cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

ASHRAF COMPARATIVE

•⊰✿❁ *﷽* ❁✿⊱•

Show more
Advertising posts
1 257
Subscribers
-224 hours
-37 days
+1930 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

አሰላም ዓለይኩም ወራህማቱላህ እንዴት ናችሁ የቲሞችን ማገዝ የምትፈልጉ አበል በመሆን ከ50 ብር ጀምሮ በየወሩ ገቢ እያደረገችው የአጅሩ ተካፋይ ሁኑ ! አበል ለመሆን በዉስጥ @IbunReshed የነግሩን ጉሩፑን ለመቀላቀል join ይበሉ 👇👇 https://t.me/nejashi_jemea0 ኑ አብረን ለቲሞች አባት እንሆን ነጃሺ የቲም መርጃ ማሕበር
Show all...
«اللَّهمَّ صَلِّ عَلَى مُحَمَّدٍ وَعَلَى آلِ مُحَمَّدٍ، كَمَا صَلَّيْتَ عَلَى إِبْرَاهِيمَ، وَعَلَى آلِ إِبْرَاهِيمَ، إِنَّكَ حَمِيدٌ مَجِيدٌ، اللَّهمَّ بَارِكْ عَلَى مُحَمَّدٍ وَعَلَى آلِ مُحَمَّدٍ، كَمَا بَارَكْتَ عَلَى إِبْرَاهِيمَ وَعَلَى آلِ إِبْرَاهِيمَ، إِنَّكَ حَمِيدٌ مَجِيدٌ». متفق عليه.
Show all...
👍 2
አስደሳች ዜና ❗ ዚክር ኦላይን(online) የቁርአን መድረሳ ምዝገባ መጀመራችንን በደስታ እናበስራለን❗ ባሉበት ቦታ ሆነው የሚመቾትን ሰአት በመምረጥ ቁርአን መቅራት የምችሉበትን ሁኔታ አመቻችተን ጨርሰናል❗ የምንሰጠው የደርስ አይነት📚 📖ቃኢደቱ ኑራንያ(ከአሊፍ ለመጀመር ለሚፈልጉ) 📖ነዘር (ቁርአን እያዩ በተጅዊድ አስተካክሎ ለመቅራት) 📁ሂፍዝ(ቁርአን በጭንቅላት መሸምደድ ለሚፈልጉ) 🖊ለመመዝገብ ሊንኩን ይጫኑ❗ 👇👇👇 https://t.me/+-NwjjfWSdCk2NDM0
Show all...
ዚክር ኦላይን(online )የቁርአን መድረሳ

በታር invites you to join this group on Telegram.

👍 2
ወንጌ
Show all...
የሚገርማችሁ ለእኛ ብቻ አይደለም ለኢየሱስም የጂኒ ወንድም እና እህት አሉት።
Show all...
😁 8👎 2
00:49
Video unavailableShow in Telegram
43.59 MB
😁 8👍 3🕊 1
01:41
Video unavailableShow in Telegram
የጥያቄው መልስ አይቻልም ነው በቀላሉ።
Show all...
4.66 MB
👍 2
Show all...
ASHRAF COMPARATIVE

አፈርጥ ብላ ሄዳ አሳብጣ መጣች አሉ ዲ/ን ሔኖክ ሀይሌ አፈረጠው ቃል በቃል “እኛ ክርስቲያኖች መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እንከን አለ ብለን እናምናለን” አለ። ሙሉ ትምህርቱን በምስሉ ላይ ተመልከቱት እኛ ሙስሊሞች መጽሐፍ ቅዱስ ተበርዟል ተከልሷል ስንል አልቀበልም ብላችሁ እንቧ ከረዮ ስትሉ የነበራችሁ ቅዱሳን የት ናችሁ? እኛም በድጋሜ እንላለን መጻፉ የፈጣሪ ቃል አይደለም ሰዎች ጽፈውት ከፈጣሪ ነው ብለዋል። #መስረጃ_1 فَوَيْلٌ لِّلَّذِينَ يَكْتُبُونَ الْكِتَابَ بِأَيْدِيهِمْ ثُمَّ يَقُولُونَ هَٰذَا مِنْ عِندِ اللَّهِ لِيَشْتَرُوا بِهِ ثَمَنًا قَلِيلًا ۖ فَوَيْلٌ لَّهُم مِّمَّا كَتَبَتْ أَيْدِيهِمْ وَوَيْلٌ لَّهُم مِّمَّا يَكْسِبُونَ ለነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና ከዚያም በርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው፡፡ ለነርሱም ከዚያ እጆቻቸው ከጻፉት ወዮላቸው፡፡ ለነሱም ከዚያ ከሚያፈሩት (ኃጢኣት) ወዮላቸው፡፡ [2:79] وَإِنَّ مِنْهُمْ لَفَرِيقًا يَلْوُونَ أَلْسِنَتَهُم بِالْكِتَابِ لِتَحْسَبُوهُ مِنَ الْكِتَابِ وَمَا هُوَ مِنَ الْكِتَابِ وَيَقُولُونَ هُوَ مِنْ عِندِ اللَّهِ وَمَا هُوَ مِنْ عِندِ اللَّهِ وَيَقُولُونَ عَلَى اللَّهِ الْكَذِبَ وَهُمْ يَعْلَمُونَ ከእነሱም እርሱ ከመጽሐፉ ያይደለ ሲኾን ከመጽሐፉ መኾኑን እንድታስቡ በመጽሐፉ ምላሶቻቸውን የሚያጣምሙ ክፍሎች አሉ፡፡ እርሱ ከአላህ ዘንድ ያልኾነ ሲኾን «እርሱ ከአላህ ዘንድ ነውም» ይላሉ፡፡ እነርሱ የሚያውቁ ሲኾኑም በአላህ ላይ ውሸትን…

ለጫወታ ያክል🤗 አንድ ሙስሊም የኾነ ሰው የክርስቲያን ተጫዋቾችን ማሊያ ለብሶ ሰላት መስገድ ይችላል ወይስ  አይችልም? ለምሳሌ እኔ ሙስሊሙ አሽራፍ የሳካን ማሊያ ለብሼ መስገድ ይችላለሁ ወይስ አልችልም?
Show all...
🗿 2
ለጫወታ ያክል🤗 አንድ ሙስሊም የኾነ ሰው የክርስቲያን ተጫዋቾችን ማሊያ ለብሶ ሰላት መስገድ ይችላል ወይስ አይችልም? ለምሳሌ እኔ ሙስሊሙ አሽራፍ የሳካን ማሊያ ለብሼ መስገድ ይችላለሁ ወይስ አልችልም?
Show all...
Choose a Different Plan

Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.