ASHRAF COMPARATIVE
1 150
Suscriptores
+224 horas
+287 días
+8530 días
- Suscriptores
- Cobertura postal
- ER - ratio de compromiso
Carga de datos en curso...
Tasa de crecimiento de suscriptores
Carga de datos en curso...
#ጥያቄ ለኩፋር ዳዒዎች
አምላክ የሚጎዳውን ነገር ይፈጥራል እንዴ?
ምክንያቱም እናንተ ተፈላስፋችሁ አምላክ ነው ያላችሁት ኢየሱስ በፈጠረው ፍጥረት ነው የተቀጠቀጠው፣ የተተፋበት፣ የተሰቀለው ብሎም የሞተው።
#ማስረጃዎች
“በዚያን ጊዜ በፊቱ ተፉበት፤ ጐሰሙትም፥ ሌሎችም በጥፊ መትተው፦ ክርስቶስ ሆይ፥ በጥፊ የመታህ ማን ነው?”
— ማቴዎስ 26፥67
በዚህ ጥቅስ ኢየሱስ የፈጠረው ፍጥረት በፊቱ እየተፉበት፤ እየኮረከሙት፤ ብሎም በጥፊ እየመቱት እናያለን።
ስለዚህ ኢየሱስ አምላክ ከሆነ እንዴት ኩኖ ነው የአምላክ አቅም ከፍጡራን (እርሱ ከፈጠረው) አቅም የሚያንሰው?
ስለኾነም በዚህ ጥቅስ አንድ ነገር እንረዳለን ያም ኢየሱስ ሰውን እንዳልፈጠረ።
#ማስረጃ 2
“በዚያም #ሰቀሉት፥ ከእርሱም ጋር ሌሎች ሁለት፥ አንዱን በዚህ አንዱን በዚያ ኢየሱስንም በመካከላቸው ሰቀሉ።”
— ዮሐንስ 19፥18
ፈጣሪ በፍጡር እጅ ተሰቀለ ከላይ እንዳነሳሁት ኢየሱስ እንደ ሚጎዱት እያወቀ ለምን ፈጠራቸው? "እሺ ሌሎቻችን ይፈጠር ግን የእርሱን ስቃዮች ለምን ፈጠራቸው? ሚገርመው ደግሞ የተሰቀለበት ኹኔታ ነው˝ ከሁለት ወንበዴዎች ጋ ልክ እንደ ነፍሰ ገዳይ።
#መስሰጃ 3
“ነገር ግን #በእግዚአብሔር ጸጋ ስለ ሰው ሁሉ ሞትን ይቀምስ ዘንድ፥ ከመላእክት ይልቅ በጥቂት አንሶ የነበረውን ኢየሱስን #ከሞት መከራ የተነሣ የክብርና የምስጋናን ዘውድ ተጭኖ እናየዋለን።”
— ዕብራውያን 2፥9
ከላይ ኢየሱስ ሰውን አልፈጠረም ብየ ነበር ይህ ጥቅስ ይህን ንግግር ያረጋግባል።
በነገራችን ላይ ለኢየሱስ መንገላታት ተጠያቂው እግዚአብሔር ነው።
ምክንያቱም በዚህ ጥቅስ ከመላእክት እንኳ እንዳሳነሰው ይናገራል በዚህም ምክያት ከኢየሱስ በአቅም የሚበልጡ ሰዎች በኢየሱስ እንደ አሻንጉሊት ተጫውተውበታል
ስለዚህ ለኢየሱስ እንግለት እግዚአብሔር ተጠያቂ ነው።
#ማሳሰቢያ እባካችሁ አሁን መጥታችሁ ኢየሱስ ለእኛ ሲል ነው እንዲህ የኾነው እንዳትሉ ካላችሁ ግን ሌላ አጣብቂኝ ውስጥ የሚያስገባ መረጃ አለኝ
ይቀላቀላሉን https://t.me/ashraf_com1 ¶
© Ashraf_comparative
ASHRAF COMPARATIVE
•⊰✿❁ *﷽* ❁✿⊱•
❤ 5👍 3
የኩፋሮች ባዶነት😁
ዛሬ እግር ጥሎኝ በ ኢንግሊሽኛ ቋንቋ ንጽጽር ወደ ሚያደርጉ ልጆች ጋ ጎራ ብየ ሚጠያየቁትን ማየት ጀመርኩ ብዙም ሳልሔድ ይችን አየኹ፥
ሙስሊም ኹፋሩን ኢየሱስ የቱጋ ነው አምልኩኝ ያለው ብሎ ይጠይቀዋል የዛኔ ሚንተባተበውን ከተንተባተበ በዋለ አላህ የቱ ጋ ነው አምልኩኝ ያለው ብሎ ጠየቀው የኔ ትዝብት እዚህ ጋ ነው ካሁን በፊት የኢትዮጵያ ኹፋሮች ይችን ጥያቄ እራሷን አንስተው ነበር😁 ለከ ሲጠየቅ ሰምተው ነው የጠየቁት በነገራችን ላይ የኢትዮጵያ ኹፋሮች ጥያቄ እንዃ ፈጥረው መጠየቅ አይችሉም
አሳዛኝ ገጠመኝ ነበር።
ለማነኛውም መልሱ እነሆ
إِنَّنِي أَنَا اللَّهُ لَا إِلَٰهَ إِلَّا أَنَا فَاعْبُدْنِي وَأَقِمِ الصَّلَاةَ لِذِكْرِي
«እኔ አላህ እኔ ነኝ ያለ እኔ አምላክ የለምና ተገዛኝ፡፡ ሶላትንም (በእርሷ) እኔን ለማውሳት ስገድ፡፡ ❮አል ጣሓ ፦ 20:14❯
👍 6😁 5
Repost from ሙከሚል የንፅፅር ቤተ መጽሐፍ
በአለም ላይ ያሉ ክርስትያኖች አንድ ፓኪስታናዊ ሙሥሊም ወንድማችንን ኢየሱስ ነህ እያሉ ስላስቸገሩት መልዕክት አለው 😊
“የሚሰማ ጆሮ ያለው ይስማ።”
— ማቴዎስ 13፥9
✍ሙከሚል ሙሥሊም ልጅ
https://t.me/mukamil12
#ሼር #ሼር በስልጤ ልጆች ግሩፕ ላይ
ይድረስ ለሁልባራግ ዑለማዎች፣ ዑዝታዞች እና ደረሳዎች ይህ በምስሉ የምትመለከቱት በሁልባረግ ወረደ ቶዴ ጠመደ ቀበሌ ከኬራቴ ቶዴ ቆባ ብሎም ዲጆን ተሻግሮ አጋም በሚገባው አዲሱ መንገድ ዲጆ ወንዝ አጠገብ #ጴንጤዎች_ግማሽ ሄክተር መሬት በሁለት መቶ ሽህ ብር ከቸገረው አርሶ አደር በመግዛት አሁን ለይ ቀስ በቀስ ስራቸውን ስጨርሱ ለህዝቡ ወፍጮ እናቆምላቿን በሚል ቸርች በመገንባት ለይ ናቸው። ጉዳዩን በገለልተኛም አካል አጣርተን ነበር ወፍጮ የተባለው ለማታለያ ነው (ውሸት) ነው።
ስለዚህ መላው የስልጤ ወጣቶች ይህንን ጉዳይ በጥብቅ ተከታተሉት ከታሪካቸውም እንደምንረዳው ጴንጤዎች አንድን አካባቢው ሲገቡ በልማት አሳበው ነው ስለዚህ ሳይቃጠል በቅጠል።
✍️ ከወንድም አሽራፍ
👍 3