cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

ASHRAF COMPARATIVE

•⊰✿❁ *﷽* ❁✿⊱•

Show more
Advertising posts
1 166
Subscribers
+1524 hours
+357 days
+10830 days
Posting time distributions

Data loading in progress...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
Publication analysis
PostsViews
Shares
Views dynamics
01
اللَّهُمَّ إِنِّي أَعُوذُ بِكَ مِنَ الْهَمِّ وَالْحُزْنِ وَالْعَجْزِ وَالْكَسَلِ وَالْجُبْنِ وَالْبُخْلِ وَضَلَعِ الدَّيْنِ وَغَلَبَةِ الرِّجَالِ
240Loading...
02
አፈርጥ ብላ ሄዳ አሳብጣ መጣች አሉ ዲ/ን ሔኖክ ሀይሌ አፈረጠው ቃል በቃል “እኛ ክርስቲያኖች መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እንከን አለ ብለን እናምናለን” አለ። ሙሉ ትምህርቱን በምስሉ ላይ ተመልከቱት እኛ ሙስሊሞች መጽሐፍ ቅዱስ ተበርዟል ተከልሷል ስንል አልቀበልም ብላችሁ እንቧ ከረዮ ስትሉ የነበራችሁ ቅዱሳን የት ናችሁ? እኛም በድጋሜ እንላለን መጻፉ የፈጣሪ ቃል አይደለም ሰዎች ጽፈውት ከፈጣሪ ነው ብለዋል። #መስረጃ_1 فَوَيْلٌ لِّلَّذِينَ يَكْتُبُونَ الْكِتَابَ بِأَيْدِيهِمْ ثُمَّ يَقُولُونَ هَٰذَا مِنْ عِندِ اللَّهِ لِيَشْتَرُوا بِهِ ثَمَنًا قَلِيلًا ۖ فَوَيْلٌ لَّهُم مِّمَّا كَتَبَتْ أَيْدِيهِمْ وَوَيْلٌ لَّهُم مِّمَّا يَكْسِبُونَ ለነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና ከዚያም በርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው፡፡ ለነርሱም ከዚያ እጆቻቸው ከጻፉት ወዮላቸው፡፡ ለነሱም ከዚያ ከሚያፈሩት (ኃጢኣት) ወዮላቸው፡፡ [2:79] وَإِنَّ مِنْهُمْ لَفَرِيقًا يَلْوُونَ أَلْسِنَتَهُم بِالْكِتَابِ لِتَحْسَبُوهُ مِنَ الْكِتَابِ وَمَا هُوَ مِنَ الْكِتَابِ وَيَقُولُونَ هُوَ مِنْ عِندِ اللَّهِ وَمَا هُوَ مِنْ عِندِ اللَّهِ وَيَقُولُونَ عَلَى اللَّهِ الْكَذِبَ وَهُمْ يَعْلَمُونَ ከእነሱም እርሱ ከመጽሐፉ ያይደለ ሲኾን ከመጽሐፉ መኾኑን እንድታስቡ በመጽሐፉ ምላሶቻቸውን የሚያጣምሙ ክፍሎች አሉ፡፡ እርሱ ከአላህ ዘንድ ያልኾነ ሲኾን «እርሱ ከአላህ ዘንድ ነውም» ይላሉ፡፡ እነርሱ የሚያውቁ ሲኾኑም በአላህ ላይ ውሸትን ይናገራሉ፡፡[3:79] ይህ መጽሐፍ በውስጥ ብዙ ግጭትና ፍጭት እንዲኹም የተለያዩ የወሲብ ታሪኮችን አቅፏል፥ ነቢያትን አራክሷል ለአእምሮ የሚከብዱ ውሸቶችን መሽቷል የፈጣሪ ቃል ደግሞ ከዚህ የጠራ ነው #ማስረጃ_2 أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር፡፡ [4:82] ኢንሻአላህ አላህ ካለ ከዚህ በኋላ በመጻፍ ቅዱስ መበረዝ ዙሪያ ተከታታይ ትምህርቶችን እለቃለሁ እርሶም ሼር በማድረግ ይተባበሩን ይቀላቀሉን https://t.me/ashraf_com1 ©️ Ashraf
1944Loading...
03
Media files
6617Loading...
04
Media files
3796Loading...
05
#ጥያቄ ለኩፋር ዳዒዎች አምላክ የሚጎዳውን ነገር ይፈጥራል እንዴ? ምክንያቱም እናንተ ተፈላስፋችሁ አምላክ ነው ያላችሁት ኢየሱስ በፈጠረው ፍጥረት ነው የተቀጠቀጠው፣ የተተፋበት፣ የተሰቀለው ብሎም የሞተው። #ማስረጃዎች “በዚያን ጊዜ በፊቱ ተፉበት፤ ጐሰሙትም፥ ሌሎችም በጥፊ መትተው፦ ክርስቶስ ሆይ፥ በጥፊ የመታህ ማን ነው?” — ማቴዎስ 26፥67 በዚህ ጥቅስ ኢየሱስ የፈጠረው ፍጥረት በፊቱ እየተፉበት፤ እየኮረከሙት፤ ብሎም በጥፊ እየመቱት እናያለን። ስለዚህ ኢየሱስ አምላክ ከሆነ እንዴት ኩኖ ነው የአምላክ አቅም ከፍጡራን (እርሱ ከፈጠረው) አቅም የሚያንሰው? ስለኾነም በዚህ ጥቅስ አንድ ነገር እንረዳለን ያም ኢየሱስ ሰውን እንዳልፈጠረ። #ማስረጃ 2 “በዚያም #ሰቀሉት፥ ከእርሱም ጋር ሌሎች ሁለት፥ አንዱን በዚህ አንዱን በዚያ ኢየሱስንም በመካከላቸው ሰቀሉ።” — ዮሐንስ 19፥18 ፈጣሪ በፍጡር እጅ ተሰቀለ ከላይ እንዳነሳሁት ኢየሱስ እንደ ሚጎዱት እያወቀ ለምን ፈጠራቸው? "እሺ ሌሎቻችን ይፈጠር ግን የእርሱን ስቃዮች ለምን ፈጠራቸው? ሚገርመው ደግሞ የተሰቀለበት ኹኔታ ነው˝ ከሁለት ወንበዴዎች ጋ ልክ እንደ ነፍሰ ገዳይ። #መስሰጃ 3 “ነገር ግን #በእግዚአብሔር ጸጋ ስለ ሰው ሁሉ ሞትን ይቀምስ ዘንድ፥ ከመላእክት ይልቅ በጥቂት አንሶ የነበረውን ኢየሱስን #ከሞት መከራ የተነሣ የክብርና የምስጋናን ዘውድ ተጭኖ እናየዋለን።” — ዕብራውያን 2፥9 ከላይ ኢየሱስ ሰውን አልፈጠረም ብየ ነበር ይህ ጥቅስ ይህን ንግግር ያረጋግባል። በነገራችን ላይ ለኢየሱስ መንገላታት ተጠያቂው እግዚአብሔር ነው። ምክንያቱም በዚህ ጥቅስ ከመላእክት እንኳ እንዳሳነሰው ይናገራል በዚህም ምክያት ከኢየሱስ በአቅም የሚበልጡ ሰዎች በኢየሱስ እንደ አሻንጉሊት ተጫውተውበታል ስለዚህ ለኢየሱስ እንግለት እግዚአብሔር ተጠያቂ ነው። #ማሳሰቢያ እባካችሁ አሁን መጥታችሁ ኢየሱስ ለእኛ ሲል ነው እንዲህ የኾነው እንዳትሉ ካላችሁ ግን ሌላ አጣብቂኝ ውስጥ የሚያስገባ መረጃ አለኝ ይቀላቀላሉን https://t.me/ashraf_com1 ¶ © Ashraf_comparative
1 57417Loading...
06
Audio from Ashraf
2 1657Loading...
07
የኩፋሮች ባዶነት😁 ዛሬ እግር ጥሎኝ በ ኢንግሊሽኛ ቋንቋ ንጽጽር ወደ ሚያደርጉ ልጆች ጋ ጎራ ብየ ሚጠያየቁትን ማየት ጀመርኩ ብዙም ሳልሔድ ይችን አየኹ፥ ሙስሊም ኹፋሩን ኢየሱስ የቱጋ ነው አምልኩኝ ያለው ብሎ ይጠይቀዋል የዛኔ ሚንተባተበውን ከተንተባተበ በዋለ አላህ የቱ ጋ ነው አምልኩኝ ያለው ብሎ ጠየቀው የኔ ትዝብት እዚህ ጋ ነው ካሁን በፊት የኢትዮጵያ ኹፋሮች ይችን ጥያቄ እራሷን አንስተው ነበር😁 ለከ ሲጠየቅ ሰምተው ነው የጠየቁት በነገራችን ላይ የኢትዮጵያ ኹፋሮች ጥያቄ እንዃ ፈጥረው መጠየቅ አይችሉም አሳዛኝ ገጠመኝ ነበር። ለማነኛውም መልሱ እነሆ إِنَّنِي أَنَا اللَّهُ لَا إِلَٰهَ إِلَّا أَنَا فَاعْبُدْنِي وَأَقِمِ الصَّلَاةَ لِذِكْرِي «እኔ አላህ እኔ ነኝ ያለ እኔ አምላክ የለምና ተገዛኝ፡፡ ሶላትንም (በእርሷ) እኔን ለማውሳት ስገድ፡፡ ❮አል ጣሓ ፦ 20:14❯
2 15210Loading...
08
በአለም ላይ ያሉ ክርስትያኖች አንድ ፓኪስታናዊ ሙሥሊም ወንድማችንን ኢየሱስ ነህ እያሉ ስላስቸገሩት መልዕክት አለው 😊 “የሚሰማ ጆሮ ያለው ይስማ።” — ማቴዎስ 13፥9 ✍ሙከሚል ሙሥሊም ልጅ https://t.me/mukamil12
4791Loading...
09
Media files
1 93711Loading...
10
📚[የተደበቀው እውነት]
5972Loading...
11
ሁልባራግ ያላችሁ ልጆች በዉስጥ ኑ @IbunReshed
5440Loading...
12
#ሼር #ሼር በስልጤ ልጆች ግሩፕ ላይ ይድረስ ለሁልባራግ ዑለማዎች፣ ዑዝታዞች እና ደረሳዎች ይህ በምስሉ የምትመለከቱት በሁልባረግ ወረደ ቶዴ ጠመደ ቀበሌ ከኬራቴ ቶዴ ቆባ ብሎም ዲጆን ተሻግሮ አጋም በሚገባው አዲሱ መንገድ ዲጆ ወንዝ አጠገብ #ጴንጤዎች_ግማሽ ሄክተር መሬት በሁለት መቶ ሽህ ብር ከቸገረው አርሶ አደር በመግዛት አሁን ለይ ቀስ በቀስ ስራቸውን ስጨርሱ ለህዝቡ ወፍጮ እናቆምላቿን በሚል ቸርች በመገንባት ለይ ናቸው። ጉዳዩን በገለልተኛም አካል አጣርተን ነበር ወፍጮ የተባለው ለማታለያ ነው (ውሸት) ነው። ስለዚህ መላው የስልጤ ወጣቶች ይህንን ጉዳይ በጥብቅ ተከታተሉት ከታሪካቸውም እንደምንረዳው ጴንጤዎች አንድን አካባቢው ሲገቡ በልማት አሳበው ነው ስለዚህ ሳይቃጠል በቅጠል። ✍️ ከወንድም አሽራፍ
1 6519Loading...
13
Media files
58012Loading...
14
Media files
7356Loading...
15
Media files
6362Loading...
اللَّهُمَّ إِنِّي أَعُوذُ بِكَ مِنَ الْهَمِّ وَالْحُزْنِ وَالْعَجْزِ وَالْكَسَلِ وَالْجُبْنِ وَالْبُخْلِ وَضَلَعِ الدَّيْنِ وَغَلَبَةِ الرِّجَالِ
Show all...
አፈርጥ ብላ ሄዳ አሳብጣ መጣች አሉ ዲ/ን ሔኖክ ሀይሌ አፈረጠው ቃል በቃል “እኛ ክርስቲያኖች መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እንከን አለ ብለን እናምናለን” አለ። ሙሉ ትምህርቱን በምስሉ ላይ ተመልከቱት እኛ ሙስሊሞች መጽሐፍ ቅዱስ ተበርዟል ተከልሷል ስንል አልቀበልም ብላችሁ እንቧ ከረዮ ስትሉ የነበራችሁ ቅዱሳን የት ናችሁ? እኛም በድጋሜ እንላለን መጻፉ የፈጣሪ ቃል አይደለም ሰዎች ጽፈውት ከፈጣሪ ነው ብለዋል። #መስረጃ_1 فَوَيْلٌ لِّلَّذِينَ يَكْتُبُونَ الْكِتَابَ بِأَيْدِيهِمْ ثُمَّ يَقُولُونَ هَٰذَا مِنْ عِندِ اللَّهِ لِيَشْتَرُوا بِهِ ثَمَنًا قَلِيلًا ۖ فَوَيْلٌ لَّهُم مِّمَّا كَتَبَتْ أَيْدِيهِمْ وَوَيْلٌ لَّهُم مِّمَّا يَكْسِبُونَ ለነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና ከዚያም በርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው፡፡ ለነርሱም ከዚያ እጆቻቸው ከጻፉት ወዮላቸው፡፡ ለነሱም ከዚያ ከሚያፈሩት (ኃጢኣት) ወዮላቸው፡፡ [2:79] وَإِنَّ مِنْهُمْ لَفَرِيقًا يَلْوُونَ أَلْسِنَتَهُم بِالْكِتَابِ لِتَحْسَبُوهُ مِنَ الْكِتَابِ وَمَا هُوَ مِنَ الْكِتَابِ وَيَقُولُونَ هُوَ مِنْ عِندِ اللَّهِ وَمَا هُوَ مِنْ عِندِ اللَّهِ وَيَقُولُونَ عَلَى اللَّهِ الْكَذِبَ وَهُمْ يَعْلَمُونَ ከእነሱም እርሱ ከመጽሐፉ ያይደለ ሲኾን ከመጽሐፉ መኾኑን እንድታስቡ በመጽሐፉ ምላሶቻቸውን የሚያጣምሙ ክፍሎች አሉ፡፡ እርሱ ከአላህ ዘንድ ያልኾነ ሲኾን «እርሱ ከአላህ ዘንድ ነውም» ይላሉ፡፡ እነርሱ የሚያውቁ ሲኾኑም በአላህ ላይ ውሸትን ይናገራሉ፡፡[3:79] ይህ መጽሐፍ በውስጥ ብዙ ግጭትና ፍጭት እንዲኹም የተለያዩ የወሲብ ታሪኮችን አቅፏል፥ ነቢያትን አራክሷል ለአእምሮ የሚከብዱ ውሸቶችን መሽቷል የፈጣሪ ቃል ደግሞ ከዚህ የጠራ ነው #ማስረጃ_2 أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር፡፡ [4:82] ኢንሻአላህ አላህ ካለ ከዚህ በኋላ በመጻፍ ቅዱስ መበረዝ ዙሪያ ተከታታይ ትምህርቶችን እለቃለሁ እርሶም ሼር በማድረግ ይተባበሩን ይቀላቀሉን https://t.me/ashraf_com1 ©️ Ashraf
Show all...
ASHRAF COMPARATIVE

•⊰✿❁ *﷽* ❁✿⊱•

👍 4
08:02
Video unavailableShow in Telegram
Photo unavailableShow in Telegram
👍 12🔥 3
#ጥያቄ ለኩፋር ዳዒዎች አምላክ የሚጎዳውን ነገር ይፈጥራል እንዴ? ምክንያቱም እናንተ ተፈላስፋችሁ አምላክ ነው ያላችሁት ኢየሱስ በፈጠረው ፍጥረት ነው የተቀጠቀጠው፣ የተተፋበት፣ የተሰቀለው ብሎም የሞተው። #ማስረጃዎች “በዚያን ጊዜ በፊቱ ተፉበት፤ ጐሰሙትም፥ ሌሎችም በጥፊ መትተው፦ ክርስቶስ ሆይ፥ በጥፊ የመታህ ማን ነው?” — ማቴዎስ 26፥67 በዚህ ጥቅስ ኢየሱስ የፈጠረው ፍጥረት በፊቱ እየተፉበት፤ እየኮረከሙት፤ ብሎም በጥፊ እየመቱት እናያለን። ስለዚህ ኢየሱስ አምላክ ከሆነ እንዴት ኩኖ ነው የአምላክ አቅም ከፍጡራን (እርሱ ከፈጠረው) አቅም የሚያንሰው? ስለኾነም በዚህ ጥቅስ አንድ ነገር እንረዳለን ያም ኢየሱስ ሰውን እንዳልፈጠረ። #ማስረጃ 2 “በዚያም #ሰቀሉት፥ ከእርሱም ጋር ሌሎች ሁለት፥ አንዱን በዚህ አንዱን በዚያ ኢየሱስንም በመካከላቸው ሰቀሉ።” — ዮሐንስ 19፥18 ፈጣሪ በፍጡር እጅ ተሰቀለ ከላይ እንዳነሳሁት ኢየሱስ እንደ ሚጎዱት እያወቀ ለምን ፈጠራቸው? "እሺ ሌሎቻችን ይፈጠር ግን የእርሱን ስቃዮች ለምን ፈጠራቸው? ሚገርመው ደግሞ የተሰቀለበት ኹኔታ ነው˝ ከሁለት ወንበዴዎች ጋ ልክ እንደ ነፍሰ ገዳይ። #መስሰጃ 3 “ነገር ግን #በእግዚአብሔር ጸጋ ስለ ሰው ሁሉ ሞትን ይቀምስ ዘንድ፥ ከመላእክት ይልቅ በጥቂት አንሶ የነበረውን ኢየሱስን #ከሞት መከራ የተነሣ የክብርና የምስጋናን ዘውድ ተጭኖ እናየዋለን።” — ዕብራውያን 2፥9 ከላይ ኢየሱስ ሰውን አልፈጠረም ብየ ነበር ይህ ጥቅስ ይህን ንግግር ያረጋግባል። በነገራችን ላይ ለኢየሱስ መንገላታት ተጠያቂው እግዚአብሔር ነው። ምክንያቱም በዚህ ጥቅስ ከመላእክት እንኳ እንዳሳነሰው ይናገራል በዚህም ምክያት ከኢየሱስ በአቅም የሚበልጡ ሰዎች በኢየሱስ እንደ አሻንጉሊት ተጫውተውበታል ስለዚህ ለኢየሱስ እንግለት እግዚአብሔር ተጠያቂ ነው። #ማሳሰቢያ እባካችሁ አሁን መጥታችሁ ኢየሱስ ለእኛ ሲል ነው እንዲህ የኾነው እንዳትሉ ካላችሁ ግን ሌላ አጣብቂኝ ውስጥ የሚያስገባ መረጃ አለኝ ይቀላቀላሉን https://t.me/ashraf_com1 © Ashraf_comparative
Show all...
ASHRAF COMPARATIVE

•⊰✿❁ *﷽* ❁✿⊱•

6👍 3
Audio from Ashraf
Show all...
4
Photo unavailableShow in Telegram
የኩፋሮች ባዶነት😁 ዛሬ እግር ጥሎኝ በ ኢንግሊሽኛ ቋንቋ ንጽጽር ወደ ሚያደርጉ ልጆች ጋ ጎራ ብየ ሚጠያየቁትን ማየት ጀመርኩ ብዙም ሳልሔድ ይችን አየኹ፥ ሙስሊም ኹፋሩን ኢየሱስ የቱጋ ነው አምልኩኝ ያለው ብሎ ይጠይቀዋል የዛኔ ሚንተባተበውን ከተንተባተበ በዋለ አላህ የቱ ጋ ነው አምልኩኝ ያለው ብሎ ጠየቀው የኔ ትዝብት እዚህ ጋ ነው ካሁን በፊት የኢትዮጵያ ኹፋሮች ይችን ጥያቄ እራሷን አንስተው ነበር😁 ለከ ሲጠየቅ ሰምተው ነው የጠየቁት በነገራችን ላይ የኢትዮጵያ ኹፋሮች ጥያቄ እንዃ ፈጥረው መጠየቅ አይችሉም አሳዛኝ ገጠመኝ ነበር። ለማነኛውም መልሱ እነሆ إِنَّنِي أَنَا اللَّهُ لَا إِلَٰهَ إِلَّا أَنَا فَاعْبُدْنِي وَأَقِمِ الصَّلَاةَ لِذِكْرِي «እኔ አላህ እኔ ነኝ ያለ እኔ አምላክ የለምና ተገዛኝ፡፡ ሶላትንም (በእርሷ) እኔን ለማውሳት ስገድ፡፡ ❮አል ጣሓ ፦ 20:14❯
Show all...
👍 6😁 5
02:48
Video unavailableShow in Telegram
በአለም ላይ ያሉ ክርስትያኖች አንድ ፓኪስታናዊ ሙሥሊም ወንድማችንን ኢየሱስ ነህ እያሉ ስላስቸገሩት መልዕክት አለው 😊 “የሚሰማ ጆሮ ያለው ይስማ።” — ማቴዎስ 13፥9 ✍ሙከሚል ሙሥሊም ልጅ https://t.me/mukamil12
Show all...
00:07
Video unavailableShow in Telegram
😁 7
01:50
Video unavailableShow in Telegram
📚[የተደበቀው እውነት]
Show all...
💯 3