cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

ASHRAF COMPARATIVE

•⊰✿❁ *﷽* ❁✿⊱•

Mostrar más
Publicaciones publicitarias
1 214
Suscriptores
+524 horas
+297 días
+15530 días

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

የመክፈራቸው መንሴ ከ አስር ዓመት በፊት ይኚ ሸህ ከእስልምና ወጥተዋል እየተባለ ድቤ ተመቶ ነበር። ነገሩ እውነት ነው ከእስልምና ወጥተው ነበር የወጡት መንሴ ግን አንብበው አውቀው አይደለም እስልምና ውሸት ነው ብለው አይደለም። ጉዳዩ እንዲህ ነው እስልምናን የለቀቁት ተቸግረው ነው። ከራሳቸው እንዳረጋገጥኩት እኚ አባት ከተማ ይኖሩ ነበር እናም ነገር አልመቻች ብሎ ወደ ገጠር ይመለሳሉ በዚያ ግዜ ወንድሞቻቸው ውርስን ይከለክላቸዋል በዛሁም ባስቸጋሪ ድህነት ይፈተናሉ በዚህ ግዜ ነበር በምዕራባዊውያን ብር ቀኝ የተገዙት የፕሮቴስታንት (የጴንጤ) እምነት ተከታዮች የፈረደበትን ብር በማሳቀፍ ወደ ፕሮቴስታንትነት የወሰዷቸው። ብር በመስጠት ብቻ አይደለም ያቆሙት ቤት በመስራት በየ ወሩ 4,200 ደውመዝ በማድረግ የውሸት ቅጥረኛ አድርገዋቸው ነበር። አልሃምዱሊላህ አሁን ግን ይህን ሁሉ እርግፍ አድርገው በመተው እስልምናን በመቀላቀል በእስልምና እየኖሩ ነው። 🔎https://t.me/ashraf_com1
Mostrar todo...
07:54
Video unavailableShow in Telegram
🔥 2
Photo unavailableShow in Telegram
ይህን ምስል ከዛሬ አንድ አመት በፊት ሼር ሳደርገው ብዙዎቻችሁ ይህማ እብድ ነው ብላችሁ ነበር አይደል? በሚያሳዝን መልኩ ግን በክርስትና በባዶ እግር ራቁቱን መራመድ እንደ ተአምር ነው የሚቆጠረው😅 :-ማስረጃ ከፈለጋችሁ እነሆበዚያ ዓመት እግዚአብሔር የአሞጽን ልጅ ኢሳይያስን፦ ሂድ፥ ማቅህን ከወገብህ አውጣ ጫማህንም ከእግርህ አውልቅ ብሎ ተናገረው። እንዲህም አደረገ፥ ራቁቱንም ባዶ እግሩንም ሄደ።”   — ኢሳይያስ 20፥2 “እግዚአብሔርም አለ፦ ባሪያዬ ኢሳይያስ በግብጽና በኢትዮጵያ ላይ ሦስት ዓመት ለምልክትና ለተአምራት ሊሆን ራቁቱንና ባዶ እግሩን እንደ ሄደ፥”   — ኢሳይያስ 20፥3 ባልጠፋ ተአምር እንደ እብድ ለሦስት አመት ሙሉ ራቁቱን ሲንከባለል አስባችሁታል?🙊 ✍ሙከሚል ሙሥሊም ልጅ። https://t.me/mukamil12
Mostrar todo...
👍 4
ታላቁ ኢማም ኢማሙ ሻፊህ እንዲ ይላሉ ከሸሪያ እውቀት ቀጥሎ እንደ ህክምና እውቀት የሚወደድ እና የሚከበር አይቸ አላውቅም ይላሉ 👩‍⚕️👨‍⚕️ ዶክተሮች በርቱ
Mostrar todo...
🥰 3👍 1
“በከንቱ የሚመኩ በዓይኖችህ ፊት አይኖሩም፤ "ክፉ "አድራጊዎችን" ሁሉ "ጠላህ"።”   — መዝሙር 5፥5 እግዚአብሔር "ሐጢያትን" እንጂ "ሐጢያተኛን" አይጠላም የሚለውን የክርስትያኖችን ስብከት ራቁቱን የሚያስቀራ ጥቅስ!😌 ✍ሙከሚል ሙሥሊም ልጅ። https://t.me/mukamil12
Mostrar todo...
ሙከሚል የንፅፅር ቤተ መጽሐፍ

https://t.me/mukamil

የዪቲዩብ ቻናሌን ሰብስክራይብ ያድርጉ👇👇👇👇👇👇👇

https://www.youtube.com/@Mukamil123

👍 2
01:47
Video unavailableShow in Telegram
ወጣቶች ሆይ በሰዓታችሁ ተጠቀሙበት ማንን ማምለክ እንዳለባችሁ በወጣትነታችሁ እወቁ ሟች ሽማግሌዎች እና አዛውንቶች ብቻ አይደሉም። ሁላችንም ሟቾች ነን ቀነ-ቀጠሮ የለንም፤ ነገ ቀብር ገቢዎች ነን ቀብር ላይ ወደንም ኾነ ተገደን 3ት ጥያቄዎችን ተጠያቂዎች ነን ይህን ጥያቄ የምንመልሰው ማንን ማምለክ እንዳለብን ለይተን ስናቅ ነው። 📚 አቡ ዳውድ, 4753 📚 አህመድ, 18063 🔎
Mostrar todo...
👍 9
The low of Christian Apologist “Christian question are neither created nor destroyed” always identica,l it copy pest from western to Ethiopian 🔎 https://t.me/ashraf_com1
Mostrar todo...
😁 6
በሚችሉት share አድርጉ Tiktok ላይ Facebook ላይ በሁሉም የጀመዓ አቅም ባይኖራችሁ የሚያግዝ ይኖራል በረከለሁ ፊኩም
Mostrar todo...
Photo unavailableShow in Telegram
አሰላሙ ዐለይኩም ወራሕመቱላሂ ወበረካቱሁ ። ያ ጀመዓህ! "የመጽሐፍ ቅዱስ ጸሐፊያን " የሚለውን መጽሐፍ ጸሐፊ አዩብ እስማዒል ከሚሰራው ስራ ላይ በገጠመው ኪሳራና እዳ ምክንያት በሊቢያ አድርጎ ወደ አውሮፓ ለመሄድ አስቦ የመርከብ ብር መክፈል ስላልቻለ አሁን ሊቢያ ይገኛል እናም ወንድም እህቶቼ የሙቃረና  ደርስ ተማሪዎች ሁሉም ይሄንን መጽሐፍ በመግዛት ከልጁ ጎን እንሁን።  መጽሐፉን ማንበብ ካልቻልን በስማችን እየገዛን ለተማሪዎች እንዲሁም ለመድረሳዎች እንዲሰጥ የማድረግም አማራጭ አለ ። 1000419041398 Muhammed seid muhammed ለሙሉ መረጃ በዚህ አናግሩኝ @IbunReshed
Mostrar todo...
👍 2