en
Feedback
ባህሩ ተካ - Bahiru Teka

ባህሩ ተካ - Bahiru Teka

Open in Telegram

السلام عليكم ورحمة الله وبركاته قناة رسمية لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا (أبو عبيدة) الدعوة السلفية በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን እንለቃለን ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም https://telegram.me/bahruteka

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel ባህሩ ተካ - Bahiru Teka

Channel ባህሩ ተካ - Bahiru Teka (@bahruteka) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 41 122 subscribers, ranking 1 478 in the Religion & Spirituality category and 835 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 41 122 subscribers.

According to the latest data from 08 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 443 over the last 30 days and by 34 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 21.48%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 9.18% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 8 831 views. Within the first day, a publication typically gains 3 774 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته قناة رسمية لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا (أبو عبيدة) الدعوة السلفية በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን እንለቃለን ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም https://telegram.me/bahr...

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 09 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

41 122
Subscribers
+3424 hours
-217 days
+44330 days

Data loading in progress...

Attracting Subscribers
September '26
September '26
+78
in 98 channels
August '26
+720
in 171 channels
Get PRO
July '26
+687
in 192 channels
Get PRO
June '26
+1 267
in 185 channels
Get PRO
May '26
+793
in 161 channels
Get PRO
April '26
+340
in 170 channels
Get PRO
March '26
+648
in 198 channels
Get PRO
February '26
+919
in 175 channels
Get PRO
January '26
+851
in 179 channels
Get PRO
December '25
+422
in 166 channels
Get PRO
November '25
+416
in 157 channels
Get PRO
October '25
+342
in 153 channels
Get PRO
September '25
+407
in 153 channels
Get PRO
August '25
+387
in 146 channels
Get PRO
July '25
+547
in 166 channels
Get PRO
June '25
+373
in 166 channels
Get PRO
May '25
+558
in 161 channels
Get PRO
April '25
+808
in 177 channels
Get PRO
March '25
+1 021
in 163 channels
Get PRO
February '25
+641
in 136 channels
Get PRO
January '25
+770
in 126 channels
Get PRO
December '24
+572
in 125 channels
Get PRO
November '24
+606
in 133 channels
Get PRO
October '24
+1 073
in 160 channels
Get PRO
September '24
+683
in 134 channels
Get PRO
August '24
+542
in 134 channels
Get PRO
July '24
+389
in 130 channels
Get PRO
June '24
+628
in 142 channels
Get PRO
May '24
+461
in 128 channels
Get PRO
April '24
+908
in 147 channels
Get PRO
March '24
+1 147
in 147 channels
Get PRO
February '24
+1 179
in 142 channels
Get PRO
January '24
+958
in 124 channels
Get PRO
December '23
+655
in 124 channels
Get PRO
November '23
+430
in 115 channels
Get PRO
October '23
+610
in 111 channels
Get PRO
September '23
+608
in 0 channels
Get PRO
August '23
+284
in 0 channels
Get PRO
July '23
+526
in 0 channels
Get PRO
June '23
+581
in 0 channels
Get PRO
May '23
+470
in 0 channels
Get PRO
April '23
+540
in 0 channels
Get PRO
March '23
+491
in 0 channels
Get PRO
February '23
+339
in 0 channels
Get PRO
January '23
+691
in 0 channels
Get PRO
December '22
+550
in 0 channels
Get PRO
November '22
+333
in 0 channels
Get PRO
October '22
+363
in 0 channels
Get PRO
September '22
+446
in 0 channels
Get PRO
August '22
+257
in 0 channels
Get PRO
July '22
+332
in 0 channels
Get PRO
June '22
+306
in 0 channels
Get PRO
May '22
+431
in 0 channels
Get PRO
April '22
+443
in 0 channels
Get PRO
March '22
+989
in 0 channels
Get PRO
February '22
+190
in 0 channels
Get PRO
January '22
+286
in 0 channels
Get PRO
December '21
+311
in 0 channels
Get PRO
November '21
+339
in 0 channels
Get PRO
October '21
+419
in 0 channels
Get PRO
September '21
+278
in 0 channels
Get PRO
August '21
+321
in 0 channels
Get PRO
July '21
+409
in 0 channels
Get PRO
June '21
+434
in 0 channels
Get PRO
May '21
+544
in 0 channels
Get PRO
April '21
+705
in 0 channels
Get PRO
March '21
+665
in 0 channels
Get PRO
February '21
+705
in 0 channels
Get PRO
January '21
+610
in 0 channels
Get PRO
December '20
+13 091
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
09 September0
08 September+38
07 September0
06 September+5
05 September+11
04 September+1
03 September+4
02 September+5
01 September+14
Channel Posts
👉 በዚክር ወንጀልህን አራግፍ ! يقول ابن القيم – رحمه الله تعالى – " أن العبد يأتي يومل القيامة بسيئات أمثال الجبال، فيجد لسانه هدمها من كثرة ذكر الله " الداء والدواء ص (231) ኢብኑል ቀይም – ረሒመሁላሁ – እንዲህ ይላል : – " አንድ ሰው የቂያማ ቀን ተራራ የሚያክል ወንጀል ሰርቶ ይመጣል ። ነገር ግን ምላሱ በዚክር ብዛት እንደሌለ አድርጎት ያያል "! ። https://t.me/bahruteka

2
ጃሲያ 02.mp3
3 147
3
✅ አላህ ሴትን መልእክተኛ አድርጎ አላከም ! يقول ابن الجوزي – رحمه الله – " ما بعث الله تعالى امرأة بالرسالة ، ولا جعلها قاضييا، ولا إماما ولا مؤاذنا، كل ذلك لأنها محل فتنة ". ኢብኑል ጀውዝይ የተባለ ሰው እንዲህ ይላል : – " አላህ ሴትን መልእክተኛ አድፍጎ አላከም, ዳኛም አላደረጋትም, ኢማምም ሆነ ሙአዚን አላደረጋትም, ይህ ሁሉ እሷ መፈተኛ በመሆኗ ነው "። https://t.me/bahruteka
2 692
4
👉 ሙሐመድ ሓሚዲን የሰይድ ቁጥብ ጠበቃ ! ክፍል አምስት የሰይድ ቁጥብ ኡማውን ማክፈር በመረጃ ሲረጋገጥ ! ሙሓመድ ሓሚዲን ስለ ሰይድ ቁጥብ ኡማውን ማክፍር ሲናገር በቀጥታ ተናግሮ ሳይሆን ሰዎች በራሳቸው መንገድ በተሳሳተ መልኩ እንደተረዱት በማስመሰል ነው የሚናገረው ። እንደሱ አባባል ሰይድ ቁጥብ ማህበረሰቡ ወደ ጃሂሊያ ተመልሷል ነው ያለው እንጂ በቀጥታ አላከፈረም ። ካለ በኋላ ይህ ንግግሩ ሙስሊሞች ከፍሯል ለማለት ሳይሆን የጃሂሊያ ባህሪ ተላብሷዋል ለማለት ነው ይላል ። ይህ ደግሞ በቁርኣንና ሐዲስ ላይም መጥቷል ብሎ ምሳሌ ሲያደርግ ነብዩ አንዱን ሶሓብይ አንተ የጃሂሊያ ባህሪ አለብህ ብለውታል ። አላህ በቁርኣኑ ሴቶችን የጃሂሊያ ( የመሀይማን) አይነት መገላለጥ አትገላለጡ ብሏቸዋል !!!። እያለ የማይገናኝን አገናኝቶ ስሌት ሰርቶ ሚዛን በሌለው ሚዛናዊነቱ አክፍሮቱን ሊያጣፋ ይፈልጋል ። ለማንኛውም ስለሰይድ ቁጥብ በዓለም ላይ ያለን ማህበረሰብ በሙሉ ማክፈርና የሙሐመድ ሓሚዲንን ሚዛን የሌለው ሚዛናዊነትን ለማወቅ ሰይድ ቁጥብ በቀጣታ እንዴት እንደሚያከፍር ከራሱ መፅሐፎች እንይ : – አንደኛ— በምድር ላይ እስልምናም ይሁን ሙስሊሞች እንደሌሉ ሲናገር እንዲህ ይላል: – "إن المسلمين الآن لا يجاهدون، وذلك لأن المسلمين اليوم لا يوجدون، إن قضية وجود الإسلام ووجود المسلمين هي التي تحتاج اليوم إلى علاج" الظلال : (3/ 1634) " ሙስሊሞች ዛሬ ጂሃድ እያደረጉ አይደለም ። ምክንያቱም ሙስሊሞች የሉምና, ዛሬ መፍትሄ ለማምጥት መስራት የሚያስፈልገው የሙስሊሞችና የእስልምና መገኘት ጉዳይ ላይ ነው" ። ሁለተኛ — ሰይድ ቁጥ የሚመራው ንቅናቄ ምን አላማ አድርጎ መንቀሳቀስ እንዳለበት ሲናገር እንዲህ ይላል : – "وحركات البعث الإسلامي اليوم فى مفترق طرق ونقطة البدء الصحيحة فى الطريق الصحيح هي أن تتبين الشرط الأساسى لوجود الإسلام أو عدم وجوده، وأن تستيقن أن وجود الإسلام اليوم قد توقف... وأن تعلم أنها تستهدف إعادة إنشاء الإسلام من جديد، أو بتعبير أدق رده مرة أخرى إلى حالة الوجود بعد أن توقف هذا الوجود فترة... " العدالة الاجتماعية : ص (216) " በተለያየ መንገድ ዛሬ የሚደረገው እስልምናን የመመለስ እንቅስቃሴ ትክክለኛው አጀማመር በትክክለኛው መንገድ (እንዲሆን) እስልምና መኖሩና አለመኖሩን ማረጋገጥ የመጀመሪያው መስፈርት ነው ። ቀጥሎ ዛሬ እስልምና አለመኖሩ እርግጠኛ መሆን ነው ። ንቅናቄው አላማው ማድረግ ያለበት እስልምናን በአዲስ መልኩ ማስገኘት ነው ። በሌላ ረቀቅ ባለ አገላለፅ ካልነበረበት ለሁለተኛ ጊዜ ወደ መመለስ ነው ……" ። ሶስተኛ— ሙስሊሞች ባጠቃላይ ወደ ኩፍር የተመለሱ መሆኑንና የሙአዚኖች በሚምበር ላይ ላ ኢላሃ ኢልለላህ ማለት ትርጉም እንደሌለው ሲናገር እንዲህ ይላል : –   " لقد استدار الزمان كهيئته يوم جاء هذا الدين إلى البشرية بلا إله إلا اللّه. فقد ارتدت البشرية إلى عبادة العباد، وإلى جور الأديان ونكصت عن لا إله إلا اللّه، وإن ظل فريق منها يردد على المآذن: «لا إله إلا اللّه» دون أن يدرك مدلولها... إلا أن البشرية عادت إلى الجاهلية، وارتدت عن لا إله إلا اللّه. فأعطت لهؤلاء العباد خصائص الألوهية. ولم تعد توحد اللّه، وتخلص له الولاء.. البشرية بجملتها، بما فيها أولئك الذين يرددون على المآذن في مشارق الأرض ومغاربها كلمات: «لا إله إلا اللّه» بلا مدلول ولا واقع.. وهؤلاء أثقل إثما وأشد عذابا يوم القيامة، لأنهم ارتدوا إلى عبادة العباد -من بعد ما تبين لهم الهدى- ومن بعد أن كانوا في دين اللّه " الظلال : 2/ 1057 " ዘመኑ መጀመሪያ በላኢላሃ ኢልለላህ ወደ ሰው ልጆች ወደ መጣበት ዘመን ተመልሷል ። የሰው ዘር ( አላህን ትቶ) ፍጡርን ወደ ማምለክ ተመልሷል ። ከላኢላሃ ኢልለላህ ወጣቷል ። ከሙስሊሞች ውስጥ በሚምበር ላይ ትርጉሙን ሳያውቁ ላ ኢላሃ ኢልለላህ የሚሉ ቢኖሩም ( ከእስልምና ወጥተዋል) ። በመሆኑም የሰው ዘር ወደ ጃሂሊያ ተመልሷል ። ከላ ኢላሃ ኢልለላህ ተመልሷል ። ለፉጡራኖች የላ ኢላሃኢልለላህን ( የአላህ ብቸኛ ተመላኪነትን) ለእነዚያ ፉጡራን ሰጥቷል ። …… " እያለ የህፃናት ፀጉር በሚያሸብት መልኩ ኡማውን እያከፈረ ይቀጥላል ። አራተኛ — እሱና አምሳዩቹ የሚመሩትን እንቅስቃሴ ሰራዊቶች ወይም አባላት ከሃዲያኖች አዛን ከሚሉባቸው መስጂዶች መራቅ እንዳለባቸው ሲናገር እንዲህ ይላል : – " اعتزال معابد الجاهلية واتخاذ بيوت العصبة المسلمة مساجد . تحس فيها بالانعزال عن المجتمع الجاهلي، وتزاول فيها عبادتها لربها على نهج صحيح وتزاول بالعبادة ذاتها نوعا من التنظيم في جو العبادة الطهور" (الظلال (3/1816). " ጃሂሊያዎች ( ወደ ኩፍር የተመለሱ ሰዎችን መስጂዶች) መራቅና ( ከአባሎቻችን) ቤቶች ውስጥ አንዱን ከከሀዲው ማህበረሰብ የመገንጠል ስሜት በሚሰማህ ልክ መስጂድ አድርጎ መያዝ ያስፈልጋል ። (በዚህ ሁኔታ የተገነጠለችው) ቡድን ጌታዋን በትክክለኛ መንገድ የመገዛት ተግባሯን ትፈፅማለች, …… "። እያለ ይቀጥላል ። ውድ ሰለፍዮች እንዲሁም አንባቢዮች የሰይድ ቁጥብ ኡማውን የማክፈር ዘመቻ በሙሉ ከራሱ መፅሓፎች ይዘርዘሩ ቢባል ራሱ የቻለ ሙጀለድ ይወጣዋል ። በግልፅ ቋንቋ የማክፈር ዘመቻውን ለማሳየት የተጠቀሱት ይበቃሉ ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ ። ሰይድ ቁጥብ ኡማውን የሚያከፍርበትን ንግግሩ አምኖበት መሆኑን ጠበቃው ሙሐመድ ሓሚዲን ሲገልፅ ንግግሮቹ አምኖባቸው ስለሆነ የሚናገረው ሀይለኞች ናቸው ብሎ መስክሯል ። ነገሩ ወሸሂደ ሻሂዱን ሚን አህሊሃ ነው ። በሌላ በኩል ቀርዳዊን ጨምሮ ሌሎችም የኢኽዋን መሪዮች የሰይድ ቁጥብ ኡማውን ማክፈር በግልፅ ተናግረው አውግዘዋል ። እዚህ ጋር ሁሉም ሊያውቀው የሚገባው ይህ የሰይድ ቁጥብ የማክፈር ዘመቻ ኢኽዋኖች ባንዲራውን ከፍ አድርገው የሚያውለበልቡት መሆኑ ነው ። ነገር ግን ከለራቸውን እየቀያየሩ እንደአየሩ ሁኔታ የመገለባበጥ ብቃታቸው አንዳንዴ እንዳይታወቅባቸው ሊያደርግ ይችላል ። አላህ ካለ ይቀጥላል ። https://t.me/bahruteka
3 666
5
👉ድንገታኛ ማስታወቂያ አሰላሙዓለይኩም ወራህመቱሏሂ ወበረካቱሁ እነሆ ዛሬ ምሽት ከዒሻ ቡሀላ የምንነግራችሁ ትልቅ #ሰርፕራይዝ ስላለን ዒሻን እየሰገድን በሀራ ሰለፍዮች የቴሌግራም ግሩፕ ጎራ በማለት
👉ድንገታኛ ማስታወቂያ አሰላሙዓለይኩም ወራህመቱሏሂ ወበረካቱሁ እነሆ ዛሬ ምሽት ከዒሻ ቡሀላ የምንነግራችሁ ትልቅ #ሰርፕራይዝ ስላለን ዒሻን እየሰገድን በሀራ ሰለፍዮች የቴሌግራም ግሩፕ ጎራ በማለት የደስታችን ተካፋይ ይሁኑ ስንል በታላቅ አክብሮት ጥሪያችንን እናስተላልፋለን። የሀራ ሰለፍዮች የቴሌግራም ግሩፕ 👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/haraselefi https://t.me/haraselefi https://t.me/haraselefi 👆👆👆👆👆👆👆 #joine ይበሉ!! ሸር ሸር ሸር ሸር በማድረግ ለብዙዋች ተደራሽ እናድርግ
4 830
6
🚫 ተጠንቅ/ቂ — አሮጌ ልብስ ለድሃ — አሮጌ ጫማ ለድሃ — አሮጌ ጅልባብ ለድሃ — አሮጌ ኒቃብ ለድሃ — ትራፊ ምግብ ለድሃ — አንተ/ቺ የማትፈልጉት ለድሃ ! ድሃ ማለት ቆሻሻ መጣያ ሳይሆን በሱ ምክንያት የአላህ ውዴታ የምታገኝበት የክብር እንግዳ ነው ። ለዚህ ነው አላህ በተቀበረው ቃሉ እንዲህ የሚለው : – { لَن تَنَالُوا الْبِرَّ حَتَّىٰ تُنفِقُوا مِمَّا تُحِبُّونَ ۚ وَمَا تُنفِقُوا مِن شَيْءٍ فَإِنَّ اللَّهَ بِهِ عَلِيمٌ} آل عمران ( 92) " የምትወዱትን እስከምትለግሱ ድረስ በጎን ሥራ (ዋጋውን) አታገኙም ፡፡ ከምንም ነገር ብትለግሱ አላህ ያውቀዋል " ፡፡ አላህ አውቀው ከሚሰሩት ባሮቹ ያድርገን ። https://t.me/bahruteka
5 286
7
وقد سبقني بالرد عليه الشيخ محمد حياة فجزاه الله خيرا . وكذلك اطلعت على مقالات الشيخ بحر وهي لا تزال متتالية باللغة المحلية وألفيتها مليئة بالأدلة النقلية من الكتاب والسنة وأقوال سلف الأمة . فرفع الله قدره وعافاه وثبته على الكتاب والسنة حتى الممات.
3 414
8
አዲሰ ወሳኝ ሙሐደራ ርዕስ « የዒልም (እውቀት) መጀመሪያው ቁርኣን ነው» 🎙ሸይኽ ዐብዱልሐሚድ ያሲን አልለተሚይ ሐፊዘሁላህ 🕌 ጉንችሬ ከዕብ መስጂድ (ዳሩል ሂጅራ መርከዝ) 🗓 ቅዳሜ ነሐሴ /30/2018 ምሽት ከመግሪብ እስከ ዒሻእ የቴሌግራም ቻናል https://t.me/medresetulislah
3 710
9
ለኢብኑ ሙነወር የተሰጠ ምላሽ ርእስ:- ሠለፊዮችን መዳኺላ የሚለው ማንነው? 🎙በሸይኽ ዶ/ር ሑሰይን ቢን ሙሀመድ አስ-ሲልጢ (ሀፊዘሁላህ) በዳር አስ-ሱንና የሸሪዓ እውቀት ማዕከል ጥር 17/2016 የተደረገ የዳር አስ-ሱንና የቴሌግራም 👇👇 ቻናል #join በማድረግ ይቀላቀሉ https://t.me/DarASSunnah1444 https://t.me/DarASSunnah1444
2 595
10
ለኢብኑ ሙነወር የተሰጠ ምላሽ ርእስ:- ሠለፊዮችን መዳኺላ የሚለው ማንነው? 🎙በሸይኽ ዶ/ር ሑሰይን ቢን ሙሀመድ አስ-ሲልጢ (ሀፊዘሁላህ) በዳር አስ-ሱንና የሸሪዓ እውቀት ማዕከል ጥር 17/2016 የተደረገ የዳር አስ-ሱንና የቴሌግራም 👇👇 ቻናል #join በማድረግ ይቀላቀሉ https://t.me/DarASSunnah1444 https://t.me/DarASSunnah1444
1
11
ይህ ከዑለሞች ንግግሮች ውስጥ ከባሕር ጠብታ ነው ። ባየናቸው የዑለሞች ንግግሮች ሶሓቦችን መተቸት ፣ ክብራቸውን መንካት ፣ ደረጃቸውን ዝቅ ማድረግ ከእስልምና ሊያወጣ የሚችል መሆኑን አውቀናል ። በጣም የሚያሳፍረው ኢኽዋኖች የነብያትና ሶሓቦችን ክብር በመንካት የሚያዋርድና የአላህና የነብዩ ጠላት የሆኑትን ሺዓዎችን የሚያስደስተውን ሰይድ ቁጥብን ኢማም ( የዲን መሪ ) እያሉ ለትውልድ ማስተዋወቃቸው ነው ። አላህ ካለ ከዚህ በኋላ የሰይድ ቁጥብ ጥመቶችን ከራሱ ኪታቦች አንድ ባንድ ማየት እንጀምራለን ። https://t.me/bahruteka
3 954
12
👉 ሙሐመድ ሓሚዲን የሰይድ ቁጥብ ጠበቃ ! ክፍል አራት ሙሐመድ ሓሚድን ጥብቅና የቆመው ሰይድ ቁጥብ አላህ መርጦ ያላቃቸውን ነብዩላሂ ሙሳን ላንቋሸሸበት የነብዩን ባልደረቦች ላዋረደበት የሙስሊሙን ኡማ በግልፅ ላከፈረበት የአላህን ብቸኛ ተመላኪነት ለናደበትን ተራራ ለማይሸከመው ወንጀል ነው ። አላህ ካለ ይህን በሙዋዘና በማጣፋት ጥብቅና የቆመበትን ስራው በመረጃ ድባቅ እንመታለን ። ከመምታታችን በፊት ስለ ነብያቶችና ስለነብዩ ባልደረቦች አላህ በቁርኣኑ ከተናገራቸው የአላህ መልእክተኛ ሶሓቦቻቸውን የሚሳደብንና ክብራቸውን የሚነካን በተመለከተ የተናገሩትን ባለፉት ክፍሎች አይተናል ። አላህ ካለ በዛሬው ክፍል የኢስላም ሊቃውንቶች የነብዩን ባልደረቦች ክብር የሚነካን አስመልክተው ከተናገሯቸው ንግግሮች የተወሰኑት ካየን በኋላ የሰይድ ቁጥብ ንግግሮችን በሙሉ ከራሱ ኪታቦች በሙጀለድና ገፅ መረጃ እያቀረብን ውድቅ እናደርጋለን ። قال الجَلالُ البلقينيُّ : أن سب الصحابة داخِلٌ تحتَ مُفارَقةِ الجَماعةِ، وهو الابتِداعُ المَدلُولُ عليه بتَركِ السُّنَّةِ، فمَن سَبَّ الصَّحابةَ رضي الله عنهم أَتى كَبِيرةً بلا نِزاعٍ] اهـ . الزواجر 3810/2 ኢብኑ ሀጀር አል ሀይሰሚይ የተባለ ዓሊም አልጀላል አልበልቂኒ ከተባለ ዓሊም ይዞ እንዲህ ይላል : – " ሶሓቦችን መሳደብ ( ከሱና ) ጀማዓ መውጣት ውስጥ ይገባል ። ያ እሱ ሱናን በመተው ቢዳዓ ማምጣት መሆኑ መረጃ የመጣበት ነው ። ሶሓቦችን የሰደበ ከባባድ ወንጀሎች ውስጥ መግባቱ በዑለሞች መካከል ልዩነት የለበትም " ። قال الإمام أبو زُرعة الرازي - رحمه الله – " إذا رأيتَ الرجلَ ينتقص أحدًا من أصحاب رسول الله صلى الله عليه وآله وسلم فاعلم أنه زِنديق؛ وذلك أن الرسولَ صلى الله عليه وآله وسلم عندنا حق، والقرآنَ حق، وإنما أدى إلينا هذا القرآنَ والسننَ أصحابُ رسول الله صلى الله عليه وآله وسلم. وإنما يريدون أن يجرحوا شهودَنا ليبطلوا الكتابَ والسنةَ، والجرحُ بهم أولى، وهم زنادقة " اهـ . الكفاية ص (49) ኸጢቡል በጝዳድይ የተባለ ዓሊም ከአቡ ዙርዓ አርራዚ የተባለ ታላቅ የሐዲስ ሊቅ ይዞ እንዲህ ይላል : – " አንድ ሰው የነብዩን ባልደረቦች ክብር በሚያጎድል መልኩ ሲናገር ካየህ እወቅ እሱ ሙናፊቅነቱ ግልፅ የወጣ ነው ። ምክንያቱም እኛ ዘንድ የአላህ መልእክተኛ ሐቅ ናቸው ። ( ይዘውት የመጡት ዲን ሐቅ ነው) ይዘውት የመጡት ቁርኣንና ሐዲስ ወደኛ ያደረሱት ሶሓቦች ናቸው ። ( የእነርሱን ክብር የሚነኩት ፍላጎታቸው ) ሶሓቦችን ተችተው ቁርኣንና ሐዲስን ውድቅ ማድረግ ነው ። ለመተቸት የተገቡት እነርሱ ናቸው ። እነርሱ ዚንዲቆች ( ሙናፊቅነታቸው ግልፅ የወጣ) ናቸው"። وقال الإمام أحمد رحمه الله –: " إذا رأيت رجلا يذكر أحدا من الصحابة بسوء فاتهمه على الإسلام " . البداية والنهاية 8 / 142 ኢማሙ አሕመድ ሶሓቦች የሚሳደብን አስመልክቶ እንዲህ ይላል : – " አንድ ሰው ሶሓቦችን በመጥፎ ሲያነሳ ( ሲያወሳ) ካየኸው በሙስሊምነቱ ጠርጥረው " و قال بشر بن الحارث –رحمه الله – : « من شتم أصحاب رسول الله فهو كافرٌ، و إن صام و صلّى و زعم أنه من المسلمين» الشرح والإبانة ص (162). ቢሽር ኢብኑ አል ሓሪስ የተባለ ዓሊም እንዲህ ይላል :– " የነብዩን ሶሓቦች የተሳደበ ቢፆምም ቢሰግድም እኔ ሙስሊም ነኝ ቢልም እሱ ካፊር ነው "። قال الإمام السّرَخْسي – رحمه الله – «فمن طعن فيهم فهو ملحد منابذ للإسلام دواؤه السيف إن لم يتب » أصول السرخسي ( 134/2) ኢማሙ ሰርኸስይ እንዲህ ይላል : – "ሶሓቦችን የተቸ እሱ እስልምናን የሚዋጋ ሙልሒድ ነው ። መድሀኒቱ ተውበት አድርጎ ካልተመለሰ ሰይፍ ነው " ። وقال شيخ الإسلام ابن تيمية – رحمه الله – : " وذلك أن أول هذه الأمة هم الذين قاموا بالدين تصديقا، وعلما، وعملا، وتبليغا، فالطعن فيهم طعن في الدين، موجب للإعراض عما بعث الله به النبين، وهذا كان مقصود أول من أظهر بدعة التشيع، فإنما كان قصده الصد عن سبيل الله، وإبطال ما جاءت به الرسل عن الله، ولهذا كانوا يظهرون ذلك بحسب ضعف الملة، فظهر في الملاحدة حقيقة هذه البدع المضلة..." منهاج السنة (1 /18) ሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያ –ረሒመሁላሁ – እንዲህ ይላል : – " የዚህ እማ የመጀመሪያዎቹ ( ሶሓቦች) እነርሱ ናቸው ( የነብዩን) ዲን እውነት ነው በማለት ፣ በማመን ፣ በመስራትና በማድረስ ከፊት የሆኑት ። እነርሱን መተቸት ዲኑን መተቸት ነው ። አላህ ነብያቶችን የላከበትን አልቀበልም ማለትን ግድ ይላል ። ይህ ነበር ተሸዩዕንን ( የሺዓ ዐቂዳን) ግልፅ ያደረጉ ሰዎች አላማ ። አላማቸው ነብያቶች ይዘውት የመጡትን ውድቅ ማድረግና ሰዎች ወደ አላህ ዲን እንዳይገቡ ማገድ ነበር ።… " قال الإمام الذهبي – رحمه الله – مبيناً حكم الطاعن في الصحابة والساب لهم : "فمن طعن فيهم أو سبهم فقد خرج من الدين ومرق من ملة المسلمين لأن الطعن لا يكون إلا عن اعتقاد مساويهم وإضمار الحقد فيهم وإنكار ما ذكره الله تعالى في كتابه من ثنائه عليهم وما لرسول الله صلى الله عليه وسلم من ثنائه عليهم وفضائلهم ومناقبهم وحبهم ولأنهم أرضى الوسائل من المأثور والوسائط من المنقول والطعن في الوسائط طعن في الأصل والإزدراء بالناقل ازدراء بالمنقول وهذا ظاهر لمن تدبره وسلم من النفاق ومن الزندقة والألحاد في عقيدته " الكبائر ص ( 235 ) ኢማሙ ዘሀብይ ሶሓቦችን የሚተችን ሰው ሸሪዓዊ ብይን አስመልክቶ እንዲህ ይላል : – " ሶላቦችን የተቸው ወይ የሰደበ በርግጥ ከዲን አፈንግጧል ከእስልምና መንገድም ወጥቷል ። ምክንያቱም በሶሓቦች ላይ ምቀኝነትን በመቋጠርና መጥፎነታቸውን በማመን እንጂ ትችት ስለማይመጣ ነው ። …… " እያለ ይቀጥላል ።
4 147
13
ጃሲያ 01.mp3
3 872
14
✅ ከአላህ ውጪ ያለን ነገር ከሚያመልክ ሰው ህይወት የእንሰሳ ህይወት ይሻላል ! يقول ابن القيم – رحمه الله – " لا حياة لمن أعرض عن الله واشتغل بغيره ، بل حياة البهائم خير من حياته " . الداء والدواء ص (84) ኢብኑል ቀይም – ረሒመሁላሁ – እንዲህ ይላል : – " አላህን ( ከመገዛት) አፈንግጦ ከአላህ ውጪ ያለን በመገዛት የተጠመደ ህይወት የለውም ። ይልቁንም የእንሰሳዎች ህይወት ከሱ ህይወት ይሻላል "። https://t.me/bahruteka
4 064
15
✅ ልብህ እንዲርስ ከፈለግህ የየቲምን ራስ አብስ ! عن أبي هريرة – رشي الله عنه قال : قال رسول الله - صلى الله عليه وسلم – " إنْ أردْتَ تَلْيِينَ قلبِكَ، فَأَطْعِمْ المِسْكِينَ، و امْسَحْ رَأْسَ اليَتِيمِ " أخرجه إمام أحمد كما في سلسلة الصحيحة — አቡ ሁረይራ ባወሩትና ኢማሙ አሕመድ በዘገቡ, ሸይኽ አልባኒ ሶሒሕ ባሉት ሐዲስ የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ይላሉ : – " ቀልብህ እንዲርስልህ ከፈለግህ ምስኪናችን አብላ, የየቲምንም ራስ አብስ " ። https://t.me/bahruteka
4 006
16
🔹ማስታወሻ ውድ የእነሞር ወረዳ ማህበረሰባችን ዳሩል ሂጅራ ተማሪ የሚቀበለው ከእነሞር ወረዳ ነው ስንል መገር ወረዳንም ይጨምራል ። እነሞር ሁለት ወረዳ መሆኑ ለአስተዳደር እንጂ ለኛ የዲን ስራ አይደለም ። ለኛ ሁለቱም ወረዳ እኩል ነው ። ሌላው ለፈተና የምትመጡ ተማሪዮች መታወቂያ እንዳትረሱ ለማስታወስ እንወዳለን ።
4 513
17
✅ታላቅ የምስራች ለሀዋሳ ከተማ ነዋሪዎች በሙሉ السلام عليكم ورحمة الله وبركاته በመጀመሪያ ለዐለማቱ ጌታ አላህ ምስጋና ይገባው! በመቀጠልም ከዚህ በፊት በተለያዩ መድረሳዎች ሲቀሩ
✅ታላቅ የምስራች ለሀዋሳ ከተማ ነዋሪዎች በሙሉ السلام عليكم ورحمة الله وبركاته በመጀመሪያ ለዐለማቱ ጌታ አላህ ምስጋና ይገባው! በመቀጠልም ከዚህ በፊት በተለያዩ መድረሳዎች ሲቀሩ የነበሩት ደርሶችና ተጨማሪ አዳዲስ ኪታቦች በአድስ መልኩ ቅዳሜ(ነሀሴ-30) ጀምሮ የሚሰጡ ይሆናል። ጊዜያችንን አመቻችተን በሚቀርበን ቦታ በመገኘት ድናችንን እንገንዘብ! የአላህ መልዕክተኛ ሲናገሩ፦ من يريد الله به خيرا يفقهه في الدين "አሏህ መልካም የሻለት ሰው ድኑን ያስገነዝበዋል" الجهل عار عار لا يرضى به إلا حمار ማሳሰቢያ ✅ደርሶቹ የሚሰጡበት ጊዜ👉 ከመጝሪብ-ዒሻ ✅ የሚሰጡበት ቦታ 👉 ዳቶ ፣ ቲቲሲና ተማሪዎች መድረሳ ✅ደርሱን የሚሰጡት፦ ↪️ኡስታዝ አቡ ሙዓዝ ደሴ ↪️ኡስታዝ ዐብዱልሀሚድ 👉👉👉ዝርዝር ፕሮግራሙን በፎቶው ላይ ተመልከቱ! ከሱብሂ በኋላ እንድሁም በቀኑ ክፍል የሚወጡ ፕሮግራሞችን የምናሳውቃችሁ ይሆናል። ለሌሎች ሰዎች በማድረስ የአጅሩ ተካፋይ ይሁኑ!! 🔈🔈🔈🔈🔈🔈🔈🔈🔈🔈 https://t.me/hutemariwochchannel
5 619
18
ዱኻን 02.mp3
6 135
19
👉 ሙሐመድ ሓሚዲን የሰይድ ቁጥብ ጠበቃ ! — የሶሓቦች ደረጃ በነብዩ ሙሐመድ – ሶለላሁ ዓለይሂ ወሰለም – ምስክርነት ! አላህ ከሰዎች ነብያቶችን መርጦ ወደ ሰው ልጆች በቃሉ ላካቸው ። በዚህም ነብያቶች በአላህና በሰው ልጆች መካከል አገናኝ ሆኑ ። ከተቀሩት ሰዎች መርጦ ደግሞ ለነብያቶች ሀዋሪያት አደረገ ። የነብዩ ሙሐመድ ባልደረቦች (ሶሓቦች) አላህ ለነብዩ ረዳትነት የመረጣቸው ምርጥ ትውልዶች ነበሩ ። የነብዩን መልእክት ባለበት ተጠብቆ ለትውልድ እንዲተላለፍ ውድ ሕይወታቸውን ፣ ክብራቸውን ፣ ጉልበታቸውንና እውቀታቸውን ቤዛ አድርገዋል ። ለዚህ ዲን ሲሉ አንገታቸው ተቀልቷል ፣ ገላቸው ተከታትፏል ። አጥታቸው ተሰብሯል ። በደማቸው የነብዩ ሸሪዓ ለምልሞ ለዓለም ደርሷል ። የአላህ መልእክተኛ ስለነዚህ ባልደረቦቻቸው ከተናገሯቸውና የሰደባቸውንና ክብራቸውን የነካን ምን እንዳሉ በሚቀጥሉት ሐዲሶች እንመልከት : – عن أبي سعيد رضي الله عنه قال : قال رسول الله – صلى الله عليه وآله وسلم –: «لَا تَسُبُّوا أَحَدًا مِنْ أَصْحَابِي، فَإِنَّ أَحَدَكُمْ لَوْ أَنْفَقَ مِثْلَ أُحُدٍ ذَهَبًا، مَا أَدْرَكَ مُدَّ أَحَدِهِمْ وَلَا نَصِيفَهُ» أخرجه البخاري ومسلم . " ከሶሓቦቼ አንዱንም አትሳደቡ ከናንተ ውስጥ አንዳችሁ የኡሑድ ተራራን የሚያክል ወርቅ በአላህ መንገድ ላይ ወጪ ቢያደርግ (የሶሓቦቼን) የአንዳቸውን እፍኝ ወይም ግማሹ አይደርስም " ። عن عائشة أم المؤمنين قالت: قال رسول الله – صلى الله عليه وآله وسلم –: «مَنْ سَبَّ أَصْحَابِي فَعَلَيْهِ لَعْنَةُ اللهِ وَالْمَلَائِكَةِ، وَالنَّاسِ أَجْمَعِينَ» . وقد رواه الإمام أحمد في "مسنده"، والإمام الترمذي وقال: حسن غريب، " ሶሓቦቼን የተሳደበ በሱ ላይ የአላህ የመላኢካዎችና የሰዎችም ባጠቃላይ እርግማን ይውረድ "። عن عبد الله بن مغفل – رضي الله عنه– قال : قال رسول الله – صلى الله عليه وآله وسلم–: «اللهَ اللهَ فِى أَصْحَابِي، اللهَ اللهَ فِى أَصْحَابِي، لَا تَتَّخِذُوهُمْ غَرَضًا بَعْدِي، فَمَنْ أَحَبَّهُمْ فَبِحُبِّي أَحَبَّهُمْ، وَمَنْ أَبْغَضَهُمْ فَبِبُغْضِي أَبْغَضَهُمْ، وَمَنْ آذَاهُمْ فَقَدْ آذَانِي، وَمَنْ آذَانِي فَقَدْ آذَى اللهَ، وَمَنْ آذَى اللهَ فَيُوشِكُ أَنْ يَأْخُذَهُ». " በሶሓቦቼ ጉዳይ አላህን ፍሩ, (እኔ ከሞትኩ በኋላ) ክብራቸውን በመንካትና በመስደብ አዛ በማድረግ ኢላማ አድርጋችሁ አትያዟቸው ( በመጥፎ ነገር ወደነርሱ አታነጣጥሩ) እነርሱን የወደደ እኔን ለመውደዱ ነው የወደዳቸው ። እነርሱን የጠላቸው እኔን ለመጥላቱ ነው የጠላቸው ። እነርሱን አዛ ያደረገ እኔን አዛ አደረገ ! እኔን አዛ ያደረገ አላህን አዛ አደረገ ! አላህን አዛ ያደረገ ሊዘው ይቀርባል " ። ጮሌ በምልክት ይገባዋል እንደሚሉት የነብዩና የሶሓቦች ወዳጆች ሶሓቦችን ለመውደድና ለማክበር አንድ የቁርኣን አንቀፅ ወይም የነብዩ ሐዲስ ይበቃቸዋል ። እነዚህ ስለሶሓቦች ክብርና እነርሱን መስደብ ወይም አዛ ማድረግ አደጋው ምን እንደሆነና ባለቤቱ ለአላህ እርግማንና ለሱ ቅጣት ራሱን የዳረገ መሆኑን የሚያሳዩ የነብዩ ንግግሮች ናቸው ። ሁሉንም እንዘርዝር ብንል መፅሐፍ ማሳተም ግድ ይለናል ። አላህ ካለ በሚቀጥለው ክፍል የሰለፍ ዑለሞች የሶሓቦችን ክብር የሚነካና የሚተች ሰውን አስመልክተው የሰጧቸውን ብይኖች እናያለን ። https://t.me/bahruteka
7 936
20
ልዩ አዲስ ሙሃዶራ ሱናን አጥብቆ መያዝ እና ግዜን በአግባቡ መጠቀም በሚል ሪእስ የተደረገ ነሓሴ 27/12/2018 🕌 በአል-ወሰጢያህ መድረሳ እና መርከዝ 🎤በዶ/ር ሸይኽ ሁሰይን ቢን ሙሀመድ አስ-ስልጢይ https://t.me/AbraribnAwal
3 437