ch
Feedback
Federal Law and Justice Institute የፌዴራል የሕግና ፍትሕ ኢንስቲትዩት

Federal Law and Justice Institute የፌዴራል የሕግና ፍትሕ ኢንስቲትዩት

前往频道在 Telegram

Bridging the gap-between Law and Practice!

显示更多
5 956
订阅者
无数据24 小时
-27 天
+5030 天

数据加载中...

标签云
无数据
有任何问题?请刷新页面或联系我们的客服
进出提及
---
---
---
---
---
---
吸引订阅者
九月 '26
九月 '26
+53
在0个频道中
八月 '26
+119
在1个频道中
Get PRO
七月 '26
+152
在0个频道中
Get PRO
六月 '26
+112
在0个频道中
Get PRO
五月 '26
+151
在0个频道中
Get PRO
四月 '26
+114
在2个频道中
Get PRO
三月 '26
+43
在0个频道中
Get PRO
二月 '26
+68
在0个频道中
Get PRO
一月 '26
+78
在1个频道中
Get PRO
十二月 '25
+51
在1个频道中
Get PRO
十一月 '25
+75
在1个频道中
Get PRO
十月 '25
+251
在2个频道中
Get PRO
九月 '25
+70
在0个频道中
Get PRO
八月 '25
+109
在3个频道中
Get PRO
七月 '25
+34
在2个频道中
Get PRO
六月 '25
+81
在1个频道中
Get PRO
五月 '25
+195
在8个频道中
Get PRO
四月 '25
+147
在4个频道中
Get PRO
三月 '25
+164
在4个频道中
Get PRO
二月 '25
+157
在3个频道中
Get PRO
一月 '25
+176
在5个频道中
Get PRO
十二月 '24
+195
在3个频道中
Get PRO
十一月 '24
+292
在3个频道中
Get PRO
十月 '24
+267
在2个频道中
Get PRO
九月 '24
+371
在1个频道中
Get PRO
八月 '24
+363
在0个频道中
Get PRO
七月 '24
+272
在0个频道中
Get PRO
六月 '24
+206
在0个频道中
Get PRO
五月 '24
+244
在0个频道中
Get PRO
四月 '24
+297
在2个频道中
Get PRO
三月 '24
+294
在1个频道中
Get PRO
二月 '24
+358
在0个频道中
Get PRO
一月 '24
+356
在1个频道中
Get PRO
十二月 '23
+282
在0个频道中
Get PRO
十一月 '23
+76
在1个频道中
Get PRO
十月 '23
+38
在1个频道中
Get PRO
九月 '23
+90
在0个频道中
Get PRO
八月 '23
+35
在0个频道中
Get PRO
七月 '23
+39
在0个频道中
Get PRO
六月 '23
+35
在0个频道中
Get PRO
五月 '23
+187
在0个频道中
Get PRO
四月 '23
+35
在0个频道中
Get PRO
三月 '23
+56
在0个频道中
Get PRO
二月 '23
+28
在0个频道中
Get PRO
一月 '23
+89
在0个频道中
Get PRO
十二月 '22
+69
在0个频道中
Get PRO
十一月 '22
+72
在0个频道中
Get PRO
十月 '22
+699
在0个频道中
日期
订阅者增长
提及
频道
17 九月+2
16 九月+3
15 九月+4
14 九月+2
13 九月+2
12 九月+2
11 九月+2
10 九月+4
09 九月+5
08 九月+5
07 九月+3
06 九月+2
05 九月+1
04 九月+3
03 九月+3
02 九月+5
01 九月+5
频道帖子
2
没有文字...
820
3
没有文字...
1 027
4
没有文字...
1 092
5
የፌዴራል የሕግና ፍትሕ ኢንስቲትዩት የሚሰጣቸው የሥልጠና አይነቶች
የፌዴራል የሕግና ፍትሕ ኢንስቲትዩት የሚሰጣቸው የሥልጠና አይነቶች
1 087
6
የፌዴራል የሕግና ፍትሕ ኢንስቲትዩት የሚሰጣቸው የሥልጠና አይነቶች
የፌዴራል የሕግና ፍትሕ ኢንስቲትዩት የሚሰጣቸው የሥልጠና አይነቶች
8
7
没有文字...
980
8
የፌዴራል የሕግና ፍትሕ ኢንስቲትዩት በ2018 ዓ.ም ዕቅድ አፈጻጸምና በስትራቴጂያዊ ዕቅድ ላይ ተወያየ አዳማ፤ ነሐሴ 28/2018 ዓ.ም የፌዴራል የሕግ እና ፍትሕ ኢንስቲትዩት የ2018 ዓ.ም ዕቅድ+6
የፌዴራል የሕግና ፍትሕ ኢንስቲትዩት በ2018 ዓ.ም ዕቅድ አፈጻጸምና በስትራቴጂያዊ ዕቅድ ላይ ተወያየ አዳማ፤ ነሐሴ 28/2018 ዓ.ም የፌዴራል የሕግ እና ፍትሕ ኢንስቲትዩት የ2018 ዓ.ም ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማና  የአምስት ዓመት ስትራቴጂያዊ ዕቅድ ላይ  ከኢንስቲትዩቱ ሠራተኞች ጋር ውይይት አካሄደ በመድረኩ ላይ በመገኘት የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክትና የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኢንስቲትዩቱ የአስተዳደራዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ጌታቸው መንግሥቴ ሲሆኑ በመልዕክታቸውም ይህ መድረክ ባለፈዉ ዓመት የተሠሩ ሥራዎችን በመገምገም የታዩ ክፍተቶችን በመሙላት የተጀመሩ ጠንካራ ሥራዎችን የበለጠ ለማጠናከር ያለመ ነው ብለዋል። በ2019 በጀት ዓመት ከእያንዳንዱ የሥራ ክፍልና ሰራተኛ ምን እንደሚጠበቅ የምንወያይበትና እንደተቋም የአሠራር ሥርዓት የምንዘረጋበት መድረክ ነው ብለዋል:: አቶ ጌታቸው አክለውም የኢንስቲትዩቱን የአሠራር ሥርዓት በመገንባት ረገድ የእያንዳንዱ ሠራተኛ አስተዋፅኦ የላቀ መሆኑን በመጥቀስ ይህ ውይይት ያስፈለገበት ዋናው ዓላማም የ2018 ዓ.ም አፈፃፀምን በመገምገም የ5 ዓመቱን ስትራቴጂክ ዕቅድና የ2019 በጀት ዓመት ረቂቅ ዕቅድ ላይ ተወያይቶ ከስምምነት ላይ በመድረስ ወደ ተግባር ለመግባት መሆኑን ገልፀዋል:: የኢንስቲትዩቱ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ቡድን መሪ አቶ ዳንኤል ዋቅጋሪ የ2018 ዓ.ም የሥራ አፈፀም ሪፖርት እና የለውጥና ስትራቴጂክ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ አበበ ሹመት የኢንስቲትዩቱን የ5 ዓመት ስትራቴጂክ ረቂቅ ዕቅድ ያቀረቡ ሲሆን በቀረቡት ሰነዶች ላይ የቡድን ውይይት ተደርጎ በርካታ ሀሳቦች ተነስተዋል። ውይይቱ በነገው ዕለትም የሚቀጥል ይሆናል ። ================ ዘገባው፡- የሕዝብ ግንኙነትና ኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክቶሬት
1 802
9
没有文字...
1 499
10
+1
没有文字...
2 164
11
28.pdf
1 859
12
የፌዴራል የሕግና ፍትሕ ኢንስቲትዩት ለፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን አመራሮችና ባለሙያዎች ልዩ ሥልጠና መስጠት ጀመረ (አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 18/2018 ዓ.ም) የፌዴራል የሕግና ፍትሕ ኢንስቲትዩት ለፌዴራ+5
የፌዴራል የሕግና ፍትሕ ኢንስቲትዩት ለፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን አመራሮችና ባለሙያዎች ልዩ ሥልጠና መስጠት ጀመረ (አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 18/2018 ዓ.ም) የፌዴራል የሕግና ፍትሕ ኢንስቲትዩት ለፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን አመራሮችና ባለሙያዎች በአራት ዋና ዋና ርዕሶች ላይ ያተኮረ የአቅም ግንባታ ሥልጠና መስጠት ጀምሯል። በመድረኩ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የሕግ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ሰለሞን ከልክሌ፤ ኮርፖሬሽኑ ከተቋቋመበት ዓላማ አንጻር ሥልጠናው በንግድ ሥርዓቱ ዙሪያ ያለውን ግንዛቤ ለማዳበር ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳለው ገልጸዋል። አክለውም ሰልጣኞች ሥልጠናውን በንቃት በመከታተል ያገኟቸውን እውቀቶች በስራ ገበታቸው ላይ በተግባር ማዋል እንዳለባቸው አስገንዝበዋል። ይህ የአቅም ማጎልበቻ ሥልጠና ዛሬን ጨምሮ ለ10 የሥራ ቀናት የሚሰጥ ሲሆን፣ በተለይም ዛሬ በተጀመረው ሥልጠና የንግድ ሕግ እና ተዛማጅ የሕግ ማዕቀፎች ላይ በማተኮር ለሚቀጥሉት 3 ቀናት  የሚሰጥ ሲሆን ዋና ዓላማውም በአዲሱ የንግድ ሕግ የተሻሻሉና አዲስ የተጨመሩ መሠረታዊ ጉዳዮችን መለየት፣ ስለ ንግድ እና ነጋዴነት አጠቃላይ ጽንሰ-ሐሳብ በቂ ግንዛቤ ማስጨበጥ፣ እንዲሁም የንግድ ማኅበራትን ምንነት፣ ዓላማ፣ ዓይነቶችና መሠረታዊ ባህሪያት (አንድነትና ልዩነት) በግልጽ ማሳወቅ ነው። በተጨማሪም ተሳታፉፊዎች የንግድ ማኅበራት ምስረታን፣ ሕጋዊነት መስፈርቶችን፣ የአደረጃጀትና አስተዳደር ሥርዓት አሰራርን እንዲረዱ ከማድረጉም በላይ፣ የማኅበራቱ መሪዎች ተግባር፣ ኃላፊነትና ተጠያቂነት ላይ ግልጽ ግንዛቤ በመፍጠር የስብሰባ ሥነ-ሥርዓትና የውሳኔ አሰጣጥ ሂደቶችን በትክክል ለይተው እንዲያውቁ ማስቻል ነው። =================== ዘገባው:-የህዝብ ግንኙነትና ኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክቶሬት
2 144
13
+9
没有文字...
1 187
14
没有文字...
1
15
+3
没有文字...
1
16
በተቋማዊ ልህቀት ረገድ ግልጽነትና ተጠያቂነት ያለው አሠራር ለመዘርጋት የአመራርና የአፈጻጸም አቅም የሚገነባ ሲሆን፣ የፊዚካልና የዲጂታል መሠረተ ልማቶችን በማዘመን ስማርት የሥልጠናና የምርምር ማዕከላት ይደራጃሉ። በተጨማሪም ስትራቴጂካዊ ኮሙኒኬሽንና አጋርነትን ማጠናከር የትኩረት አቅጣጫ ተደርጎ ተይዟል። በሕግና ፍትሕ ጥናትና ምርምር ዘርፍ ኢንስቲትዩቱ ችግር ፈቺ ጥናቶችን ለማሳደግ የውስጥ ተመራማሪዎችን አቅም የሚያጎለብት ሲሆን፣ በዳኝነትና ፍትሕ አካላት አቅም ግንባታ በኩል ደግሞ የቅድመ-ሥራና የሥራ ላይ ሥልጠናዎችን ጥራት በማሻሻል የዲጂታልና የኢ-ለርኒንግ አማራጮች ሰፊ ትኩረት ይሰጣቸዋል። በተመሳሳይ በፍላጎት ላይ የተመሠረቱ የሥልጠና ሞጁሎችን በማዘጋጀት በሀገር አቀፍ ደረጃ የሕግ አሠልጣኞችን ብቃት ለማሳደግ ታቅዷል። በሌላ በኩል በሕግና ፍትሕ መረጃና ሪፎርም ዘርፍ ዘመናዊና ሀገር አቀፍ የሕግና ፍትሕ መረጃ ማዕከል በማልማት የመረጃ ክምችትን ለማሳደግ እንደሚሰራ የተጠቆመ ሲሆን ኢንስቲትዩቱ የሕግ ትምህርት ሪፎርምን ጨምሮ የጋራ ሪፎርም ፕሮግራሞችን እንደሚተገብርና ለሥራዎቹ አስፈላጊ የሆነ ስትራቴጂካዊ ሀብት እንደሚያሰባስብም ተገልጿል። በውይይቱ ማጠቃለያ ላይ የተቋሙ ከፍተኛ አመራሮች አስፈላጊውን ግብረ-መልስና ተጨማሪ አስተያየት የሰጡ ሲሆን፣ የቀጣይ በጀት ዓመት ዋና ዋና የትኩረት አቅጣጫዎች ከተቀመጡ በኋላ መድረኩ ተጠናቋል። =================== ዘገባው:-የህዝብ ግንኙነትና ኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክቶሬት
1 026
17
የፌዴራል የሕግና ፍትሕ ኢንስቲትዩት በ4 ዋና ዋና መስኮች ላይ በማተኮር የ2019 ረቂቅ ዕቅድ ላይ ተወያየ (አዳማ፤ ነሐሴ 16/2018 ዓ.ም)የፌዴራል የሕግና ፍትሕ ኢንስቲትዩት በ2019 በጀት ዓመ+9
የፌዴራል የሕግና ፍትሕ ኢንስቲትዩት በ4 ዋና ዋና መስኮች ላይ በማተኮር የ2019 ረቂቅ ዕቅድ ላይ ተወያየ (አዳማ፤ ነሐሴ 16/2018 ዓ.ም)የፌዴራል የሕግና ፍትሕ ኢንስቲትዩት በ2019 በጀት ዓመት በትኩረት በሚተገብራቸው አራት ስትራቴጂካዊ መስኮች እና 24 ዓላማዎች ላይ ያተኮረ ረቂቅ ዕቅድ ከአመራሮቹ ጋር ገመገመ። በአዳማ ከተማ በተካሄደው በዚህ የውይይት መድረክ፣ የኢንስቲትዩቱ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ቡድን መሪ አቶ ዳንኤል ዋቅጋሪ ባቀረቡት ረቂቅ ዕቅድ መሠረት፣ ተቋሙ በቀጣዩ በጀት ዓመት አደረጃጀቱንና የአገልግሎት አሰጣጡን ለማዘመን የሚያስችሉ በርካታ ተግባራትን ለማከናወን አቅዷል።
975
18
የፌዴራል ሕግና ፍትሕ ኢንስቲትዩት የ5 ዓመት ስትራቴጂካዊ ዕቅድ ተቋማዊ ግምገማና ከባለድርሻ አካላት ጋር  አካሄደ (አዳማ፤ ነሐሴ 15/2018 ዓ.ም) የፌዴራል ሕግና ፍትሕ ኢንስቲትዩት ለቀጣይ አምስት ዓመታት (ከ2019 ዓ.ም ጀምሮ) የሚያገለግለውን ስትራቴጂካዊ ዕቅድ ረቂቅ እና የተቋማዊ ሁኔታዎች ግምገማ ሪፖርት በአዳማ ከተማ ካኖፒ ሆቴል ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አካሄደ። በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ክቡር አምባሳደር ደግፌ ቡላ እንደገለጹት፤ ኢንስቲትዩቱ በአዋጅ ቁጥር 1369/2017 መሠረት በነፃነትና በገለልተኝነት የሕግና ፍትሕ የልህቀት ማዕከል ሆኖ እንዲሠራ እንደገና መዋቀሩን አብራርተዋል። ተቋሙ ተጠሪነቱ ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሆኖ በ7 አባላት ባሉት ቦርድ እንደሚመራና በዋናነትም፡-የጥናትና ምርምር ሥራዎችን ማከናወን፣የአቅም ግንባታና ሥልጠና መስጠት፣የሕግና ፍትሕ መረጃ ማዕከል ሆኖ ማገልገል፣የሕግና ፍትሕ ተቋማት የሪፎርም ሥራዎችን ማስተባበርና መደገፍ የሚሉ ዋና ዋና ተግባራትን እያከናወነ ይገኛል።ዋና ዳይሬክተሩ አክለውም የቀረበው የ5 ዓመት ስትራቴጂክ ዕቅድ በውጭ ኮንሰልታንት ተዘጋጅቶ፣ የተቋሙ አመራሮችና ባለሙያዎች በቅርበት የተሳተፉበት፣ በተቋም ደረጃ በርካታ ውይይቶች ተደርገውበት እንዲሁም በኢንስቲትዩቱ ቦርድ ከተገመገመ በኋላ ለባለድርሻ አካላት እንዲቀርብ መደረጉን ገልጸዋል።በመድረኩ የተቋሙ አሁናዊ ሁኔታ ጥናትና ግምገማ በአቶ ደሳ ቡልቻ የቀረበ ሲሆን፤ የ5 ዓመቱ ረቂቅ ስትራቴጂካዊ ዕቅድ ደግሞ በለውጥና ስትራቴጂካዊ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር በአቶ አበበ ሹመት አቀራራቢነት ለተሳታፊዎች ቀርቧል።በቀረቡት ሰነዶች ዙሪያ በተሳታፊዎች ሰፊ ውይይት ተካሂዶ ዕቅዱን የሚያዳብሩ አስፈላጊ ግብዓቶች የተሰበሰቡ ሲሆን፤ የምክክር መድረኩን በበላይነት የመሩት የኢንስቲትዩቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር የተከበሩ ዶክተር ዘካርያስ ኤርኮላ ናቸው። =================== ዘገባው:-የህዝብ ግንኙነትና ኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው
1 229
19
የፌዴራል ሕግና ፍትሕ ኢንስቲትዩት የ5 ዓመት ስትራቴጂካዊ ዕቅድ ተቋማዊ ግምገማና ከባለድርሻ አካላት ጋር አካሄደ+4
የፌዴራል ሕግና ፍትሕ ኢንስቲትዩት የ5 ዓመት ስትራቴጂካዊ ዕቅድ ተቋማዊ ግምገማና ከባለድርሻ አካላት ጋር  አካሄደ
1 004
20
የፌዴራል ሕግና ፍትሕ ኢንስቲትዩት የ5 ዓመት ስትራቴጂካዊ ዕቅድ ተቋማዊ ግምገማና ከባለድርሻ አካላት ጋር አካሄደ (አዳማ፤ ነሐሴ 15/2018 ዓ.ም) የፌዴራል ሕግና ፍትሕ ኢንስቲትዩት ለቀጣይ አምስ+4
የፌዴራል ሕግና ፍትሕ ኢንስቲትዩት የ5 ዓመት ስትራቴጂካዊ ዕቅድ ተቋማዊ ግምገማና ከባለድርሻ አካላት ጋር  አካሄደ (አዳማ፤ ነሐሴ 15/2018 ዓ.ም) የፌዴራል ሕግና ፍትሕ ኢንስቲትዩት ለቀጣይ አምስት ዓመታት (ከ2019 ዓ.ም ጀምሮ) የሚያገለግለውን ስትራቴጂካዊ ዕቅድ ረቂቅ እና የተቋማዊ ሁኔታዎች ግምገማ ሪፖርት በአዳማ ከተማ ካኖፒ ሆቴል ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አካሄደ።
1