𝖉𝖗. 𝖉𝖊𝖇𝖔𝖑
🅲𝖔𝖓𝖙𝖆𝖈𝖙 @Debol_Che 🅼𝖊𝖉𝖎𝖈𝖎𝖓𝖊'𝖘 🅲𝖗𝖊𝖆𝖙𝖎𝖛𝖎𝖙𝖞 & 🅻𝖊𝖆𝖉𝖊𝖗𝖘𝖍𝖎𝖕 🅷𝖚𝖇! . 🅳𝖊𝖇𝖔𝖑="ደቦል"=የአንበሳ ግልገል=የሚያድጉ ስራዎች እና ምልከታዎች በሐኪሞች... . የፈጠራ ስራዎችን እናበረታታለን!
نمایش بیشتر📈 تحلیل کانال تلگرام 𝖉𝖗. 𝖉𝖊𝖇𝖔𝖑
کانال 𝖉𝖗. 𝖉𝖊𝖇𝖔𝖑 (@debolteam) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 18 387 مشترک است و جایگاه 1 277 را در دسته پزشکی و رتبه 1 827 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 18 387 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 29 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 59 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 8 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 36.42% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 21.34% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 6 691 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 3 920 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 54 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“🅲𝖔𝖓𝖙𝖆𝖈𝖙 @Debol_Che
🅼𝖊𝖉𝖎𝖈𝖎𝖓𝖊'𝖘 🅲𝖗𝖊𝖆𝖙𝖎𝖛𝖎𝖙𝖞 & 🅻𝖊𝖆𝖉𝖊𝖗𝖘𝖍𝖎𝖕 🅷𝖚𝖇!
.
🅳𝖊𝖇𝖔𝖑="ደቦል"=የአንበሳ ግልገል=የሚያድጉ ስራዎች እና ምልከታዎች በሐኪሞች...
.
የፈጠራ ስራዎችን እናበረታታለን!”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 30 ژوئن, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته پزشکی تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 30 ژوئن | +17 | |||
| 29 ژوئن | +8 | |||
| 28 ژوئن | +11 | |||
| 27 ژوئن | +4 | |||
| 26 ژوئن | +9 | |||
| 25 ژوئن | +3 | |||
| 24 ژوئن | +20 | |||
| 23 ژوئن | +10 | |||
| 22 ژوئن | +6 | |||
| 21 ژوئن | +12 | |||
| 20 ژوئن | +12 | |||
| 19 ژوئن | 0 | |||
| 18 ژوئن | +1 | |||
| 17 ژوئن | +14 | |||
| 16 ژوئن | +8 | |||
| 15 ژوئن | +2 | |||
| 14 ژوئن | +6 | |||
| 13 ژوئن | 0 | |||
| 12 ژوئن | +2 | |||
| 11 ژوئن | +3 | |||
| 10 ژوئن | +4 | |||
| 09 ژوئن | 0 | |||
| 08 ژوئن | +6 | |||
| 07 ژوئن | 0 | |||
| 06 ژوئن | 0 | |||
| 05 ژوئن | +6 | |||
| 04 ژوئن | 0 | |||
| 03 ژوئن | +9 | |||
| 02 ژوئن | +4 | |||
| 01 ژوئن | +3 |
| 2 | ማንም ሰው በሰሞኑን የሚዲያ እንቅስቃሴ የደበረው ካለ ይሄን መለስ ብሎ ያንብብ!
ለማስፈራራት ለሞከረው ነገር የትኩረት አቅጣጫችን ሆኗል።
@debolteam | 2 968 |
| 3 | Adnexectomy for large ovarian cystic mass _19k.g. (Post-partal)
Gynecology Oncologist ያልሰሙት ጉዳችን...
@debolteam | 368 |
| 4 | So <<አንጋፋው>> UoG can't provide basic ENT care like tonsillectomy!
#የቁልቁለት_ጉዞ!
@debolteam | 5 181 |
| 5 | ዶር መልካሙ (2).m4a | 6 219 |
| 6 | بدون متن... | 7 397 |
| 7 | የ USMLE እቁብ መግባት የምትፈልጉ የቀረን ቦታ ውስን ነው፤ ተመዝገቡ!
መጀመሪያ የመጣ ፣ መጀመሪያ ይስተናገዳል!
© Dr.Habtamu Tesfaye | 7 665 |
| 8 | #የጤናባለሙያዎችድምፅ📢
" ችግሩ ተደጋጋሚ እና ባለድርሻ አካላትም ምላሽ ለመስጠት ዳተኛ ስለሆኑ የትርፍ ሰዓት ሥራ አቁመናል" - የወተራ ራሳ ሆስፒታል ጤና ባለሙያዎች
👉 " ጉዳዩን ወደ ሚዲያ መውሰዳችንን ሰምተው ባለፈው ቅዳሜ አመሻሽ የግንቦት ወር መደበኛ ደመወዝ ብቻ ከፍለዋል"
በሲዳማ ክልል ሰሜናዊ ሲዳማ ዞን፣ መልጋ ወረዳ የሚገኘው የወተራ ራሳ መጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የጤና ባለሙያዎች የትርፍ ሰዓት (ዲዩቲ) ክፍያ ተደጋጋሚ አለመከፈልና የደመወዝ መዘግየት ለከፍተኛ ችግር እንደዳረጋቸው በመግለጽ ከመደበኛ የስራ ሰዓት ውጭ አገልግሎት መስጠት ማቆማቸውን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል።
ባለስልጣናት በበኩላቸው የካሽ እጥረት ማጋጠሙን አምነው፣ ስራ ግን አልተቋረጠም ሲሉ የባለሙያዎቹን የስራ ማቆም ውሳኔ አስተባብለዋል።
የጤና ባለሙያዎቹ ምን አሉ ?
ወደ 180 የሚጠጉ የሆስፒታሉ የጤና ባለሙያዎች ተፈራርመው ለሆስፒታሉ ባስገቡትና ለቲክቫህ ኢትዮጵያም ባደረሱት የቅሬታ ደብዳቤ፤ መብራትና ኔትወርክ በሌለበት አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ሆነው የሙያ ግዴታቸውን እየተወጡ እንደሚገኙ ገልጸዋል።
ይሁን እንጂ የክፍያ ጋር በተያያዘ ያለው ሁኔታ ስላስመረራቸው ስራ ለማቆም መገደዳቸውን ተናግረዋል።
በሆስፒታሉ የ2018 ዓ/ም ሳይጨምር የ7 ወራት የትርፍ ሰዓት ክፊያ ያላቸው ሰራተኞች ስለመኖራቸው የገለፁት የጤና ባለሙያዎቹ ፦
- ከ2013 (ታህሳስ፣ጥር፣የካቲትና መጋቢት) የ4 ወራት፤
- ከ2014 (ህዳር፣ ታህሳስ) የ2 ወር
- ከ2016 የሰኔ ወር በጠቅላይ የ7 ወራት የትርፍ ሰዓት (ዲዩቲ) ክፍያ እንዳልተከፈላቸው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልፀዋል።
" አስቀድሞም ቢሆን የሚከፈልን የትርፍ ሰዓት ክፍያ በአዲሱ የደመወዝ ስኬል ስሌት የተሰራ አልነበረም " የሚሉት የጤና ባለሙያዎቹ፤ በሁሉም የሀገሪቱ አካባቢዎችና በሲዳማ ክልል በሚገኙ ሌሎች ሆስፒታሎች ጭምር ክፍያው በአዲሱ ስኬል እየተፈጸመ እንደሚገኝ ገልጸዋል።
" ይህንን አድልዎ ይሁን ብለን በዝምታ ብናልፍም ፣ ከተጠቀሱት የሰባት ወራት ውዝፍ ክፍያዎች በተጨማሪ የ2018 ዓ.ም የግንቦት ወር መደበኛ ደመወዝና የዲዩቲ ክፍያ እስከ ሰኔ ወር አጋማሽ ድረስ ሳይከፈል ቆይቶ ሁኔታውን ይበልጥ አባብሶታል " ሲሉ አስረድተዋል።
ይህን ተከትሎ ሰራተኛው በጋራ በመሰብሰብ ያጋጠማቸውን ዘርፈ ብዙ ችግር ለመቋቋም የሚያስችል ጠንካራ አቋም መያዙን ጠቅሰዋል።
በዚህም መሰረት ከሰኔ 10 እስከ ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ.ም ባለው ጊዜ ውስጥ የተጠየቀው የትርፍ ሰዓት ክፍያ ሙሉ በሙሉ የማይፈጸም ከሆነ በማንኛውም የሆስፒታሉ የስራ ክፍል ላይ ሙሉ በሙሉ ስራ ለማቆም እንደሚገደደና ውሳኔያቸውን ለሚመለከተው አካል አስቀድመው ማሳወቃቸውን አስታውሰዋል።
" ይህን ቆራጥ አቋማችንን የተመለከቱት የመልጋ ወረዳ አስተዳዳሪ እና ፋይናስ ጽ/ቤት ኃላፊ ሆስፒታል ድረስ በመምጣት ሰራተኞችን ለማወያየት ጥረት አድርገዋል " ያሉት ባለሙያዎቹ " ይህንኑ ለሚዲያም ማሳወቃችንን ሰምተው ቅዳሜ አመሻሽ በ13/10/2018 ዓ.ም መደበኛ ደመወዝ ብቻ አስገብተዋል " ሲሉ ገልጸዋል።
የሆስፒታሉ ሠራተኞች በመነጋገር ከመደበኛ የስራ ሰዓት ውጭ ከሰኞ እስከ አርብ የማታ እንዲሁም ቅዳሜና እሁድ ሙሉ ቀን ስራ ማቆማቸውን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።
" መደበኛ ደመወዝ ብቻ እየተከፈለን አሁን ያሉ ዘርፈ ብዙ ችግሮችን መቋቋም አንችልም መንግስት ይህን ጉዳይ አስቸኳይ ሊፈታ ይገባል " ሲሉ ጠይቀዋል።
ባለድርሻ አካላት ምን ምላሽ ሰጡ ?
ቲክቫህ ኢትዮጵያ የመልጋ ወረዳ ጤና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ታምሩ በሸንቃ ስለ ጉዳዩ ማብራሪያ ጠይቋል።
አቶ ታምሩ፣ የሰራተኞች ቅሬታ ትክክለኛ መሆኑን ገልፀው ከዚህ ቀደም ደመወዝ እና የትርፍ ሰዓት ክፍያ ለየብቻ ይከፈል እንደነበር አስታውሰዋል።
ይህን በማስቀረት አንድ ላይ እየተከፈለ የቆየ ቢሆንም በግንቦት ወር የካሽ እጥረት በማጋጠሙ ምክንያት ደመወዝ ብቻ ወደ ሆስፒታሉ አካውንት መላኩን አስታውቀዋል።
የወረዳ አስተዳዳሪው እና ፋይናንስ ኃላፊው የጤና ባለሙያዎችን አነጋግረዋል በቀናት ጊዜ ውስጥ ችግሩ ይፈታል ሲሉም ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልፀዋል።
የ7 ወራት ውዝፍ ክፊያ ያልተከፈላቸው አሉ ? ስንል ላነሳንላቸው ጥያቄ " እኔ በቅርብ ነው ወደ ኃላፊነት የመጣሁት ከሶስት ዓመታት በፊት የመንጠባጠብ ሁኔታዎች እንደነበሩ ስምቻለሁ " ብለዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ የመልጋ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ዲንግሶ ሕዝቅኤልንም በጉዳዩ ዙሪያ አነጋግሯል።
የዘርፉ በጀት በየካቲት ወር ማለቁን ተከትሎ ባለፉት ወራት በብድር ሲከፍሉ መቆየታቸውን ገልፀው የካሽ እጥረት እንዳጋጠማቸውና የግንቦት ወር ደመወዝ በወቅቱ ወደ ሆስፒታሉ አካውንት መላኩን አመልክተዋል።
" ሆስፒታሉ ድረስ ሄጄ ከሠራተኞች ጋር ተወያይቻለሁ ከሰኔ ወር ደመወዝና ዲዩቲ ጋር አንድ ላይ እንደሚገባላቸው ተስማምተን ነው የተለያየነው " ሲሉ ተናግረዋል።
ባለሙያዎቹ የትርፍ ሰዓት ስራ ስለማቆማቸው የተጠየቁት ሁለቱም ኃላፊዎች የጤና ጽ/ቤት ኃላፊው እርግጠኛ ባለሆኑ አኳኋን " ስራ ላይ እንደሆኑ ነው የማውቀው " በሚል የገለፁ ሲሆን ፤ የወረዳው አስተዳዳሪ ደግሞ " ከስራ አስኪያጁም ጋር እየተነጋርን ነው ሠራተኞች ስራ አላቆሙም " ብለዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከአከባቢው ነዋሪዎች በኩል ባደረገው ማጣራት፣ ሆስፒታሉ ከመደበኛ የስራ ሰዓት ውጪ አገልግሎት እየሰጠ አለመሆኑንና ችግሩ በአፋጣኝ እንዲፈታ ጠይቀዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
ሀዋሳ
ሰኔ 18 ቀን 2018 ዓ/ም
@tikvahethiopia | 6 522 |
| 9 | #የምርመራዘገባ ታዋቂ ኢትዮጵያውያን ሜዲካል ዶክተሮች ለስራ ወደ ርዋንዳ በገፍ እየሄዱበት ያለው ጉዳይ
ከቅርብ ዓመታት ወዲህ አሁን ካለው አስተዳደር በኩል በተፈጠረ የድጋፍ እጦት እና ማነቆዎች ምክንያት ይህ የብዙዎችን ህይወት የታደገ የንቅለ ተከላ ፕሮግራም ሙሉ በሙሉ ሊቆም መቻሉን መሠረት ሚድያ ሰምቷል
የፕሪሚየም አባል ከሆኑ ሊንኩን ይከተሉ:
https://www.meseretmedia.org/p/39c
አባል ለመሆን ከፈለጉ ይህን ሊንክ ይጠቀሙ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff | 6 488 |
| 10 | بدون متن... | 5 503 |
| 11 | بدون متن... | 5 440 |
| 12 | #Job_opportunity
📢 RECRUITMENT ANNOUNCEMENT 🇯🇹
We are establishing a foundation of the brightest minds in healthcare consultancies, operating from home and remotely.
We are recruiting:
✅ Sub-specialists
✅ Specialists
✅ Resident Physicians
✅ General Practitioners
💡 Become part of the team!
Apply below
👇👇👇
https://forms.gle/VSBekGcyd9KCbFcP8
👆👆👆
እባክዎን በጥንቃቄ ይሙሉት Profile የምናደርግልዎ ነውና።
If you encounter any difficulties, please do not hesitate to send a direct message (DM). ➻ @NisirAd | 6 607 |
| 13 | A Call for Support
Dr. Ashete Haile Diboo is a dedicated Obstetrician and Gynecologist who has served his community with commitment & professionalism. He graduated with an MD from the UoG and later completed his postgraduate training at St. Paul’s (SPHMMC)
After his training, he served at Kokosa Hospital and continued his medical service at Shashamane Comprehensive and Referral Hospital, caring for many patients with dedication and compassion.
Today, this respected physician is facing a serious and challenging mental health crisis. A person who spent years caring for others is now in need of care, understanding, and support from the community around him.
Unfortunately, he is currently struggling without adequate support or a strong support system behind him. We kindly call upon colleagues, health professionals, institutions, friends, and the wider community to come together and support Dr. Ashete during this difficult time.
Turungo Haile Diboo(his sister)
CBE 1000725425407
Phone number
+251 707886054 | 11 660 |
| 14 | CamScanner 06-22-2026 15.01.pdf | 7 110 |
| 15 | We would like to sincerely thank the administrators of #BDU_CMHS for allocating the budget and facilitating research and detachment payments for the residents.
The long-standing concern raised by graduate residents has finally received a positive response.
We truly appreciate your commitment and support toward residents’ academic and professional development.
@debolteam | 2 625 |
| 16 | የሸጋው ሞጣ ሆስፒታል ሰራተኞች ለረጅም ሰዓት የትርፍ ሰዓት(Duty) ክፍያ ባለመከፈሉ በሰልፍ ጠየቁ
ምላሹ ግን እንዲህ የሚል ፓለቲካ ነው የተሰራባቸው
የትርፍ ሰዓት ክፍያ አልተከፈለንም በሚል ለአንድ ቀንም ቢሆን ስራ በመዝጋታችን ተፀፅተናል ሲሉ የሸጋው ሞጣ ጠቅላላ ሆስፒታል ሰራተኞች ተናገሩ።.... የትርፍ ሰዓት ክፍያ ጥያቄያችሁን ለክልሉ ጤና ቢሮ ተጠይቆ ክፍያው እስኪፈፀም ድረስ በገባችሁት ቃለ መሃላ መሰረት ህዝባችንን ልታገለግሉ ይገባል።
በዚህ ኑሮ ውድነት የወር ደሞዙን ለቤት ኪራይ የ Duty ክፍያውን ለመኖር በሚጠቀም ባለሙያ ላይ ምላሽ ከመስጠት ይልቅ እንዲህ አይነት ርካሽ ፓለቲካ መሥራት ይገባልን?
@Nitsbinteam | 9 913 |
| 17 | 📢 #የጤናባለሙያዎችድምጽ
"ከ5 ወራት በላይ የትርፍ ሰዓት ክፍያ አልተከፈለንም" - በአማራ ክልል የሚሰሩ ጤና ባለሙያዎች
👉 " ጤና ባለሙያዎች ታስረዋል፤ ተቋም ውስጥ የታጠቁ አካላት ገብተው በግዴታ 'ካልሰራችሁ' ብለው ከፍተኛ ድብደባ ፈጽመዋል " - የቀዶ ህክምና ሀኪም
በአማራ ክልል፣ የተለያዩ ሆስፒታሎች የሚሰሩ ጤና ባለሙያዎች ከአምስት ወራት በላይ የሚሆን የትርፍ ሰዓት ክፍያ ባለመፈጸሙ ችግር ላይ እንደወደቁ፣ እንዲከፈላቸው ሲጠይቁ ቢቆዩም መፍትሄ አለመገኘቱን፣ በሰላማዊ ሰልፍ ሲጠይቁም እስራት፣ ድብደባና ዛቻ እየደረሰባቸው መሆኑን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናገሩ።
ደረሰብን ስላሉት በደል ምን አሉ ?
ክፍያ ካልተፈጸመ ሥራ አንገባም በሚል ትናንት ሰላማዊ ሰልፍ ያደረጉ "በሸጋው ሞጣ" ጠቅላላ ሆስፒታል የሚሰሩ ጤና ባለሙያዎችን ምሽት ላይ በየቤታቸው በመዘዋወር የመንግስት አካላት "አስረዋቸዋል" ሲሉ የታሳሪዎች ጓደኛ ተናግረዋል።
ይሄው የጤና ባለሙያ በሰጡን ቃል፣ በወቅቱ የታሰሩት ዘጠኝ መሆናቸውን ጠቅሰው፣ "ጤና ባለሙያዎች ታስረዋል፤ ተቋም ውስጥ የታጠቁ አካላት ገብተው በግዴታ ካልሰራችሁ ብለው ከፍተኛ ድብደባ ፈጽመዋል። ዘመኑን ማይመጥን እጅግ አስነዋሪ ስራ ሰርተዋል" ብለዋል።
"ከታሰሩት ጤና ባለሙያዎች ውስጥ ሁለቱ ጓደኞቸ ናቸው። ያሰሯቸው የመንግስት ኃይሎች ናቸው። ለምን ሥራ አቆማችሁ በሚል ነው። ከቤታቸው በሌሊት ታድነው ነው የታሰሩት" ነው ያሉት።
እንዲሁም፣ በአዊ ዞን አገው ግምጃ ቤት የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ውስጥ የሚሰሩ ጤና ባለሙያ፣ የአምስት ወራት የትርፍ ሰዓት ክፍያ እንዳልተፈጸመላቸው ገልጸው፣ "ጤና ባለሙያዎች ሰላማዊ ሰልፍ ሲያደርጉ እየተደበደቡ፣ እየታሰሩ ነው። እኔም ሰላማዊ ሰልፍ እናደርጋለን በማለቴ የእስራት ዛቻ ደርሶብኝ፤ ሥራ ለቅቄያለሁ" ሲሉ ነግረውናል።
በአዴት ሆስፒታል የሚሰሩ ሌላኛው ጤና ባለሙያ በሰጡን ገለጻ፣ የአምስት ወራት የትርፍ ሰዓት ክፍያ አለመጸሙን ገልጸው፣ "በተስፋ ነው አሁን እየሰራን ያለነው። ምሬት ያንሰናል። እንባ ቀረሽ ነው ስሜታችን። እኛ ከሰኞ ጀምረን ስራ ለማቆም ወስነናል" በማለት አስጠንቅቀዋል።
"ትናንት ሥራ ማቆም የጀመሩም አሉ" ያሉት እኚሁ ጤና ባለሙያ፣ "ከሞጣ ጠቅላላ ሆስፒታል የታሰሩ ጤና ባለሙያዎች እንዳሉም ሰምተናል። 'እኛ እናውቅላችኋለን እናንተ ዝምብላችሁ ስሩ ነው' ነገሩ። 'እኛ እንወቅላችሁ እናንተ ስሩ' አይሰራም። የምፈልገው ቢያንስ የሰራንበት እንዲከፈን ነው" ብለዋል።
ክፍያ አለመፈጸሙን በተመለከተ አክለው ምን አሉ ?
ከቅሬታ አቅራቢ ባለሙያዎቹ አንዱ፣ "የቀዶ ህክምና ስፔሻሊስት ሀኪም ነኝ፤ የሰባት ወር የትርፍ ሰዓት ክፍያ አልተከፈለንም። የምሰራው ደብረ ማርቆስ ኮምፕረንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ነው። በአማራ ክልል ሁሉም ጤና ተቋማት ከታህሳስ ወር ጀምሮ አልተከፈለም።
የኛን ተቋም ጨምሮ ቅሬታችንን ለሚመለከታቸው ተቋማት አቅረበናል። በጀት አለተለቀልንም ነው የሚሉት። ጤና ባለሙያዎች ከፍተኛ የኑሮ ጫና ተፈጥሯል። ወደ አዲስ አበባ የሄዱ፤ ስራ ለመልቀቅ በሂደት ላይ ያሉ፤ ሁኔታዎች ይስተካከላሉ ብለው ተስፋ ያደረጉ ባለሙያዎች አሉ።
ችግሩ ከምናገረው በላይ ውስብስብ ነው። እስከ ሰኔ 30 ካልተከፈለን የትርፍ ሰዓት ስራ እናቆማለን የሚል አቋም የያዙ ጤና ባለሙያዎች ብዙ ናቸው። አንዳንድ ተቋማት የትርፍ ሰዓት ሥራ አቁመዋል " ብለዋል።
ሌላኛው ጤና ባለሙያ፣ " አዴት ሆስፒታል ነው የምሰራው። ከጥር 2018 ጀምሮ የትርፍ ሰዓት ክፍያ አልተከፈለም። ያልተከፈለው በአንድና በሁለት ተቋማት ብቻ አይደለም። በአማራ ክልል የመጀመሪያ እና ጀነራል ሆስፒታሎች፣ ጤና ጣቢያዎች አልተፈጸመም " ብለዋል።
" ክፍያው እንዲፈጸምልን ከጠየቅን ቆይተናል። ያልተከለው እንደየተቋማቱ ይለያያል። ለምሳሌ ለ7፣ ለ6፣ ለ5 ወራት ያልተከፈላቸው አሉ። ለአብነትም ደምበጫ ሆስፒታል የ7 ወራት የትርፍ ሰዓት ክፍያው አልተፈጸመም" የሚሉት ደግሞ ሌላኛው ጤና ባለሙያ ናቸው።
ባለሙያዎቹ ከአምስት ወራት በላይ የትርፍ ሰዓት ክፍያ አለመፈጸሙንና ካልተፈጸመላቸው ሥራ ለማቆም እንደሚገደዱ ገልጸው፣ የሚመለከታቸው አካላት መፍትሄ እንዲሰጡ ጠይቀዋል። ባለሙያዎች ተደበደቡና ታሰሩ መባሉን በተመለከተ የአካባቢውን አመራሮች ለማግኘት የተደረግነው ጥረት አልተሳካም።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ የቀረበለትን ቅሬታ ይዞ ማብራሪያቸውን ለመጠየቅ የአማራ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ አብዱልከሪም መንግስቱን አነጋግሯል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ የጤና ባለሙያዎቹን ቅሬታ እያብራራላቸው እያለ ማብራሪያውን አቋርጠው፣ " ገብቶኛል አማራ ክልል ብቻ አይደለም " ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል።
ለጉዳዩ "ጤና ሚኒስቴርን ጠይቁ" ያሉ ሲሆን፣ እንደ ክልል ክፍያውን ያልፈጸሙበት ምክንያት እንዲያስረዱ የቲክቫህ ባልደረባ እየጠየቃቸው ባለበት ምላሽ በመስጠት ፈንታ "ቻው" ብለው፣ ስልክ ዘግተዋል።
ወደጤና ሚኒስቴር ያደረግነው ሙከራ ስልክ ባለመነሳቱ አልተሳካም።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
ሰኔ 12 ቀን 2018 ዓ/ም
@tikvahethiopia | 5 949 |
| 18 | የጤና ባለሙያዎች ሰቆቃ እንደቀጠለ ነው!
ባለፈው አመት ከጠቅላዩ ጋ "ተው" እየተባላችሁ ባለሙያውን እንወክላለን ብላችሁ የተሰብስባችሁ ፣ ማታ ክለብ ተዘግቶላችሁ ቁርጥ እና ውስኪ ስታወራርዱ ያደራችሁ ፣ በነጋታው የኮሊደር ልማት ስትጎበኙ የዎላችሁ... በስብሰባችሁ የተገባው ቃል ምን ያህሉ ተፈፀመ?! ስንቱ ጥያቄዎቻችሁ ተመለሱ?! ምላሹንስ መከታተልስ የእናንተ ሀላፊነት አይደለምን?
@debolteam | 6 304 |
| 19 | የ #14_ቀን ጊዜ ቀጠሮ ተጠይቆበት ወደ አሰቃቂው እስር ቤት ተመልሷል!
እኛም እንዳጋጠመን ፣ እንደተለመደው እያጣራን ነው በሚል ሰበብ ፣ የህግ ክፍተቱን ተጠቅመው ከ 21-28 ቀን በጣቢያ እንድትሰቃዩ ያደርጋሉ!
በመጨረሻም መረጃ ፣ማስረጃ ስለማይኖራቸው ክስ መመስረት ሳይችሉ ይቀራሉ።
ፍርድ ቤቱ በዎስ ይፈታል።
ካለማስረጃ ሰው በዚህ አይነት ሁኔታ የሚያሰቃዩ መርማሪ ፓሊሶች ለፈጠሩት የውሸት "የጠርጥረነዎል ክስ" በመጨረሻ ተጠያቂ የሚያደርግ ስርዓት የለም።
#እስከመቼ
@debolteam | 6 047 |
| 20 | #ጥቆማ
#USA
የ2027-2028 የ " ሁበርት ኤች. ሃምፍሬይ " ፕሮግራም ክፍት መደረጉን በአዲስ አበባ የአሜሪካ ኤምባሲ አሳውቋል።
ምዝገባም ተጀምሯል።
የአሜሪካ መንግሥት ሙሉ ውጪውን የሚሸፍነው ይኸው ፕሮግራም በመካከለኛ ደረጃ ላይ የሚገኙ ባለሙያዎችን (እድሜያቸው ከ32 እስከ 45) የሚመለከት ሲሆን አሜሪካ ውስጥ በተለያዩ ዘርፎች ለአንድ የአካዳሚክ አመት ብቃትን ለማሳደግ እና ለልምድ ልውውጥ እድል የሚሰጥ ነው።
ይህ ፕሮግራም የዲግሪ ፕሮግራም ሳይሆን፣ ባለሙያዎች ብቃታቸውን የሚያሳድጉበትና ከአሜሪካውያን አቻዎቻቸው ጋር ጠንካራ የሥራ ትስስር የሚፈጥሩበት ልዩ መድረክ ነው።
የ2027-2028 መስኮች ምን ምን ናቸው ?
➡️ ኮሙኒኬሽን እና ጋዜጠኝነት (Communications and Journalism)
➡️ ሕግ እና መልካም አስተዳደር (Law and Governance)
➡️ የተፈጥሮ ሀብት ፖሊሲ (Natural Resources Policy)
➡️ የሕዝብ እና ኢኮኖሚ ፖሊሲ (Public and Economic Policy)
➡️ የሕዝብ ጤና ፖሊሲና አስተዳደር (Public Health Policy and Management)
➡️ የቴክኖሎጂ ፖሊሲና አስተዳደር (Technology Policy and Management)
መመዘኛዎቹ ምንድናቸው ?
አመልካቾች የሚከተሉትን መስፈርቶች ማሟላት ይጠበቅባቸዋል።
1. በመንግሥታዊም ሆነ በግል ተቋማት ውስጥ የሚሰሩ፣ የአመራር ብቃት ያላቸውና ለሕዝብ አገልግሎት ቁርጠኝነታቸውን ያሳዩ ባለሙያዎች።
2. ዕድሜያቸው ከ32 እስከ 45 ዓመት የሆኑ።
3. የዩኒቨርሲቲ መጀመሪያ ዲግሪ (የ4 ዓመት የባችለር ዲግሪ ወይም ተመጣጣኝ) ያላቸው።
4. አመልካቾች የመጀመሪያ ዲግሪ ከተጠናቀቁ በኋላ በተሰማሩበት የሙያ መስክ ቢያንስ የ5 ዓመት የሙሉ ጊዜ ፕሮፌሽናል የሥራ ልምድ ያላቸው፤ እንዲሁም በሙያ ዘርፋቸው ውስጥ ያሉ የፖሊሲ ጉዳዮች ላይ ፍላጎት ያላቸው መሆን ይኖርባቸዋል።
5. ለፕሮግራሙ ቆይታ ጊዜ ከሚሰሩበት ተቋም የሥራ ፈቃድ ማግኘታቸውን የሚያሳይ የድጋፍ ደብዳቤ ማቅረብ መቻል አለባቸው።
6. በሥራ ገበታቸው ላይ የአመራር ወይም የፖሊሲ ኃላፊነት ያላቸው መሆን ይኖርባቸዋል፤ ይህም የዩኒቨርሲቲ መምህራንን እና እንግሊዘኛን እንደ ውጭ ቋንቋ የሚያስተምሩ መምህራንን (የኃላፊነት ቦታ ላይ ያሉትን) ያጠቃልላል።
7. በጽሑፍም ሆነ በንግግር እንግሊዘኛ ቋንቋ አቀላጥፈው መፃፍም መናገርም የሚችሉ እና ከተመረጡ ለTOEFL ፈተና ለመቀመጥ ፈቃደኛ የሆኑ (ተመጣጣኝ ውጤት 72/100/60)።
8. የኢትዮጵያ ዜጋ የሆኑ ወይም በሀገሪቱ የተሰጠ ሕጋዊ ፓስፖርት ያላቸው ቋሚ ነዋሪዎች።
9. ትምህርቱን እንዳጠናቀቁ ያገኙትን ዕውቀትና ክህሎት ሀገርንና ማኅበረሰብን ለመጥቀም ቢያንስ ለሁለት ዓመታት ወደ ሀገር ተመልሶ ለማገልገል ቁርጠኝነት ያላቸው።
10. በአሜሪካ ሀገር ውስጥ በሚገኝ ድኅረ-ምረቃ ለአንድ የትምህርት ዓመት ወይም ከዚያ በላይ የተማሩ ባለሙያዎች ለዚህ ፕሮግራም ብቁ አይደሉም (ማመልከት አይችሉም)።
11. ባለፉት 3 ዓመታት ውስጥ በአሜሪካ መንግሥት በሚደገፉ ማናቸውም ፕሮግራሞች ላይ የተሳተፉ አመልካቾች ማመልከት አይችሉም።
ለማመልከት የሚያስፈልጉ ሰነዶች ምን ምንድናቸው ?
ምዝገባው ሙሉ በሙሉ በኢንተርኔት (ኦንላይን) ብቻ የሚከናወን ሲሆን የሚከተሉት ሰነዶች ያስፈልጋሉ።
1. CV ፦ የአመልካቹን አጠቃላይ የሥራ ልምድ እና የሙያ ብቃትን በዝርዝር የሚያሳይ ማብራሪያ።
2. የፕሮግራም ዕቅድ ፦ አመልካቾች በዚህ ፕሮግራም ላይ በመሳተፍ ምን ለማሳካት እንደሚያስቡና ወደፊት ምን ለመሥራት እንዳቀዱ የሚያሳይ ዝርዝር መርሐ-ግብር።
3. የተሟሉ የጽሑፍ መልሶች ፦ ለቀረቡ ጥያቄዎች በሙሉ የተሟላ ምላሽ መስጠት፤ በእንግሊዘኛ ቋንቋ የሚዘጋጁት እነዚህ መልሶች (Essay) የቀረቡትን ዋና ዋና ነጥቦች በጥልቀትና በዝርዝር የዳሰሱ መሆን ይኖርባቸዋል።
4. የድጋፍ ደብዳቤ ፦ የሁለት ሰዎች የድጋፍ ደብዳቤ ያስፈልጋል። አንዱ አሁን ከሚሰሩበት ተቋም ኃላፊ/አሰሪ መሆን አለበት።
5. የትምህርት ማስረጃ ፦ ለመጀመሪያ ዲግሪ (Bachelor's) የተወሰዱ ኮርሶችን እና የተገኙ ውጤቶችን የሚያሳይ በእንግሊዘኛ የተዘጋጀ የውጤት መግለጫ መያያዝ አለበት።
👉 የማመልከቻ ጊዜ፦ እስከ ሐምሌ 12 ቀን 2018 ዓ.ም (July 19, 2026) ድረስ ነው።
👉 የማመልከቻ ድረ-ገጽ፦ https://apply.iie.org/huberthhumphrey
👉 ለተጨማሪ መረጃ ፦ et.usembassy.gov/announcements/
ስታመለክቱ ግልጽ ያልሆነላችሁ ጥያቄ ካለ በ PASaddisexchanges@state.gov ላይ በአዲስ አበባ የአሜሪካ ኤምባሲን ማነጋገር ይቻላል።
ማሳስቢያ ፦ ማመልከት የሚቻለው በኦንላይን ብቻ ሲሆን ማመልከቻ ይዛችሁ ወደ አሜሪካ ኤምባሲ እንዳትሄዱ።
❌ በፕሮግራሙ ወቅት ማንኛውም የቤተሰብ አባል አብሮ መሄድ አይችልም።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
ሰኔ 9 ቀን 2018 ዓ/ም
@tikvahethiopia | 4 949 |
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
