es
Feedback
HAILE GEBRIEL - በማለዳ ንቁ

HAILE GEBRIEL - በማለዳ ንቁ

Ir al canal en Telegram

❤️ ቅዱሳን አባቶች እንዲህ ይላሉ **ጸጋ ያለምስጋና አያድግም ይላሉ** እግዚአብሔር ሆይ ስለሆነልኝ፣ ክፉውንም ከእኔና ከቤተሰቦቼ ስላራክልኝ 👏 አመሰግንሃለሁ ❤️ 👇👇👇 http://www.youtube.com/@haileG2239

Mostrar más
2 259
Suscriptores
+124 horas
-17 días
+1330 días

Carga de datos en curso...

Nube de Etiquetas
Sin datos
¿Algún problema? Por favor, actualice la página o contacte a nuestro gerente de soporte.
Menciones Entrantes y Salientes
---
---
---
---
---
---
Atraer Suscriptores
junio '26
junio '26
+69
en 0 canales
mayo '26
+65
en 0 canales
Get PRO
abril '26
+71
en 0 canales
Get PRO
marzo '26
+79
en 0 canales
Get PRO
febrero '26
+51
en 0 canales
Get PRO
enero '26
+55
en 0 canales
Get PRO
diciembre '25
+46
en 0 canales
Get PRO
noviembre '25
+74
en 1 canales
Get PRO
octubre '25
+45
en 0 canales
Get PRO
septiembre '25
+36
en 0 canales
Get PRO
agosto '25
+49
en 0 canales
Get PRO
julio '25
+62
en 0 canales
Get PRO
junio '25
+55
en 0 canales
Get PRO
mayo '25
+94
en 0 canales
Get PRO
abril '25
+76
en 0 canales
Get PRO
marzo '25
+70
en 0 canales
Get PRO
febrero '25
+63
en 0 canales
Get PRO
enero '25
+69
en 0 canales
Get PRO
diciembre '24
+114
en 1 canales
Get PRO
noviembre '24
+77
en 0 canales
Get PRO
octubre '24
+62
en 0 canales
Get PRO
septiembre '24
+58
en 0 canales
Get PRO
agosto '24
+48
en 1 canales
Get PRO
julio '24
+62
en 0 canales
Get PRO
junio '24
+40
en 1 canales
Get PRO
mayo '24
+34
en 0 canales
Get PRO
abril '24
+82
en 2 canales
Get PRO
marzo '24
+59
en 0 canales
Get PRO
febrero '24
+73
en 1 canales
Get PRO
enero '24
+47
en 0 canales
Get PRO
diciembre '23
+39
en 0 canales
Get PRO
noviembre '23
+54
en 1 canales
Get PRO
octubre '23
+61
en 1 canales
Get PRO
septiembre '23
+47
en 0 canales
Get PRO
agosto '23
+50
en 0 canales
Get PRO
julio '23
+67
en 0 canales
Get PRO
junio '23
+71
en 0 canales
Get PRO
mayo '23
+60
en 0 canales
Get PRO
abril '23
+133
en 0 canales
Get PRO
marzo '23
+243
en 0 canales
Get PRO
febrero '23
+127
en 0 canales
Get PRO
enero '23
+197
en 0 canales
Get PRO
diciembre '22
+212
en 0 canales
Get PRO
noviembre '22
+110
en 0 canales
Get PRO
octubre '22
+98
en 0 canales
Get PRO
septiembre '22
+70
en 0 canales
Get PRO
agosto '22
+76
en 0 canales
Get PRO
julio '22
+92
en 0 canales
Get PRO
junio '22
+121
en 0 canales
Get PRO
mayo '22
+108
en 0 canales
Get PRO
abril '22
+138
en 0 canales
Get PRO
marzo '22
+198
en 0 canales
Get PRO
febrero '22
+102
en 0 canales
Get PRO
enero '22
+131
en 0 canales
Get PRO
diciembre '21
+113
en 0 canales
Get PRO
noviembre '21
+91
en 0 canales
Get PRO
octubre '21
+55
en 0 canales
Get PRO
septiembre '21
+57
en 0 canales
Get PRO
agosto '21
+72
en 0 canales
Get PRO
julio '21
+75
en 0 canales
Get PRO
junio '21
+100
en 0 canales
Get PRO
mayo '21
+166
en 0 canales
Fecha
Crecimiento de Suscriptores
Menciones
Canales
28 junio+2
27 junio+5
26 junio+1
25 junio+2
24 junio+1
23 junio+3
22 junio+1
21 junio+3
20 junio0
19 junio+2
18 junio+1
17 junio+4
16 junio+3
15 junio+4
14 junio+7
13 junio+4
12 junio+4
11 junio+4
10 junio+3
09 junio+3
08 junio+3
07 junio+1
06 junio+4
05 junio0
04 junio0
03 junio0
02 junio+1
01 junio+3
Publicaciones del Canal
2
https://youtu.be/XPohdkdKu5E?si=hAMySdjPduFjjCED
107
3
ሰኔ ፳ /20/ አንድ አምላክ በሆነ በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም ሰኔ ሃያ በዚች ቀን በኬልቄዶን አውራጃ በቂሣርያ አገር የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ቤተ ክርስቲያን ያለ ዕንጨት ያለ ጭ
ሰኔ ፳ /20/ አንድ አምላክ በሆነ በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም ሰኔ ሃያ በዚች ቀን በኬልቄዶን አውራጃ በቂሣርያ አገር የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ቤተ ክርስቲያን ያለ ዕንጨት ያለ ጭቃና ውኃ በሦስት ደንጊያዎች በተወደደ ልጅዋ እጅ የታነፀችበት ነው። ልመናዋ በረከቷም ወንዶችና ሴቶች ባሮቿ ከሆን ከሁላችን የክርስቲያን ወገኖች ጋራ ይኑር ለዘላለሙ አሜን። ወስብሐት ለእግዚአብሔር ምንጭ:- መጽሐፈ ስንክሳር
114
4
አሶሳ ያላችሁ ቤተሰቦች ይሄው ተሳተፉ! https://youtu.be/vxxyD7xpdkQ?si=sdoVC-xpCzl0g_1Z
112
5
ከአእምሮ መታወክ ወደ አገልጋይነት የተሻገረች ነፍስ *** ይህ ልጅ በዳውሮ ሀገረስብከት የሚገኝ ወንድማችን ሲሆን ከዚህ በፍት ባደረበት የአእምሮ ህመም ምክንያት የተርጫ አውራ ጎዳናዎችን ማደርያ እና+1
ከአእምሮ መታወክ ወደ አገልጋይነት የተሻገረች ነፍስ *** ይህ ልጅ በዳውሮ ሀገረስብከት የሚገኝ ወንድማችን ሲሆን ከዚህ በፍት ባደረበት የአእምሮ ህመም ምክንያት የተርጫ አውራ ጎዳናዎችን ማደርያ እና መዋያ ያደርግ ነበር። በከ2015 ዓ.ም ጀምሮ በደጋግ የተዋሕዶ ልጆች ግፊት በዳውሮ ዞን(ሐገረስብከት) ማረቃ ወረዳ ቤተክህነት ውስጥ የሚገኝ አጥቢያ ማዳ ስላሴ ፀበል ቦታ በመቀመጥ እነሆ በአእምሮ መታወክ ስትፈተን የነበረች ነፍስ ዛሬ ላይ አመስጋኝ ሆና የቤተክርስቲያን አገልግሎት ላይ የፊት ረድፍ ይዛ አምላኳን እያመሰገነች ትገኛለች። Kune Demelash kassaye -Arba Minch
141
6
በውሻ ስትነከሱ በህልም ካያችሁ እባካችሁን ይሄንን አሁኑኑ ማስተካከል አለባችሁ!! ደጋግመው የሚመክሯችሁን ሰዎች እንደ ጠባቂ መልዓክ ቁጠሯቸው!! https://youtu.be/sOlWiy_RcxI
172
7
Sin texto...
198
8
ብዙዎቻችን በስም ክርስቲያን ነን እንላለን እንጂ በሕይወታችን ውስጥ የእግዚአብሔር እሳት የለብንም። ጸሎታችን ልማድ፣ ጾማችን ሥርዓት ብቻ ሆኗል። እግዚአብሔር የሚፈልገው በከፊል የተሰጠ ሰውን ሳይሆን ሙሉ ልብን ነው። "ለብ ስላልህ በራድም ወይም ትኩስ ስላልሆንህ ከአፌ ልተፋህ ነው።" (ራእይ ፫፥፲፮) "ሰይጣን መጸለይህን አይጠላም፤ የሚጠላው በትኩሳትና በጥልቀት መጸለይህን ነው። ነፍስህ ካልነደደች ጸሎትህ እንደ በረዶ ቀዝቃዛ ይሆናል።" (ቅዱስ ይስሐቅ ሶርያዊ) በሥልጣናችን፣ በዘመዳችን ወይም በገንዘባችን እንተማመናለን፤ ነገር ግን እነዚህ ሁሉ እንደ ጧፍ ቀላጮች፣ እንደ ጉም ጠፊዎች ናቸው። እውነተኛ መከታና የማይወድቅ ግንብ እግዚአብሔር ብቻ ነው። "ደኅንነት በማይሰጡ በሰው ልጆችና በገዢዎች አትታመኑ።" (መዝሙር ፻፵፭፥፫) "በሰው ላይ የተደገፈ ሰው ድጋፉ ሲወድቅ አብሮ ይወድቃል፤ በእግዚአብሔር ላይ የተደገፈ ግን ዓለም ብትናወጥ እርሱ ጸንቶ ይቆማል።" (ታላቁ ቅዱስ አንጦንዮስ) በልባችን ውስጥ ለሰዎች ያለንን ቂም ይዘን "አባታችን ሆይ" ስንል እግዚአብሔርን እየተሳለቅንበት መሆኑን አንዘንጋ። ይቅር የማይል ልብ የእግዚአብሔር ጸጋ የማይኖርበት የደረቀ ምድር ነው። "ለሰዎች ስሕተታቸውን ይቅር ባትሉ ግን፥ አባታችሁም ስሕተታችሁን ይቅር አይላችሁም።" (ማቴዎስ ፮፥፲፭) "ቂም መያዝ ማለት የራስህን ቤት በእሳት አቃጥለህ ጠላትህን በጭሱ ላፍነው እንደመሞከር ነው። ይቅርታ ለጠላትህ ሳይሆን ለራስህ የምትሰጠው ነጻነት ነው።" (ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ) ሥጋችንን ለመመገብና ለማስዋብ እንጨነቃለን፤ ነፍሳችን ግን የሕይወት ምግብ የሆነውን የክርስቶስን ሥጋና ደም በመራቧ ከስታለች። "ብቁ አይደለሁም" በሚል ሰይጣናዊ ምክር ከሕይወት ማዕድ መራቅ ራስን ለጠላት አሳልፎ መስጠት ነው። "የሰው ልጅን ሥጋ ካልበላች
198
9
Sin texto...
163
10
ሰሞኑን፡ "መነኮሳት በከተማ መታየት የለባቸውም፤ ወደ ገዳማቸው መመለስ አለባቸው" የሚል ሃሳብ፡ በማኅበራዊ ሚድያው እዚህም እዚያም እያየሁ ነው። በአጋጣሚ algorithmሙ ሰብስቦ እያመጣልኝ ይኾን፥ ወይም ርእሱን ኹሉም እንዲያወራበት ያደረገ ገጠመኝ ተፈጥሮ ይኾን አላወቅሁም። ነገር ግን፡ የማውቃትን አንዲት ጉዳይ ብቻ ልጠቁም። በከተማ ከሚታዩ መነኮሳት መካከል፡ ለገዳማዊ ሕይወት ፍቅር የሌላቸው አውደልዳዮች እንዳሉ ኹሉ፡ መኼጃ አጥተው ተጨንቀው ወደከተማ የሚመጡም አሉ። ዛሬ፡ በገዳም፡ እንደዱሮው፡ እንጦንስና መቃርስ ብቻ አይደሉም ያሉት። ዛሬ፡ በገዳም፡ ካድሬና ጆሮ ጠቢም አለ፥ በቡድን የተሰማራ ደፋሪና ነፍሰ ገዳይም አለ፤ የሃይማኖት ክርክር ኾን ብሎ የሚፈጥር ተመዳቢ መናፍቅም አለ፤ በጠዋት ተነሥቶ "ቁርስ አትበላም እንዴ?" ብሎ የሚያፋጥጥ ምልምል "አኃውም" አለ። ዛሬ፡ በሌላ ዓላማ ገብቶ መነኮሳትን የሚያውከውን ሤረኛ መንጥሮ አውጥቶ ገርፎ የሚያባርር ንጉሥ የለም። መነኮሳት፡ ሥጋዊም፣ መንፈሳዊም፣ ስነልቦናዊም ደኅንነታቸውን የመጠበቅና የማስጠበቅ ኃላፊነት በራሳቸው ትከሻ ላይ ብቻ ነው ያለው። በዚያ መሃል ፋታ ለማግኘትና አእምሯቸውን ለማረጋጋትም ወደከተማ የሚመጡ መነኮሳት ብዙ ናቸው። የዓለም ፍቅር ጸንቶባቸው ለዓለማዊ ሥራ በከተማ የሚርመሰመሱ እንዳሉ ኹሉ፡ ገዳማቸው እየናፈቃቸው ቀጥሎ ደግሞ የት ገዳም እንደሚኼዱ እያሰቡ የሚተክዙም አሉ። "ሰይጣንን በእግዚአብሔር ስም ታሸንፈዋለህ? በሰው አድሮ የሚመጣብህን ጠላት እንዴት ታደርገዋለህ?" ብለው እየተብሰከሰኩ በከተማ ይሰነብታሉ። ዳዊት እንጂ ቴኳንዶ አልተማሩም፤ መነኩሴ እንጂ ወታደር አይደሉም። ሥርዓት አስጠባቂ የበላይ አካል በሌለበት ሁኔታ፡ በጉባኤም፥ ክርክርም፥ በስግደትም የማይመልሱት "የሰው ሰይጣን" ተመድቦባቸው በእግዚአብሔር ኃይል ብቻቸውን እየታገሉ ነው በገዳም የሚቀመጡት። ሲብስባቸው ይወጣሉ። እንዲህም አለ። ስለዚህ፡ በከተማ የምታዩት መነኩሴ ኹሉ፡ ቦታው ገዳም እንደኾነ ጠፍቶት አይደለም። አንዳንዱ በዚህ መልክ የታመሰ ነው። "ሥርዓት ለምን ፈረሰ?" ብሎ ማጥናት ያለ ነው። አጭበርባሪዎችን መሞገትና ማጋለጥም ተገቢ ነው። ነገር ግን፡ በከተማ የታዩ መነኮሳትን ኹሉ፡ ገና ለገና በከተማ ስለታዩ ብቻ፡ በአንድ ዓይነት ዓይን "ሕገ-ወጥ" አድርጎ ኅብረተሰቡ እንዲያያቸው ከማድረግ ተቆጠቡ። ጉዳዩ ጥንቃቄ ይፈልጋል። ይኽ የግል ምልከታዬ ነው። ስለገዳማት አሁናዊ ሁኔታ ሙሉ ሥዕሉ የለኝም። ቢኾንም፡ ጥቂት ከሰማኋት፡ ነገሩ ውስብስብ ነውና፡ እየተጠነቀቃችሁ።
179
11
ይሄንን ተዓምር ተመልከቱ የጡት ካንሰር የሆነው አጋንንት ተጋለጠ!! መምህር ተስፋዬ በአገልግሎት የገጠመውን ነገር እንዲህ ይናገራል!! https://youtu.be/UpNJ6sDIqxI
200
12
ብዙዎቻችን ነገሮች ሲሳኩ "ጌታ ይመስገን" እንላለን፤ ፈተና ሲመጣ ግን እግዚአብሔርን መክሰስና ማማረር እንጀምራለን። እውነተኛ ክርስቲያን በመከራ እሳት ውስጥ ሲያልፍ የሚጠራ ወርቅ እንጂ የሚቃጠል ገለባ መሆን የለበትም። "ከእነርሱም አንዳንዶቹ እንዳማረሩ በአጥፊውም እንደ ጠፉ አታማርሩ።" (፩ኛ ቆሮንቶስ ፲፥፲)... "በደስታ ጊዜ እግዚአብሔርን ማመስገን የባሕርይ ነው፤ በመከራና በሕመም ጊዜ ማመስገን ግን እንደ ሰማዕትነት ይቆጠራል።" (ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ) ብዙዎቻችን በጾምና በጸሎት ብንተጋም፣ በአንደበታችን በምንናገረው ክፉ ቃልና በምናወራው ሐሜት የሠራነውን መንፈሳዊ ሕንፃ እናፈርሳለን። ሰውን በንግግር መግደል በቁም እንደማረድ ነው። "አንደበትም እሳት ነው... ሕይወትን ሁሉ ያቃጥላል፤ በገሃነምም ይቃጠላል።" (ያዕቆብ ፫፥፮) ... "ሥጋ ከመብላት ተቆጥበህ ወንድምህን በሐሜት የምትበላው ከሆነ ጾምህ ለሰይጣን እንጂ ለእግዚአብሔር አይደለም።" (ቅዱስ ባሲልዮስ ዘቂሳሪያ) በሰው ፊት ክርስቲያን መምሰል ቀላል ነው፤ እግዚአብሔር ግን የሚመለከተው በሰው ፊት የማይታየውን የልብ ክፍል ነው። በልቡ ቂምና ምቀኝነት ተሸክሞ ለሊቱን ሙሉ ቢጸልይ የእግዚአብሔርን ፊት ማየት አይቻልም። "በውጭ ጻድቃን ሆናችሁ ለሰው ትታያላችሁ፥ በውስጣችሁ ግን ግብዝነትና ዓመፅ ሞልቶባችኋል።" (ማቴዎስ ፳፫፥፳፰)... "ወደ ቤተክርስቲያን ስትሄድ እግርህን ብቻ ሳይሆን ልብህንም ይዘህ ሂድ፤ እግዚአብሔር የሚፈልገው ቆመህ የምታነበውን መጽሐፍ ሳይሆን በንጽሕና የሚሰግደውን ልብህን ነው።" (አረጋዊ መንፈሳዊ) ሰው በማያይበት ቦታ የምንሠራው ኃጢአት በሰማይ አደባባይ ምስክሮች አሉት። "ማንም አላየኝም" ብለን በጨለማ የምንሠራው ሥራ በፈጣሪ ፊት በብርሃን ይታያል። "እግዚአብሔር በምሥጢር ያለውን ነገር ሁሉ ለፍርድ ያመጣዋልና።" (መክብብ ፲፪፥፲፬)... "ኃጢአት ለመሥራት ስታስብ የሚመለከትህ ዓይን፣ የሚሰማህ ጆሮ፣ የሚመዘግብህም እጅ እንዳለ አትርሳ። ሰማይና ምድር ባዶ አይደሉም።" (አባ በኒያሚን) የገዛ ራሳችንን ታላቅ ግንድ (ኃጢአት) ዘንግተን በወንድማችን ዐይን ያለውን ትንሽ ጉድፍ ለመንቀል ስንሯሯጥ ሰይጣን በትዝብት ይስቅብናል። ለራሳችን ምሕረትን እየለመንን በሌሎች ላይ ግን ፍርድን እናዘንባለን። "እንዳይፈረድባችሁ አትፍረዱ፤ በምትፈርዱበት ፍርድ ይፈረድባችኋልና።" (ማቴዎስ ፯፥፩)... "የገዛ ራሱን ኃጢአት የሚያይ ሰው፣ የሞተ ሰውን ከሚያስነሳ ይበልጣል። የራስህን ስህተት ከተመለከትህ በሰው ላይ ለመፍረድ ጊዜ አይኖርህም።" (አባ ሙሴ ጸሊም)
192
13
ጠላት ዲያብሎስ እኛን ለማጥፋት እንቅልፍ የለውም። እኛ ግን በዓለማዊ ተድላና በምድራዊ ግርግር ተመስጠን አጥርና መከላከያችንን ዘንግተናል። ጠላት የሚገባው በከፈትነው የኃጢአት ቀዳዳ መሆኑን አንዘንጋ። "በመጠን ኑሩ ንቁም፥ ባላጋራችሁ ዲያብሎስ የሚውጠውን ፈልጎ እንደሚያገሣ አንበሳ ይዞራልና።" (፩ኛ ጴጥሮስ ፭፥፰) "ሌባ የማይዘርፈው ባዶ ቤት ሳይሆን ሀብት ያለበትን ቤት ነው። አንተም በጸጋህ ላይ ጠላት ቢበረታብህ አትደንግጥ፤ ይልቁኑ በጸሎት ንቃ።" (ታላቁ ቅዱስ አንጦንዮስ) ሕይወታችን እንደ ጤዛ፣ ዘመናችንም እንደ ጥላ ነው። ዛሬ የምንኖረው ለነገ ዋስትና ኖሮን ሳይሆን በእግዚአብሔር ቸርነት ነው። ብዙዎቻችን ንስሐን ለሽምግልና፣ ጸሎትን ለችግር ቀን እናስተርፋለን። "አንተ የምትተኛ ንቃ ከሙታንም ተነሣ ክርስቶስም ያበራልሃል።" (ኤፌሶን ፭፥፲፬) "ዛሬ ንስሐ ግባ፤ የሞት ቀጠሮህን አታውቀውምና። ሰይጣን 'ነገ ትሠራለህ' እያለ ዛሬህን ይሰርቅሃል።" (ቅዱስ ኤፍሬም ሶርያዊ) በዚህ ዓለም ላይ የምናከማቸው ሀብትና የምንከታተለው ዝና ሁሉ በሞት ደጃፍ ላይ ቆመን ስናየው ትርጉም የለሽ ነው። ነፍሳችንን በአምልኮተ እግዚአብሔር ካላከበርናት በስተቀር ምድርን ሁሉ ብንገዛ ዋጋ የለንም። "ሰው ዓለሙን ሁሉ ቢያተርፍ ነፍሱንም ቢያጐድል ምን ይጠቅመዋል? ወይስ ሰው ስለ ነፍሱ ቤዛ ምን ይሰጣል?" (ማቴዎስ ፲፮፥፳፮) "ሀብትህ ካንተ ጋር ወደ መቃብር አይወርድም፤ ተከትሎህ የሚሄደው የሠራኸው በጎ ሥራና የያዝከው ሃይማኖት ብቻ ነው።" (ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ) ንስሐ የነፍስ መድኃኒት ቤት ነው። ኃጢአት ቆሻሻ ሲሆን ንስሐ ግን ነፍስን የሚያጥብ ሳሙና ነው። ኃጢአት መሥራት የሰውነት ባሕርይ ቢሆንም፣ በኃጢአት ላይ መጽናት ግን የሰይጣን ግብር ነው። "እንግዲህ ከጌታ ፊት የማረፊያ ዘመን እንድትመጣላችሁ... ንስሐ ግቡ ተመለሱም።" (ሐዋርያት ሥራ ፫፥፲፱) "ንስሐ መግባት ማለት እንደገና መወለድ ነው። እግዚአብሔር የሚጠላው ኃጢአተኛውን ሳይሆን ንስሐ ለመግባት የሚታበየውን ልብ ነው።" (ቅዱስ ይስሐቅ ሶርያዊ) ሃይማኖት ያለ ፍቅር፣ ጾም ያለ ርኅራኄ፣ ጸሎት ያለ ይቅርታ ዋጋ የላቸውም። ወንድሙን እየጠላ "እግዚአብሔርን እወዳለሁ" የሚል ሰው እርሱ ውሸተኛ እንደሆነ ቅዱስ ቃሉ ይመሰክራል። "እርስ በርሳችሁ ፍቅር ቢኖራችሁ፥ ደቀ መዛሙርቴ እንደ ሆናችሁ ሰዎች ሁሉ በዚህ ያውቃሉ።" (ዮሐንስ ፲፫፥፴፭) "ሰውን ሁሉ እንደ ራስህ ካልወደድክ፣ ሰማያዊውን አባት 'አባታችን ሆይ' ብለህ ለመጥራት አትድፈር። የፍቅር መሠረቱ ይቅርታ ነው።" (አባ ሙሴ ጸሊም) ወንድሜ ሆይ! እህቴ ሆይ! ዓለም ወደ ፍጻሜዋ እየገሰገሰች ነው። የደወሉ ድምፅ ሳይሰማ፣ የንስሐው በር ሳይዘጋ ዛሬውኑ ወደ ፈጣሪህ/ሽ ተመለስ/ሺ። እግዚአብሔር የሚፈልገው ልብህን/ሽን እንጂ ቃላትህን/ሽን አይደለም። እግዚአብሔር ከእንቅልፈ ኃጢአት ያንቃን! ወስብሐት ለእግዚአብሔር። አሜን።
230
14
በሴቶች ዶርም የተገኘው አርተፍሻል የወንድ ብልትና ያስከተለው ከባዱ መዘዝ!! ዘወትር ዱላ እያነሳ የሚመታ ባል ያለሽ ሴት ታድለሻል!! ጸበል ይዘጋ መናጆዎች!! https://youtu.be/YhyFEuyh-NU
231
15
አዲስ ቪዲዮ ይኼው፦ https://youtu.be/86Raiu84rIs?si=WimLYNlWv2MS1d1z
338
16
በስንፈተ ወሲብ ከተቸገርክ ይሄንን መዝሙረ ዳዊት 7 ጊዜ አሁኑኑ መጸለይ ጀምር!! ሴቶች በስንፈተ ወሲብ አጋንንት እንዴት ይፈተናሉ!! #ስንፈተ_ውሲብ #መፍትሔ https://youtu.be/Brx6TeleNIc
388
17
አዲስ ቪዲዮ ይኼው፦ https://youtu.be/AynOIqDkTeY?si=LBQcBt_y8R2XHuOX
463
18
የሰላቢ ዝክር የሚባል እንዳለ ስንቶቻችሁ ታውቃላችሁ እባካችሁ ተጠንቀቁ!! ነገሮች ከተዘጋጋባችሁና ጨለማ ከሆነባችሁ ይሄንን አድርጉ!! የውሸት ቅዱስ ቁርባን!! https://youtu.be/zpvXfHh7rbY
425
19
» ውዶች እንዴት ናችሁ ብዙዎቻችሁ #የስግደት ቪዲዮዎችን ማግኘት አልቻልንም እያላችሁኝ ነውና ሁሉንም በዚህ ማግኘት ትችላላችሁ ይኼው ለሁላችሁም ሸር አድርጉ ሌሎችም እንድማሩ!! 1ኛ፡ https://www.youtube.com/watch?v=Xm6-naNOic8&t=1s 2ኛ፡ https://www.youtube.com/watch?v=sMxwqtXd4gw&t=130s 3ኛ፡ https://www.youtube.com/watch?v=OE7f3Mfj1ng&t=122s 4ኛ፡ https://www.youtube.com/watch?v=njygiHkfbNA&t=4s&pp=0gcJCT8LAYcqIYzv 5ኛ፡ https://www.youtube.com/watch?v=F2sazrM1KCM&t=11s 6ኛ፡ https://www.youtube.com/watch?v=hy3TRk8oiec&t=369s 7ኛ፡ https://www.youtube.com/watch?v=iuZk2kHI9GQ&t=7s&pp=0gcJCT8LAYcqIYzv 8ኛ፡ https://www.youtube.com/watch?v=sVeqO0anruQ&t=15s
391
20
“እግዚአብሔር እረኛዬ ነው፥ የሚያሳጣኝም የለም።” አዎን እግዚአብሔር እረኛችን ነው.. የሚያሳጣንም የለም.. ታድያ ግን ጥንት በእስራኤል ዘንድም እንደነበረው በጎች እረኛቸውን እየተከተሉ ይሄዳሉ.. ድምጹንም ይሰማሉ.. እኛም እንዲሁ ጌታን እስከተከተልነና ድምጹንም እስከሰማን ድረስ ጌታ አንዳች እንኳን አያሳጣንም.. ክርስቲያን በተረጋጋ መንፈስ የእግዚአብሔርን ቃል በማንበብ.. ትንሽ ትንሽም ቢሆን በመጸለይ.. ስለ ጌታ በማሰብ.. ከቅዱስ ምስጢር ባለመራቅ ሁሌም ቢሆን የእረኛውን የኢየሱስን ድምጽ በመስማት ይከተለዋል.. ጌታ ከሰማያዊው ነገር ምንም አያሳጣውም.. መልካም ውሎ የእግዚአብሔር ምርጦች
319