𝖉𝖗. 𝖉𝖊𝖇𝖔𝖑
🅲𝖔𝖓𝖙𝖆𝖈𝖙 @Debol_Che 🅼𝖊𝖉𝖎𝖈𝖎𝖓𝖊'𝖘 🅲𝖗𝖊𝖆𝖙𝖎𝖛𝖎𝖙𝖞 & 🅻𝖊𝖆𝖉𝖊𝖗𝖘𝖍𝖎𝖕 🅷𝖚𝖇! . 🅳𝖊𝖇𝖔𝖑="ደቦል"=የአንበሳ ግልገል=የሚያድጉ ስራዎች እና ምልከታዎች በሐኪሞች... . የፈጠራ ስራዎችን እናበረታታለን!
Показати більше📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу 𝖉𝖗. 𝖉𝖊𝖇𝖔𝖑
Канал 𝖉𝖗. 𝖉𝖊𝖇𝖔𝖑 (@debolteam) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 18 446 підписників, посідаючи 1 273 місце в категорії Медицина та 1 827 місце у регіоні Ефіопія.
📊 Показники аудиторії та динаміка
З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 18 446 підписників.
За останніми даними від 06 липня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на 138, а за останні 24 години на 2, загальне охоплення залишається високим.
- Статус верифікації: Не верифікований
- Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 41.84%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 22.78% реакцій від загальної кількості підписників.
- Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 7 717 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 4 201 переглядів.
- Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 83.
📝 Опис та контентна політика
Автор описує ресурс як майданчик для висловлення суб'єктивної думки:
“🅲𝖔𝖓𝖙𝖆𝖈𝖙 @Debol_Che
🅼𝖊𝖉𝖎𝖈𝖎𝖓𝖊'𝖘 🅲𝖗𝖊𝖆𝖙𝖎𝖛𝖎𝖙𝖞 & 🅻𝖊𝖆𝖉𝖊𝖗𝖘𝖍𝖎𝖕 🅷𝖚𝖇!
.
🅳𝖊𝖇𝖔𝖑="ደቦል"=የአንበሳ ግልገል=የሚያድጉ ስራዎች እና ምልከታዎች በሐኪሞች...
.
የፈጠራ ስራዎችን እናበረታታለን!”
Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 07 липня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Медицина.
Триває завантаження даних...
| Дата | Залучення підписників | Згадування | Канали | |
| 07 липня | +1 | |||
| 06 липня | +5 | |||
| 05 липня | +3 | |||
| 04 липня | +10 | |||
| 03 липня | +16 | |||
| 02 липня | +1 | |||
| 01 липня | +27 |
A life lived for others is a life worth living
| 2 | የጠፋ መድሃኒት አለ? 💊
👋 እንተዋወቅ ፣ የጠፋ መድሃኒት ከ340 በላይ ፋርማሲዎች ዉስጥ ፈልገን እናገኝሎታለን። ሃኪሞች እና ፋርማሲዎች ... በእያንዳንዱ የምታስተዋውቁን ታካሚ እና ፈልገን ባገኘነው መድሃኒት ልክ ሁሌ ለናንተ ስጦታ 🎁 ይኖረናል።
ሁሉሜድ |HuluMed
t.me/hulumedbot | 3 381 |
| 3 | ለዶ/ር ኤርሚያስ ጌታነህ የድጋፍ ጥሪ | Call for help for Dr. Ermias Getaneh
በታላቅ ሐዘንና አሳሳቢነት የተወደደው ሐኪማችን ዶ/ር ኤርሚያስ ጌታነህ በከባድ የአድሬናል (Adrenal) ዕጢ ሕመም ታሞ ወደ ሳንባ የተዛመተ (Lung Metastasis) ሁኔታ ላይ መድረሱን በከፍተኛ አሳሳቢነት እናሳውቃለን። በአሁኑ ጊዜ በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ (SPHMMC) ህክምና በመቀበል ላይ ይገኛሉ።
ዶ/ር ኤርሚያስ ጌታነህ ከየካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ በሕክምና ዶክተርነት ተመርቀው፣ ከ10 ዓመታት በላይ በትምህርት፣ በምርምር፣ በማህበረሰብ አገልግሎትና በበጎ ፈቃድ ሥራ ከፍተኛ አስተዋፅኦ አበርክተዋል። ቀደም ሲል በወሎ ዩኒቨርሲቲ መምህር ነበሩ፤ በአሁኑ ጊዜ ደግሞ በሴንት ፖል ሆስፒታል ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ በረዳት ፕሮፌሰርነት እያገለገሉ ይገኛሉ።
ዶ/ር ኤርሚያስ ያገቡ ሲሆን የሦስት ልጆች አባት ናቸው። በአሁኑ ጊዜ በሕይወታቸው ካጋጠሟቸው ታላላቅ ፈተናዎች አንዱን እየተጋፈጡ ስለሆነ፣ እኛም ርህራሄያችንን፣ ልግስናችንን እና ድጋፋችንን እንድናሳያቸው በአክብሮት እንጠይቃለን። እርሳቸው በሙያ ዘመናቸው ብዙዎችን ያለስስት ረድተዋል።
የCBE ሂሳብ ቁጥር: 1000000140938
የሂሳብ ስም: ኤርሚያስ ጌታነህ አየሌ
ስልክ: 0975254205
@debolteam | 4 729 |
| 4 | Meet Dr. Nigus Mersha Mekonnen, a Gold Medalist who graduated from Wachemo University with an outstanding CGPA of 3.67
@debolteam | 5 229 |
| 5 | Why does your writing look AI-generated? 🤔
Here are some common signs:
• Excessive use of emojis, dashes, and perfectly structured bullet points.
• Long paragraphs that say very little.
• The same formal tone from beginning to end, regardless of the topic.
• Every sentence sounds polished, but none sounds personal.
• Generic motivation with little real experience or specific examples.
• No unique voice, humor, or personality.
• It reads like anyone could have written it.
AI is an excellent writing assistant, but your own thinking, experience, and voice are what make your writing worth reading.
Curious how AI like your writing appears? Try GPTZero Online, which estimates the percentage of your article that contains AI-generated content:
https://gptzero.me
@debolteam | 5 572 |
| 6 | ሰሞኑን ግን እንደ ጤና ሚኒስተር የተመቸው ያለ አይመስለንም።
ረሳናቸው እኮ!
@debolteam | 7 006 |
| 7 | 🇺🇸 በዚህ አመት #በአሜሪካ የስፔሻሊቲ ህክምናን ከተቀላቀሉ ሀኪሞቻችን መካከል...
🎉 Congratulations 🎉
🎓 Dr. Frehiwot Abebe began her Internal Medicine Residency at MedStar Georgetown University Hospital in Baltimore, Maryland.
🎓 Dr. Yohannes Chemere began his Internal Medicine Residency at MedStar Georgetown University Hospital in Baltimore, Maryland.
🎓 Dr. Betanas Tafesse began her Internal Medicine Residency at Morehouse School of Medicine in Atlanta, Georgia.
Congratulations! We wish you continued success and God's abundant blessings!
[ሌላ የምታውቁት ካለ DM us]
@debolteam | 7 945 |
| 8 | Dr. Seblewongel Asmare, the president of Association of Ethiopian Neurologists, AEN represented Africa and AEN at the European Academy of Neurology Congress in Geneva, Switzerland.
The discussion covered ongoing initiatives, alongside key challenges: the need for prevention frameworks and risk factor control, the stigma surrounding patients with neurological disorders, caregiver strain, limited specialist workforce, and concerns over brain drain.
#AEN #EAN2026 #Neurology #Ethiopia #Africa | 9 039 |
| 9 | የሰሞኑ ማህበራዊ የማህበረሰቡን አስተሳሰብ ስንቃኝ ፣ የየዕለት ስራችንን ወደሚዲያ ብናወጣው ችግር የለበትም። እንደውም ደስተኛ ነው ።
መንግስትም ለጤና ባለሙያው አጥጋቢ ምላሽ እየሰጠ ስላልሆነ...በሚዲያው ራሳችሁን በቻላችሁት አቅም ሁሉ ሽጡ!
ይህንን ስንል ግን ወደፊት በህክምና አሰጣጥ ዘንድ ሊያመጣ የሚችለውን "Crisis" ዘንግተነው አይደለም።
መልካም ጊዜ!
@debolteam | 8 874 |
| 10 | regulation_299_2013_food_medicine_healthcare.pdf | 7 780 |
| 11 | ማንም ሰው በሰሞኑን የሚዲያ እንቅስቃሴ የደበረው ካለ ይሄን መለስ ብሎ ያንብብ!
ለማስፈራራት ለሞከረው ነገር የትኩረት አቅጣጫችን ሆኗል።
@debolteam | 8 162 |
| 12 | Adnexectomy for large ovarian cystic mass _19k.g. (Post-partal)
Gynecology Oncologist ያልሰሙት ጉዳችን...
@debolteam | 368 |
| 13 | So <<አንጋፋው>> UoG can't provide basic ENT care like tonsillectomy!
#የቁልቁለት_ጉዞ!
@debolteam | 10 330 |
| 14 | ዶር መልካሙ (2).m4a | 11 891 |
| 15 | Немає тексту... | 12 286 |
| 16 | የ USMLE እቁብ መግባት የምትፈልጉ የቀረን ቦታ ውስን ነው፤ ተመዝገቡ!
መጀመሪያ የመጣ ፣ መጀመሪያ ይስተናገዳል!
© Dr.Habtamu Tesfaye | 10 571 |
| 17 | #የጤናባለሙያዎችድምፅ📢
" ችግሩ ተደጋጋሚ እና ባለድርሻ አካላትም ምላሽ ለመስጠት ዳተኛ ስለሆኑ የትርፍ ሰዓት ሥራ አቁመናል" - የወተራ ራሳ ሆስፒታል ጤና ባለሙያዎች
👉 " ጉዳዩን ወደ ሚዲያ መውሰዳችንን ሰምተው ባለፈው ቅዳሜ አመሻሽ የግንቦት ወር መደበኛ ደመወዝ ብቻ ከፍለዋል"
በሲዳማ ክልል ሰሜናዊ ሲዳማ ዞን፣ መልጋ ወረዳ የሚገኘው የወተራ ራሳ መጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የጤና ባለሙያዎች የትርፍ ሰዓት (ዲዩቲ) ክፍያ ተደጋጋሚ አለመከፈልና የደመወዝ መዘግየት ለከፍተኛ ችግር እንደዳረጋቸው በመግለጽ ከመደበኛ የስራ ሰዓት ውጭ አገልግሎት መስጠት ማቆማቸውን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል።
ባለስልጣናት በበኩላቸው የካሽ እጥረት ማጋጠሙን አምነው፣ ስራ ግን አልተቋረጠም ሲሉ የባለሙያዎቹን የስራ ማቆም ውሳኔ አስተባብለዋል።
የጤና ባለሙያዎቹ ምን አሉ ?
ወደ 180 የሚጠጉ የሆስፒታሉ የጤና ባለሙያዎች ተፈራርመው ለሆስፒታሉ ባስገቡትና ለቲክቫህ ኢትዮጵያም ባደረሱት የቅሬታ ደብዳቤ፤ መብራትና ኔትወርክ በሌለበት አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ሆነው የሙያ ግዴታቸውን እየተወጡ እንደሚገኙ ገልጸዋል።
ይሁን እንጂ የክፍያ ጋር በተያያዘ ያለው ሁኔታ ስላስመረራቸው ስራ ለማቆም መገደዳቸውን ተናግረዋል።
በሆስፒታሉ የ2018 ዓ/ም ሳይጨምር የ7 ወራት የትርፍ ሰዓት ክፊያ ያላቸው ሰራተኞች ስለመኖራቸው የገለፁት የጤና ባለሙያዎቹ ፦
- ከ2013 (ታህሳስ፣ጥር፣የካቲትና መጋቢት) የ4 ወራት፤
- ከ2014 (ህዳር፣ ታህሳስ) የ2 ወር
- ከ2016 የሰኔ ወር በጠቅላይ የ7 ወራት የትርፍ ሰዓት (ዲዩቲ) ክፍያ እንዳልተከፈላቸው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልፀዋል።
" አስቀድሞም ቢሆን የሚከፈልን የትርፍ ሰዓት ክፍያ በአዲሱ የደመወዝ ስኬል ስሌት የተሰራ አልነበረም " የሚሉት የጤና ባለሙያዎቹ፤ በሁሉም የሀገሪቱ አካባቢዎችና በሲዳማ ክልል በሚገኙ ሌሎች ሆስፒታሎች ጭምር ክፍያው በአዲሱ ስኬል እየተፈጸመ እንደሚገኝ ገልጸዋል።
" ይህንን አድልዎ ይሁን ብለን በዝምታ ብናልፍም ፣ ከተጠቀሱት የሰባት ወራት ውዝፍ ክፍያዎች በተጨማሪ የ2018 ዓ.ም የግንቦት ወር መደበኛ ደመወዝና የዲዩቲ ክፍያ እስከ ሰኔ ወር አጋማሽ ድረስ ሳይከፈል ቆይቶ ሁኔታውን ይበልጥ አባብሶታል " ሲሉ አስረድተዋል።
ይህን ተከትሎ ሰራተኛው በጋራ በመሰብሰብ ያጋጠማቸውን ዘርፈ ብዙ ችግር ለመቋቋም የሚያስችል ጠንካራ አቋም መያዙን ጠቅሰዋል።
በዚህም መሰረት ከሰኔ 10 እስከ ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ.ም ባለው ጊዜ ውስጥ የተጠየቀው የትርፍ ሰዓት ክፍያ ሙሉ በሙሉ የማይፈጸም ከሆነ በማንኛውም የሆስፒታሉ የስራ ክፍል ላይ ሙሉ በሙሉ ስራ ለማቆም እንደሚገደደና ውሳኔያቸውን ለሚመለከተው አካል አስቀድመው ማሳወቃቸውን አስታውሰዋል።
" ይህን ቆራጥ አቋማችንን የተመለከቱት የመልጋ ወረዳ አስተዳዳሪ እና ፋይናስ ጽ/ቤት ኃላፊ ሆስፒታል ድረስ በመምጣት ሰራተኞችን ለማወያየት ጥረት አድርገዋል " ያሉት ባለሙያዎቹ " ይህንኑ ለሚዲያም ማሳወቃችንን ሰምተው ቅዳሜ አመሻሽ በ13/10/2018 ዓ.ም መደበኛ ደመወዝ ብቻ አስገብተዋል " ሲሉ ገልጸዋል።
የሆስፒታሉ ሠራተኞች በመነጋገር ከመደበኛ የስራ ሰዓት ውጭ ከሰኞ እስከ አርብ የማታ እንዲሁም ቅዳሜና እሁድ ሙሉ ቀን ስራ ማቆማቸውን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።
" መደበኛ ደመወዝ ብቻ እየተከፈለን አሁን ያሉ ዘርፈ ብዙ ችግሮችን መቋቋም አንችልም መንግስት ይህን ጉዳይ አስቸኳይ ሊፈታ ይገባል " ሲሉ ጠይቀዋል።
ባለድርሻ አካላት ምን ምላሽ ሰጡ ?
ቲክቫህ ኢትዮጵያ የመልጋ ወረዳ ጤና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ታምሩ በሸንቃ ስለ ጉዳዩ ማብራሪያ ጠይቋል።
አቶ ታምሩ፣ የሰራተኞች ቅሬታ ትክክለኛ መሆኑን ገልፀው ከዚህ ቀደም ደመወዝ እና የትርፍ ሰዓት ክፍያ ለየብቻ ይከፈል እንደነበር አስታውሰዋል።
ይህን በማስቀረት አንድ ላይ እየተከፈለ የቆየ ቢሆንም በግንቦት ወር የካሽ እጥረት በማጋጠሙ ምክንያት ደመወዝ ብቻ ወደ ሆስፒታሉ አካውንት መላኩን አስታውቀዋል።
የወረዳ አስተዳዳሪው እና ፋይናንስ ኃላፊው የጤና ባለሙያዎችን አነጋግረዋል በቀናት ጊዜ ውስጥ ችግሩ ይፈታል ሲሉም ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልፀዋል።
የ7 ወራት ውዝፍ ክፊያ ያልተከፈላቸው አሉ ? ስንል ላነሳንላቸው ጥያቄ " እኔ በቅርብ ነው ወደ ኃላፊነት የመጣሁት ከሶስት ዓመታት በፊት የመንጠባጠብ ሁኔታዎች እንደነበሩ ስምቻለሁ " ብለዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ የመልጋ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ዲንግሶ ሕዝቅኤልንም በጉዳዩ ዙሪያ አነጋግሯል።
የዘርፉ በጀት በየካቲት ወር ማለቁን ተከትሎ ባለፉት ወራት በብድር ሲከፍሉ መቆየታቸውን ገልፀው የካሽ እጥረት እንዳጋጠማቸውና የግንቦት ወር ደመወዝ በወቅቱ ወደ ሆስፒታሉ አካውንት መላኩን አመልክተዋል።
" ሆስፒታሉ ድረስ ሄጄ ከሠራተኞች ጋር ተወያይቻለሁ ከሰኔ ወር ደመወዝና ዲዩቲ ጋር አንድ ላይ እንደሚገባላቸው ተስማምተን ነው የተለያየነው " ሲሉ ተናግረዋል።
ባለሙያዎቹ የትርፍ ሰዓት ስራ ስለማቆማቸው የተጠየቁት ሁለቱም ኃላፊዎች የጤና ጽ/ቤት ኃላፊው እርግጠኛ ባለሆኑ አኳኋን " ስራ ላይ እንደሆኑ ነው የማውቀው " በሚል የገለፁ ሲሆን ፤ የወረዳው አስተዳዳሪ ደግሞ " ከስራ አስኪያጁም ጋር እየተነጋርን ነው ሠራተኞች ስራ አላቆሙም " ብለዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከአከባቢው ነዋሪዎች በኩል ባደረገው ማጣራት፣ ሆስፒታሉ ከመደበኛ የስራ ሰዓት ውጪ አገልግሎት እየሰጠ አለመሆኑንና ችግሩ በአፋጣኝ እንዲፈታ ጠይቀዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
ሀዋሳ
ሰኔ 18 ቀን 2018 ዓ/ም
@tikvahethiopia | 9 663 |
| 18 | #የምርመራዘገባ ታዋቂ ኢትዮጵያውያን ሜዲካል ዶክተሮች ለስራ ወደ ርዋንዳ በገፍ እየሄዱበት ያለው ጉዳይ
ከቅርብ ዓመታት ወዲህ አሁን ካለው አስተዳደር በኩል በተፈጠረ የድጋፍ እጦት እና ማነቆዎች ምክንያት ይህ የብዙዎችን ህይወት የታደገ የንቅለ ተከላ ፕሮግራም ሙሉ በሙሉ ሊቆም መቻሉን መሠረት ሚድያ ሰምቷል
የፕሪሚየም አባል ከሆኑ ሊንኩን ይከተሉ:
https://www.meseretmedia.org/p/39c
አባል ለመሆን ከፈለጉ ይህን ሊንክ ይጠቀሙ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff | 8 413 |
| 19 | Немає тексту... | 7 971 |
| 20 | Немає тексту... | 6 772 |
Вже доступно! Дослідження Telegram за 2025 — головні інсайти року 
