HAILE GEBRIEL - በማለዳ ንቁ
Відкрити в Telegram
❤️ ቅዱሳን አባቶች እንዲህ ይላሉ **ጸጋ ያለምስጋና አያድግም ይላሉ** እግዚአብሔር ሆይ ስለሆነልኝ፣ ክፉውንም ከእኔና ከቤተሰቦቼ ስላራክልኝ 👏 አመሰግንሃለሁ ❤️ 👇👇👇 http://www.youtube.com/@haileG2239
Показати більше2 305
Підписники
-124 години
-17 днів
-1130 днів
Триває завантаження даних...
Схожі канали
Хмара тегів
Немає даних
Виникли проблеми? Будь ласка, оновіть сторінку або зверніться до нашого support-менеджера.
Вхідні та вихідні згадування
---
---
---
---
---
---
Залучення підписників
вересень '26
вересень '26
+12
в 0 каналах
серпень '26
+74
в 0 каналах
Get PRO
липень '26
+126
в 0 каналах
Get PRO
червень '26
+79
в 0 каналах
Get PRO
травень '26
+65
в 0 каналах
Get PRO
квітень '26
+71
в 0 каналах
Get PRO
березень '26
+79
в 0 каналах
Get PRO
лютий '26
+51
в 0 каналах
Get PRO
січень '26
+55
в 0 каналах
Get PRO
грудень '25
+46
в 0 каналах
Get PRO
листопад '25
+74
в 1 каналах
Get PRO
жовтень '25
+45
в 0 каналах
Get PRO
вересень '25
+36
в 0 каналах
Get PRO
серпень '25
+49
в 0 каналах
Get PRO
липень '25
+62
в 0 каналах
Get PRO
червень '25
+55
в 0 каналах
Get PRO
травень '25
+94
в 0 каналах
Get PRO
квітень '25
+76
в 0 каналах
Get PRO
березень '25
+70
в 0 каналах
Get PRO
лютий '25
+63
в 0 каналах
Get PRO
січень '25
+69
в 0 каналах
Get PRO
грудень '24
+114
в 1 каналах
Get PRO
листопад '24
+77
в 0 каналах
Get PRO
жовтень '24
+62
в 0 каналах
Get PRO
вересень '24
+58
в 0 каналах
Get PRO
серпень '24
+48
в 1 каналах
Get PRO
липень '24
+62
в 0 каналах
Get PRO
червень '24
+40
в 1 каналах
Get PRO
травень '24
+34
в 0 каналах
Get PRO
квітень '24
+82
в 2 каналах
Get PRO
березень '24
+59
в 0 каналах
Get PRO
лютий '24
+73
в 1 каналах
Get PRO
січень '24
+47
в 0 каналах
Get PRO
грудень '23
+39
в 0 каналах
Get PRO
листопад '23
+54
в 1 каналах
Get PRO
жовтень '23
+61
в 1 каналах
Get PRO
вересень '23
+47
в 0 каналах
Get PRO
серпень '23
+50
в 0 каналах
Get PRO
липень '23
+67
в 0 каналах
Get PRO
червень '23
+71
в 0 каналах
Get PRO
травень '23
+60
в 0 каналах
Get PRO
квітень '23
+133
в 0 каналах
Get PRO
березень '23
+243
в 0 каналах
Get PRO
лютий '23
+127
в 0 каналах
Get PRO
січень '23
+197
в 0 каналах
Get PRO
грудень '22
+212
в 0 каналах
Get PRO
листопад '22
+110
в 0 каналах
Get PRO
жовтень '22
+98
в 0 каналах
Get PRO
вересень '22
+70
в 0 каналах
Get PRO
серпень '22
+76
в 0 каналах
Get PRO
липень '22
+92
в 0 каналах
Get PRO
червень '22
+121
в 0 каналах
Get PRO
травень '22
+108
в 0 каналах
Get PRO
квітень '22
+138
в 0 каналах
Get PRO
березень '22
+198
в 0 каналах
Get PRO
лютий '22
+102
в 0 каналах
Get PRO
січень '22
+131
в 0 каналах
Get PRO
грудень '21
+113
в 0 каналах
Get PRO
листопад '21
+91
в 0 каналах
Get PRO
жовтень '21
+55
в 0 каналах
Get PRO
вересень '21
+57
в 0 каналах
Get PRO
серпень '21
+72
в 0 каналах
Get PRO
липень '21
+75
в 0 каналах
Get PRO
червень '21
+100
в 0 каналах
Get PRO
травень '21
+166
в 0 каналах
| Дата | Залучення підписників | Згадування | Канали | |
| 04 вересня | +1 | |||
| 03 вересня | +4 | |||
| 02 вересня | +3 | |||
| 01 вересня | +4 |
Дописи каналу
| 2 | => ብዙዎቻችን ንስሐን ለሽምግልና፣ ጸሎትን ደግሞ ለችግር ቀን እናስተርፋለን። ነገር ግን ሞት ቀጠሮ የለውም፤ መቃብርም ለሽማግሌዎች ብቻ አልተቆፈረም። "ነገ እመለሳለሁ" አትበል፤ ነገ ያንተ መሆንዋን አታውቅምና። ሰይጣን "ነገ ትሠራለህ" እያለ ዛሬህን ይሰርቅሃል። "አንተ የምትተኛ ንቃ ከሙታንም ተነሣ ክርስቶስም ያበራልሃል።" (ኤፌሶን ፭፥፲፬)
=> ሥጋህን በቀን ሦስት ጊዜ ለመመገብና ለማስዋብ ትተጋለህ፤ ነፍስህ ግን የእግዚአብሔር ቃልና ቅዱስ ቍርባን ርቧት ከስታለች። ለሚጠፋ ሥጋ ተጨንቀህ ለማይጠፋው ማንነትህ ለምን ቸል ትላለህ? "ሥጋውን አጥግቦ ነፍሱን የሚያስርብ ሰው፣ ለጠላት ዲያብሎስ የተመቸ ግዳይ ይሆናል።" (ማር ይስሐቅ) "ሰው ዓለሙን ሁሉ ቢያተርፍ ነፍሱንም ቢያጐድል ምን ይጠቅመዋል?" (ማቴዎስ ፲፮፥፳፮)
=> የገዛ ራሳችንን ታላቅ ኃጢአት (ግንድ) ዘንግተን፣ በወንድማችን ላይ ባለችው ጥቃቅን ስህተት (ጉድፍ) ላይ ፈራጅ እንሆናለን። በሰው ላይ በፈረድክ ቁጥር የእግዚአብሔርን የፍርድ ወንበር እየተቀማህ መሆኑን እወቅ። የራስህን በደል የሚመለከት ዐይን ካለህ፣ በሰው ላይ ለመፍረድ ጊዜ አይኖርህም። "እንዳይፈረድባችሁ አትፍረዱ፤ በምትፈርዱበት ፍርድ ይፈረድባችኋልና።" (ማቴዎስ ፯፥፩-፪)
=> ጸሎት ስትጀምር እንቅልፍ የሚመጣብህ፣ ሐሳብህ የሚበታተነውና የሚሰለችህ ከሆነ ጸሎትህ ሰይጣንን እያቃጠለው መሆኑን እወቅ። ጠላት የሚያዝልህ ከፈጣሪህ ጋር እንዳትነጋገር ነው። "ሌባ የማይዘርፈው ባዶ ቤት ሳይሆን ሀብት ያለበትን ቤት ነው። ሰይጣንም የሚዋጋህ በእጅህ ያለውን ጸጋ ሊሰርቅህ ስለሚተጋ ነውና በጸሎት ንቃ።" (ታላቁ ቅዱስ አንጦንዮስ) "ወደ ፈተና እንዳትገቡ ትጉና ጸልዩ።" (ማቴዎስ ፳፮፥፵፩)
=> በሰው ፊት ነጭ ነጠላ ለብሰህ መታየትህ፣ መጾምህና መጸለይህ ብቻ ክርስቲያን አያደርግህም። እግዚአብሔር የሚመለከተው በሰው ፊት የማይታየውንና በቂም፣ በምቀኝነት፣ በክፋት የጠቆረውን ልብህን ነው። ልብህ መቅደስ ካልሆነ፣ ሰውነትህ ለጸሎት ቢቆምም ባዶ ቤት ነው። እግዚአብሔር የሚፈልገው ቃላትህን ሳይሆን ልብህን ነው። "ልጄ ሆይ፥ ልብህን ስጠኝ፥ ዓይኖችህም መንገዴን ይውደዱ።" (ምሳሌ ፳፫፥፳፮) | 66 |
| 3 | 3ቱ እጅግ አደገኛና ግራ የተጋቡ የሴት ደብተራዎች እባካችሁን ተጠንቀቋቸው!! ጸበልና እምነት ክፉ መናፍስትን በጭራሽ አያርቅም!! https://youtu.be/_5SwBtup3z8 | 87 |
| 4 | Немає тексту... | 122 |
| 5 | "ደብተራ" እና "መሪጌታ" የሚሉት ማዕረጎች ጣዖት ለኾኑባችሁ ኹሉ፦
በጣም ከሚያሰለቹኝና ብዙ ጊዜም መልስ ሰጥቼበት፡ መላልሳችሁ ከምትጠይቁኝ ጥያቄዎች መካከል አንዱ፦
"ለምን መሪጌቶች እና ደብተራዎች የሚለውን ማዕረግ፡ ከጥንቆላ ጋር አያይዘሽ ትጠቀሚያለሽ?" የሚለው ነው።
አልሰማችሁም እንዴ?!
ራሳቸውን "መሪ ጌታ" እና "ደብተራ" እያሉ የሚጠሩ ናቸው እኮ "ለመስተፋቅር ለሀብት ለሕገ-ጠብቅ" ምናምን እያሉ ጥንቆላን የሚያስተዋውቁት?! ካላመናችሁኝ ቴሌግራም ቻነላቸውን ተመልከቱ! ማዕረጉን ከጥንቆላ ጋር በስም ብቻ ሳይኾን፡ በተግባርም ካያያዙት እኮ ቆዩ! ዓይናችሁ እያየ አይደለም እንዴ? ወይስ የትኛው ፕላኔት ላይ ነው የምትኖሩት?
ድርጊታቸውን ማስቆም ከተፈለገ፡ ማንነታቸው እየተጠራ፡ ሰይጣናዊ ሥራቸው መወቀስ አለበት። ምክንያቱም፡ እስካሁን ከነማዕረጋቸው ነው ያሉት። ቤተክርስቲያን ማዕረጋቸውን ልትገፍፋቸው ሲገባ እስካሁን ማንም የነካቸው የለም። ኹሉም፡ ተባብሮ አጥማቂ ማውገዝ ላይ ነው በርትቶ ያለው። ምክንያቱም አውጋዡ ኹሉ በምሥጢር የመሪጌቶቹ ደንበኛ ነው።
ሥራቸው በተወቀሰ ቁጥር፡ "የማዕረጋቸው ስም አይጠቀስ፤ ምክንያቱም ማዕረጉ ክቡር ነው" ብለን በተከላከልንላቸው ቁጥር፡ ትውልዱ "መሪጌቶችና ደብተሮች የሚሠሩት ኹሉ ትክክል ነው" ብሎ ወደመቀበል ነው እኮ የሚኼደው?! ይኽ አደጋ እንዴት አይታያችሁም? "መሪጌታነት የቤተክርስቲያን ማዕረግ እስከኾነ ድረስ፡ ጥበባቸውም የቤተክርስቲያን ጥበብ ነው" እያለ ነው እኮ ብዙ ሰው እየተሸወደ ያለው?! ይኽ እንዴት አይገዳችሁም?
"እውነተኛው መሪጌታነትና ድብትርና ይኼ አይደለም" ብሎ፡ ጋኔን በሚጎትቱ ላይ በቁጣ የሚዘምት እስካልተነሳና ማዕረጋቸውን ገፍፎ "አቶ" በሚል ስም እንዲጠሩ የሚያደርግ እስካልተነሳ ድረስ፡ "ስለማዕረጉ ክብር ሲባል ሥራቸውን አንግለጥባቸው" የሚለው አባባል፡ ለአጋንንት አሠራር ሽፋን መስጠት ነው እንጂ፡ ሌላ ምንም ጥቅም ሊሰጠን አይችልም።
በተጨማሪም " 'መሪጌቶችና ደብተሮች ጥንቆላ ይሠራሉ' እያሉ ማዕረጉን የሚያጥላሉት፡ ለአማራ ብሔር ጥላቻ ያላቸው የሌሎች ብሔር ተወላጆች ናቸው" እያሉ፡ ጉዳዩን ከመንፈሳዊ የአምልኮ ባዕድ ችግር አላቅቀው፡ የብሔር መልክ የሚሰጡትም፡ ራሳቸው መሪጌቶቹና ደብተሮቹ መኾናቸውንም እወቁት። ይኽን የሚሉት፡ ለራሳቸው አጋንንታዊ ተግባር ሽፋን ለመስጠት እንጂ፡ ለማዕረጉ ተቆርቁረው አይደለም! ለማዕረጉ ቢቆረቆሩማ፡ አዋርደው ሌላ ሥራ ባልሠሩበት ነበር። መቼ ነው የምትነቁት ግን?
ሰይጣን፡ ባዕድ አምልኮው ሲነካበት፡ "ብሔሬ ተነካ" ማለት የኖረ ስልቱ ነው።
እየሰማችሁ ነው? ደግማችሁ አንብቡት!
ሰይጣን፡ ባዕድ አምልኮው ሲነካበት፡ "ብሔሬ ተነካ" ማለት የኖረ ስልቱ ነው።
- የደቂቀ እስጢፋ ኑፋቄና ወንጀል ሲጋለጥ - "ትግሬነት ተነካ" ይሏችኋል፤
- ጨሌና አቴቴ ሲጋለጥ - "ኦሮሞነት ተነካ" ብለው ይነሱባችኋል፤
- ሥር ማሽ ቅጠል በጣሽ ደብተሮችና መሪጌቶች ሲጋለጡ "አማራነት ተነካ" - ብለው ይዘልሉባችኋል።
- ሌላውም ብሔር፡ እንዲሁ፡ የማያስነካው የየራሱ የጎሳ ጨሌ አለው። ከጥንትም ጀምሮ ለክርስትና እምነት እንቅፋት የኾነው እኮ ይኽ ነው! አርጤምስ ስትነካ "ግሪክነት ተነካ" ይላል፤ የመነናውያን ጥንቆላ ሲነካ "አይሁድነቴ ተነካ ይላል"፤ ኮከብ ቆጠራ ሲነካ "ባቢሎንነቴ ተነካ" ይላል። ሐዋርያት የዓለምን ሕዝብ ወደጽዮን ለማምጣት የተቸገሩት እኮ፡ እንዲህ ባለ የብሔር ድንቁርና ምክንያት ነው?! መቼ ነው የምትነቁት ግን?
ከሃይማኖት ብሔርንና ማዕረግን ማስበለጥ፡ የባቢሎናውያን እንጂ፡ የጽዮናውያን ምግባር አይደለም። ከዚያ ውስጥ ውጡ!!
"አብርሃም ሆይ! ከሀገርህ፥ ከዘመዶችህ፥ ከአባትህም ቤት ተለይተህ ውጣ፤ እኔ ወደማሳይህ ምድር ኺድ" ስትባሉ፡ እስከመቼ ነው "እንቢ" የምትሉት? ወደ ተስፋይቱ ምድር፥ ወደ ጽዮን፥ ወደ ዩቶፕያ፥ ወደ ሰማያዊት ኢየሩሳሌም ለመኼድ፡ ለምንድነው የምታወላውሉት?
ምንድነው የከበዳችሁ? እስኪ ግልጽ አድርጉት?
በዶ/ር መስክረመ ለቺሳ ተጻፈ | 112 |
| 6 | መርጌታ ተብዬው ለእህታችን የላከውን ይሄንን ጉድ ተመልከቱ እባካችሁ ተጠንቀቁ!! 2ቱ እህቶቼ ያስተላለፉት እጅግ ልብ የሚነካ መልዕክት! https://youtu.be/jA7e6HGg7Es | 116 |
| 7 | የእማማ ዝናሽ ልጅ ቀሲስ ሄኖክን በዚህ ደረጃ መቃወም ለምን ፈለገ!! ከመናፍስት ጋር ትግል እያደረጋችሁ ላላችሁ ይሄንን አዳምጡ! መስተፋቅርና የአጋንንት ሴራ! https://youtu.be/9DE6aK3IfJg | 1 |
| 8 | የማህበረ ቅዱሳኑን አባልና ዶክተር ያስደነገጠ እጅግ አስገራሚ ጉዳይ ምንድነው!? መምህር ግርማንና እናንተን የምንቃወመው አብሾ ስለጠጣን ነው!! https://youtu.be/GBFxnmzoU18 | 169 |
| 9 | Немає тексту... | 167 |
| 10 | «ወደ ማን እንሄዳለን?»
ጌታችን ካስተማራቸው ረጅም ስብከቶች መካከል በዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ስድስት የሚገኘው የሥጋ እና ደሙ ዘላለማዊ ሕይወት ሰጪነት ነው :: ጌታችን የሚጠፋውን ምድራዊ እንጀራ ካልሰጠኽን ብለው ለተከተሉት አምስት ሺህ የገቢያ ሕዝብ ስለ የማይጠፋው ሰማያዊው እንጀራ አስተማራቸው:: ይህ ሰማያዊ እንጀራም የገዛ ሥጋው እና ደሙ መሆኑን "እውነት እውነት እላችኃለው" በማለት ደጋግሞ አስረዳቻው::
ነገር ግን ትምህርቱን የሰሙት አይሁድ “ይህ ሰው ሥጋውን ልንበላ ይሰጠን ዘንድ እንዴት ይችላል? ” ዮሐ 6:52 በማለት በክርክር ተጠመዱ:: ምርምር እና ክርክር ላይ ለነበሩት ተከታዮቹ አምላካችን ክርስቶስ "እንዲህ ለማለት ፈልጌ ነው" ብሎ ትምህርቱን ከማቅለል ይልቅ "እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ የሰውን ልጅ ሥጋ ካልበላችሁ ደሙንም ካልጠጣችሁ በራሳችሁ ሕይወት የላችሁም።" ዮሐ 6:53 በማለት ሥጋው እውነተኛ ሥጋ : ደሙም አማናዊ ደም መሆኑን በትምህርቱ አጸናባቸው::
ስለዚህ ይህ የጌታችን የሥጋው እና የደሙ ትምህርት ለብዙዎች አይሁድ እንኳን ለማመን ለመስማትም ጭምር የሚያስጨንቅ ንግግር ሆነባቸው:: በዚህም ምክንያት ይከተሉት የነበሩት አምስት ሺህ ሕዝቦች አንድ በአንድ ትምህርቱ ከብዷቸው ተበተኑ :: " ከዚህም የተነሣ ከደቀ መዛሙርቱ ብዙዎች ወደ ኋላ ተመለሱ፤ ወደ ፊትም ከእርሱ ጋር አልሄዱም። " ዮሐ 6:66
ጌታችንም ዘወር ብሎ ከእርሱ ለማይለዩት ለተቀሩት አስራ ሁለቱ ደቀ መዛሙት " እናንተስ ልትሔድ ትወዳላችሁ ? ዮሐ 6: 67 በማለት ከባድ ጥያቄ አቀረበላቸው:: " አንተ የሕያው የእግዚአብሔር ልጅ ነህ " በማለት አምላክነቱን የመሰከረው ስምዖን ጴጥሮስም ፡— “ጌታ ሆይ፥ ወደ ማን እንሄዳለን? አንተ የዘላለም ሕይወት ቃል አለህ" በማለት ለጌታው ምስክርነትን ሰጠ:: ዮሐንስ 6:68
ቅዱስ ጴጥሮስ እውነቱን ነው ! ካንተ ወዴት እንሔዳለን ? "ዘላለማዊ ሕይወት ከሚገኝበት ከሥጋህ እና ከደምህ ወዴት እንሔዳለን ? " ቤተክርስቲያን የተመሰረተችው " ካንተ ወዴት እንሔዳለን? " በሚለው የቅዱስ ጴጥሮስ የሃይማኖት ምስክርነት ነው:: በቀራንዮ ስለኛ ብለህ ከቆረስከው ሥጋህ እና ካፈሰስከው ደምህ ወዴት እንሔዳለን ? :: እግሮችህ ከተቸነከሩበት ከቀራንዮ ወዴት እንሔዳለን ? በኃጢአት ለጠቆረች ነፍሳችን ከክቡር ደምህ ውጪ ምን መንጫ አላት ? በበደል ለከሳችው ነፍሳችን ከቅዱስ ሥጋህ በቀር ምን ተስፋ አላት ?
የሥጋው እና ደሙን ትምህርት ላልተቀበሉ ቤተክርስቲያን ሌላ ማብራሪያ አትሰጣቸውም:: ክርስቶስ ያላስተማራትን ሙሽራይቱ ቤተክርስቲያን አትሰብክም:: የጌታ ሥጋ እና ደም የቤተክርስቲያን ቀይ መስመር ነው :: የሥጋ እና ደሙን አማናዊነቱ ለመቀበል ለሚቸገሩ የቤተክርስቲያን ጥያቄ አንድ ነው እርሱም "እናተስ ልትሕዱ ትወዳላችሁ ? " የሚለው የክርስቶስ ጥያቄ::
ሥጋው እና ደሙን ክደው ከቤተክርስቲያን የሚወጡ ሰዎች " ይህ የሚያስጨንቅ ንግግር ነው ማን ሊሰማው ይችላል ? " ብለው ከጌታ ትምህርት ፈቀቅ ያሉ አይሁድን ይመስላሉ:: ነቢያቶቻቸው ብዙ የሆኑ በጌታ ሥጋ እና ደም የሚዘባበቱትን የአይሁድ ወገኖችን እነሆ እናያቸዋለን እኛ ግን በጎ ጎዳና የሚያስተምሩትን እንከተላለን፡፡ ሐዋርያት እንዲህ እያሉ እንዳስተማሩን :-
“ጌታ ሆይ፥ ከሥጋህና ከደምህ ወደ ማን እንሄዳለን? አንተ የዘላለም ሕይወት ቃል አለህ"
ጸሁፍ፡ ዲ/ን ዶ/ር ዳዊት ከበደ
ነሃሴ 27/2018 ዓ.ም | 159 |
| 11 | #የበረከት_ጥሪ!
ሰላም ቤተሰቦቼ እንዴት አደራችሁ፣ እንዴት አመሻችሁ እንዴት ዋላችሁ እንደየሰዓት አቆጣጠራችሁ በያላችሁበት ሰላምታዬ ይድረሳችሁ። ውድ ቤተሰቦቼ ከዚህ በታች በተዘረዘረው መሰረት አቅማችሁ የቻለውን ያህል በማገዝ ይሄንን ቤተክርስቲያን እንድጠናቀቅ ሁላችንም የድርሻችንን እንወጣ።
- አሸዋ አንድ ሲኖ 50 ሺ ብር (የቻላችሁትን መላክ ይቻላል)
- ቦሌኬት አምስት መቶ 3500ብር (******)
- ቆርቆሮ አምሳ 42500ብር (*********)
- ሲሚንቶ ሃያ ከንታል 56ሺህ (***********)
- ምንጣፍ አንድ መቶ አምሳ ካሬ (********)
- መጋረጃ አራት (*****************)
ቤተክርስቲያኑ የሚገኘው በገዴኦ ዞን ዲላ ከተማ የቅዱስ ራጉኤልና የእመቤታችን ቤተክርስቲያን ነው። ይህ አከባቢ እጅግ በጣም ተሐዲሶዎችና መናፍቃን የሚበዙበት ቦታ ከመሆኑ አንጻር ኦርቶዶክሳዊያን ደግሞ እንዲህ የሚሰበስባቸው ቦታ በማጣታቸው ወደማይሆናቸው እምነት ይጎርፋሉና ለዚህ ደግሞ እንዲህ አይነት አገልግሎቶችን መደገፍ በጣም አስፈላጊ ስለሆነ ሁላህቹም ከታች ባስቀመጥኩት አካውን የቻላችሁትን እያስገባችሁ ደረሰኙንና የክርስትና ስማችሁን ላኩልኝ።
- አሐዱ ባንክ 0067293310901 (ጎላ ቅዱስ ራጉኤል ቤተክርስቲያን)
- ንግድ ባንክ 1000019317092 kesis henok birhanu
መልካም ቀን ይሁንላችሁ ቤተሰቦቼ!! | 158 |
| 12 | የእማማ ዝናሽ ልጅ ቀሲስ ሄኖክን በዚህ ደረጃ መቃወም ለምን ፈለገ!! ከመናፍስት ጋር ትግል እያደረጋችሁ ላላችሁ ይሄንን አዳምጡ! መስተፋቅርና የአጋንንት ሴራ! https://youtu.be/9DE6aK3IfJg | 235 |
| 13 | "የምጽዋት እጅ የእግዚአብሔር መክፈቻ ናት።" (ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ)
በክርስቶስ ፍቅር ለተሳሰርን ውድ የቻናላችን ቤተሰቦች፤ እንደምን ሰነበታችሁ? እግዚአብሔር አምላክ ስሙ የተመሰገነ ይሁን። እነሆ የቸርነቱ ባለቤት እግዚአብሔር አምላካችን ካለፈው ወደ መጪው፣ ከብሉዩ ወደ ሐዲሱ የ2019 ዓመተ ምሕረት አዲስ ዓመት በሰላምና በጤና ሊያሸጋግረን ጥቂት ቀናት ቀርተውታል። አዲስ ዓመትን ስንቀበል ደግሞ አሮጌውንና የጎሰቆነውን ማንነታችንን በበጎ ምግባርና በምጽዋት እያደስን ሊሆን ይገባል።
ነቢዩ ኢሳይያስ በአምላክ ቃል፦ "እንጀራህን ለተራበ ትቆርስ ዘንድ፥ ስደተኞቹን ምስኪኖች ወደ ቤትህ ታስገባ ዘንድ፥ ዕራቁቱንስ ብታይ ታለብሰዉ ዘንድ" (ኢሳ. 58፥7) እንዳለን፤ እኛም በዚህ በሚመጣው አዲስ ዓመት «ከፍታችን» ከተሰኘው የበጎ አድራጎት ዓላማችን ጋር በመሆን ቢያንስ 5 (አምስት) ለችግር የተጋለጡ ምስኪን ቤተሰቦችን ለመደገፍና የአዲስ ዓመት ደስታቸውን ለመጋራት አቅደናል።
የዚህ ቅዱስ ማዕድና የበረከት ተካፋይ መሆን የምትፈልጉ፣ እግዚአብሔር በቸርነቱ ከሰጣችሁ ላይ ለወገኖቻችሁ በመስጠት የአምላክን በረከት በቤታችሁ ላይ ማስተናገድ የምትሹ ውድ የክርስቶስ ቤተሰቦች፤ “አለሁ! እኔም እሳተፋለሁ” በማለት የበረከቱ ተካፋይ እንድትሆኑ በትህትና በፍቅር እንጠይቃችኋለን።
ለመሳተፍና የበኩላችሁን እገዛ ለማድረግ ፈቃደኛ የሆናችሁ ሁሉ በውስጥ መስመር (Inbox) በሚከተሉት አድራሻዎች ሊንኩን በመጫን ልታናግሩን ትችላላችሁ፦
📌 በቴሌግራም አድራሻችን፦ https://t.me/nikubemaleda
የሚሰጥ ምስጉን ነው” (የሐዋ. 20፥35)፤ እግዚአብሔር አምላክ ለበጎ ምግባር ሁላችንንም ያነሳሳን፤ አዲሱንም ዓመት የሰላምና የበረከት ያድርግልን። አሜን | 254 |
| 14 | «የተሳሳተ ቤትና የተሳሳተ ትዳር»
በቁሳቁስና በውጫዊ ውበት ላይ የተመሠረተ ትዳርና የሕይወት መኖሪያ፣ በመሠረቱ በውኃ ላይ የተገነባ አሸዋማ ቤት ነው። በብዙ ሰዎች ሕይወት ውስጥ የሚታየው ታላቅ የውስጥ ውድቀት የሚጀምረው፣ የሕይወት ዘመን አጋርን ለመምረጥ በሚደረግ የስሜትና የጥቅም ስሌት ነው። ገንዘብ ጊዜያዊ መጠለያ እንጂ የፍቅርና የሰላም ምንጭ ሊሆን አይችልም፤ ውበትም ቢሆን ጊዜያዊ ማራኪነት እንጂ የባህሪና የመንፈስ ማረፊያ ሊሆን አይችልም። ይህንን መንፈሳዊና ተፈጥሯዊ እውነት ዘንግተው በጥቅምና በውጫዊ እይታ ላይ የተመሠረተ ውሳኔ የሚወስዱ ሰዎች፣ በኋላ ላይ ትልቁን የሕይወት ዋጋ በጸጸትና በስቃይ ይከፍሉታል። በዓለም ላይ ያሉት ቁሳቁሶች፣ ሀብትና ውጫዊ ውበት ሁሉ ጊዜያዊና የሚያልፉ ናቸው። ገንዘብ ዛሬ መጥቶ ነገ ሊጠፋ የሚችል፣ በኢኮኖሚና በሁኔታዎች መለወጥ የሚወዛወዝ ነገር ነው። ውበትም ቢሆን በዕድሜ፣ በሕመም ወይም በጊዜ ሂደት ረግፎ የሚጠፋ የሥጋ ሽፋን ነው። ብዙ ሴቶች በገንዘብ፣ ብዙ ወንዶች ደግሞ በውበት ተማርከው አጋራቸውን ሲመርጡ፣ ጊዜያዊ በሆነ ነገር ላይ ዘላለማዊ ህልውናቸውን ለመገንባት መሞከራቸው ነው። መሠረቱ ጊዜያዊ የሆነ ነገር ደግሞ መዋቅሩ ሊጸና አይችልም።
አብዛኛውን ጊዜ ማኅበራዊ ጫና፣ የደኅንነት ፍርሃትና የነገ ሥጋት ሴቶችን ወደ ገንዘብ ጥገኛ አመለካከት ይገፋቸዋል። ገንዘብ ያለው ሰው ሰላምን፣ ደኅንነትንና ደስታን ሊሰጥ ይችላል የሚል የሐሰት እምነት ይፈጠራል። ነገር ግን የሰው ልጅ መንፈስና ልብ በገንዘብ አይጠግብም። አጋርሽን በሀብቱ ብቻ መርጠሽ ወደ ቤቱ ስትገቢ፣ በሩቅ ያየሽው ሀብት በውስጥ ያለውን የባህሪ ድህነት፣ የንቀት፣ የጭካኔና የቁሳቁስ ባርነት መሸፈን እንደማይችል ትረጂዋለች። ገንዘብ ሰፊ ቤት ሊገዛ ይችላል፤ ሰላም ያለው አየር ግን መግዛት አይችልም። ወንዶች ደግሞ በተፈጥሯቸው በዓይን እይታ ይማረካሉ። አብዛኛውን ጊዜ የወንድ ልጅ ትልቁ ስህተት የአንድን ሴት ውጫዊ መልክ አይቶ የውስጥ ስብእናዋን፣ ባህሪዋን፣ መንፈሷንና አእምሮዋን ሳይመረምር ወደ ትዳር መግባቱ ነው። ውበት አእምሮን የሚያስቱበት ጊዜያዊ ማደንዘዣ ነው። ነገር ግን ውበቷን አይተህ ያገባሃት ሴት በውስጧ አክብሮት፣ ጥበብ፣ ሰላም እና እውነተኛ ፍቅር ከሌላት፣ ያ ያማረው ውጫዊ ገጽታዋ በዕለት ተዕለት ጭቅጭቅ፣ ንቀትና ብጥብጥ ውስጥ ዋጋውን ያጣል። ቆንጆ እቃ የያዘ ነገር ግን በውስጡ እሾህ የተሞላበት ሳጥን ተሸክሞ የመኖር ያህል ይሆናል።
በትዳር ውስጥ ትልቁ የማሰሪያ ገመድ ገንዘብ ወይም ውበት ሳይሆን የመንፈስ፣ የዕሴትና የባህሪ መጣጣም ነው። በገንዘብና በውበት የተመሠረተ ግንኙነት በውስጡ እውነተኛ ውይይት፣ መከባበር፣ መተዛዘንና አብሮ የማደግ መንፈስ አይኖረውም። አንዷ ለገንዘብ፣ አንደኛው ለውበት ሲሉ በተገናኙበት ቤት ውስጥ፣ ሁለቱም የገዛ እውነተኛ ማንነታቸውን አጥተው ይኖራሉ። ባህሪ ሳይገናኝ፣ ሕሊና ሳይስማማና አላማ ሳይዋሐድ የሚኖር ትዳር፣ ሁለት ባዕድ ሰዎች በአንድ ጣሪያ ሥር የሚኖሩበት የባህር ማዶ እስር ቤት ነው። በገንዘብ ምክንያት የተሳሳተ ቤት ውስጥ የገቡ ሴቶች የሚያጋጥማቸው ትልቁ ፈተና "የወርቅ እሥር ቤት" (Golden Cage) ሕይወት ነው። በውጭ ሲታይ ሀብት፣ ዘመናዊ ቤት፣ የቅንጦት ሕይወትና የተሟላ ቁሳቁስ ሊኖር ይችላል፤ በውስጥ ግን አልጋው ላይ ሰላም የለም፣ በምግቡ ላይ ፍቅር የለም፣ በንግግሩ ውስጥ አክብሮት የለም። አጋሯ በገንዘቡ እንደሚገዛት እቃ አድርጎ ሊቆጥራት፣ ሊንቃትና ሊበዝበዛት ይችላል። በወርቅ ሳህንም ቢቀርብ፣ በፍቅርና በሰላም የተቆረሰች የደረቀች እንጀራ ትበልጣለች።
በእነዚህ የተሳሳቱ ቤቶችና ትዳሮች ውስጥ የሚኖሩ ሰዎች በሰዎች ፊት ደስተኛ መስለው ለመታየት ትልቅ ድራማ ይሰራሉ። በማኅበራዊ ሚዲያ፣ በሰርግና በዝግጅቶች ላይ የሚታየው ፈገግታና ፎቶግራፍ በውስጥ ያለውን የልብ ስቃይ ለመሸፈን የሚደረግ ጥረት ነው። ሰዎች "እንኳን ደስ አለህ/ሽ" ይሏቸዋል፤ እነሱ ግን በውስጣቸው "ምን ዓይነት ወጥመድ ውስጥ ገባሁ!" እያሉ ይጸጸታሉ። በዓለም ፊት ስኬታማ መስሎ መታየትና በምስጢር ግን በብቸኝነትና በሐዘን መቃጠል እጅግ ከባድ የሥነ-ልቦና ሸክም ነው። በትዳር ውስጥ ፍቅር፣ አክብሮትና የመንፈስ አንድነት ሳይኖር በገንዘብና በውበት ብቻ ተጠፋፍቶ የሚኖር ቤተሰብ ለልጆች አደገኛ አካባቢ ነው። ልጆች በፍቅርና በሰላም አየር ውስጥ ካላደጉ፣ በወላጆቻቸው መካከል ያለውን ንቀት፣ ጭቅጭቅና ቅሬታ እያዩ ሲያድጉ፣ ነገ እነሱም ተመሳሳይ የተሳሳተ የሕይወት መንገድ ይከተላሉ። ገንዘብ የተሟላበት ነገር ግን ፍቅር የሌለበት ቤት ውስጥ ያደጉ ልጆች፣ የውስጥ ባዶነትና የሥነ-ልቦና ስብራት ይገጥማቸዋል።
ትዳር ማለት የሁለት መንፈሶች፣ የሁለት አካላትና የሁለት ሕይወቶች ቅዱስ ተካፍሎ ነው። የንግድ ውል ወይም የውበት ኤግዚቢሽን አይደለም። በገንዘብና በውበት ላይ የተመሠረተ አስተሳሰብ ግን ይህንን ቅዱስ ተቋም ወደ ቁሳዊ ልውውጥ ይለውጠዋል። ሴቷ አቅሟንና ነጻነቷን ለገንዘብ ትሸጣለች፤ ወንዱም የሕይወት ዘመን ሰላሙንና አእምሮውን ለጊዜያዊ የሥጋ ደስታ ይለውጣል። ይህ መዛባት ደግሞ የሕይወትን እውነተኛ ትርጉም ያጠፋዋል። አንድን ሰው ወደ ሕይወትህ ከማስገባትህ በፊት የመመርመር ጥበብ ያስፈልጋል። ወንዶች የሴቷን መልክ ሳይሆን የልቧን ንጽህና፣ አእምሮዋን፣ ፈራጅነቷን፣ ትሕትናዋንና ሰዎችን የምታከብርበትን መንገድ ማየት አለባቸው። ሴቶችም የሰውየውን የኪስ ሀብት ሳይሆን የልቡን ሀብት፣ ፈሪሃ እግዚአብሔርን፣ ታታሪነቱን፣ እውነተኛነቱንና ለአጋሩ የሚሰጠውን ዋጋ መመዘን አለባቸው። ገንዘብና ውበት ከጊዜ በኋላ ሊመጡ ወይም ሊሄዱ ይችላሉ፤ ባህሪና የመንፈስ ጥንካሬ ግን የማይለወጥ መሠረት ነው።
በተሳሳተ ቤት ወይም ትዳር ውስጥ ያለ ሰው የመጀመሪያው መፍትሔ እውነታውን መጋፈጥና ማመን ነው። ስህተቱን በሐሰት ቁሳቁስና በውጫዊ ማስመሰል ለመሸፈን ከመታገል፣ ወደ እውነተኛ የመንፈስ ንቃት መመለስ ያስፈልጋል። አጋሮች ቅድሚያ የሚሰጧቸውን ነገሮች መቀየር አለባቸው። ውበትንና ገንዘብን ከመሠረታዊ መስፈርትነት አውርደው፣ ወደ መከባበር፣ ወደ ይቅርታ፣ ወደ ጥበብና ወደ እውነተኛ ፍቅር ሲመለሱ ብቻ ነው የተሳሳተው ቤት ወደ እውነተኛ የሰላም ማረፊያ ሊለወጥ የሚችለው። ይቆየን!!!
በዲያቆን ጐሥዓ ቶላ!!!
ነሐሴ 26, 2018 ዓ.ም
ናዝሬት (አዳማ)፡ ኢትዮጵያ | 227 |
| 15 | "ስለዚህ ማንም የቆመ የሚመስለው እንዳይወድቅ ይጠንቀቅ።"
የጥቅሱ ሰፊ ዐውደ-ሐሳብ (1ኛ ቆሮንቶስ 10፡1-13)
ሐዋርያው ጳውሎስ ይህንን ክፍል የጻፈው የእስራኤል ሕዝብ በምድረ በዳ ያሳለፉትን ታሪክ እና ያጋጠማቸውን ውድቀት እንደ ምሳሌ በመጥቀስ፣ ክርስቲያኖች መንፈሳዊ ትዕቢትና ራስን ማመን እንዳይይዛቸው ለማስጠንቀቅ ነው፡ የቀደመው ምሳሌ (ቁጥር 1-5): የእስራኤል ሕዝብ በሙሉ በደመና ሥር ነበሩ፤ ባሕሩንም ተሻገሩ፤ አንድ ዓይነት መንፈሳዊ መብልና መጠጥም በሉ፤ ነገር ግን በአብዛኞቹ እግዚአብሔር ደስ ስላልተሰኘባቸው በምድረ በዳ ወደቁ።
የማስጠንቀቂያው ዓላማ (ቁጥር 6-11): እነርሱ ክፉ እንደ ተመኙ ክፉ እንዳንመኝ፣ ጣኦትን እንዳናመልከው፣ እንዳንሴስን፣ ጌታንም እንዳንፈታተነውና እንዳንጉረመርም ይህ ሁሉ እንደ ምሳሌ ሆነብን፤ እኛንም ለማስተማር ተጻፈ። መፍትሔውና ተስፋው (ቁጥር 13): "ለሰው ከሚሆነው በቀር ምንም ፈተና አልደረሰባችሁም፤ ነገር ግን ትታገሡ ዘንድ እንድትችሉ ከፈተናው ጋር መውጫውን ደግሞ ያደርግላችኋል፤ የምትችሉት መጠን ትታገሡ ዘንድ እግዚአብሔር የታመነ ነው። "ዋና መልእክት ማንኛውም ሰው በራሱ መንፈሳዊ ጥንካሬና በጎነት ሳይመካ፣ ሁልጊዜ በትሕትናና በጥንቃቄ በእግዚአብሔር ጸጋ ላይ ተደግፎ መኖር አለበት ለዚህም ነው ቅዱስ ጳውሎስ እንዲህ በማለት የጨመረልን።
"በሃይማኖት ብትኖሩ ራሳችሁን መርምሩ፤ ራሳችሁን ፈትኑ፤ ወይስ ኢየሱስ ክርስቶስ በእናንተ ውስጥ እንዳለ አታውቁምን? ካልተጣላችሁ በቀር።" (2ኛ ቆሮንቶስ 13:5) ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ለቆሮንቶስ ቤተ ክርስቲያን ምእመናን የጻፈው ይህ መልእክት፣ እምነታችን በቃላት ብቻ ሳይሆን በእውነተኛ ምግባርና ሕይወት መገለጡን ሁልጊዜ እንድንፈትሽ ያሳስበናል።
እውነተኛ እምነት ባለው ሰው ውስጥ ክርስቶስ ይኖራል። ስለዚህ እራሳችንን ስንመረምር የምንፈልገው በሕይወታችን፣ በሃሳባችንና በተግባራችን የክርስቶስ ህልውና እና ፍቅር መኖሩን ነው። ትኩረታችን በሌሎች ሰዎች ስህተት ላይ ሳይሆን፣ በገዛ እራሳችን የመንፈሳዊ ሕይወት እድገትና ከእግዚአብሔር ጋር ባለን ግንኙነት ላይ እንዲሆን ያስነቅፈናል።
@memihirtesfayeabera @eftahtesfasilase4230 | 207 |
| 16 | የመምህር ተስፋዬ መልዕክት ለሁላችን! | 232 |
| 17 | መዝሙረ ዳዊትን መጸለይ ጀምራችሁ ፈተና ከበዛባችሁ አሁኑኑ ይሄንን አድርጉ!! በትክክል መስገድና መጸለይ ስንጀምር የሚገለጡ እውነቶች!! https://youtu.be/hB_P16pqFkA | 1 |
| 18 | ይሄንን 4 ምልክት ካያችሁ የአእምሮ መተት ውስጣችን አድፍጧልና ቶሎ ንቁበት!! 3ቱ የመተትን መንፈስ ለመስበር የሚረዱ የመዝሙረ ዳዊት ጸሎቶች!! https://youtu.be/Adm4h_bSCDE | 264 |
| 19 | መተት ያደረጉባችሁን ሰዎች ካወቃችሁ በኋላ በጭራሽ ይሄንን አታድርጉ!! መተት ላደረጉባችሁ ማድረግ የለሌባችሁ 8 እጅግ ጠቃሚ መረጃ!! https://youtu.be/7n9VnHktPx8 | 271 |
| 20 | በገዳም ጸሎትና ሱባኤ ላይ እያላችሁ ደጋግመው ከሚደውሉላችሁ ሰዎች ተጠንቀቁ!! መናፍስትን ትወጣለህ አትወጣም በምል ትግል ውስጥ ላላችሁ!! ነሐሴ 24 ለምን!? https://youtu.be/bo_TknnC0IY | 324 |
