en
Feedback
𝖉𝖗. 𝖉𝖊𝖇𝖔𝖑

𝖉𝖗. 𝖉𝖊𝖇𝖔𝖑

Open in Telegram

🅲𝖔𝖓𝖙𝖆𝖈𝖙 @Debol_Che 🅼𝖊𝖉𝖎𝖈𝖎𝖓𝖊'𝖘 🅲𝖗𝖊𝖆𝖙𝖎𝖛𝖎𝖙𝖞 & 🅻𝖊𝖆𝖉𝖊𝖗𝖘𝖍𝖎𝖕 🅷𝖚𝖇! . 🅳𝖊𝖇𝖔𝖑="ደቦል"=የአንበሳ ግልገል=የሚያድጉ ስራዎች እና ምልከታዎች በሐኪሞች... . የፈጠራ ስራዎችን እናበረታታለን!

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel 𝖉𝖗. 𝖉𝖊𝖇𝖔𝖑

Channel 𝖉𝖗. 𝖉𝖊𝖇𝖔𝖑 (@debolteam) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 18 446 subscribers, ranking 1 273 in the Medicine category and 1 827 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 18 446 subscribers.

According to the latest data from 06 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 138 over the last 30 days and by 2 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 41.84%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 22.78% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 7 717 views. Within the first day, a publication typically gains 4 201 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 83.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
🅲𝖔𝖓𝖙𝖆𝖈𝖙 @Debol_Che 🅼𝖊𝖉𝖎𝖈𝖎𝖓𝖊'𝖘 🅲𝖗𝖊𝖆𝖙𝖎𝖛𝖎𝖙𝖞 & 🅻𝖊𝖆𝖉𝖊𝖗𝖘𝖍𝖎𝖕 🅷𝖚𝖇! . 🅳𝖊𝖇𝖔𝖑="ደቦል"=የአንበሳ ግልገል=የሚያድጉ ስራዎች እና ምልከታዎች በሐኪሞች... . የፈጠራ ስራዎችን እናበረታታለን!

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 07 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Medicine category.

18 446
Subscribers
+224 hours
+757 days
+13830 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
July '26
July '26
+63
in 0 channels
June '26
+180
in 3 channels
Get PRO
May '26
+132
in 1 channels
Get PRO
April '26
+151
in 3 channels
Get PRO
March '26
+92
in 5 channels
Get PRO
February '26
+176
in 4 channels
Get PRO
January '26
+223
in 2 channels
Get PRO
December '25
+404
in 1 channels
Get PRO
November '25
+81
in 1 channels
Get PRO
October '25
+141
in 2 channels
Get PRO
September '25
+25
in 0 channels
Get PRO
August '25
+38
in 0 channels
Get PRO
July '25
+48
in 1 channels
Get PRO
June '25
+240
in 2 channels
Get PRO
May '25
+5 319
in 12 channels
Get PRO
April '25
+3 264
in 22 channels
Get PRO
March '25
+331
in 5 channels
Get PRO
February '25
+290
in 4 channels
Get PRO
January '25
+251
in 2 channels
Get PRO
December '24
+390
in 2 channels
Get PRO
November '24
+421
in 0 channels
Get PRO
October '24
+378
in 0 channels
Get PRO
September '24
+316
in 0 channels
Get PRO
August '24
+361
in 3 channels
Get PRO
July '24
+462
in 3 channels
Get PRO
June '24
+532
in 5 channels
Get PRO
May '24
+418
in 5 channels
Get PRO
April '24
+412
in 1 channels
Get PRO
March '24
+422
in 1 channels
Get PRO
February '24
+353
in 5 channels
Get PRO
January '24
+313
in 0 channels
Get PRO
December '23
+299
in 0 channels
Get PRO
November '23
+95
in 0 channels
Get PRO
October '23
+65
in 0 channels
Get PRO
September '23
+66
in 0 channels
Get PRO
August '23
+44
in 0 channels
Get PRO
July '23
+70
in 0 channels
Get PRO
June '23
+75
in 0 channels
Get PRO
May '23
+90
in 0 channels
Get PRO
April '23
+111
in 0 channels
Get PRO
March '23
+81
in 0 channels
Get PRO
February '23
+64
in 0 channels
Get PRO
January '23
+196
in 0 channels
Get PRO
December '22
+228
in 0 channels
Get PRO
November '22
+217
in 0 channels
Get PRO
October '22
+152
in 0 channels
Get PRO
September '22
+45
in 0 channels
Get PRO
August '22
+50
in 0 channels
Get PRO
July '22
+62
in 0 channels
Get PRO
June '22
+74
in 0 channels
Get PRO
May '22
+89
in 0 channels
Get PRO
April '22
+77
in 0 channels
Get PRO
March '22
+49
in 0 channels
Get PRO
February '22
+76
in 0 channels
Get PRO
January '22
+46
in 0 channels
Get PRO
December '21
+73
in 0 channels
Get PRO
November '21
+31
in 0 channels
Get PRO
October '21
+159
in 0 channels
Get PRO
September '21
+171
in 0 channels
Get PRO
August '21
+75
in 0 channels
Get PRO
July '21
+47
in 0 channels
Get PRO
June '21
+68
in 0 channels
Get PRO
May '21
+67
in 0 channels
Get PRO
April '21
+73
in 0 channels
Get PRO
March '21
+179
in 0 channels
Get PRO
February '21
+375
in 0 channels
Get PRO
January '21
+517
in 0 channels
Get PRO
December '20
+1 484
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
07 July+1
06 July+5
05 July+3
04 July+10
03 July+16
02 July+1
01 July+27
Channel Posts
Make Your Summer Count with Mirkuzians! 🧞‍♂️✨ 🌟 We are thrilled to launch the 2026 Summer Program for Project Tequami for t
Make Your Summer Count with Mirkuzians! 🧞‍♂️✨ 🌟 We are thrilled to launch the 2026 Summer Program for Project Tequami for the 4th time! Help us guide patients through St. Paul's Hospital, ensure they get faster care, and join us for meaningful ward visits. 🌟 What you get: A smoother experience for patients who need it most. Direct hospital ward exposure. 🌟Official Certificate provided!📜 - If you’re a dedicated student ready to give back, grab your spot now! 👇 🔗 Apply Here 🌐 Pass this along to your high school group chats!
A life lived for others is a life worth living

2
የጠፋ መድሃኒት አለ? 💊 👋 እንተዋወቅ ፣ የጠፋ መድሃኒት ከ340 በላይ ፋርማሲዎች ዉስጥ ፈልገን እናገኝሎታለን። ሃኪሞች እና ፋርማሲዎች ... በእያንዳንዱ የምታስተዋውቁን ታካሚ እና ፈልገን ባገ
የጠፋ መድሃኒት አለ? 💊 👋 እንተዋወቅ ፣ የጠፋ መድሃኒት ከ340 በላይ ፋርማሲዎች ዉስጥ ፈልገን እናገኝሎታለን። ሃኪሞች እና ፋርማሲዎች ... በእያንዳንዱ የምታስተዋውቁን ታካሚ እና ፈልገን ባገኘነው መድሃኒት ልክ ሁሌ ለናንተ ስጦታ 🎁 ይኖረናል። ሁሉሜድ |HuluMed t.me/hulumedbot
3 381
3
ለዶ/ር ኤርሚያስ ጌታነህ የድጋፍ ጥሪ | Call for help for Dr. Ermias Getaneh በታላቅ ሐዘንና አሳሳቢነት የተወደደው ሐኪማችን ዶ/ር ኤርሚያስ ጌታነህ በከባድ የአድሬናል (Adre
ለዶ/ር ኤርሚያስ ጌታነህ የድጋፍ ጥሪ | Call for help for Dr. Ermias Getaneh በታላቅ ሐዘንና አሳሳቢነት የተወደደው ሐኪማችን ዶ/ር ኤርሚያስ ጌታነህ በከባድ የአድሬናል (Adrenal) ዕጢ ሕመም ታሞ ወደ ሳንባ የተዛመተ (Lung Metastasis) ሁኔታ ላይ መድረሱን በከፍተኛ አሳሳቢነት እናሳውቃለን። በአሁኑ ጊዜ በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ (SPHMMC) ህክምና በመቀበል ላይ ይገኛሉ። ዶ/ር ኤርሚያስ ጌታነህ ከየካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ በሕክምና ዶክተርነት ተመርቀው፣ ከ10 ዓመታት በላይ በትምህርት፣ በምርምር፣ በማህበረሰብ አገልግሎትና በበጎ ፈቃድ ሥራ ከፍተኛ አስተዋፅኦ አበርክተዋል። ቀደም ሲል በወሎ ዩኒቨርሲቲ መምህር ነበሩ፤ በአሁኑ ጊዜ ደግሞ በሴንት ፖል ሆስፒታል ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ በረዳት ፕሮፌሰርነት እያገለገሉ ይገኛሉ። ዶ/ር ኤርሚያስ ያገቡ ሲሆን የሦስት ልጆች አባት ናቸው። በአሁኑ ጊዜ በሕይወታቸው ካጋጠሟቸው ታላላቅ ፈተናዎች አንዱን እየተጋፈጡ ስለሆነ፣ እኛም ርህራሄያችንን፣ ልግስናችንን እና ድጋፋችንን እንድናሳያቸው በአክብሮት እንጠይቃለን። እርሳቸው በሙያ ዘመናቸው ብዙዎችን ያለስስት ረድተዋል። የCBE ሂሳብ ቁጥር: 1000000140938 የሂሳብ ስም: ኤርሚያስ ጌታነህ አየሌ ስልክ: 0975254205 @debolteam
4 729
4
Meet Dr. Nigus Mersha Mekonnen, a Gold Medalist who graduated from Wachemo University with an outstanding CGPA of 3.67 @debol
Meet Dr. Nigus Mersha Mekonnen, a Gold Medalist who graduated from Wachemo University with an outstanding CGPA of 3.67 @debolteam
5 229
5
Why does your writing look AI-generated? 🤔 Here are some common signs: • Excessive use of emojis, dashes, and perfectly structured bullet points. • Long paragraphs that say very little. • The same formal tone from beginning to end, regardless of the topic. • Every sentence sounds polished, but none sounds personal. • Generic motivation with little real experience or specific examples. • No unique voice, humor, or personality. • It reads like anyone could have written it. AI is an excellent writing assistant, but your own thinking, experience, and voice are what make your writing worth reading. Curious how AI like your writing appears? Try GPTZero Online, which estimates the percentage of your article that contains AI-generated content: https://gptzero.me @debolteam
5 572
6
ሰሞኑን ግን እንደ ጤና ሚኒስተር የተመቸው ያለ አይመስለንም። ረሳናቸው እኮ! @debolteam
7 006
7
🇺🇸 በዚህ አመት #በአሜሪካ የስፔሻሊቲ ህክምናን ከተቀላቀሉ ሀኪሞቻችን መካከል... 🎉 Congratulations 🎉 🎓 Dr. Frehiwot Abebe began her Internal Medicin+2
🇺🇸 በዚህ አመት #በአሜሪካ የስፔሻሊቲ ህክምናን ከተቀላቀሉ ሀኪሞቻችን መካከል... 🎉 Congratulations 🎉 🎓 Dr. Frehiwot Abebe began her Internal Medicine Residency at MedStar Georgetown University Hospital in Baltimore, Maryland. 🎓 Dr. Yohannes Chemere began his Internal Medicine Residency at MedStar Georgetown University Hospital in Baltimore, Maryland. 🎓 Dr. Betanas Tafesse began her Internal Medicine Residency at Morehouse School of Medicine in Atlanta, Georgia. Congratulations! We wish you continued success and God's abundant blessings! [ሌላ የምታውቁት ካለ DM us] @debolteam
7 945
8
Dr. Seblewongel Asmare, the president of Association of Ethiopian Neurologists, AEN represented Africa and AEN at the Europea+2
Dr. Seblewongel Asmare, the president of Association of Ethiopian Neurologists, AEN represented Africa and AEN at the European Academy of Neurology Congress in Geneva, Switzerland. The discussion covered ongoing initiatives, alongside key challenges: the need for prevention frameworks and risk factor control, the stigma surrounding patients with neurological disorders, caregiver strain, limited specialist workforce, and concerns over brain drain. #AEN #EAN2026 #Neurology #Ethiopia #Africa
9 039
9
የሰሞኑ ማህበራዊ የማህበረሰቡን አስተሳሰብ ስንቃኝ ፣ የየዕለት ስራችንን ወደሚዲያ ብናወጣው ችግር የለበትም። እንደውም ደስተኛ ነው ። መንግስትም ለጤና ባለሙያው አጥጋቢ ምላሽ እየሰጠ ስላልሆነ...በሚዲያው ራሳችሁን በቻላችሁት አቅም ሁሉ ሽጡ! ይህንን ስንል ግን ወደፊት በህክምና አሰጣጥ ዘንድ ሊያመጣ የሚችለውን "Crisis" ዘንግተነው አይደለም። መልካም ጊዜ! @debolteam
8 874
10
regulation_299_2013_food_medicine_healthcare.pdf
7 780
11
ማንም ሰው በሰሞኑን የሚዲያ እንቅስቃሴ የደበረው ካለ ይሄን መለስ ብሎ ያንብብ! ለማስፈራራት ለሞከረው ነገር የትኩረት አቅጣጫችን ሆኗል። @debolteam
8 162
12
Adnexectomy for large ovarian cystic mass _19k.g. (Post-partal) Gynecology Oncologist ያልሰሙት ጉዳችን... @debolteam
Adnexectomy for large ovarian cystic mass _19k.g. (Post-partal) Gynecology Oncologist ያልሰሙት ጉዳችን... @debolteam
368
13
So <<አንጋፋው>> UoG can't provide basic ENT care like tonsillectomy! #የቁልቁለት_ጉዞ! @debolteam
10 330
14
ዶር መልካሙ (2).m4a
11 891
15
+2
No text...
12 286
16
የ USMLE እቁብ መግባት የምትፈልጉ የቀረን ቦታ ውስን ነው፤ ተመዝገቡ! መጀመሪያ የመጣ ፣ መጀመሪያ ይስተናገዳል! © Dr.Habtamu Tesfaye
10 571
17
#‎የጤናባለሙያዎችድምፅ📢 ‎ ‎" ችግሩ ተደጋጋሚ እና ባለድርሻ አካላትም ምላሽ ለመስጠት ዳተኛ ስለሆኑ የትርፍ ሰዓት ሥራ አቁመናል" - የወተራ ራሳ ሆስፒታል ጤና ባለሙያዎች ‎ 👉‎ " ጉዳዩን ወ+1
#‎የጤናባለሙያዎችድምፅ📢 ‎ ‎" ችግሩ ተደጋጋሚ እና ባለድርሻ አካላትም ምላሽ ለመስጠት ዳተኛ  ስለሆኑ የትርፍ ሰዓት ሥራ አቁመናል" - የወተራ ራሳ ሆስፒታል ጤና ባለሙያዎች ‎ 👉‎ " ጉዳዩን ወደ ሚዲያ መውሰዳችንን ሰምተው ባለፈው ቅዳሜ አመሻሽ የግንቦት ወር መደበኛ ደመወዝ ብቻ ከፍለዋል" ‎ በሲዳማ ክልል ሰሜናዊ ሲዳማ ዞን፣ መልጋ ወረዳ የሚገኘው የወተራ ራሳ መጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የጤና ባለሙያዎች የትርፍ ሰዓት (ዲዩቲ) ክፍያ ተደጋጋሚ አለመከፈልና የደመወዝ መዘግየት ለከፍተኛ ችግር እንደዳረጋቸው በመግለጽ ከመደበኛ የስራ ሰዓት ውጭ አገልግሎት መስጠት ማቆማቸውን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል። ባለስልጣናት በበኩላቸው የካሽ እጥረት ማጋጠሙን አምነው፣ ስራ ግን አልተቋረጠም ሲሉ የባለሙያዎቹን የስራ ማቆም ውሳኔ አስተባብለዋል። ‎ ‎የጤና ባለሙያዎቹ ምን አሉ ? ‎ ወደ 180 የሚጠጉ የሆስፒታሉ የጤና ባለሙያዎች ተፈራርመው ለሆስፒታሉ ባስገቡትና ለቲክቫህ ኢትዮጵያም ባደረሱት የቅሬታ ደብዳቤ፤ መብራትና ኔትወርክ በሌለበት አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ሆነው የሙያ ግዴታቸውን እየተወጡ እንደሚገኙ ገልጸዋል። ይሁን እንጂ የክፍያ ጋር በተያያዘ ያለው ሁኔታ ስላስመረራቸው ስራ ለማቆም መገደዳቸውን ተናግረዋል። በሆስፒታሉ የ2018 ዓ/ም ሳይጨምር የ7 ወራት የትርፍ ሰዓት ክፊያ ያላቸው ሰራተኞች ስለመኖራቸው የገለፁት የጤና ባለሙያዎቹ ፦ - ከ2013 (ታህሳስ፣ጥር፣የካቲትና መጋቢት) የ4 ወራት፤ - ከ2014 (ህዳር፣ ታህሳስ) የ2 ወር  - ከ2016 የሰኔ ወር በጠቅላይ የ7 ወራት የትርፍ ሰዓት (ዲዩቲ) ክፍያ እንዳልተከፈላቸው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልፀዋል። " አስቀድሞም ቢሆን የሚከፈልን የትርፍ ሰዓት ክፍያ በአዲሱ የደመወዝ ስኬል ስሌት የተሰራ አልነበረም " የሚሉት የጤና ባለሙያዎቹ፤ በሁሉም የሀገሪቱ አካባቢዎችና በሲዳማ ክልል በሚገኙ ሌሎች ሆስፒታሎች ጭምር ክፍያው በአዲሱ ስኬል እየተፈጸመ እንደሚገኝ ገልጸዋል። " ይህንን አድልዎ ይሁን ብለን በዝምታ ብናልፍም ፣ ከተጠቀሱት የሰባት ወራት ውዝፍ ክፍያዎች በተጨማሪ የ2018 ዓ.ም የግንቦት ወር መደበኛ ደመወዝና የዲዩቲ ክፍያ እስከ ሰኔ ወር አጋማሽ ድረስ ሳይከፈል ቆይቶ ሁኔታውን ይበልጥ አባብሶታል " ሲሉ አስረድተዋል። ‎ ይህን ተከትሎ ሰራተኛው በጋራ በመሰብሰብ ያጋጠማቸውን ዘርፈ ብዙ ችግር ለመቋቋም የሚያስችል ጠንካራ አቋም መያዙን ጠቅሰዋል። በዚህም መሰረት ከሰኔ 10 እስከ ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ.ም ባለው ጊዜ ውስጥ የተጠየቀው የትርፍ ሰዓት ክፍያ ሙሉ በሙሉ የማይፈጸም ከሆነ በማንኛውም የሆስፒታሉ የስራ ክፍል ላይ ሙሉ በሙሉ ስራ ለማቆም እንደሚገደደና ውሳኔያቸውን ለሚመለከተው አካል አስቀድመው ማሳወቃቸውን አስታውሰዋል። " ይህን ቆራጥ አቋማችንን የተመለከቱት የመልጋ ወረዳ አስተዳዳሪ እና ፋይናስ ጽ/ቤት ኃላፊ ሆስፒታል ድረስ በመምጣት ሰራተኞችን ለማወያየት ጥረት አድርገዋል " ያሉት ባለሙያዎቹ " ይህንኑ ለሚዲያም ማሳወቃችንን ሰምተው ቅዳሜ አመሻሽ በ13/10/2018 ዓ.ም መደበኛ ደመወዝ ብቻ አስገብተዋል " ሲሉ ገልጸዋል። ‎ ‎የሆስፒታሉ ሠራተኞች በመነጋገር ከመደበኛ የስራ ሰዓት ውጭ ከሰኞ እስከ አርብ የማታ እንዲሁም ቅዳሜና እሁድ ሙሉ ቀን ስራ ማቆማቸውን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል። " መደበኛ ደመወዝ ብቻ እየተከፈለን አሁን ያሉ ዘርፈ ብዙ ችግሮችን መቋቋም አንችልም መንግስት ይህን ጉዳይ አስቸኳይ ሊፈታ ይገባል " ሲሉ ጠይቀዋል። ባለድርሻ አካላት ምን ምላሽ ሰጡ ? ‎ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ‎የመልጋ ወረዳ ጤና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ታምሩ በሸንቃ ስለ ጉዳዩ ማብራሪያ ጠይቋል። አቶ ታምሩ፣ የሰራተኞች ቅሬታ ትክክለኛ መሆኑን ገልፀው ከዚህ ቀደም ደመወዝ እና የትርፍ ሰዓት ክፍያ ለየብቻ ይከፈል እንደነበር አስታውሰዋል። ይህን በማስቀረት አንድ ላይ እየተከፈለ የቆየ ቢሆንም በግንቦት ወር የካሽ እጥረት በማጋጠሙ ምክንያት ደመወዝ ብቻ ወደ ሆስፒታሉ አካውንት መላኩን አስታውቀዋል። ‎ ‎የወረዳ አስተዳዳሪው እና ፋይናንስ ኃላፊው የጤና ባለሙያዎችን አነጋግረዋል በቀናት ጊዜ ውስጥ ችግሩ ይፈታል ሲሉም ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልፀዋል። የ7 ወራት ውዝፍ ክፊያ ያልተከፈላቸው አሉ ? ስንል ላነሳንላቸው ጥያቄ " እኔ በቅርብ ነው ወደ ኃላፊነት የመጣሁት ከሶስት ዓመታት በፊት የመንጠባጠብ ሁኔታዎች እንደነበሩ ስምቻለሁ " ብለዋል። ‎ ‎ቲክቫህ ኢትዮጵያ የመልጋ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ዲንግሶ ሕዝቅኤልንም በጉዳዩ ዙሪያ አነጋግሯል። የዘርፉ በጀት በየካቲት ወር ማለቁን ተከትሎ ባለፉት ወራት በብድር ሲከፍሉ መቆየታቸውን ገልፀው የካሽ እጥረት እንዳጋጠማቸውና የግንቦት ወር ደመወዝ በወቅቱ ወደ ሆስፒታሉ አካውንት መላኩን አመልክተዋል። " ሆስፒታሉ ድረስ ሄጄ ከሠራተኞች ጋር ተወያይቻለሁ ከሰኔ ወር ደመወዝና ዲዩቲ ጋር አንድ ላይ እንደሚገባላቸው ተስማምተን ነው የተለያየነው " ሲሉ ተናግረዋል። ‎ ‎ባለሙያዎቹ የትርፍ ሰዓት ስራ ስለማቆማቸው የተጠየቁት ሁለቱም ኃላፊዎች የጤና ጽ/ቤት ኃላፊው እርግጠኛ ባለሆኑ አኳኋን " ስራ ላይ እንደሆኑ ነው የማውቀው " በሚል የገለፁ ሲሆን ፤ የወረዳው አስተዳዳሪ ደግሞ " ከስራ አስኪያጁም ጋር እየተነጋርን ነው ሠራተኞች ስራ አላቆሙም " ብለዋል። ‎ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከአከባቢው ነዋሪዎች በኩል ባደረገው ማጣራት፣ ሆስፒታሉ ከመደበኛ የስራ ሰዓት ውጪ አገልግሎት እየሰጠ አለመሆኑንና ችግሩ በአፋጣኝ እንዲፈታ ጠይቀዋል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ሀዋሳ ሰኔ 18 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia
9 663
18
#የምርመራዘገባ ታዋቂ ኢትዮጵያውያን ሜዲካል ዶክተሮች ለስራ ወደ ርዋንዳ በገፍ እየሄዱበት ያለው ጉዳይ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ አሁን ካለው አስተዳደር በኩል በተፈጠረ የድጋፍ እጦት እና ማነቆዎች ምክንያት ይህ የብዙዎችን ህይወት የታደገ የንቅለ ተከላ ፕሮግራም ሙሉ በሙሉ ሊቆም መቻሉን መሠረት ሚድያ ሰምቷል የፕሪሚየም አባል ከሆኑ ሊንኩን ይከተሉ: https://www.meseretmedia.org/p/39c አባል ለመሆን ከፈለጉ ይህን ሊንክ ይጠቀሙ: https://meseretmedia.substack.com/30pcoff
8 413
19
No text...
7 971
20
No text...
6 772