fa
Feedback
Top Students

Top Students

رفتن به کانال در Telegram

#ይህ ቻናል ከ9-12ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች የተለያዩ ትምህርታዊ መረጃዎችን እና ቁሳቁሶችን የሚያጋራ የተማሪዎች ገፅ ነዉ:: በትምህርት ዓለም ትናንትም ነገም ዛሬ ነው:: ስለዚህ ዛሬውኑ አቅደህ ጀምር:: @UAT_Preparation1 @Freshman_Classroom @Exit_Exam_Passway እኛን ለማግኘት @mulea27 / 0965654520

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام Top Students

کانال Top Students (@topstudents1) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 57 691 مشترک است و جایگاه 2 939 را در دسته آموزش و رتبه 574 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 57 691 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 25 اوت, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -678 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 45 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 17.63% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 9.60% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 10 177 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 5 544 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 14 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
#ይህ ቻናል ከ9-12ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች የተለያዩ ትምህርታዊ መረጃዎችን እና ቁሳቁሶችን የሚያጋራ የተማሪዎች ገፅ ነዉ:: በትምህርት ዓለም ትናንትም ነገም ዛሬ ነው:: ስለዚህ ዛሬውኑ አቅደህ ጀምር:: @UAT_Preparation1 @Freshman_Classroom @Exit_Exam_Passway እኛን ለማግኘት @mulea27 / 0965654520

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 26 اوت, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته آموزش تبدیل کرده‌اند.

57 691
مشترکین
+4524 ساعت
+977 روز
-67830 روز
آرشیو پست ها
#MekdelawitSurafel👏 በማህበራዊ ሳይንስ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና በሀገር አቀፍ ደረጃ ከሴቶች ከፍተኛውን ውጤት ያመጣችው መቅደላዊት ሱራፌል ስትሆን ያስመዘገበችው 569.17 ነው።
+1
#MekdelawitSurafel👏 በማህበራዊ ሳይንስ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና በሀገር አቀፍ ደረጃ ከሴቶች ከፍተኛውን ውጤት ያመጣችው መቅደላዊት ሱራፌል ስትሆን ያስመዘገበችው 569.17 ነው። መቅደላዊት ሱራፌል በአዲስ አበባ ከተማ የቦሌ ሱፐር ሆሊ ሴቪየር ትምህርት ቤት ተማሪ ናት። #SuperHolySaviour #AddisAbaba #የሀገርተስፋዎች👏 #Share #Share JOIN: @TOPSTUDENTS1 --------------------------------------------

#SademAbdulaziz 👏 በማህበራዊ ሳይንስ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና በሀገር አቀፍ ደረጃ ከወንዶች ከፍተኛውን ውጤት ያመጣው ተማሪ ሳደም አብዱልአዚዝ ሲሆን ያስመዘገበው ከፍተኛ ውጤት 57
+1
#SademAbdulaziz 👏 በማህበራዊ ሳይንስ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና በሀገር አቀፍ ደረጃ ከወንዶች ከፍተኛውን ውጤት ያመጣው ተማሪ ሳደም አብዱልአዚዝ ሲሆን ያስመዘገበው ከፍተኛ ውጤት 576.25 ነው። ሳደም በኦሮሚያ ክልል፣ የዶዶላ ኢፋቦሩ አዳሪ ትምህርት ቤት ተማሪ ነው። #DodolaIfaBoruuBoardingSchool #የሀገርተስፋዎች👏 #Share #Share JOIN: @TOPSTUDENTS1 --------------------------------------------

#RobelGetachew👏 በዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና በሀገር አቀፍ ደረጃ ከመላው ተፈታኞች ከፍተኛውን ሁለተኛ ውጤት ያመጣው በሀዲያ የሚገኘው የሊችጎጎ አዳሪ ትምህርት ቤት ተማሪው ሮቤ
+1
#RobelGetachew👏 በዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና በሀገር አቀፍ ደረጃ ከመላው ተፈታኞች ከፍተኛውን ሁለተኛ ውጤት ያመጣው በሀዲያ የሚገኘው የሊችጎጎ አዳሪ ትምህርት ቤት ተማሪው ሮቤል ጌታቸው ሲሆን ያስመዘገበው ውጤት 590.08 ነው። #Lichgogo #Hadiya #ከሀገርተስፋዎች👏 #Share #Share JOIN: @TOPSTUDENTS1 --------------------------------------------

#HedasieZemenu👏 በአማራ ክልል፣ አዊ ብሄ/አስተዳደር እንጅባራ አገው ምድር ትምህርት ቤት ተማሪ የሆነችው ህዳሴ ዘመኑ በ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና 583.03 በማምጣት በ
+1
#HedasieZemenu👏 በአማራ ክልል፣ አዊ ብሄ/አስተዳደር እንጅባራ አገው ምድር ትምህርት ቤት ተማሪ የሆነችው ህዳሴ ዘመኑ በ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና 583.03 በማምጣት በሀገር አቀፍ ደረጃ በሴቶች ከፍተኛውን ውጤት አስመዝግባለች። #AgewMider #HedasieZemenu #የሀገርተስፋዎች👏 #Share #Share JOIN: @TOPSTUDENTS1 --------------------------------------------

#JalalGirma👏 የኦሮሚያ ልማት ማህበር (ኦልማ) ልዩ አዳሪ ት/ቤት ተማሪ የሆነው ጃላል ግርማ በ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ማጠናቀቂያ ፈተና 591. 6 በማምጣት በሀገር አቀፍ ደ
+1
#JalalGirma👏 የኦሮሚያ ልማት ማህበር (ኦልማ) ልዩ አዳሪ ት/ቤት ተማሪ የሆነው ጃላል ግርማ በ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ማጠናቀቂያ ፈተና 591. 6 በማምጣት በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት አስመዝግቧል። #ODA_SPECIAL_BOARDING_SCHOOL #Share #Share JOIN: @TOPSTUDENTS1 --------------------------------------------

➡️ ዛሬ ይፋ የተደረገው የብሔራዊ ፈተናው ማለፊያ 👉 ለናቹራል 300 እና ከዚያ በላይ ለወንድም ለሴትም 👉 ለሶሻል 300 እና ከዚያ በላይ ለወንድም ለሴትም     

አሪፍ ኔትዎርክ ያላቸው በጎ ፍቃደችኞች ናቸው!! እናንተን ለመርዳት ዝግጁ ናቸው:: ውድ ተፈታኞች የመጀመሪያ ስም እና Registration Number ከታች ላሉ ቤተሰቦች ላኩላቸው። @SKY_1443 @nahom_dessalegn @yidenekkkkk @Peopleswhattheysay @DREAMER_BOY12 @Bin_islamm @kete92 @zemenix @adime236 @Natani19 @A16y23 @Sebah7218 @masre121921 @eza31 @Tame2217 @KAT28 @Zine2122 @betigstu12 @yoni67 @ofesamnit @QHouMian @Anon2345785 @Sadam4268 @Yona_kt @Onelove2119 @ethio1921e @Ham_6029 @helper_80 @Maradona10_15 @Ibnmohammed31 @EXO_SMM @sena0621 @famtitar @Buzata85

አስጨናቂው ትውልድ የትምሮ ሚኒስቴርን Server እና Bot ደቂቃ ዉስጥ አጨናነቁት..... ሰርቨሩ እና ቦቱ አሁን ላይ በጣም ተጨናንቋል:: ዉጤት በሚለቀቅበት ወቅት የኔትዎርክ መጨናነቅ የተለመደ ነዉ:: ያላያችሁ ቀስ እያላችሁ ሞክሩ:: JOIN: @TOPSTUDENTS1

ውጤት መታየት ጀምሯል ገብታቹ እዩ 1. ዌብ ሳይት፡ https://result.eaes.et 2. ቴሌገራም፡ https://t.me/EAESbot መልካም ዕድል 🙏🥰👌

#ሰበር ውድ ቤተሰቦቻችን ቦቱ መስራት ጀምሯል:: አሁን መሞከር ትችላላችሁ:: USERNAME @mulea27 ላይ ላኩልን :: #Share #Share JOIN: @TOPSTUDENTS1 -------------
+1
#ሰበር ውድ ቤተሰቦቻችን ቦቱ መስራት ጀምሯል:: አሁን መሞከር ትችላላችሁ:: USERNAME @mulea27 ላይ ላኩልን :: #Share #Share JOIN: @TOPSTUDENTS1 --------------------------------------------

ዉጤታችሁ ልክ እንደተለቀቀ ማየት የምትፈልጉ በዚህ ቦት @EAESbot Subscribe አድርጉ :: ሙሉ step! Start--Registration No---First Name-- Then "Subsrcribe
ዉጤታችሁ ልክ እንደተለቀቀ ማየት የምትፈልጉ በዚህ ቦት @EAESbot Subscribe አድርጉ :: ሙሉ step! Start--Registration No---First Name-- Then "Subsrcribe for Updates" የሚለውን ነክታችሁ መተው ነው :: ልክ እንደተለቀቀ ይላክላችሃል : Reply አይፈልግም 👏👏 One Time Only #Share #Share JOIN: @TOPSTUDENTS1 --------------------------------------------

" ተማሪዎች ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው ውጤታቸው ማየት ይችላሉ " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት የሚገለጽባቸው አድራሻዎች ይፋ ሆነዋል። በ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን ተፈታኞች  ዛሬ ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው የሚከተሉትን አማራጭ ማስፈንጠሪያዎችን (Link) በመጠቀም ማየት የሚችሉ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል። በተያያዘም ተፈታኞች ቅሬታ ሲኖራቸው በአካል መምጣት ሳያስፈልግ https://result.eaes.et/complaint የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ቅሬታቸውን ከነሐሴ 19 እስከ 26/2018 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ በማቅረብ ምላሹንም በተመሳሳይ ማስፈንጠሪያ በኩል መከታተል የሚችሉ መሆኑን አገልግሎቱ ገልጿል። ውጤት የሚገለጽባቸው ማስፈንጠሪያዎች፡- - በድረ ገጽ ፡ https://result.eaes.et - ቴሌግራም፡ https://result.eaes.et/telegram - አጭር የጽሑፍ መልዕክት፡ https://result.eaes.et/sms ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም

ውድ ቤተሰቦቻችን 🙌 የ12ኛ ክፍል ዉጤት እስካሁን ያልተለቀቀ ስሆን ትምህርት ሚኒስቴር በተናገረው መሰረት ዛሬ ይለቀቃል:: ስለዚህ በትግስት እንጠብቃለን :: የኔትዎርክ ችግር ያለባቸው ተማሪዎችን በhttps://t.me/top_students11 group ላይ ዉጤታቸውን በማየት እንተባበራለን:: እስከዛ ቻናላችንን ለክፍል ጕደኞቻችሁ ሼር እያደረጋችሁ ጠብቁ:: በድጋሚ መልካም እድል!!!!!! 👍🙏♥️ JOIN: @TOPSTUDENTS1 --------------------------------------------

የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተማሪ ጃላል ግርማ በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት አስመዘገበ ​የኦሮሚያ ልማት ማህበር አዳማ ልዩ ቦርዲንግ ትምህርት ቤት ተማሪ የሆነው ጃላል ግርማ በ
የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተማሪ ጃላል ግርማ በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት አስመዘገበ ​የኦሮሚያ ልማት ማህበር አዳማ ልዩ ቦርዲንግ ትምህርት ቤት ተማሪ የሆነው ጃላል ግርማ በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና 591.6 ከፍተኛ ውጤት አምጥቷል። ​ጃላል ግርማ በተፈጥሮ ሳይንስ ዘርፍ 591.6 በማስመዝገብ በሀገር አቀፍ ደረጃ 1ኛ ደረጃን ይዟል። ​በማህበራዊ ሳይንስ ዘርፍ ደግሞ ከኢፋ ቦሩ ዶዶላ ልዩ ቦርዲንግ ትምህርት ቤት ተማሪ ሳዳም አብዱላዚዝ ኡመር 576.25 ውጤት በማስመዝገብ በ1ኛ ደረጃ ላይ ይገኛል። #Share #Share JOIN: @TOPSTUDENTS1 --------------------------------------------

የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይፋ አልተደረገም። የተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ ገጾች የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት መለቀቁን በመግለጽ ተማሪዎችና ወላጀችን የሚያደናግር ሀሰተኛ መረጃ እያሰራጩ ይገኛሉ። እስካሁን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት፣ የፈተናው ውጤት ይፋ ስለመደረጉ በይፋ አላሳወቀም። ትክክለኛ የተረጋገጡ መረጃዎች ከትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ብቻ የሚገኙ በመሆኑ ተማሪዎች እና ወላጆች ሀሰተኛ መረጃዎችን ከሚያሰራጩ የተለያዩ አካላትና ገጾች ትጠነቀቁ ዘንድ ቲክቫህ ኢትዮጵያ መልዕክት ያስተላልፋል። የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ዙሪያ መግለጫ በሰጡበት ወቅት የፈተናው ውጤት ሰኞ ወይም እስከ ማክሰኞ ከሰዓት ይፋ ይደረጋል ማለታቸው ይታወሳል። ውጤት ሰኞ ዕለት ይፋ ያልተደረገ ሲሆን እስከ ማክሰኞ ከሰዓት ይፋ ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል። የፈተናው ውጤት ይፋ ሲደረግ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ብቻ በይፋ የሚያሳውቅ ሲሆን እንዴት ማየት እንደሚቻልም ተቋሙ ገለጻ ያወጣል። እኛም ተከታትለን የምናቀርብ ይሆናል። ©ቲክቫህ ኢትዮጵያ

ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የ2019 የትምህርት ዘመን የቅድመ ምረቃ ትምህርት አመልካቾች የምዝገባ ማስታወቂያ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2019 የትምህርት ዘመን በቅድመ ምረቃ መደበኛ (በመንግስት ስኮላ
ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የ2019 የትምህርት ዘመን የቅድመ ምረቃ ትምህርት አመልካቾች የምዝገባ ማስታወቂያ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2019 የትምህርት ዘመን በቅድመ ምረቃ መደበኛ (በመንግስት ስኮላርሺፕ እና በግል ክፍያ) እንዲሁም በማታና ተከታታይ መርሃ-ግብር አዲስ ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር ዝግጅቱን አጠናቋል። በመሆኑም መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ከዚህ በታች በተጠቀሱት ቀናት እና መስፈርቶች መሠረት ማመልከት የምትችሉ መሆኑን ዩኒቨርስቲው ገልጿል፡፡ አስፈላጊ መስፈርቶች እና ቀናት * የምዝገባ ቀን፡ ከነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ነሐሴ 29 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ። * መሟላት የሚገባቸው መስፈርቶች፡ * በ2015፣ 2016፣ 2017 እና 2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ወስደው የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ነጥብ ያመጡ ወይም ደረጃ 4 አጠናቀው (COC) ያለፉ * የመግቢያ ፈተና (UAT) የሚሰጥበት ቀናት ከጳጉሜን 02 እስከ ጳጉሜን 4 ቀን 2018 ዓ.ም ለመመዝገብ የሚከተለውን ሊንክ ይጫኑ (አሁን አልተከፈተም ፤ ከትንሽ ቀን በኃላ ይከፈታል) https://admission.aau.edu.et/ JOIN: @UAT_PREPARATION1

#ከፍተኛ ዉጤት 591.6 ያመጣው ተማሪ አጨብጭብ👏👏 #Share #Share JOIN: @TOPSTUDENTS1 --------------------------------------------
#ከፍተኛ ዉጤት 591.6 ያመጣው ተማሪ አጨብጭብ👏👏 #Share #Share JOIN: @TOPSTUDENTS1 --------------------------------------------

ውድ ቤተሰቦቻችን ዉጤት እስካሁን ድረስ አልተለቀቀም:: ውጤት ዛሬ ሌሊት ከ6 ሰዓት በኃላ ይለቀቃል ብለን እናስባለን:: ምክንያቱም ከዚህ በፊት በነበሩት አመታት አብዛኛው ጊዜ ዉጤት ይፋ የተደረገው ሌሊት ላይ ነበር:: ምክንያቱ ደግሞ የኔትዎርክ መጨናነቁን ለመቀነስ ነዉ:: አይዟችሁ ብዙም አትጨነቁ ፈጣሪ ያለው ነዉ የሚሆነዉ:: #Share #Share JOIN: @TOPSTUDENTS1 --------------------------------------------

ውጤት እንዴት መመልከት ይቻላል ? የ2018ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ዉጤት ስለቀቅ በሚከተሉት አማራጮች ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ። 🔎በዌብ ሳይት 1. https://result.neaea.gov.et
+1
ውጤት እንዴት መመልከት ይቻላል ? የ2018ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ዉጤት ስለቀቅ በሚከተሉት አማራጮች ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ። 🔎በዌብ ሳይት 1. https://result.neaea.gov.et 2. https://result.eaes.et ✈️በቴሌግራም https://t.me/eaesbot ✅በአጭር የጽሑፍ መልዕክት 6284 ውጤት ገና አልተለቀቀም ፥ በተለያዩ የቴሌግራም ግሩፖች ና ቻናሎች ውጤት ተለቋል ፥ ወጤት ሲለቀቅ ውጤታችሁን እንዲናይላችሁ ቻናሉን ወይም ግሩፑን ተቀላቀሉ በሚሉ የተደናገሩ ማስታወቂያዎች አትሸበሩ ፥ የትምህርት ሚኒስቴር ይፋዊ website ላይ በመግባት ውጤት መለቀቅ ና አለመለቀቁን ቼክ በማድረግ ሲለቀቅ ውጤታችሁን መመልከት ትችላላችሁ። 🙌 የሰራችሁትን ታገኙ ዘንድ ከወዲሁ መልካም ዕድል እንመኝላችሗለን። 👉 ሌሎችም እንዲጠቀሙ Share አርጉላቸዉ! JOIN: @TOPSTUDENTS1 --------------------------------------------

ውድ ቤተሰቦቻችን እስካሁን ስለ ዉጤት ምንም አዲስ ነገር የለም:: እንደምታዩት "Results Not yet Released " ነው የሚለው:: ስለዚህ ተረጋግታችሁ ጠብቁ እኛ በየሰዓቱ እየተከታተልን ይፋ
ውድ ቤተሰቦቻችን እስካሁን ስለ ዉጤት ምንም አዲስ ነገር የለም:: እንደምታዩት "Results Not yet Released " ነው የሚለው:: ስለዚህ ተረጋግታችሁ ጠብቁ እኛ በየሰዓቱ እየተከታተልን ይፋ ሲሆን እናሳውቃችኋለን። የኔትዎርክ ችግር ያለባቸው ተማሪዎችን በhttps://t.me/top_students11 group ላይ ዉጤታቸውን በማየት እንተባበራለን:: እስከዛ ቻናላችንን ለክፍል ጕደኞቻችሁ ሼር እያደረጋችሁ ጠብቁ:: መልካም እድል!!!!!! 👍🙏♥️ JOIN: @TOPSTUDENTS1 --------------------------------------------