ar
Feedback
Top Students

Top Students

الذهاب إلى القناة على Telegram

#ይህ ቻናል ከ9-12ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች የተለያዩ ትምህርታዊ መረጃዎችን እና ቁሳቁሶችን የሚያጋራ የተማሪዎች ገፅ ነዉ:: በትምህርት ዓለም ትናንትም ነገም ዛሬ ነው:: ስለዚህ ዛሬውኑ አቅደህ ጀምር:: @UAT_Preparation1 @Freshman_Classroom @Exit_Exam_Passway እኛን ለማግኘት @mulea27 / 0965654520

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام Top Students

تُعد قناة Top Students (@topstudents1) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 57 649 مشتركاً، محتلاً المرتبة 2 922 في فئة التعليم والمرتبة 564 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 57 649 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 26 أغسطس, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -733، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -81، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 17.96‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 10.69‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 10 356 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 6 160 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 16.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
#ይህ ቻናል ከ9-12ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች የተለያዩ ትምህርታዊ መረጃዎችን እና ቁሳቁሶችን የሚያጋራ የተማሪዎች ገፅ ነዉ:: በትምህርት ዓለም ትናንትም ነገም ዛሬ ነው:: ስለዚህ ዛሬውኑ አቅደህ ጀምር:: @UAT_Preparation1 @Freshman_Classroom @Exit_Exam_Passway እኛን ለማግኘት @mulea27 / 0965654520

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 27 أغسطس, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة التعليم.

57 649
المشتركون
-8124 ساعات
+767 أيام
-73330 أيام
أرشيف المشاركات
🎓 በ2019 ዓ.ም አንጋፋውን የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መቀላቀል ይፈልጋሉ??? 🏛️✨ 🎉 አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ምዝገባ ጀምሯል:: የመግቢያ ፈተናውን (UAT EXAM) ደግሞ ጳጉሜ 2 ጀምሮ ይሰ
🎓 በ2019 ዓ.ም አንጋፋውን የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መቀላቀል ይፈልጋሉ??? 🏛️✨ 🎉 አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ምዝገባ ጀምሯል:: የመግቢያ ፈተናውን (UAT EXAM) ደግሞ ጳጉሜ 2 ጀምሮ ይሰጣል:: 📣 💡 አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለመግባት UAT ፈተና ማለፍ ግዴታ ነዉ:: ያለፉ አመታት UAT ፈተኖችን እና ከ 1,000+ በላይ ተመሳሳይ ጥያቄዎችን ይለማመዱ! 🧠🚀 📚 በየርዕሱ ወሳኝ ወሳኝ ጥያቄዎች ከግልፅ ማብራሪያ ጋር 📶 100% Offline Access - አንድ ጊዜ Join ካደረጉ ያለ ምንም ኢንተርኔት በፈለጉት ጊዜና ቦታ መጠቀም ይችላሉ! ፈጣንና ቀላል የልምምድ ዘዴ 👉 አሁኑኑ ይመዝገቡ እና ህልምዎን ያሳኩ! 👉 Contact: @AAU_UAT_Prep JOIN: @UAT_PREPARATION1

📚 የማትሪክ ፈተናውን ማለፋችሁን ያረጋገጣችሁ በ2019 Freshman የምትጀምሩ ተማሪዎች ዩኒቨርሲቲ ዉስጥ ውጤት እንዴት እንደሚሰራ ምክር የምንሰጥበት መምህራን የሚጠቀሟቸውን መፅሀፍቶችን የምናጋራበት የFreshman መፅሐፎችን፤ Short Note፤ Powerpoint እና ፈተናዎችን ከነማብራሪያ የምናቀርብበት ቻናል 📌 ተቀላቀሉት👇👇 JOIN @FRESHMAN_CLASSROOM

#ያለፋችሁም የወደቃችሁም እንኳን ደስ አላችሁ 👌 ➡️ Entrance ወደኩ ተብሎ መደናገጥ እና ያዙኝ ልቀቁኝ አያስፈልግም:: ሌላ አማራጭ መፈለግ ነው እንጂ:: 12ኛ ክፍልን መውደቅ የዓለም ፍፃሜ አይደለም:: አንዱ በር ብቻ ነው የተዘጋው ሌሎች 99 በሮች ክፍት ናቸው:: እንዲሁም በአቋራጭ ዝነኛ: ታዋቂ እና ሃብታም መሆን ትችላላችሁ!!!! #share #share ➡️ Freshman 2019 👇👇 JOIN: @Freshman_2019 ---------------------------------------------

#ዉጤት እንዴት ነበር??? እስቲ በReaction ግለፁልን::

📘ቅሬታ/Complaint ላላችሁ ተማሪዎች የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ተፈታኞች ቅሬታ ሲኖራቸው በአካል መምጣት ሳያስፈልጋችሁ https://result.eaes.et/complaint የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ቅሬታቸሁን ከነሐሴ 19 እስከ 26/2018 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ ማቅረብና ምላሹንም በዛው ማስፈንጠሪያ መከታተል እንደምትችሉ ገልጿል። #Share #Share JOIN: @TOPSTUDENTS1 --------------------------------------------

#MekdelawitSurafel👏 በማህበራዊ ሳይንስ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና በሀገር አቀፍ ደረጃ ከሴቶች ከፍተኛውን ውጤት ያመጣችው መቅደላዊት ሱራፌል ስትሆን ያስመዘገበችው 569.17 ነው።
+1
#MekdelawitSurafel👏 በማህበራዊ ሳይንስ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና በሀገር አቀፍ ደረጃ ከሴቶች ከፍተኛውን ውጤት ያመጣችው መቅደላዊት ሱራፌል ስትሆን ያስመዘገበችው 569.17 ነው። መቅደላዊት ሱራፌል በአዲስ አበባ ከተማ የቦሌ ሱፐር ሆሊ ሴቪየር ትምህርት ቤት ተማሪ ናት። #SuperHolySaviour #AddisAbaba #የሀገርተስፋዎች👏 #Share #Share JOIN: @TOPSTUDENTS1 --------------------------------------------

#SademAbdulaziz 👏 በማህበራዊ ሳይንስ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና በሀገር አቀፍ ደረጃ ከወንዶች ከፍተኛውን ውጤት ያመጣው ተማሪ ሳደም አብዱልአዚዝ ሲሆን ያስመዘገበው ከፍተኛ ውጤት 57
+1
#SademAbdulaziz 👏 በማህበራዊ ሳይንስ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና በሀገር አቀፍ ደረጃ ከወንዶች ከፍተኛውን ውጤት ያመጣው ተማሪ ሳደም አብዱልአዚዝ ሲሆን ያስመዘገበው ከፍተኛ ውጤት 576.25 ነው። ሳደም በኦሮሚያ ክልል፣ የዶዶላ ኢፋቦሩ አዳሪ ትምህርት ቤት ተማሪ ነው። #DodolaIfaBoruuBoardingSchool #የሀገርተስፋዎች👏 #Share #Share JOIN: @TOPSTUDENTS1 --------------------------------------------

#RobelGetachew👏 በዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና በሀገር አቀፍ ደረጃ ከመላው ተፈታኞች ከፍተኛውን ሁለተኛ ውጤት ያመጣው በሀዲያ የሚገኘው የሊችጎጎ አዳሪ ትምህርት ቤት ተማሪው ሮቤ
+1
#RobelGetachew👏 በዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና በሀገር አቀፍ ደረጃ ከመላው ተፈታኞች ከፍተኛውን ሁለተኛ ውጤት ያመጣው በሀዲያ የሚገኘው የሊችጎጎ አዳሪ ትምህርት ቤት ተማሪው ሮቤል ጌታቸው ሲሆን ያስመዘገበው ውጤት 590.08 ነው። #Lichgogo #Hadiya #ከሀገርተስፋዎች👏 #Share #Share JOIN: @TOPSTUDENTS1 --------------------------------------------

#HedasieZemenu👏 በአማራ ክልል፣ አዊ ብሄ/አስተዳደር እንጅባራ አገው ምድር ትምህርት ቤት ተማሪ የሆነችው ህዳሴ ዘመኑ በ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና 583.03 በማምጣት በ
+1
#HedasieZemenu👏 በአማራ ክልል፣ አዊ ብሄ/አስተዳደር እንጅባራ አገው ምድር ትምህርት ቤት ተማሪ የሆነችው ህዳሴ ዘመኑ በ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና 583.03 በማምጣት በሀገር አቀፍ ደረጃ በሴቶች ከፍተኛውን ውጤት አስመዝግባለች። #AgewMider #HedasieZemenu #የሀገርተስፋዎች👏 #Share #Share JOIN: @TOPSTUDENTS1 --------------------------------------------

#JalalGirma👏 የኦሮሚያ ልማት ማህበር (ኦልማ) ልዩ አዳሪ ት/ቤት ተማሪ የሆነው ጃላል ግርማ በ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ማጠናቀቂያ ፈተና 591. 6 በማምጣት በሀገር አቀፍ ደ
+1
#JalalGirma👏 የኦሮሚያ ልማት ማህበር (ኦልማ) ልዩ አዳሪ ት/ቤት ተማሪ የሆነው ጃላል ግርማ በ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ማጠናቀቂያ ፈተና 591. 6 በማምጣት በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት አስመዝግቧል። #ODA_SPECIAL_BOARDING_SCHOOL #Share #Share JOIN: @TOPSTUDENTS1 --------------------------------------------

➡️ ዛሬ ይፋ የተደረገው የብሔራዊ ፈተናው ማለፊያ 👉 ለናቹራል 300 እና ከዚያ በላይ ለወንድም ለሴትም 👉 ለሶሻል 300 እና ከዚያ በላይ ለወንድም ለሴትም     

አሪፍ ኔትዎርክ ያላቸው በጎ ፍቃደችኞች ናቸው!! እናንተን ለመርዳት ዝግጁ ናቸው:: ውድ ተፈታኞች የመጀመሪያ ስም እና Registration Number ከታች ላሉ ቤተሰቦች ላኩላቸው። @SKY_1443 @nahom_dessalegn @yidenekkkkk @Peopleswhattheysay @DREAMER_BOY12 @Bin_islamm @kete92 @zemenix @adime236 @Natani19 @A16y23 @Sebah7218 @masre121921 @eza31 @Tame2217 @KAT28 @Zine2122 @betigstu12 @yoni67 @ofesamnit @QHouMian @Anon2345785 @Sadam4268 @Yona_kt @Onelove2119 @ethio1921e @Ham_6029 @helper_80 @Maradona10_15 @Ibnmohammed31 @EXO_SMM @sena0621 @famtitar @Buzata85

አስጨናቂው ትውልድ የትምሮ ሚኒስቴርን Server እና Bot ደቂቃ ዉስጥ አጨናነቁት..... ሰርቨሩ እና ቦቱ አሁን ላይ በጣም ተጨናንቋል:: ዉጤት በሚለቀቅበት ወቅት የኔትዎርክ መጨናነቅ የተለመደ ነዉ:: ያላያችሁ ቀስ እያላችሁ ሞክሩ:: JOIN: @TOPSTUDENTS1

ውጤት መታየት ጀምሯል ገብታቹ እዩ 1. ዌብ ሳይት፡ https://result.eaes.et 2. ቴሌገራም፡ https://t.me/EAESbot መልካም ዕድል 🙏🥰👌

#ሰበር ውድ ቤተሰቦቻችን ቦቱ መስራት ጀምሯል:: አሁን መሞከር ትችላላችሁ:: USERNAME @mulea27 ላይ ላኩልን :: #Share #Share JOIN: @TOPSTUDENTS1 -------------
+1
#ሰበር ውድ ቤተሰቦቻችን ቦቱ መስራት ጀምሯል:: አሁን መሞከር ትችላላችሁ:: USERNAME @mulea27 ላይ ላኩልን :: #Share #Share JOIN: @TOPSTUDENTS1 --------------------------------------------

ዉጤታችሁ ልክ እንደተለቀቀ ማየት የምትፈልጉ በዚህ ቦት @EAESbot Subscribe አድርጉ :: ሙሉ step! Start--Registration No---First Name-- Then "Subsrcribe
ዉጤታችሁ ልክ እንደተለቀቀ ማየት የምትፈልጉ በዚህ ቦት @EAESbot Subscribe አድርጉ :: ሙሉ step! Start--Registration No---First Name-- Then "Subsrcribe for Updates" የሚለውን ነክታችሁ መተው ነው :: ልክ እንደተለቀቀ ይላክላችሃል : Reply አይፈልግም 👏👏 One Time Only #Share #Share JOIN: @TOPSTUDENTS1 --------------------------------------------

" ተማሪዎች ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው ውጤታቸው ማየት ይችላሉ " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት የሚገለጽባቸው አድራሻዎች ይፋ ሆነዋል። በ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን ተፈታኞች  ዛሬ ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው የሚከተሉትን አማራጭ ማስፈንጠሪያዎችን (Link) በመጠቀም ማየት የሚችሉ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል። በተያያዘም ተፈታኞች ቅሬታ ሲኖራቸው በአካል መምጣት ሳያስፈልግ https://result.eaes.et/complaint የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ቅሬታቸውን ከነሐሴ 19 እስከ 26/2018 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ በማቅረብ ምላሹንም በተመሳሳይ ማስፈንጠሪያ በኩል መከታተል የሚችሉ መሆኑን አገልግሎቱ ገልጿል። ውጤት የሚገለጽባቸው ማስፈንጠሪያዎች፡- - በድረ ገጽ ፡ https://result.eaes.et - ቴሌግራም፡ https://result.eaes.et/telegram - አጭር የጽሑፍ መልዕክት፡ https://result.eaes.et/sms ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም

ውድ ቤተሰቦቻችን 🙌 የ12ኛ ክፍል ዉጤት እስካሁን ያልተለቀቀ ስሆን ትምህርት ሚኒስቴር በተናገረው መሰረት ዛሬ ይለቀቃል:: ስለዚህ በትግስት እንጠብቃለን :: የኔትዎርክ ችግር ያለባቸው ተማሪዎችን በhttps://t.me/top_students11 group ላይ ዉጤታቸውን በማየት እንተባበራለን:: እስከዛ ቻናላችንን ለክፍል ጕደኞቻችሁ ሼር እያደረጋችሁ ጠብቁ:: በድጋሚ መልካም እድል!!!!!! 👍🙏♥️ JOIN: @TOPSTUDENTS1 --------------------------------------------

የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተማሪ ጃላል ግርማ በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት አስመዘገበ ​የኦሮሚያ ልማት ማህበር አዳማ ልዩ ቦርዲንግ ትምህርት ቤት ተማሪ የሆነው ጃላል ግርማ በ
የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተማሪ ጃላል ግርማ በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት አስመዘገበ ​የኦሮሚያ ልማት ማህበር አዳማ ልዩ ቦርዲንግ ትምህርት ቤት ተማሪ የሆነው ጃላል ግርማ በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና 591.6 ከፍተኛ ውጤት አምጥቷል። ​ጃላል ግርማ በተፈጥሮ ሳይንስ ዘርፍ 591.6 በማስመዝገብ በሀገር አቀፍ ደረጃ 1ኛ ደረጃን ይዟል። ​በማህበራዊ ሳይንስ ዘርፍ ደግሞ ከኢፋ ቦሩ ዶዶላ ልዩ ቦርዲንግ ትምህርት ቤት ተማሪ ሳዳም አብዱላዚዝ ኡመር 576.25 ውጤት በማስመዝገብ በ1ኛ ደረጃ ላይ ይገኛል። #Share #Share JOIN: @TOPSTUDENTS1 --------------------------------------------

የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይፋ አልተደረገም። የተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ ገጾች የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት መለቀቁን በመግለጽ ተማሪዎችና ወላጀችን የሚያደናግር ሀሰተኛ መረጃ እያሰራጩ ይገኛሉ። እስካሁን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት፣ የፈተናው ውጤት ይፋ ስለመደረጉ በይፋ አላሳወቀም። ትክክለኛ የተረጋገጡ መረጃዎች ከትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ብቻ የሚገኙ በመሆኑ ተማሪዎች እና ወላጆች ሀሰተኛ መረጃዎችን ከሚያሰራጩ የተለያዩ አካላትና ገጾች ትጠነቀቁ ዘንድ ቲክቫህ ኢትዮጵያ መልዕክት ያስተላልፋል። የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ዙሪያ መግለጫ በሰጡበት ወቅት የፈተናው ውጤት ሰኞ ወይም እስከ ማክሰኞ ከሰዓት ይፋ ይደረጋል ማለታቸው ይታወሳል። ውጤት ሰኞ ዕለት ይፋ ያልተደረገ ሲሆን እስከ ማክሰኞ ከሰዓት ይፋ ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል። የፈተናው ውጤት ይፋ ሲደረግ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ብቻ በይፋ የሚያሳውቅ ሲሆን እንዴት ማየት እንደሚቻልም ተቋሙ ገለጻ ያወጣል። እኛም ተከታትለን የምናቀርብ ይሆናል። ©ቲክቫህ ኢትዮጵያ