HAILE GEBRIEL - በማለዳ ንቁ
前往频道在 Telegram
❤️ ቅዱሳን አባቶች እንዲህ ይላሉ **ጸጋ ያለምስጋና አያድግም ይላሉ** እግዚአብሔር ሆይ ስለሆነልኝ፣ ክፉውንም ከእኔና ከቤተሰቦቼ ስላራክልኝ 👏 አመሰግንሃለሁ ❤️ 👇👇👇 http://www.youtube.com/@haileG2239
显示更多2 276
订阅者
+324 小时
+137 天
+3830 天
数据加载中...
吸引订阅者
七月 '26
七月 '26
+33
在0个频道中
六月 '26
+79
在0个频道中
Get PRO
五月 '26
+65
在0个频道中
Get PRO
四月 '26
+71
在0个频道中
Get PRO
三月 '26
+79
在0个频道中
Get PRO
二月 '26
+51
在0个频道中
Get PRO
一月 '26
+55
在0个频道中
Get PRO
十二月 '25
+46
在0个频道中
Get PRO
十一月 '25
+74
在1个频道中
Get PRO
十月 '25
+45
在0个频道中
Get PRO
九月 '25
+36
在0个频道中
Get PRO
八月 '25
+49
在0个频道中
Get PRO
七月 '25
+62
在0个频道中
Get PRO
六月 '25
+55
在0个频道中
Get PRO
五月 '25
+94
在0个频道中
Get PRO
四月 '25
+76
在0个频道中
Get PRO
三月 '25
+70
在0个频道中
Get PRO
二月 '25
+63
在0个频道中
Get PRO
一月 '25
+69
在0个频道中
Get PRO
十二月 '24
+114
在1个频道中
Get PRO
十一月 '24
+77
在0个频道中
Get PRO
十月 '24
+62
在0个频道中
Get PRO
九月 '24
+58
在0个频道中
Get PRO
八月 '24
+48
在1个频道中
Get PRO
七月 '24
+62
在0个频道中
Get PRO
六月 '24
+40
在1个频道中
Get PRO
五月 '24
+34
在0个频道中
Get PRO
四月 '24
+82
在2个频道中
Get PRO
三月 '24
+59
在0个频道中
Get PRO
二月 '24
+73
在1个频道中
Get PRO
一月 '24
+47
在0个频道中
Get PRO
十二月 '23
+39
在0个频道中
Get PRO
十一月 '23
+54
在1个频道中
Get PRO
十月 '23
+61
在1个频道中
Get PRO
九月 '23
+47
在0个频道中
Get PRO
八月 '23
+50
在0个频道中
Get PRO
七月 '23
+67
在0个频道中
Get PRO
六月 '23
+71
在0个频道中
Get PRO
五月 '23
+60
在0个频道中
Get PRO
四月 '23
+133
在0个频道中
Get PRO
三月 '23
+243
在0个频道中
Get PRO
二月 '23
+127
在0个频道中
Get PRO
一月 '23
+197
在0个频道中
Get PRO
十二月 '22
+212
在0个频道中
Get PRO
十一月 '22
+110
在0个频道中
Get PRO
十月 '22
+98
在0个频道中
Get PRO
九月 '22
+70
在0个频道中
Get PRO
八月 '22
+76
在0个频道中
Get PRO
七月 '22
+92
在0个频道中
Get PRO
六月 '22
+121
在0个频道中
Get PRO
五月 '22
+108
在0个频道中
Get PRO
四月 '22
+138
在0个频道中
Get PRO
三月 '22
+198
在0个频道中
Get PRO
二月 '22
+102
在0个频道中
Get PRO
一月 '22
+131
在0个频道中
Get PRO
十二月 '21
+113
在0个频道中
Get PRO
十一月 '21
+91
在0个频道中
Get PRO
十月 '21
+55
在0个频道中
Get PRO
九月 '21
+57
在0个频道中
Get PRO
八月 '21
+72
在0个频道中
Get PRO
七月 '21
+75
在0个频道中
Get PRO
六月 '21
+100
在0个频道中
Get PRO
五月 '21
+166
在0个频道中
| 日期 | 订阅者增长 | 提及 | 频道 | |
| 08 七月 | 0 | |||
| 07 七月 | +6 | |||
| 06 七月 | +3 | |||
| 05 七月 | +7 | |||
| 04 七月 | +2 | |||
| 03 七月 | +4 | |||
| 02 七月 | +5 | |||
| 01 七月 | +6 |
频道帖子
| 2 | ከተዋሕዶ እምነት ውጪ ያሉ ኹሉም እምነቶች፡ ተዋሕዶን የሚከስሱበት ነጥብ፡ "የ3000 ዓመት ድህነት" ሲኾን፡ ራሳቸውን የሚቆልሉበት ነጥብ ደግሞ "ሀብት" ነው። እነርሱ ሀብታም ባይኾኑ እንኳን፡ የነርሱ እምነት የተፈለሰፉባቸውን ቦታዎች እየጠሩ በሀብታቸው ይመጻደቃሉ። ካቶሊኩ በካቶሊክ አገራት ሀብትና ሥልጣኔ ይመጻደቃል። ሙስሊሙ በዐረብ አገራት ሀብት ይመጻደቃል። ፕሮቴስታንቱ በፕሮቴስታንት አገራት ሀብት ይመጻደቃል። አይሁዱ፡ እስራኤል በአጭር ጊዜ አንሠራርታ አገር በመኾኗና በጦር ሥርዓቷ ወዘተ ይመጻደቃል። በጥንቆላና በመተት ያለው ደግሞ፡ መጀመሪያም ገንዘብ አምላኩ መኾኑን ያመነና በድርጊቱም ያጸደቀ፡ የነዚህ ኹሉ ተመጻዳቂዎች ዋና role model ነው።
የሚገርመው ነገር ግን፡ ኢየሱስ ክርስቶስ፡ ደግሞ ደጋግሞ በሐዲስ ኪዳን የተናገረው፡ የድኆች አምላክ መኾኑን፥ ገንዘብ የእግዚአብሔርን ቦታ የሚገዳደር ዋና ጣዖት መኾኑን፥ ሀብታም ወደ መንግሥተ ሰማያት ከሚገባ፡ ግመል በመርፌ ቀዳዳ ቢሾልክ የሚቀል መኾኑን፥ ዲያቢሎስ የዓለሙ ገዢና የሀብቷና የገንዘቧ ዘዋሪ መኾኑን ወዘተ ነው። እርሱ የሚሰጠው ስጦታ የበለጠውን የመንፈስ ቅዱስ ስጦታ እንደኾነና፡ ገንዘብ ከስጦታዎቹ ኹሉ መጨረሻ ላይ የሚመጣ በጣም ቀላሉና የማያሳስበው "ዳረጎት" እንደኾነ በተለያዩ መንገዶች በግልጽ ተናግሯል። ዲያቢሎስ፡ የእግዚአብሔር የኾኑትን፡ በማጣትና በድህነት ይፈትናል። እግዚአብሔር ደግሞ፡ በማጣትና በድህነት ውስጥ ቀርቶ፡ በሞትም ውስጥ ሙላት እንዳለ እያሳየ፡ የዲያቢሎስን ውሸት እያፈረሰ ያስተምራቸዋል።
በተዋሕዶ እምነትና በሌሎች እምነቶች መካከል ያለውን ልዩነት ባሰብኩት ቁጥር፡ በጣም በጣም የሰማይና የምድር ያኽል የተራራቀ ይኾንብኛል። በሌሎች እምነቶች መካከል ያለውን ልዩነት ስመረምረው ደግሞ፡ ልዩነታቸው ከሸረሪት ድርም የቀጠነ ይኾንብኛል። መሠረታቸው፣ ሥሪታቸውና አስተሳሰባቸው አንድ ነው። ኹሉም ፍጹም ዓለማዊ ናቸው።
ተዋሕዶ ብቻ ሰማያዊት እምነት ናት።
ሌላው ሙሉ ለሙሉ ከስሯል!
"ሰው ዓለሙን ኹሉ ቢገዛ፡ ነፍሱን ግን ቢያጣ፡ ምን ይረባዋል? ሰውስ ለነፍሱ ቤዛ ምንን በሰጠ ነበር?" (ማቴ 16፥ 18) | 67 |
| 3 | #የሕሊና_ጸሎት
ጌታዬና መድኃኒቴ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ፤ ከሁሉ አስቀድሜ ስለ እስትንፋሴ አመሰግንሃለሁ። ይህች አየር ወደ ሳንባዬ ስትገባና ስትወጣ ያንተን ስም በምስጢር እንድትጠራ እርዳኝ። በእያንዳንዱ ትንፋሼ ውስጥ አንተን ማሰብን ስጠኝ። አእምሮዬ እንደ ባዘነ ወፍ ከቦታ ቦታ ሲባክን፣ አንተ በቸርነትህ ወደ ሰላምህ ጎጆ መልሰው። አምላኬ ሆይ፤ ካንተ ውጭ የምታስበው ነፍስ ሰላም የላትምና፣ በሕሊናዬ ዙፋን ላይ አንተ ንገሥ። በሥራዬ መካከል ሳለሁ አብረኸኝ ሥራ። እጆቼ ቁሳቁሱን ሲነኩ፣ ልቤ ግን ያንተን ቅድስና ይንካ። በድካሜ መካከል ብርታት፣ በውጤቴ መካከል ደግሞ በረከት ሁነኝ። ስሠራ አብረኸኝ ሥራ፤ ያለ አንተ ረዳትነት ድካሜ ሁሉ ከንቱ ነውና። በላቤ ውስጥ ያንተን ምሕረት፣ በጥረቴ ውስጥ ደግሞ ያንተን ፈቃድ እንዳይ እርዳኝ።
አቤቱ፥ በሕይወት መንገድ ስጓዝ አንተ መሪ ሁነኝ። የትኛው መንገድ ወደ አንተ እንደሚወስደኝ አላውቅምና፣ እንደ ብርሃን መብራት ከፊቴ ቅደም። ስሄድ መንገዱን ምራኝ፤ ስደክም ምርኩዝ ሁነኝ። ሕይወት በከበደችኝና ጉልበቶቼ በዝሉ ጊዜ፣ የማልወድቅበት ጽኑ ዓለት ሁነኝ። በፈተና አረንቋ ውስጥ እንዳልሰጥም እጅህን ዘርግተህ ያዘኝ። ጌታ ሆይ፤ በምድራዊ ሕይወቴ ግዴታዎች ቢበዙብኝም፣ እነዚያ ግዴታዎች ከአንተ ጋር እንዳያጋጩኝ ጠብቀኝ። ምድራዊ ስኬቴና ባለጠግነቴ አንተን እንዳያስረሳኝ አጥር ሁነኝ። በሰው ፊት ከፍ ስል በልቤ ውስጥ አንተን ዝቅ እንዳልል ሰውረኝ። ስም ስገኝ ስምህን፣ ሀብት ስገኝ ባለቤቱን እንዳልረሳ የትሕትናን ልብስ አልብሰኝ። ዓለም በውሸት ውበቷ ስታታልለኝ፣ አንተ እውነተኛው ውበቴ መሆንህን አስታውሰኝ።
በሰዎች መካከል ስሆን ፍቅርህን እንድገልጥ ርዳኝ። አንደበቴን ከሐሜት፣ ዓይኖቼን ከክፋት፣ ልቤን ከምቀኝነት ጠብቅ። ብቻዬን በሆንኩበት ሰዓት ደግሞ፣ የሰዎችን ጫጫታ ትቼ ያንተን ቅድስና እንድናፍቅ አድርገኝ። በብቸኝነቴ ውስጥ ሙላቴ፣ በዝምታዬ ውስጥ ቃል ሁነኝ። በምንም ሰዓት፣ በምንም ሁኔታ አንተን ከመዘንጋት ሰውረኝ። ሕይወቴ ሁሉ ያንተ መታሰቢያ ይሁን። አቤቱ፤ ጸሎቴን እንደ መዓዛ እጣን ተቀበልልኝ። በእመቤታችን በቅድስት ድንግል ማርያም አማላጅነት፣ በቅዱሳን መላእክትና በጻድቃን ሁሉ ጸሎት ልመናዬን ስማኝ። አእምሮዬን ቀድሰህ፣ ልቤን አሳርፈህ፣ ሕይወቴን ባርከህ እስከ መጨረሻው አጽናኝ።
ወስብሐት ለእግዚአብሔር። አሜን። | 170 |
| 4 | "ብርቱው አምላኬ መድኃኔዓለም ሆይ፤ ጠላት ዲያብሎስ በሕሊናዬ ውስጥ የጥርጣሬን፣ የጭንቀትንና የትዕቢትን ዘር ሊዘራ ሲመጣ አንተ ጋሻ ሁነኝ። ሐሳቤ በፈተና ማዕበል እንዳይናወጥ በሃይማኖት ዓለት ላይ አጽናኝ። ጌታ ሆይ፤ አእምሮዬን በሚያውኩኝ ክፉ ምስሎችና ትዝታዎች ፋንታ፣ ያንተን ትሕትናና ፍቅር ሙላበት። በውስጤ ያለው የጨለማ ሠራዊት በቃልህ ብርሃንነት ይበተን። ነፍሴን ካንተ የሚለይ ሐሳብ በፊቴ ሲቆም፣ በመስቀልህ ኃይል በትነው።" | 161 |
| 5 | 没有文字... | 160 |
| 6 | "የዘላለም ብርሃን የሆንክ አምላኬ ሆይ፤ አእምሮዬን በአንተ ቅድስና ማኅተም አትመው። ዛሬ በልቤ መቅደስ ውስጥ አንተን ደስ የማይያሰኝ ሐሳብ እንዳይሰፍር ጠባቂ ሁነኝ። ሕሊናዬን እንደ ዕጣን መሠዊያ አድርገውና ምስጋናዬ ወደ አንተ ይውጣ። ጌታ ሆይ፤ በዓይኖቼ ስመለከት ያንተን ድንቅ ሥራ እንድታይ፣ በጆሮዎቼ ስሰማ ያንተን ድምፅ እንድለይ፣ በአንደበቴም ስናገር ያንተን እውነት እንድመሰክር ጸጋህን አልብሰኝ። በውጭ ሳይሆን በውስጤ አድረህ አስተምረኝ።" | 146 |
| 7 | "ያህዌ ይርኤ (አቅራቢው እግዚአብሔር) ሆይ፣ ባለሁበት የኑሮ መጣበብና እጥረት ውስጥ የሚያስፈልገኝን መውጫና በረከት አንተ አዘጋጅልኝ። አማኑኤል (እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ነው) ሆይ፣ በዚህ አስቸጋሪ ዘመን ብቻዬን እንዳልሆንኩ አሳየኝ፤ በነገሬ ሁሉ አብረኸኝ ሁን። ይህንን ሁሉ በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም እለምናለሁ፣ አሜን።" | 183 |
| 8 | "ሥላሴ ፆታ አላቸው" የሚል ሱሁት ስብከት ያስተማሩት ሊቀ ሊቃውንት አባ ገብረ ማርያም ስህተት እንደሆነ አምነው ይፋዊ ይቅርታ ጠየቁ
***
ሊቀ ሊቃውንት አባ ገብረ ማርያም ቅድስት ሥላሴ ፆታ አላቸው ብለው በሰበኩት ሱሁት አስተምሮህ ላይ በዛሬው ዕለት በሚዲያ በሰጡት ማብራሪያ እና የይቅርታ መግለጫ መሳሳታቸውን አምነው ይቅርታ ጠይቀዋብ።
''የተፈጠረው የእኔ ዳሕጸ ልሳን እንደሆነ ይታወቅልን፣ 40 ዓመት የተማርኩትን አበላሽቸዋለሁ ማለት ነው፡፡ ለሥላሴ በሦስትነት ጾታ አንናገርም፣ ለወልድ ከሆነ ግን እኛን መስሏልና ለእርሱ ይነገራል፡፡''
''ለሥላሴ፣ ለመላእክት፣ ለነፍስ ጾታ አንናገርም፣ የእኔ ለሥላሴ ጾታ መናገሬ 100 በ100 ስሕተት ነው፡፡ ይኸ ለምእመናንም፣ ለሊቃውንትም የእኔ ዳሕጸ ልሳን መሆኑ ይታወቅልኝ፡፡ ሁሉንም በማሳሳቴም ይቅርታ እጠይቃለሁ፣ የእኔ ስሕተት እንጂ የቤተ ክርስቲያኗ ትምህርት አይደለም፣ አሕዛብና መና*ፍ* q ግን አይመለከተውም' ብለዋል፡፡
እንዲህ በእርጋታ እና በጥሞና ከራስ ጋር ተማክሮ እና አስተውሎ ይቅርታ ማለታቸው እና ስህተታቸውን ማረማቸውን የሊቃውንት ብስለታቻውን አሳይተዋል። | 195 |
| 9 | "የጌታን መንገድ አዘጋጁ ጥርጊያውንም አቅኑ እያለ በምድረ በዳ የሚጮኽ ሰው ድምፅ..." (ማቴዎስ 3፥3)
ቅዱስ ዮሐንስ የተወለደው ለጌታ መንገድ ለመጥረግ ነው። የእርሱ ልደት ሲከበር እኛም ልባችንን ለክርስቶስ ማደሪያነት እንድንጠርግ ያስታውሰናል። ዮሐንስ በትሕትናው "እኔ የጫማውን ጠፍር ልፈታ አይገባኝም" በማለት ክርስቶስን ከፍ አድርጓል። እኛም በሕይወታችን ክርስቶስን የምናከብርበት፣ በጽድቅና በእውነት የምንመላለስበት ዘመን ይሁንልን።
ታላቁ መጥምቅ በምልጃው ይጠብቀን! እንኳን አደረሳችሁ! ⛪️🙌 | 197 |
| 10 | 🌹 + + + 29 🕯️ + + +🌹
#እግዚአብሔር_እረኛዬ_ነው፥
የሚያሳጣኝም የለም።
#በለመለመ_መስክ_ያሳድረኛል፤ በዕረፍት ውኃ ዘንድ ይመራኛል።
🙏 ነፍሴን መለሳት፥ ስለ ስሙም በጽድቅ መንገድ መራኝ። በሞት ጥላ መካከል እንኳ ብሄድ አንተ ከእኔ ጋር ነህና
ክፉን አልፈራም፤
#በትርህና_ምርኵዝህ_እነርሱ_ያጸናኑኛል።
🙏 በፊቴ ገበታን አዘጋጀህልኝ፤
በጠላቶቼ ፊት ለፊት ራሴን በዘይት ቀባህ፥ ጽዋዬም የተረፈ ነው።
🙏 ቸርነትህና ምሕረትህ
በሕይወቴ ዘመን ሁሉ ይከተሉኛል፥ በእግዚአብሔርም ቤት ለዘላለም እኖራለሁ።
+ + +( መዝ 23 ፥ 1 - 6 ) + +
🙏 በአንተ መልካም እረኛነት አምነው ሁሉም አንድ መንጋ ይሆኑ ዘንድ መልካም ፍቃድህ ይሁንልን። | 192 |
| 11 | በርቱ ሁላችንም እንሳተፍ!! 🙏🙏🙏 | 196 |
| 12 | እናመሰግናለን! ለሎቻችሁም ቤተሰቦቼ ተሳተፋ በተቻላችሁ በጠን ትንሽ የምባል ነገር የለም ተሳተፉ የበረከት ሥራ ነውና። 🙏 | 180 |
| 13 | 🙏 ይህን ያደረገ እግዚአብሔር ይክበር ይመስገን! አባታችን ቀሲስ ሄኖክ ተፈራ በዛሬው ዕለት በቲዎሎጂ በመጀመሪያ ድግሪ ተመርቀዋል። እንኳን ደስ አላችሁ! 🙏🙏🙏 | 164 |
| 14 | #የበረከት_ሥራ
🙏 ውድ ቤተሰቦቼ እንዴት ናችሁ። እንኳን ለቅዱስ አማኑኤል ወርሃዊ መታሰቢያ በሰላም አደረሳችሁ። በዚህ የበረከት ሥራ ተሳተፉ በምትችሉት አቅም ይሄንን ቤተክርስቲያን እናግዝ። በዚህ ቦታ ከካሳንችዝ በተለይም ከመሀል አዲስ አበባ በኮርደር ምክንያት የተነሱ ምዕመናን የሚኖሩበት የሚገርም ትብብር ያለበት ሠፈር ነው። የቦለ አራብሳ ሠፈራ ማሪያም ቤተክርስቲያንን እናግዝ፣ እንተባበር የመረትና የቦታ ቸግሮች አሉና ሁላችሁም የበረከቱ ተካፋይ ሁኑ።
🙏 ገንዘቡን ከላካችሁ በኋላ ሁላችሁም screenshot አድርጋችሁ ደረሰኙን ላኩልኝ። የአቅማችንን እናድርግ።
መልካም ዕለተ ሰንበት 🙏 | 215 |
| 15 | መድኃኔዓለም "በእውነት ደዌያችንን ተቀበለ ሕመማችንንም ተሸክሞአል፤ እኛ ግን እንደ ተመታ በእግዚአብሔርም እንደ ተቀሠፈ እንደ ተቸገረም ቈጠርነው።
እርሱ ግን ስለ መተላለፋችን ቈሰለ፥ ስለ በደላችንም ደቀቀ፤ የደኅንነታችንም ተግሣጽ በእርሱ ላይ ነበረ፥ በእርሱም ቍስል እኛ ተፈወስን።
እኛ ሁላችን እንደ በጎች ተቅበዝብዘን ጠፋን፤ ከእኛ እያንዳንዱ ወደ ገዛ መንገዱ አዘነበለ፤ እግዚአብሔርም የሁላችንን በደል በእርሱ ላይ አኖረ።
ተጨነቀ ተሣቀየም አፉንም አልከፈተም፤ እንደሚነዳ ጠቦት፥ በሸላቶቹም ፊት ዝም እንደሚል በግ፥ እንዲሁ አፉን አልከፈተም።
በማስጨነቅና በፍርድ ተወሰደ፤ ስለ ሕዝቤ ኃጢአት ተመትቶ ከሕያዋን ምድር እንደ ተወገደ ከትውልዱ ማን አስተዋለ?
(ኢሳ 53 ፥ 4 - 8)
በከመ ምህረትከ አምላክነ ወአኮ በከመ አበሳነ። አምላካችን ሆይ እንደቸርነትህ ነው እንጂ እንደበደላችን አይሁን። | 368 |
| 16 | 3 ዲያቆናትን ድንግልናቸውን ያስፈረሰች እጅግ አደገኛዋ ሴትና የጥንቃቄ መልዕክት!! በጸበልና ገዳማት ቦታዎች ይሄ ይሆናል ብሎ ማን ያምናል!! በጸበል ቦታዎች እየታዩ ያሉ አደገኛ ችግሮችና ልምምዶች!! https://youtu.be/Z7CoFmr-Xk8 | 403 |
| 17 | መስገድ መጸለይ ከጀመሩ በኋላ ተከራዮቹ ያዩት እጅግ ከባድና አስደንጋጭ ነገር!! መረትና ንብረታችሁ አልሸጥ ካላችሁ ይኼንን በደንብ አዳምጡ!! #የዋህ #ጸሎት https://youtu.be/1gZD_BTdjbA | 438 |
| 18 | "Torture her until she lies"
...የድሮ ሮማውያን ባሎች አባባል ነበር፤ ስለሚስት አያያዝ ሲመካከሩ።
ትርጉሙ፦ "ውሸቷን መናገር እስክትጀምር ድረስ አሰቃያት" ማለት ነው።
"ምን ጎደለብሽ?"
"ምንም"
"ተስማምቶሻል?"
"አዎ"
"ስለዚህ የምትነጫነጪበት ተጨማሪ ጉዳይ ከሌለሽ ልኺድበት፤ ቄሣር ዘመቻ ጠርቶናል"
"ምንም የለም"
"በጣም ጥሩ"
* * *
ይኽቺ "Torture her until she lies" በሚለው መፈክር "የተገራች" ጨዋ ሚስት ናት። ባሏ ግዳይ ማርኮ የሚያመጣላትን ፍርፋሪ እየበላች፥ ልጆቹን እያሳደገች፥ ከምርኮኛ ሴቶች የተረፈውን ሥጋዊ ፍላጎቱን እያስተናገደች የምትኖር፥ ለዚህም፡ ከማመስገን በቀር ሌላ ነገር ከአፏ ከወጣ እንደአመፀኛ የምትቆጠር የጥንቷ ሚስት ናት። የባሏን ልብ፥ ፍቅር፥ ስሜትና ጆሮ ማግኘት ያልቻለች የተራበች ነፍስ ናት--የጥንቷ ሮማዊት ሴት።
"ክርስትና" የሚባል በንግግርና በድርጊት ፍቅርን መግለጽ ላይ ያተኮረ እምነት ሲመጣ፡ የሮም ሴቶች ነፍስ አልቀረላቸውም። በክርስቶስ ፍቅር ልባቸው ቀለጠ። በጥንቷ ዓለም፡ ክርስትና ተዘርቶ ቀድሞ ሥር የያዘውና ፍሬ ያፈራው፡ በሴቶች ልብ ላይ ነበር።
ዛሬስ?
ወንዶች ምን ያኽል ተሻሽለዋል?
ሴቶችስ ምን ያኽል እየዋሹ ይኖራሉ?
ክርስቶስስ፡ በሰው ልብ ቦታ አግኝቷል? | 395 |
| 19 | https://youtu.be/GHv6g_83HnM?si=3Om_T9d7D2TTdu9X | 265 |
| 20 | መቁጠሪያን በዚህ መንገድ ከተጠቀማችሁ እመኑኝ አጋንንትን ታሸንፋላችሁ!! ዲያብሎስ ዘወትር የሚጠነቀቃቸው 3 ከባባድ ምስጥሮች!! #ማንያዘዋል #እሸቱ ይናገራል! https://youtu.be/rfHSxB1OIv4 | 313 |
