አዊ ብሄ/አስተዳደር እንጅባራ አገው ምድር ትምህርት ቤት ተማሪ የሆነችው ህዳሴ ዘመኑ በ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና 583.03 በማምጣት በ
+1
#HedasieZemenu👏 በአማራ ክልል፣ አዊ ብሄ/አስተዳደር እንጅባራ አገው ምድር ትምህርት ቤት ተማሪ የሆነችው ህዳሴ ዘመኑ በ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና 583.03 በማምጣት በሀገር አቀፍ ደረጃ በሴቶች ከፍተኛውን ውጤት አስመዝግባለች። #AgewMider #HedasieZemenu #የሀገርተስፋዎች👏 #Share #Share JOIN: @TOPSTUDENTS1 --------------------------------------------

#JalalGirma👏 የኦሮሚያ ልማት ማህበር (ኦልማ) ልዩ አዳሪ ት/ቤት ተማሪ የሆነው ጃላል ግርማ በ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ማጠናቀቂያ ፈተና 591. 6 በማምጣት በሀገር አቀፍ ደ
+1
#JalalGirma👏 የኦሮሚያ ልማት ማህበር (ኦልማ) ልዩ አዳሪ ት/ቤት ተማሪ የሆነው ጃላል ግርማ በ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ማጠናቀቂያ ፈተና 591. 6 በማምጣት በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት አስመዝግቧል። #ODA_SPECIAL_BOARDING_SCHOOL #Share #Share JOIN: @TOPSTUDENTS1 --------------------------------------------

➡️ ዛሬ ይፋ የተደረገው የብሔራዊ ፈተናው ማለፊያ 👉 ለናቹራል 300 እና ከዚያ በላይ ለወንድም ለሴትም 👉 ለሶሻል 300 እና ከዚያ በላይ ለወንድም ለሴትም     

አሪፍ ኔትዎርክ ያላቸው በጎ ፍቃደችኞች ናቸው!! እናንተን ለመርዳት ዝግጁ ናቸው:: ውድ ተፈታኞች የመጀመሪያ ስም እና Registration Number ከታች ላሉ ቤተሰቦች ላኩላቸው። @SKY_1443 @nahom_dessalegn @yidenekkkkk @Peopleswhattheysay @DREAMER_BOY12 @Bin_islamm @kete92 @zemenix @adime236 @Natani19 @A16y23 @Sebah7218 @masre121921 @eza31 @Tame2217 @KAT28 @Zine2122 @betigstu12 @yoni67 @ofesamnit @QHouMian @Anon2345785 @Sadam4268 @Yona_kt @Onelove2119 @ethio1921e @Ham_6029 @helper_80 @Maradona10_15 @Ibnmohammed31 @EXO_SMM @sena0621 @famtitar @Buzata85

አስጨናቂው ትውልድ የትምሮ ሚኒስቴርን Server እና Bot ደቂቃ ዉስጥ አጨናነቁት..... ሰርቨሩ እና ቦቱ አሁን ላይ በጣም ተጨናንቋል:: ዉጤት በሚለቀቅበት ወቅት የኔትዎርክ መጨናነቅ የተለመደ ነዉ:: ያላያችሁ ቀስ እያላችሁ ሞክሩ:: JOIN: @TOPSTUDENTS1

ውጤት መታየት ጀምሯል ገብታቹ እዩ 1. ዌብ ሳይት፡ https://result.eaes.et 2. ቴሌገራም፡ https://t.me/EAESbot መልካም ዕድል 🙏🥰👌

#ሰበር ውድ ቤተሰቦቻችን ቦቱ መስራት ጀምሯል:: አሁን መሞከር ትችላላችሁ:: USERNAME @mulea27 ላይ ላኩልን :: #Share #Share JOIN: @TOPSTUDENTS1 -------------
+1
#ሰበር ውድ ቤተሰቦቻችን ቦቱ መስራት ጀምሯል:: አሁን መሞከር ትችላላችሁ:: USERNAME @mulea27 ላይ ላኩልን :: #Share #Share JOIN: @TOPSTUDENTS1 --------------------------------------------

ዉጤታችሁ ልክ እንደተለቀቀ ማየት የምትፈልጉ በዚህ ቦት @EAESbot Subscribe አድርጉ :: ሙሉ step! Start--Registration No---First Name-- Then "Subsrcribe
ዉጤታችሁ ልክ እንደተለቀቀ ማየት የምትፈልጉ በዚህ ቦት @EAESbot Subscribe አድርጉ :: ሙሉ step! Start--Registration No---First Name-- Then "Subsrcribe for Updates" የሚለውን ነክታችሁ መተው ነው :: ልክ እንደተለቀቀ ይላክላችሃል : Reply አይፈልግም 👏👏 One Time Only #Share #Share JOIN: @TOPSTUDENTS1 --------------------------------------------

" ተማሪዎች ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው ውጤታቸው ማየት ይችላሉ " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት የሚገለጽባቸው አድራሻዎች ይፋ ሆነዋል። በ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን ተፈታኞች  ዛሬ ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው የሚከተሉትን አማራጭ ማስፈንጠሪያዎችን (Link) በመጠቀም ማየት የሚችሉ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል። በተያያዘም ተፈታኞች ቅሬታ ሲኖራቸው በአካል መምጣት ሳያስፈልግ https://result.eaes.et/complaint የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ቅሬታቸውን ከነሐሴ 19 እስከ 26/2018 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ በማቅረብ ምላሹንም በተመሳሳይ ማስፈንጠሪያ በኩል መከታተል የሚችሉ መሆኑን አገልግሎቱ ገልጿል። ውጤት የሚገለጽባቸው ማስፈንጠሪያዎች፡- - በድረ ገጽ ፡ https://result.eaes.et - ቴሌግራም፡ https://result.eaes.et/telegram - አጭር የጽሑፍ መልዕክት፡ https://result.eaes.et/sms ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም

ውድ ቤተሰቦቻችን 🙌 የ12ኛ ክፍል ዉጤት እስካሁን ያልተለቀቀ ስሆን ትምህርት ሚኒስቴር በተናገረው መሰረት ዛሬ ይለቀቃል:: ስለዚህ በትግስት እንጠብቃለን :: የኔትዎርክ ችግር ያለባቸው ተማሪዎችን በhttps://t.me/top_students11 group ላይ ዉጤታቸውን በማየት እንተባበራለን:: እስከዛ ቻናላችንን ለክፍል ጕደኞቻችሁ ሼር እያደረጋችሁ ጠብቁ:: በድጋሚ መልካም እድል!!!!!! 👍🙏♥️ JOIN: @TOPSTUDENTS1 --------------------------------------------

የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተማሪ ጃላል ግርማ በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት አስመዘገበ ​የኦሮሚያ ልማት ማህበር አዳማ ልዩ ቦርዲንግ ትምህርት ቤት ተማሪ የሆነው ጃላል ግርማ በ
የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተማሪ ጃላል ግርማ በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት አስመዘገበ ​የኦሮሚያ ልማት ማህበር አዳማ ልዩ ቦርዲንግ ትምህርት ቤት ተማሪ የሆነው ጃላል ግርማ በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና 591.6 ከፍተኛ ውጤት አምጥቷል። ​ጃላል ግርማ በተፈጥሮ ሳይንስ ዘርፍ 591.6 በማስመዝገብ በሀገር አቀፍ ደረጃ 1ኛ ደረጃን ይዟል። ​በማህበራዊ ሳይንስ ዘርፍ ደግሞ ከኢፋ ቦሩ ዶዶላ ልዩ ቦርዲንግ ትምህርት ቤት ተማሪ ሳዳም አብዱላዚዝ ኡመር 576.25 ውጤት በማስመዝገብ በ1ኛ ደረጃ ላይ ይገኛል። #Share #Share JOIN: @TOPSTUDENTS1 --------------------------------------------

የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይፋ አልተደረገም። የተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ ገጾች የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት መለቀቁን በመግለጽ ተማሪዎችና ወላጀችን የሚያደናግር ሀሰተኛ መረጃ እያሰራጩ ይገኛሉ። እስካሁን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት፣ የፈተናው ውጤት ይፋ ስለመደረጉ በይፋ አላሳወቀም። ትክክለኛ የተረጋገጡ መረጃዎች ከትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ብቻ የሚገኙ በመሆኑ ተማሪዎች እና ወላጆች ሀሰተኛ መረጃዎችን ከሚያሰራጩ የተለያዩ አካላትና ገጾች ትጠነቀቁ ዘንድ ቲክቫህ ኢትዮጵያ መልዕክት ያስተላልፋል። የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ዙሪያ መግለጫ በሰጡበት ወቅት የፈተናው ውጤት ሰኞ ወይም እስከ ማክሰኞ ከሰዓት ይፋ ይደረጋል ማለታቸው ይታወሳል። ውጤት ሰኞ ዕለት ይፋ ያልተደረገ ሲሆን እስከ ማክሰኞ ከሰዓት ይፋ ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል። የፈተናው ውጤት ይፋ ሲደረግ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ብቻ በይፋ የሚያሳውቅ ሲሆን እንዴት ማየት እንደሚቻልም ተቋሙ ገለጻ ያወጣል። እኛም ተከታትለን የምናቀርብ ይሆናል። ©ቲክቫህ ኢትዮጵያ

Top Students - Estadísticas y analítica del canal de Telegram @topstudents1