uk
Feedback
HAILE GEBRIEL - በማለዳ ንቁ

HAILE GEBRIEL - በማለዳ ንቁ

Відкрити в Telegram

❤️ ቅዱሳን አባቶች እንዲህ ይላሉ **ጸጋ ያለምስጋና አያድግም ይላሉ** እግዚአብሔር ሆይ ስለሆነልኝ፣ ክፉውንም ከእኔና ከቤተሰቦቼ ስላራክልኝ 👏 አመሰግንሃለሁ ❤️ 👇👇👇 http://www.youtube.com/@haileG2239

Показати більше
2 270
Підписники
-424 години
+127 днів
+2630 день

Триває завантаження даних...

Хмара тегів
Немає даних
Виникли проблеми? Будь ласка, оновіть сторінку або зверніться до нашого support-менеджера.
Вхідні та вихідні згадування
---
---
---
---
---
---
Залучення підписників
липень '26
липень '26
+18
в 0 каналах
червень '26
+79
в 0 каналах
Get PRO
травень '26
+65
в 0 каналах
Get PRO
квітень '26
+71
в 0 каналах
Get PRO
березень '26
+79
в 0 каналах
Get PRO
лютий '26
+51
в 0 каналах
Get PRO
січень '26
+55
в 0 каналах
Get PRO
грудень '25
+46
в 0 каналах
Get PRO
листопад '25
+74
в 1 каналах
Get PRO
жовтень '25
+45
в 0 каналах
Get PRO
вересень '25
+36
в 0 каналах
Get PRO
серпень '25
+49
в 0 каналах
Get PRO
липень '25
+62
в 0 каналах
Get PRO
червень '25
+55
в 0 каналах
Get PRO
травень '25
+94
в 0 каналах
Get PRO
квітень '25
+76
в 0 каналах
Get PRO
березень '25
+70
в 0 каналах
Get PRO
лютий '25
+63
в 0 каналах
Get PRO
січень '25
+69
в 0 каналах
Get PRO
грудень '24
+114
в 1 каналах
Get PRO
листопад '24
+77
в 0 каналах
Get PRO
жовтень '24
+62
в 0 каналах
Get PRO
вересень '24
+58
в 0 каналах
Get PRO
серпень '24
+48
в 1 каналах
Get PRO
липень '24
+62
в 0 каналах
Get PRO
червень '24
+40
в 1 каналах
Get PRO
травень '24
+34
в 0 каналах
Get PRO
квітень '24
+82
в 2 каналах
Get PRO
березень '24
+59
в 0 каналах
Get PRO
лютий '24
+73
в 1 каналах
Get PRO
січень '24
+47
в 0 каналах
Get PRO
грудень '23
+39
в 0 каналах
Get PRO
листопад '23
+54
в 1 каналах
Get PRO
жовтень '23
+61
в 1 каналах
Get PRO
вересень '23
+47
в 0 каналах
Get PRO
серпень '23
+50
в 0 каналах
Get PRO
липень '23
+67
в 0 каналах
Get PRO
червень '23
+71
в 0 каналах
Get PRO
травень '23
+60
в 0 каналах
Get PRO
квітень '23
+133
в 0 каналах
Get PRO
березень '23
+243
в 0 каналах
Get PRO
лютий '23
+127
в 0 каналах
Get PRO
січень '23
+197
в 0 каналах
Get PRO
грудень '22
+212
в 0 каналах
Get PRO
листопад '22
+110
в 0 каналах
Get PRO
жовтень '22
+98
в 0 каналах
Get PRO
вересень '22
+70
в 0 каналах
Get PRO
серпень '22
+76
в 0 каналах
Get PRO
липень '22
+92
в 0 каналах
Get PRO
червень '22
+121
в 0 каналах
Get PRO
травень '22
+108
в 0 каналах
Get PRO
квітень '22
+138
в 0 каналах
Get PRO
березень '22
+198
в 0 каналах
Get PRO
лютий '22
+102
в 0 каналах
Get PRO
січень '22
+131
в 0 каналах
Get PRO
грудень '21
+113
в 0 каналах
Get PRO
листопад '21
+91
в 0 каналах
Get PRO
жовтень '21
+55
в 0 каналах
Get PRO
вересень '21
+57
в 0 каналах
Get PRO
серпень '21
+72
в 0 каналах
Get PRO
липень '21
+75
в 0 каналах
Get PRO
червень '21
+100
в 0 каналах
Get PRO
травень '21
+166
в 0 каналах
Дата
Залучення підписників
Згадування
Канали
05 липня+1
04 липня+2
03 липня+4
02 липня+5
01 липня+6
Дописи каналу
መድኃኔዓለም "በእውነት ደዌያችንን ተቀበለ ሕመማችንንም ተሸክሞአል፤ እኛ ግን እንደ ተመታ በእግዚአብሔርም እንደ ተቀሠፈ እንደ ተቸገረም ቈጠርነው። እርሱ ግን ስለ መተላለፋችን ቈሰለ፥ ስለ በደላችንም
መድኃኔዓለም "በእውነት ደዌያችንን ተቀበለ ሕመማችንንም ተሸክሞአል፤ እኛ ግን እንደ ተመታ በእግዚአብሔርም እንደ ተቀሠፈ እንደ ተቸገረም ቈጠርነው። እርሱ ግን ስለ መተላለፋችን ቈሰለ፥ ስለ በደላችንም ደቀቀ፤ የደኅንነታችንም ተግሣጽ በእርሱ ላይ ነበረ፥ በእርሱም ቍስል እኛ ተፈወስን። እኛ ሁላችን እንደ በጎች ተቅበዝብዘን ጠፋን፤ ከእኛ እያንዳንዱ ወደ ገዛ መንገዱ አዘነበለ፤ እግዚአብሔርም የሁላችንን በደል በእርሱ ላይ አኖረ። ተጨነቀ ተሣቀየም አፉንም አልከፈተም፤  እንደሚነዳ ጠቦት፥ በሸላቶቹም ፊት ዝም እንደሚል በግ፥ እንዲሁ አፉን አልከፈተም። በማስጨነቅና በፍርድ ተወሰደ፤ ስለ ሕዝቤ ኃጢአት ተመትቶ ከሕያዋን ምድር እንደ ተወገደ ከትውልዱ ማን አስተዋለ?         (ኢሳ 53 ፥ 4 - 8) በከመ ምህረትከ አምላክነ ወአኮ በከመ አበሳነ። አምላካችን ሆይ እንደቸርነትህ ነው እንጂ እንደበደላችን አይሁን።

2
3 ዲያቆናትን ድንግልናቸውን ያስፈረሰች እጅግ አደገኛዋ ሴትና የጥንቃቄ መልዕክት!! በጸበልና ገዳማት ቦታዎች ይሄ ይሆናል ብሎ ማን ያምናል!! በጸበል ቦታዎች እየታዩ ያሉ አደገኛ ችግሮችና ልምምዶች!! https://youtu.be/Z7CoFmr-Xk8
294
3
መስገድ መጸለይ ከጀመሩ በኋላ ተከራዮቹ ያዩት እጅግ ከባድና አስደንጋጭ ነገር!! መረትና ንብረታችሁ አልሸጥ ካላችሁ ይኼንን በደንብ አዳምጡ!! #የዋህ #ጸሎት https://youtu.be/1gZD_BTdjbA
338
4
"Torture her until she lies" ...የድሮ ሮማውያን ባሎች አባባል ነበር፤ ስለሚስት አያያዝ ሲመካከሩ። ትርጉሙ፦ "ውሸቷን መናገር እስክትጀምር ድረስ አሰቃያት" ማለት ነው። "ምን ጎደለ
"Torture her until she lies" ...የድሮ ሮማውያን ባሎች አባባል ነበር፤ ስለሚስት አያያዝ ሲመካከሩ። ትርጉሙ፦ "ውሸቷን መናገር እስክትጀምር ድረስ አሰቃያት" ማለት ነው። "ምን ጎደለብሽ?" "ምንም" "ተስማምቶሻል?" "አዎ" "ስለዚህ የምትነጫነጪበት ተጨማሪ ጉዳይ ከሌለሽ ልኺድበት፤ ቄሣር ዘመቻ ጠርቶናል" "ምንም የለም" "በጣም ጥሩ" * * * ይኽቺ "Torture her until she lies" በሚለው መፈክር "የተገራች" ጨዋ ሚስት ናት። ባሏ ግዳይ ማርኮ የሚያመጣላትን ፍርፋሪ እየበላች፥ ልጆቹን እያሳደገች፥ ከምርኮኛ ሴቶች የተረፈውን ሥጋዊ ፍላጎቱን እያስተናገደች የምትኖር፥ ለዚህም፡ ከማመስገን በቀር ሌላ ነገር ከአፏ ከወጣ እንደአመፀኛ የምትቆጠር የጥንቷ ሚስት ናት። የባሏን ልብ፥ ፍቅር፥ ስሜትና ጆሮ ማግኘት ያልቻለች የተራበች ነፍስ ናት--የጥንቷ ሮማዊት ሴት። "ክርስትና" የሚባል በንግግርና በድርጊት ፍቅርን መግለጽ ላይ ያተኮረ እምነት ሲመጣ፡ የሮም ሴቶች ነፍስ አልቀረላቸውም። በክርስቶስ ፍቅር ልባቸው ቀለጠ። በጥንቷ ዓለም፡ ክርስትና ተዘርቶ ቀድሞ ሥር የያዘውና ፍሬ ያፈራው፡ በሴቶች ልብ ላይ ነበር። ዛሬስ? ወንዶች ምን ያኽል ተሻሽለዋል? ሴቶችስ ምን ያኽል እየዋሹ ይኖራሉ? ክርስቶስስ፡ በሰው ልብ ቦታ አግኝቷል?
320
5
https://youtu.be/GHv6g_83HnM?si=3Om_T9d7D2TTdu9X
220
6
መቁጠሪያን በዚህ መንገድ ከተጠቀማችሁ እመኑኝ አጋንንትን ታሸንፋላችሁ!! ዲያብሎስ ዘወትር የሚጠነቀቃቸው 3 ከባባድ ምስጥሮች!! #ማንያዘዋል #እሸቱ ይናገራል! https://youtu.be/rfHSxB1OIv4
264
7
ሰኔ ፳፪ /22/ በዚችም ዕለት ለመነኰሳት መጀመሪያቸው ለሆነ ለከበረ እንጦንስ ረድእ የነበረው የዋህ ጳውሎስ አረፈ። ይህም ጳውሎስ በረኸኛና እጅግ የዋህ ነበረ ደም ግባቷ ውብ ሥራዋ ግን ክፉ የሆነ
ሰኔ ፳፪ /22/ በዚችም ዕለት ለመነኰሳት መጀመሪያቸው ለሆነ ለከበረ እንጦንስ ረድእ የነበረው የዋህ ጳውሎስ አረፈ። ይህም ጳውሎስ በረኸኛና እጅግ የዋህ ነበረ ደም ግባቷ ውብ ሥራዋ ግን ክፉ የሆነ ሚስት አገባ ከእርሱም ልጆችን ወለደች። በአንዲትም ቀን ከእርሻው በተመለሰ ጊዜ ከሎሌው ጋራ ስታመነዝር አገኛት በአያቸውም ጊዜ ሣቀ ያንን ሎሌውንም ከልጆቿ ከቤቷና ከንብረቷ ጋራ ውሰዳት እኔ ምንም አላዝንም እግዚአብሔርም ወደ ፈቀደልኝ እሔዳለሁ አለው። ከዚህም በኋላ ወጥቶ ወደ አባ እንጦንስ ሒዶ የምንኵስና ልብስ ለበሰ የአባ እንጦንስንም ሥራ ተከተለ ። በደዌያትና በሰይጣናት ላይ ጸጋና ኃይል እስከተሰጠው ድረስ በጾምና በጸሎት ተጋደለ። በአንዲት ዕለትም ጋኔን የያዘውን ሰው ያድነው ዘንድ ወደ አባ እንጦንስ አመጡ። አባ እንጦንስም ይፈውሰው ዘንድ ረድኡ ጳውሊን አዘዘው ጳውሊም ጋኔናሙን ሰው ወስዶ አባቴ እንጦንስ ውጣ ይልሃል አለው ሰይጣኑ ግን መውጣትን እምቢ አለ ። እርሱንም እንጦንስንም ተሳደበ። ጳውሊም ካልወጣህስ ለእንጦንስ እነግረዋለሁ እንደሚቀጣህም ታያለህ አለ። ይህንንም ብሎ በቀትር ጊዜ ወጥቶ ፀሐይ በአጋለው ደንጊያ ላይ ቁሞ ይህ ጋኔን ያደረበት ሰው እስኪድን ድረስ ከዚህ አለት እንዳልወርድ እንዳልበላና እንዳልጠጣ ሕያው እግዚአብሔርን አለ በዚያንም ጊዜ ጋኔኑ ጮኸ በታላቅ ዘንዶ አምሳልም ከሰውዬው ላይ ወጥቶ በኤርትራ ባሕር ውስጥ ገባ። ይህም የዋህ ጳውሊ የሰዎችን ሥራ ሁሉ እያየ ስለ ኃጥአን ያለቅስ ነበር ስለ እነርሱም ይማልድ ነበር። በመልካም እርጅናም በሰላም አረፈ። ወስብሐት ለእግዚአብሔር ምንጭ:- መጽሐፈ ስንክሳር
285
8
https://youtu.be/-HE0r7j7YxE?si=91S3q9CmkLfMshVB
289
9
https://youtu.be/XPohdkdKu5E?si=hAMySdjPduFjjCED
291
10
ሰኔ ፳ /20/ አንድ አምላክ በሆነ በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም ሰኔ ሃያ በዚች ቀን በኬልቄዶን አውራጃ በቂሣርያ አገር የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ቤተ ክርስቲያን ያለ ዕንጨት ያለ ጭ
ሰኔ ፳ /20/ አንድ አምላክ በሆነ በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም ሰኔ ሃያ በዚች ቀን በኬልቄዶን አውራጃ በቂሣርያ አገር የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ቤተ ክርስቲያን ያለ ዕንጨት ያለ ጭቃና ውኃ በሦስት ደንጊያዎች በተወደደ ልጅዋ እጅ የታነፀችበት ነው። ልመናዋ በረከቷም ወንዶችና ሴቶች ባሮቿ ከሆን ከሁላችን የክርስቲያን ወገኖች ጋራ ይኑር ለዘላለሙ አሜን። ወስብሐት ለእግዚአብሔር ምንጭ:- መጽሐፈ ስንክሳር
254
11
አሶሳ ያላችሁ ቤተሰቦች ይሄው ተሳተፉ! https://youtu.be/vxxyD7xpdkQ?si=sdoVC-xpCzl0g_1Z
235
12
ከአእምሮ መታወክ ወደ አገልጋይነት የተሻገረች ነፍስ *** ይህ ልጅ በዳውሮ ሀገረስብከት የሚገኝ ወንድማችን ሲሆን ከዚህ በፍት ባደረበት የአእምሮ ህመም ምክንያት የተርጫ አውራ ጎዳናዎችን ማደርያ እና+1
ከአእምሮ መታወክ ወደ አገልጋይነት የተሻገረች ነፍስ *** ይህ ልጅ በዳውሮ ሀገረስብከት የሚገኝ ወንድማችን ሲሆን ከዚህ በፍት ባደረበት የአእምሮ ህመም ምክንያት የተርጫ አውራ ጎዳናዎችን ማደርያ እና መዋያ ያደርግ ነበር። በከ2015 ዓ.ም ጀምሮ በደጋግ የተዋሕዶ ልጆች ግፊት በዳውሮ ዞን(ሐገረስብከት) ማረቃ ወረዳ ቤተክህነት ውስጥ የሚገኝ አጥቢያ ማዳ ስላሴ ፀበል ቦታ በመቀመጥ እነሆ በአእምሮ መታወክ ስትፈተን የነበረች ነፍስ ዛሬ ላይ አመስጋኝ ሆና የቤተክርስቲያን አገልግሎት ላይ የፊት ረድፍ ይዛ አምላኳን እያመሰገነች ትገኛለች። Kune Demelash kassaye -Arba Minch
281
13
በውሻ ስትነከሱ በህልም ካያችሁ እባካችሁን ይሄንን አሁኑኑ ማስተካከል አለባችሁ!! ደጋግመው የሚመክሯችሁን ሰዎች እንደ ጠባቂ መልዓክ ቁጠሯቸው!! https://youtu.be/sOlWiy_RcxI
314
14
Немає тексту...
320
15
ብዙዎቻችን በስም ክርስቲያን ነን እንላለን እንጂ በሕይወታችን ውስጥ የእግዚአብሔር እሳት የለብንም። ጸሎታችን ልማድ፣ ጾማችን ሥርዓት ብቻ ሆኗል። እግዚአብሔር የሚፈልገው በከፊል የተሰጠ ሰውን ሳይሆን ሙሉ ልብን ነው። "ለብ ስላልህ በራድም ወይም ትኩስ ስላልሆንህ ከአፌ ልተፋህ ነው።" (ራእይ ፫፥፲፮) "ሰይጣን መጸለይህን አይጠላም፤ የሚጠላው በትኩሳትና በጥልቀት መጸለይህን ነው። ነፍስህ ካልነደደች ጸሎትህ እንደ በረዶ ቀዝቃዛ ይሆናል።" (ቅዱስ ይስሐቅ ሶርያዊ) በሥልጣናችን፣ በዘመዳችን ወይም በገንዘባችን እንተማመናለን፤ ነገር ግን እነዚህ ሁሉ እንደ ጧፍ ቀላጮች፣ እንደ ጉም ጠፊዎች ናቸው። እውነተኛ መከታና የማይወድቅ ግንብ እግዚአብሔር ብቻ ነው። "ደኅንነት በማይሰጡ በሰው ልጆችና በገዢዎች አትታመኑ።" (መዝሙር ፻፵፭፥፫) "በሰው ላይ የተደገፈ ሰው ድጋፉ ሲወድቅ አብሮ ይወድቃል፤ በእግዚአብሔር ላይ የተደገፈ ግን ዓለም ብትናወጥ እርሱ ጸንቶ ይቆማል።" (ታላቁ ቅዱስ አንጦንዮስ) በልባችን ውስጥ ለሰዎች ያለንን ቂም ይዘን "አባታችን ሆይ" ስንል እግዚአብሔርን እየተሳለቅንበት መሆኑን አንዘንጋ። ይቅር የማይል ልብ የእግዚአብሔር ጸጋ የማይኖርበት የደረቀ ምድር ነው። "ለሰዎች ስሕተታቸውን ይቅር ባትሉ ግን፥ አባታችሁም ስሕተታችሁን ይቅር አይላችሁም።" (ማቴዎስ ፮፥፲፭) "ቂም መያዝ ማለት የራስህን ቤት በእሳት አቃጥለህ ጠላትህን በጭሱ ላፍነው እንደመሞከር ነው። ይቅርታ ለጠላትህ ሳይሆን ለራስህ የምትሰጠው ነጻነት ነው።" (ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ) ሥጋችንን ለመመገብና ለማስዋብ እንጨነቃለን፤ ነፍሳችን ግን የሕይወት ምግብ የሆነውን የክርስቶስን ሥጋና ደም በመራቧ ከስታለች። "ብቁ አይደለሁም" በሚል ሰይጣናዊ ምክር ከሕይወት ማዕድ መራቅ ራስን ለጠላት አሳልፎ መስጠት ነው። "የሰው ልጅን ሥጋ ካልበላች
411
16
Немає тексту...
325
17
ሰሞኑን፡ "መነኮሳት በከተማ መታየት የለባቸውም፤ ወደ ገዳማቸው መመለስ አለባቸው" የሚል ሃሳብ፡ በማኅበራዊ ሚድያው እዚህም እዚያም እያየሁ ነው። በአጋጣሚ algorithmሙ ሰብስቦ እያመጣልኝ ይኾን፥ ወይም ርእሱን ኹሉም እንዲያወራበት ያደረገ ገጠመኝ ተፈጥሮ ይኾን አላወቅሁም። ነገር ግን፡ የማውቃትን አንዲት ጉዳይ ብቻ ልጠቁም። በከተማ ከሚታዩ መነኮሳት መካከል፡ ለገዳማዊ ሕይወት ፍቅር የሌላቸው አውደልዳዮች እንዳሉ ኹሉ፡ መኼጃ አጥተው ተጨንቀው ወደከተማ የሚመጡም አሉ። ዛሬ፡ በገዳም፡ እንደዱሮው፡ እንጦንስና መቃርስ ብቻ አይደሉም ያሉት። ዛሬ፡ በገዳም፡ ካድሬና ጆሮ ጠቢም አለ፥ በቡድን የተሰማራ ደፋሪና ነፍሰ ገዳይም አለ፤ የሃይማኖት ክርክር ኾን ብሎ የሚፈጥር ተመዳቢ መናፍቅም አለ፤ በጠዋት ተነሥቶ "ቁርስ አትበላም እንዴ?" ብሎ የሚያፋጥጥ ምልምል "አኃውም" አለ። ዛሬ፡ በሌላ ዓላማ ገብቶ መነኮሳትን የሚያውከውን ሤረኛ መንጥሮ አውጥቶ ገርፎ የሚያባርር ንጉሥ የለም። መነኮሳት፡ ሥጋዊም፣ መንፈሳዊም፣ ስነልቦናዊም ደኅንነታቸውን የመጠበቅና የማስጠበቅ ኃላፊነት በራሳቸው ትከሻ ላይ ብቻ ነው ያለው። በዚያ መሃል ፋታ ለማግኘትና አእምሯቸውን ለማረጋጋትም ወደከተማ የሚመጡ መነኮሳት ብዙ ናቸው። የዓለም ፍቅር ጸንቶባቸው ለዓለማዊ ሥራ በከተማ የሚርመሰመሱ እንዳሉ ኹሉ፡ ገዳማቸው እየናፈቃቸው ቀጥሎ ደግሞ የት ገዳም እንደሚኼዱ እያሰቡ የሚተክዙም አሉ። "ሰይጣንን በእግዚአብሔር ስም ታሸንፈዋለህ? በሰው አድሮ የሚመጣብህን ጠላት እንዴት ታደርገዋለህ?" ብለው እየተብሰከሰኩ በከተማ ይሰነብታሉ። ዳዊት እንጂ ቴኳንዶ አልተማሩም፤ መነኩሴ እንጂ ወታደር አይደሉም። ሥርዓት አስጠባቂ የበላይ አካል በሌለበት ሁኔታ፡ በጉባኤም፥ ክርክርም፥ በስግደትም የማይመልሱት "የሰው ሰይጣን" ተመድቦባቸው በእግዚአብሔር ኃይል ብቻቸውን እየታገሉ ነው በገዳም የሚቀመጡት። ሲብስባቸው ይወጣሉ። እንዲህም አለ። ስለዚህ፡ በከተማ የምታዩት መነኩሴ ኹሉ፡ ቦታው ገዳም እንደኾነ ጠፍቶት አይደለም። አንዳንዱ በዚህ መልክ የታመሰ ነው። "ሥርዓት ለምን ፈረሰ?" ብሎ ማጥናት ያለ ነው። አጭበርባሪዎችን መሞገትና ማጋለጥም ተገቢ ነው። ነገር ግን፡ በከተማ የታዩ መነኮሳትን ኹሉ፡ ገና ለገና በከተማ ስለታዩ ብቻ፡ በአንድ ዓይነት ዓይን "ሕገ-ወጥ" አድርጎ ኅብረተሰቡ እንዲያያቸው ከማድረግ ተቆጠቡ። ጉዳዩ ጥንቃቄ ይፈልጋል። ይኽ የግል ምልከታዬ ነው። ስለገዳማት አሁናዊ ሁኔታ ሙሉ ሥዕሉ የለኝም። ቢኾንም፡ ጥቂት ከሰማኋት፡ ነገሩ ውስብስብ ነውና፡ እየተጠነቀቃችሁ።
356
18
ይሄንን ተዓምር ተመልከቱ የጡት ካንሰር የሆነው አጋንንት ተጋለጠ!! መምህር ተስፋዬ በአገልግሎት የገጠመውን ነገር እንዲህ ይናገራል!! https://youtu.be/UpNJ6sDIqxI
287
19
ብዙዎቻችን ነገሮች ሲሳኩ "ጌታ ይመስገን" እንላለን፤ ፈተና ሲመጣ ግን እግዚአብሔርን መክሰስና ማማረር እንጀምራለን። እውነተኛ ክርስቲያን በመከራ እሳት ውስጥ ሲያልፍ የሚጠራ ወርቅ እንጂ የሚቃጠል ገለባ መሆን የለበትም። "ከእነርሱም አንዳንዶቹ እንዳማረሩ በአጥፊውም እንደ ጠፉ አታማርሩ።" (፩ኛ ቆሮንቶስ ፲፥፲)... "በደስታ ጊዜ እግዚአብሔርን ማመስገን የባሕርይ ነው፤ በመከራና በሕመም ጊዜ ማመስገን ግን እንደ ሰማዕትነት ይቆጠራል።" (ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ) ብዙዎቻችን በጾምና በጸሎት ብንተጋም፣ በአንደበታችን በምንናገረው ክፉ ቃልና በምናወራው ሐሜት የሠራነውን መንፈሳዊ ሕንፃ እናፈርሳለን። ሰውን በንግግር መግደል በቁም እንደማረድ ነው። "አንደበትም እሳት ነው... ሕይወትን ሁሉ ያቃጥላል፤ በገሃነምም ይቃጠላል።" (ያዕቆብ ፫፥፮) ... "ሥጋ ከመብላት ተቆጥበህ ወንድምህን በሐሜት የምትበላው ከሆነ ጾምህ ለሰይጣን እንጂ ለእግዚአብሔር አይደለም።" (ቅዱስ ባሲልዮስ ዘቂሳሪያ) በሰው ፊት ክርስቲያን መምሰል ቀላል ነው፤ እግዚአብሔር ግን የሚመለከተው በሰው ፊት የማይታየውን የልብ ክፍል ነው። በልቡ ቂምና ምቀኝነት ተሸክሞ ለሊቱን ሙሉ ቢጸልይ የእግዚአብሔርን ፊት ማየት አይቻልም። "በውጭ ጻድቃን ሆናችሁ ለሰው ትታያላችሁ፥ በውስጣችሁ ግን ግብዝነትና ዓመፅ ሞልቶባችኋል።" (ማቴዎስ ፳፫፥፳፰)... "ወደ ቤተክርስቲያን ስትሄድ እግርህን ብቻ ሳይሆን ልብህንም ይዘህ ሂድ፤ እግዚአብሔር የሚፈልገው ቆመህ የምታነበውን መጽሐፍ ሳይሆን በንጽሕና የሚሰግደውን ልብህን ነው።" (አረጋዊ መንፈሳዊ) ሰው በማያይበት ቦታ የምንሠራው ኃጢአት በሰማይ አደባባይ ምስክሮች አሉት። "ማንም አላየኝም" ብለን በጨለማ የምንሠራው ሥራ በፈጣሪ ፊት በብርሃን ይታያል። "እግዚአብሔር በምሥጢር ያለውን ነገር ሁሉ ለፍርድ ያመጣዋልና።" (መክብብ ፲፪፥፲፬)... "ኃጢአት ለመሥራት ስታስብ የሚመለከትህ ዓይን፣ የሚሰማህ ጆሮ፣ የሚመዘግብህም እጅ እንዳለ አትርሳ። ሰማይና ምድር ባዶ አይደሉም።" (አባ በኒያሚን) የገዛ ራሳችንን ታላቅ ግንድ (ኃጢአት) ዘንግተን በወንድማችን ዐይን ያለውን ትንሽ ጉድፍ ለመንቀል ስንሯሯጥ ሰይጣን በትዝብት ይስቅብናል። ለራሳችን ምሕረትን እየለመንን በሌሎች ላይ ግን ፍርድን እናዘንባለን። "እንዳይፈረድባችሁ አትፍረዱ፤ በምትፈርዱበት ፍርድ ይፈረድባችኋልና።" (ማቴዎስ ፯፥፩)... "የገዛ ራሱን ኃጢአት የሚያይ ሰው፣ የሞተ ሰውን ከሚያስነሳ ይበልጣል። የራስህን ስህተት ከተመለከትህ በሰው ላይ ለመፍረድ ጊዜ አይኖርህም።" (አባ ሙሴ ጸሊም)
254
20
ጠላት ዲያብሎስ እኛን ለማጥፋት እንቅልፍ የለውም። እኛ ግን በዓለማዊ ተድላና በምድራዊ ግርግር ተመስጠን አጥርና መከላከያችንን ዘንግተናል። ጠላት የሚገባው በከፈትነው የኃጢአት ቀዳዳ መሆኑን አንዘንጋ። "በመጠን ኑሩ ንቁም፥ ባላጋራችሁ ዲያብሎስ የሚውጠውን ፈልጎ እንደሚያገሣ አንበሳ ይዞራልና።" (፩ኛ ጴጥሮስ ፭፥፰) "ሌባ የማይዘርፈው ባዶ ቤት ሳይሆን ሀብት ያለበትን ቤት ነው። አንተም በጸጋህ ላይ ጠላት ቢበረታብህ አትደንግጥ፤ ይልቁኑ በጸሎት ንቃ።" (ታላቁ ቅዱስ አንጦንዮስ) ሕይወታችን እንደ ጤዛ፣ ዘመናችንም እንደ ጥላ ነው። ዛሬ የምንኖረው ለነገ ዋስትና ኖሮን ሳይሆን በእግዚአብሔር ቸርነት ነው። ብዙዎቻችን ንስሐን ለሽምግልና፣ ጸሎትን ለችግር ቀን እናስተርፋለን። "አንተ የምትተኛ ንቃ ከሙታንም ተነሣ ክርስቶስም ያበራልሃል።" (ኤፌሶን ፭፥፲፬) "ዛሬ ንስሐ ግባ፤ የሞት ቀጠሮህን አታውቀውምና። ሰይጣን 'ነገ ትሠራለህ' እያለ ዛሬህን ይሰርቅሃል።" (ቅዱስ ኤፍሬም ሶርያዊ) በዚህ ዓለም ላይ የምናከማቸው ሀብትና የምንከታተለው ዝና ሁሉ በሞት ደጃፍ ላይ ቆመን ስናየው ትርጉም የለሽ ነው። ነፍሳችንን በአምልኮተ እግዚአብሔር ካላከበርናት በስተቀር ምድርን ሁሉ ብንገዛ ዋጋ የለንም። "ሰው ዓለሙን ሁሉ ቢያተርፍ ነፍሱንም ቢያጐድል ምን ይጠቅመዋል? ወይስ ሰው ስለ ነፍሱ ቤዛ ምን ይሰጣል?" (ማቴዎስ ፲፮፥፳፮) "ሀብትህ ካንተ ጋር ወደ መቃብር አይወርድም፤ ተከትሎህ የሚሄደው የሠራኸው በጎ ሥራና የያዝከው ሃይማኖት ብቻ ነው።" (ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ) ንስሐ የነፍስ መድኃኒት ቤት ነው። ኃጢአት ቆሻሻ ሲሆን ንስሐ ግን ነፍስን የሚያጥብ ሳሙና ነው። ኃጢአት መሥራት የሰውነት ባሕርይ ቢሆንም፣ በኃጢአት ላይ መጽናት ግን የሰይጣን ግብር ነው። "እንግዲህ ከጌታ ፊት የማረፊያ ዘመን እንድትመጣላችሁ... ንስሐ ግቡ ተመለሱም።" (ሐዋርያት ሥራ ፫፥፲፱) "ንስሐ መግባት ማለት እንደገና መወለድ ነው። እግዚአብሔር የሚጠላው ኃጢአተኛውን ሳይሆን ንስሐ ለመግባት የሚታበየውን ልብ ነው።" (ቅዱስ ይስሐቅ ሶርያዊ) ሃይማኖት ያለ ፍቅር፣ ጾም ያለ ርኅራኄ፣ ጸሎት ያለ ይቅርታ ዋጋ የላቸውም። ወንድሙን እየጠላ "እግዚአብሔርን እወዳለሁ" የሚል ሰው እርሱ ውሸተኛ እንደሆነ ቅዱስ ቃሉ ይመሰክራል። "እርስ በርሳችሁ ፍቅር ቢኖራችሁ፥ ደቀ መዛሙርቴ እንደ ሆናችሁ ሰዎች ሁሉ በዚህ ያውቃሉ።" (ዮሐንስ ፲፫፥፴፭) "ሰውን ሁሉ እንደ ራስህ ካልወደድክ፣ ሰማያዊውን አባት 'አባታችን ሆይ' ብለህ ለመጥራት አትድፈር። የፍቅር መሠረቱ ይቅርታ ነው።" (አባ ሙሴ ጸሊም) ወንድሜ ሆይ! እህቴ ሆይ! ዓለም ወደ ፍጻሜዋ እየገሰገሰች ነው። የደወሉ ድምፅ ሳይሰማ፣ የንስሐው በር ሳይዘጋ ዛሬውኑ ወደ ፈጣሪህ/ሽ ተመለስ/ሺ። እግዚአብሔር የሚፈልገው ልብህን/ሽን እንጂ ቃላትህን/ሽን አይደለም። እግዚአብሔር ከእንቅልፈ ኃጢአት ያንቃን! ወስብሐት ለእግዚአብሔር። አሜን።
314