en
Feedback
🎤 ሸምሱ ጉልታ (አቡ ሀመዊየህ) ✍

🎤 ሸምሱ ጉልታ (አቡ ሀመዊየህ) ✍

Open in Telegram

የጠራ እውቀት ከተቃና አቐምና ተግባር ጋር የተረዘቀ ታድሏል !!

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel 🎤 ሸምሱ ጉልታ (አቡ ሀመዊየህ) ✍

Channel 🎤 ሸምሱ ጉልታ (አቡ ሀመዊየህ) ✍ (@abuhemewiya) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 15 878 subscribers, ranking 5 372 in the Religion & Spirituality category and 2 127 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 15 878 subscribers.

According to the latest data from 27 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 546 over the last 30 days and by 37 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 17.13%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 6.45% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 2 719 views. Within the first day, a publication typically gains 1 023 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
የጠራ እውቀት ከተቃና አቐምና ተግባር ጋር የተረዘቀ ታድሏል !!

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 28 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

15 878
Subscribers
+3724 hours
+1617 days
+54630 days
Posts Archive
🔴 ቀጥታ ስርጭት ከምሽቱ 3:00 📚 كتابُ الداءِ والدواء 👉 ደርሱ በቀጥታ ስርጭት ይተላለፋል ደርሱ የሚጀምረው ከገፅ 99 فصل، المعاصي تعمي القلب..............
🔴 ቀጥታ ስርጭት ከምሽቱ 3:00 📚 كتابُ الداءِ والدواء 👉 ደርሱ በቀጥታ ስርጭት ይተላለፋል ደርሱ የሚጀምረው ከገፅ 99 فصل، المعاصي تعمي القلب........................ የኪታቡን pdf ሊንክ ለማግኘት👇 https://t.me/abuabdurahmen/4883

🔵ስስታም እና ፈሪ ወንድ የአላህ መልእክተኛ(ﷺ) ኣሉ፡ በወንድ ውስጥ ካለ ክፉ ነገር አንቀጥቃጭ ስስት እና ልብ የሚያወልቅ ፈሪነት ነው። https://t.me/medresetulislah
🔵ስስታም እና ፈሪ ወንድ የአላህ መልእክተኛ(ﷺ) ኣሉ፡
በወንድ ውስጥ ካለ ክፉ ነገር አንቀጥቃጭ ስስት እና ልብ የሚያወልቅ ፈሪነት ነው።
https://t.me/medresetulislah

🔵ልዩ የኮርስና የሙሃደራ ዝግጅት በወራቤ ከተማ https://t.me/darulhijreh
🔵ልዩ የኮርስና የሙሃደራ ዝግጅት በወራቤ ከተማ https://t.me/darulhijreh

🔵ለወላጆች አስቸኳይ መልእክት አሁን መድረሳ አካባቢ መንገዶች ጎርፍ ስለሆኑ ልጆቻችሁን መጥታችሁ እልያም ሰው ልካችሁ እንድትወስዱ ይሁን። በተለይ የህፃናት ወላጆች። ላልሰሙ አሳውቁ። 0951518383 https://t.me/medresetulislah

በቅርቡ በገበያ ላይ ጠብቁን ↩️ آداب النساء ↪️ የሴት ልጅ- ስርዓቶች 📝 بقلم الشيخ محمد حياة الولوي الأجباري ثم الهروي 📝 ዝግጅት ፦ 👇👇👇👇 ሸይኻችን
+4
በቅርቡ በገበያ ላይ ጠብቁን ↩️ آداب النساء ↪️ የሴት ልጅ- ስርዓቶች 📝 بقلم الشيخ محمد حياة الولوي الأجباري ثم الهروي 📝 ዝግጅት ፦ 👇👇👇👇 ሸይኻችን አቡ መንሱር ሸይኽ ሙሐመድ ሀያት አል-ወሎውይ ይች ወሳኝ ኪታብ ታትማ ለህዝቡ ለማቅረብ ዝግጅት ላይ ነን!!! https://t.me/AbuImranAselefy/12224

🟢ሺርክ ነው👆
🟢ሺርክ ነው👆

ታላቅ የምስራች ነገ እሁድ ( 12 / 11 / 2018 ) በአዳማ ኢብኑ ተይሚየህ መስጂድ የሴቶች በሴቶች የሙሓደራ እና የምክክር ፕሮግራም አዘጋጅቶ የሚጠብቃችሁ መሆኑን ሲያበስራችሁ በታላቅ ደስታ ነው ። ላልሰሙ እህቶችና እናቶች በማሰማት የፕሮግራሙ ተሳታፊ እንዲሆኑ በማድረግ የአጅሩ ተካፋይ ይሁኑ ። ሰዓት ጠዋት 3:30 ቦታ ፡ :- አዳማ 01 ከጀማል መጋዘን ትንሽ ከፍ ብሎ ኢብኑ ተይሚያ መስጂድ አዘጋጅ የኢብኑ ተይሚየህ መድረሳና መስጂድ ተማሪዎች join⬇️⬇️teegram ቻናል https://t.me/ibnuu_teymiya

የንግግር እና የስራ መጣረስ አደጋው‼️ "ሰዎችን ለመሳደብ እና ለመኮነን ሰዎች ፊት መውጣት ቀላል ነው!ምክንያቱም ሰዎች አንተን ስለሚመለከቱህ ያደነቁህ ይመስልሀል:: በመድረክ እና በሚድያ የምታጋራው ድምፅህ ከተግባርህ ጋር ካልገጠመ ቤትህ ብትቀመጥ ይሻልሀል::‼️ ይህ ሐዲስ አስደንጋጭ ነው!👎 عن أسامة بن زيد -رضي الله عنهما- قال: سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ ﷺ يَقُولُ: «يُجَاءُ بِالرَّجُلِ يَوْمَ الْقِيَامَةِ فَيُلْقَى فِي النَّارِ، فَتَنْدَلِقُ أَقْتَابُهُ (أمعاؤه) فِي النَّارِ، فَيَدُورُ كَمَا يَدُورُ الْحِمَارُ بِرَحَاهُ، فَيَجْتَمِعُ أَهْلُ النَّارِ عَلَيْهِ فَيَقُولُونَ: يَا فُلَانُ مَا شَأْنُكَ؟ أَلَمْ تَكُنْ تَأْمُرُ بِالْمَعْرُوفِ وَتَنْهَى عَنِ الْمُنْكَرِ؟ فَيَقُولُ: بَلَى، قَدْ كُنْتُ آمُرُ بِالْمَعْرُوفِ وَلَا آتِيهِ، وَأَنْهَى عَنِ الْمُنْكَرِ وَآتِيهِ». (متفق عليه) ኡሳማ ቢን ዘይድ (አላህ ከሁለቱም ይውደድላቸውና) እንዲህ ሲሉ ዘግበዋል፡- የአላህ መልእክተኛ ሰለላሁ አለይሂ ወሰሰለም ሲሉ ሰምቻለሁ፡- "በትንሣኤ ቀን አንድ ሰው ይመጣና ወደ እሳት ይወረወራል፤ አንጀቱ ይወጣና ወደ እሳቱ ይወርዳል፤ ከዚያም አህያ የ ድንጋይን እንደምትዞር እርሱም በአንጀቱ ዙሪያ ይዞራል። የእሳት ነዋሪዎችም በዙሪያው ይሰበሰቡና አንተ እገሌ ሆይ! ምን ሆነሃል? መልካምን ታዝ እና ከመጥፎም ትከለክል አልነበረምን?' ብለው ይጠይቁታል። እሱም 'አዎ፣ በመልካም አዝ ከመጥፎ እከለከል ነበር ነገር ግን እኔ ራሴ አልተገበርኩትም፤ ከመጥፎም እከለክል ነበር ነገር ግን እኔ ራሴ እፈጽመው ነበር ሲል ይመልሳል። https://t.me/medrestulsefiyaah

🟢የፀና አደገ !!  "مَن ثَبَتَ نَبَتَ" "مَنْ جَدَّ وَجَدَ وَمَنْ زَرَعَ حَصَدَ" ከምር የታገለ አገኘ !! የዘራ  አጨደ !! ✏️يقول الإمام ابن القيم: إن الدِّين مَدارُه على أصلينِ: العزم، والثبات، وهما الأصلان المذكوران في الحديث الذي رواه أحمد والنسائي عن النبي:
(اللهم إني أسألك الثباتَ في الأمر، والعزيمة على الرشد)؛
 ("عدة الصابرين وذخيرة الشاكرين" 1/90). አልኢማም ኢብኑል ቀይም ይላሉ፡ ዲን እኮ የሚሽከረከረው በሁለት መሰረቶች ላይ ነው። ቁርጠኝነት እና ፅናት። እነሱርው ናቸው በሀዲስ ውስጥ የተጠቀሱት። ከነቢዩ (ﷺ) ዱዓ:
አላህ ሆይ እኔ በነገሩ (በዲን) ላይ ፅናትን እና በቅናቻም ላይ ቁርጠኝነትን እጠይቀሃለሁ።"
https://t.me/NOOR_al_ISLAMM

👉የሚገርመው ይህ ሁሉ እየተነጋራቸው ጉዳዩን የሚያግራሩ አመፀኞች።

ከልብ የሁል ግዜ ጥዬቄ ነው ኡለሞችን ጥላ አድሮ ፎቶ ይፈቀዳል ማለት የሚመጣው ልቅነት https://t.me/abuabdurahmen/14339

እንደዚህ አይነት ሊንኮችን በፍፁም አትንኩ። ሀክ የተደረጉ (የተሰረቁ) ሰዎች የሚላክባቸው ሊንክ ነው። የተላከው ከጓደኞቻችሁ ቢሆንም በፍፁም እንዳትከፍቱ። https://t.me/medresetulisla
እንደዚህ አይነት ሊንኮችን በፍፁም አትንኩ። ሀክ የተደረጉ (የተሰረቁ) ሰዎች የሚላክባቸው ሊንክ ነው። የተላከው ከጓደኞቻችሁ ቢሆንም በፍፁም እንዳትከፍቱ። https://t.me/medresetulislah

"በዳእዋ ሂደትህ ውስጥ በፅናት ቀጥል ገመድ ከመጓተት እራህን አጥራ‼️ https://t.me/medrestulsefiyaah

ኢብኑ መስዑዶች ድሮና ዘንድሮ ኢኽዋን ከሱፍይ ጋር አንድ ነን ባለ ጊዜ ኢብኑ መስዑዶች ያደረጉት ረድ መሐመድ ሐሰን ኢልያስ አሕመድ ሳሊሕ አሕመድ አዩብ ደርባቸው አሕመድ ሲራ በጃሊያ አዳራሽ አስገራሚ ረድና ተሕዚር በማድረግ ስምምነቱ ሰለፍዮችን እንደማይወክል ባጢል እንደሆነ ገልፀው እንዳልነበር ዛሬ በተራቸው እኛ እናውቅልሃለን እኛ ቢዳዓውን ሱና ነው ካልን ተቀበሉ እኛ መስላሓ ነው ያልነውን እመኑ እናንተ ትንንሾች ናችሁ እኛ ትልልቆቹ ተስማምተናል ። !!!! እያሉ ነው ። ያኔ የተደረገው ረድ አሁን ተቀባይነት የለውም አያስማማም ብለው የአሁን አቋማቸውን ግልፅ ያደረጉበት ድምፅ ተካቷል ። አላህ ሐቅን አውቀን የምንሰራበት ባጢልን አውቀን የምንርቀው ያድርገን ። 🔹 አስፈላጊ ስለሆነ በድጋሚ የተለቀቀ https://t.me/bahruteka