es
Feedback
Top Students

Top Students

Ir al canal en Telegram

#ይህ ቻናል ከ9-12ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች የተለያዩ ትምህርታዊ መረጃዎችን እና ቁሳቁሶችን የሚያጋራ የተማሪዎች ገፅ ነዉ:: በትምህርት ዓለም ትናንትም ነገም ዛሬ ነው:: ስለዚህ ዛሬውኑ አቅደህ ጀምር:: @UAT_Preparation1 @Freshman_Classroom @Exit_Exam_Passway እኛን ለማግኘት @mulea27 / 0908398610

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram Top Students

El canal Top Students (@topstudents1) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 57 053 suscriptores, ocupando la posición 2 945 en la categoría Educación y el puesto 582 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 57 053 suscriptores.

Según los últimos datos del 16 septiembre, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -595, y en las últimas 24 horas de -49, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 18.93%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 8.62% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 10 802 visualizaciones. En el primer día suele acumular 4 916 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 21.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
#ይህ ቻናል ከ9-12ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች የተለያዩ ትምህርታዊ መረጃዎችን እና ቁሳቁሶችን የሚያጋራ የተማሪዎች ገፅ ነዉ:: በትምህርት ዓለም ትናንትም ነገም ዛሬ ነው:: ስለዚህ ዛሬውኑ አቅደህ ጀምር:: @UAT_Preparation1 @Freshman_Classroom @Exit_Exam_Passway እኛን ለማግኘት @mulea27 / 0908398610

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 17 septiembre, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Educación.

57 053
Suscriptores
-4924 horas
-2557 días
-59530 días
Archivo de publicaciones
📚BEST ETHIOPIAN EDUCATIONAL CHANNELS🤗 -------------------------------------------------- 1⃣• FANA EDUCATION 🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ 2⃣• QUIZ TIME 🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ 3⃣• A+ ETHIOPIA 🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ 4⃣• ETHIOPIAN STUDENTS 🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ 5⃣• BLUE NILE ACADEMY 🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ 6⃣• Extreme Book Series       🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ 7⃣• ALL UNIVERSITY FRESHMAN FIRST SEMESTER COURSES Click Here Join አድርጉ ተጠቃሚ ትሆናላቹ 🙌

⛔ማስታወቂያ በ2018 ዓ.ም. የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ በሪሚዲያል (Remedial) መርሃ-ግብር የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግቢያ ውጤት ላስመዘገባችሁ ተማሪዎ
⛔ማስታወቂያ በ2018 ዓ.ም. የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ በሪሚዲያል (Remedial) መርሃ-ግብር የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግቢያ ውጤት ላስመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ፡- የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የምደባ ምርጫችሁን ከመስከረም 7/ 2019 ዓ.ም. እስከ መስከረም 11 ቀን 2019 ዓ.ም. ድረስ ወደ ትምህርት ቤት መሄድ ሳይጠበቅባችሁ ባላችሁበት ቦታ ሆናችሁ ከታች የተቀመጠውን ማስፈንጠሪያ (Link) በመጠቀም እራሳችሁ እንድትሞሉ እንገልጻለን። የማስፈንጠሪያ ሊንክ (Link): https://student.ethernet.edu.et/preferences JOIN: @Remedial_Classroom

በሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች በመጀመሪያ ሰሚስቴር የሚሰጡ ኮርሶችን ይሄን ሊንክ በመንካት ማየት ትችላላችሁ:: 👇👇👇👇 https://t.me/freshman_classroom/1649

የዩኒቨርሲቲ ምደባ ተለቋል ገብታችሁ እዩ። Here is the link https://student.ethernet.edu.et/view-placement JOIN: @FRESHMAN_CLASSROOM
የዩኒቨርሲቲ ምደባ ተለቋል ገብታችሁ እዩ። Here is the link https://student.ethernet.edu.et/view-placement JOIN: @FRESHMAN_CLASSROOM

የ Freshman ውጤታችሁ ሙሉ የUniversity ቆይታችሁን ይወስነዋል || እንዴት አሪፍ ውጤት እንደምታመጡ ልንገራችሁ 👇👇👇 https://youtu.be/QQ5_mcrPqn8?si=UsxpD1WZT1GtCvYv

#AAU በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በመደበኛው መርሐግብር በ2019 ዓ.ም ለመማር ቅበላ ያገኛችሁ የአንደኛ ዓመት የቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች (ከአዲስ አበባ ውጪ ለምትመጡ ተማሪዎች) መስከረም 06 እና 07
+1
#AAU በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በመደበኛው መርሐግብር በ2019 ዓ.ም ለመማር ቅበላ ያገኛችሁ የአንደኛ ዓመት የቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች (ከአዲስ አበባ ውጪ ለምትመጡ ተማሪዎች) መስከረም 06 እና 07/2019 ዓ.ም በየተመደባችሁበት የዩኒቨርሲቲው ካምፓሶች በመገኘት ሪፖርት እንድታደርጉ ተብሏል፡፡ ለምዝገባ የሚያስፈልጉ ● የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ዋናውና ኮፒው፣ ● አራት ጉርድ ፎቶግራፍ፣ ● የማደሪያ ምድብ (Dormitory) ለተሰጣችሁ ብርድ ልብስ፣ አንሶላ እና የስፖርት ትጥቅ መያዝ ይኖርባችኋል። በተጠቀሱት ቀናት ከአዲስ አበባ ውጭ ለምትመጡ ተማሪዎች በመርካቶ አውቶብስ ተራ፣ በላም በረት፣ በአቃቂ እና በአስኮ የመኪና መናኸሪያዎች እንዲሁም በቦሌ የአውሮፕላን ማረፊያ ዩኒቨርሲቲው ወደ አዲስ አበባ እና ቢሾፍቱ ወደሚገኙት ካምፓሶቹ የትራንስፖርት አገልግሎት ያቀርባል፡፡ ነዋሪነታችሁ አዲስ አበባ ከተማ ሆኖ ቅበላ ያገኛችሁ ተማሪዎች ከላይ የተጠቀሱትን ማስረጃዎች ይዛችሁ ሪፖርት የምታደርጉት መስከረም 07/2019 ዓ.ም መሆኑ ተገልጿል፡፡ ለሁሉም ተማሪዎች አጠቃላይ ስለ ዩኒቨርስቲው የመማር ማስተማር ሒደት ገለጻ አርብ መስከረም 08/2019 ዓ.ም ይሰጣል፡፡ ዘግይቶ ምዝገባ መስከረም 11/2019 ዓ.ም ሲሆን፣ የመጀመሪያ ሴሚስተር ትምህርት በዕለቱ ይጀመራል፡፡ @tikvahuniversity

#ነገ ትምህርት ይጀመራል! 🎒📖 መልካም የትምህርት ዘመን ይሁንላችሁ!!!

የሪሚዲያል መርሃ ግብር የዩኒቨርሲቲ ቅበላ መቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆነ። ለ2019 ዓ/ም የሪሚዲያል መርሃ ግብር ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ ለመግባት የሚያስችላቸው የመቁረጫ ነጥብ በተማሪዎች ውጤት፣ በዩኒቨ
+1
የሪሚዲያል መርሃ ግብር የዩኒቨርሲቲ ቅበላ መቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆነ። ለ2019 ዓ/ም የሪሚዲያል መርሃ ግብር ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ ለመግባት የሚያስችላቸው የመቁረጫ ነጥብ በተማሪዎች ውጤት፣ በዩኒቨርሲቲዎች የቅበላ አቅም፣ እና በሀገራዊ የትምህርት ፍትሃዊነት መርህ ላይ ተመስርቶ መወሰኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል። በዚህም መሰረት ከታችን የተገለጸውን ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች ለሪሚዲያል መርሃ ግብርየዩኒቨርሲቲ ቅበላ ብቁ መሆናቸውን ሚኒስቴሩ አሳውቋል። 1. የተፈጥሮ እና የማህበራዊ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች 👉 ከ600 ውስጥ 240 እና ከዚያ በላይ (40%) 2. የተፈጥሮ እና የማህበራዊ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች 👉 ከ600 ውስጥ 228 እና ከዚያ በላይ (38%) በልዩ ድጋፍ የሚታይ የተማሪ ምድብ 1. ከአፋር፣ ሶማሌ፣ ቤንሻንጉል ጉሙዝ እና ጋምቤላ ክልሎች የተፈጥሮ ወይም ማህበራዊ ሳይንስ ለተፈተኑ ወንድና ሴት ተማሪዎች 👉 ከ600 ውስጥ 222 እና ከዚያ በላይ (37%) 2. ከአርብቶ አደርና ከፊል አርብቶ አደር አካባቢዎች የተፈጥሮ ወይም ማህበራዊ ሳይንስ ለተፈተኑ ተማሪዎች 👉 ከ600 ውስጥ 222 እና ከዚያ በላይ (37%) 3. በማህበራዊ ሳይንስ የተፈተኑ ዓይነ ስውር ወንድና ሴት ተማሪዎች 👉 ከ500 ውስጥ 185 እና ከዚያ በላይ (37%) 4. በተፈጥሮ ወይም በማህበራዊ ሳይንስ የተፈተኑ መስማት የተሳናቸው ወንድና ሴት ተማሪዎች 👉 ከ600 ውስጥ 222 እና ከዚያ በላይ (37%) ቲክቫህ ኢትዮጵያ መስከረም 4 ቀን 2019 ዓ/ም @tikvahethiopia

📚BEST ETHIOPIAN EDUCATIONAL CHANNELS🤗 -------------------------------------------------- 1⃣• FANA EDUCATION 🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ 2⃣• TOP STUDENTS       🔗 ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ 3⃣• QUIZ TIME 🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ 4⃣• A+ ETHIOPIA 🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ 5⃣• ETHIOPIAN STUDENTS 🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ 6⃣• BLUE NILE ACADEMY 🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ 7⃣• Extreme Book Series       🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ 8⃣• FRESHMAN TUTORIAL 🔗 FRESHMAN 2019 Join አድርጉ ተጠቃሚ ትሆናላቹ 🙌

📢 UAT ውጤት ተለቋል። ለNatural 76.17 ለSocial 58.75 ውጤት ለማየት https://admission.aau.edu.et/dashboard JOIN: @TOPSTUDENTS1
📢 UAT ውጤት ተለቋል። ለNatural 76.17 ለSocial 58.75 ውጤት ለማየት https://admission.aau.edu.et/dashboard JOIN: @TOPSTUDENTS1

✅ ለ2019 ዓ.ም FRESHMAN ተማሪዎች በሙሉ ....... 💠 Mid exams 💠 Final exams 💠 Short note 💠 Power point 💠 COC Exam  💠 Mid & Final Exam ከነመልሱ የምንለቅበትን ቻናል ተቀላቀሉ:: 📌 እንዲሁም ከFreshman ጋር የተገናኙ  የተለያዩ መረጃዎችን የምታገኙበት ቻናል ነው:: 📌 ለጓደኞቻችሁ ሼር አድርጉላቸው ✨ Join us👇👇 @Freshman_2019

#AASTU በ2019 ዓ.ም ወደ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ለመግባት የተፈተናችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ፈተና ውጤታችሁ ተለቋል፡፡ ፈተናውን የወሰዳችሁ ተማሪዎች ተከታዩን ሊንክ በመጠቀምና
#AASTU በ2019 ዓ.ም ወደ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ለመግባት የተፈተናችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ፈተና ውጤታችሁ ተለቋል፡፡ ፈተናውን የወሰዳችሁ ተማሪዎች ተከታዩን ሊንክ በመጠቀምና አድሚሽን ቁጥራችሁን በማስገባት ውጤታችሁን መመልከት የምትችሉ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡ https://www.aastu.edu.et/result/ @TOPSTUDENTS1

በ2019 ዓ.ም በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በአፕላይድ ሳይንስ እና በኢንጂነሪንግ የትምህርት ዘርፎች ለመማር አመልክታችሁ የመግቢያ ፈተና ጳጉሜን 04/2018 ዓ.ም የወሰዳችሁ ተማሪዎች ውጤታችሁን https://stu.astu.edu.et/astu-results ላይ በመግባት ማየት ትችላላችሁ።

ተራዝሟል! በ2018 ዓ.ም የ2ኛ ደረጃ ትምህርት መልቀቂያ ፈተና ወስዳችሁ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች፣ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እና የትምህርት መስክ ምርጫ ማድረጊያ ጊዜ እ
ተራዝሟል! በ2018 ዓ.ም የ2ኛ ደረጃ ትምህርት መልቀቂያ ፈተና ወስዳችሁ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች፣ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እና የትምህርት መስክ ምርጫ ማድረጊያ ጊዜ እስከ መስከረም 05/2019 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል። ስለሆነም በተለያዩ ምክንያቶች እስካሁን ምርጫችሁን ያላስገባችሁ ተማሪዎች በተራዘመው የጊዜ ገደብ ውስጥ https://student.ethernet.edu.et  ላይ በመግባትና የፋይዳ መለያ ቁጥራችሁን በመጠቀም ምርጫችሁን እንድታጠናቅቁ አሳስቧል። JOIN: @TOPSTUDENTS1

#UPDATE ✅የ2019 የ 12 ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከሰኔ28-ሐምሌ 9 እንደሚሰጥ ተገለጸ 🟡የትምህርት ሚንስትር አጠቃላይ የአመት ካላንደር ከላይ ተያይዟል! JOIN: @TOPSTUDENTS1

🌻🌻እንኳን ለ2019 አዲስ አመት በሰላም አደረሳችሁ። 🌻🌻 ➡️ አዲሱ አመት የሰላም እና የጤና እንዲሆንላችሁ እንመኝላችኃለን🥰 🙌 በ2018 በብዙ ፈተናዎች እና አስቸጋሪ ጊዜዎችን አልፋችሁ ይሄው ነገ 2019 ልገባ ነዉ:: 🤗 በአዲሱ አመትም ያሰባችሁት ሁሉ የሚሳካበት የምትፈልጉትን ሁሉ የምታገኙበት የስኬት እና የደስታ አመት ይሁንላችሁ 🙏 መልካም አዲስ አመት 🙏 #Share #Share JOIN: @TOPSTUDENTS1

እነዚህን 7 ነገሮች ቀድሜ ባውቃቸው ብዙ ነገር ያቀሉልኝ ነበር  || 7 Things I Wish I Knew Before The Year Began👇👇 https://youtu.be/arEszceQhpE?si=5JEPmOBPPikrN4S_

#AAU #ልዩ_የቅበላ_ዕድል በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2019 ዓ.ም በቅድመ-ምረቃ ዲግሪ ፕሮግራም ለመማር ፈልጋችሁ በተለያየ ምክንያት በመጀመሪያው ዙር የመግቢያ ፈተና መውሰድ ላልቻለሁና በግል ከፍ
#AAU #ልዩ_የቅበላ_ዕድል በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2019 ዓ.ም በቅድመ-ምረቃ ዲግሪ ፕሮግራም ለመማር ፈልጋችሁ በተለያየ ምክንያት በመጀመሪያው ዙር የመግቢያ ፈተና መውሰድ ላልቻለሁና በግል ከፍላችሁ በቀን ወይም በማታው መርሐግብር ለመማር መስፈርቶቹን የምታሟሉ አመልካቾች ከጳጉሜን 05/2018 ዓ.ም እስከ መስከረም 02/2019 ዓ.ም ከቀኑ 6፡30 ድረስ ብቻ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡ የመመዝገቢያ መስፈርቶች ● በ2015፣ 2016፣ 2017 እና 2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ወስዳችሁ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ነጥብ ያመጣችሁ ወይም በቴክኒክና ሙያ ደረጃ 4 አጠናቃችሁ COC ያለፋችሁ ● በተገለፁት ዓመታት የተሰጠውን የመግቢያ ፈተና (UAT) ያልወሰዳችሁ የመግቢያ ፈተና የሚሰጥበት ቀን 👇 መስከረም 04/2019 ዓ.ም   ይመዝገቡ 👇 https://admission.aau.edu.et 🔔 በመጀመሪያው ዙር ጳጉሜን 02 እና 03/2018 ዓ.ም የተሰጠውን የመግቢያ ፈተና ወስዳችሁ የማለፊያ ነጥብ ማምጣት ያልቻላችሁ (ከ50 ነጥብ በታች ያስመዘገባችሁ) አመልካቾች ይህ ዕድል አይመለከታችሁም ተብሏል፡፡ JOIN: @FRESHMAN_CLASSROOM

➡️ የ2018 ዓ.ም ማትሪክ ፈተና ያለፋችሁ እና Remedial ያለፋችሁ ይሄንን ቻናል ተቀላቀሉት:: Freshman ኮርስ ስትጀምሩ ልዩ ድጋፍ ያደርግላችኃል:: JOIN: @FRESHMAN_CLASSROOM

📚BEST ETHIOPIAN EDUCATIONAL CHANNELS🤗 -------------------------------------------------- 1⃣• FANA EDUCATION 🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ 2⃣• TOP STUDENTS       🔗 ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ 3⃣• QUIZ TIME 🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ 4⃣• A+ ETHIOPIA 🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ 5⃣• ETHIOPIAN STUDENTS 🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ 6⃣• BLUE NILE ACADEMY 🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ 7⃣• Extreme Book Series       🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ 8⃣• FRESHMAN TUTORIAL 🔗 FRESHMAN 2019 Join አድርጉ ተጠቃሚ ትሆናላቹ 🙌