ch
Feedback
Ethio Fm 107.8

Ethio Fm 107.8

前往频道在 Telegram

በፍቅር ላይ የተመሰረተ ኢትዮጵያዊነት እንዳይላላ ከልቡ የሚተጋ፣ መከባበርና መተሳሰብን የሚያስቀድም ኤፍ ኤም ሬዲዮ ነው!!!

显示更多

📈 Telegram 频道 Ethio Fm 107.8 的分析概览

频道 Ethio Fm 107.8 (@ethiofm107dot8) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 18 527 名订阅者,在 新闻与媒体 类别中位列第 12 163,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 1 817

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 18 527 名订阅者。

根据 07 七月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 -87,过去 24 小时变化为 -3,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 8.75%。内容发布后 24 小时内通常能获得 6.65% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 1 622 次浏览,首日通常累积 1 232 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 4

📝 描述与内容策略

作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
በፍቅር ላይ የተመሰረተ ኢትዮጵያዊነት እንዳይላላ ከልቡ የሚተጋ፣ መከባበርና መተሳሰብን የሚያስቀድም ኤፍ ኤም ሬዲዮ ነው!!!

凭借高频更新(最新数据采集于 08 七月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 新闻与媒体 类别中的关键影响点。

18 527
订阅者
-324 小时
+57
-8730

数据加载中...

标签云
无数据
有任何问题?请刷新页面或联系我们的客服
进出提及
---
---
---
---
---
---
吸引订阅者
七月 '26
七月 '26
+21
在0个频道中
六月 '26
+70
在0个频道中
Get PRO
五月 '26
+78
在2个频道中
Get PRO
四月 '26
+74
在1个频道中
Get PRO
三月 '26
+26
在0个频道中
Get PRO
二月 '26
+51
在1个频道中
Get PRO
一月 '26
+45
在1个频道中
Get PRO
十二月 '25
+25
在2个频道中
Get PRO
十一月 '25
+51
在3个频道中
Get PRO
十月 '25
+51
在2个频道中
Get PRO
九月 '25
+35
在4个频道中
Get PRO
八月 '25
+62
在4个频道中
Get PRO
七月 '25
+52
在2个频道中
Get PRO
六月 '25
+81
在3个频道中
Get PRO
五月 '25
+67
在2个频道中
Get PRO
四月 '25
+88
在3个频道中
Get PRO
三月 '25
+87
在5个频道中
Get PRO
二月 '25
+60
在1个频道中
Get PRO
一月 '25
+135
在2个频道中
Get PRO
十二月 '24
+279
在5个频道中
Get PRO
十一月 '24
+259
在4个频道中
Get PRO
十月 '24
+312
在2个频道中
Get PRO
九月 '24
+377
在3个频道中
Get PRO
八月 '24
+470
在3个频道中
Get PRO
七月 '24
+235
在1个频道中
Get PRO
六月 '24
+202
在3个频道中
Get PRO
五月 '24
+429
在1个频道中
Get PRO
四月 '24
+494
在5个频道中
Get PRO
三月 '24
+533
在1个频道中
Get PRO
二月 '24
+428
在3个频道中
Get PRO
一月 '24
+529
在5个频道中
Get PRO
十二月 '23
+536
在3个频道中
Get PRO
十一月 '23
+223
在2个频道中
Get PRO
十月 '23
+342
在3个频道中
Get PRO
九月 '23
+160
在0个频道中
Get PRO
八月 '23
+181
在0个频道中
Get PRO
七月 '23
+167
在0个频道中
Get PRO
六月 '23
+214
在0个频道中
Get PRO
五月 '23
+191
在0个频道中
Get PRO
四月 '23
+252
在0个频道中
Get PRO
三月 '23
+235
在0个频道中
Get PRO
二月 '23
+226
在0个频道中
Get PRO
一月 '23
+260
在0个频道中
Get PRO
十二月 '22
+159
在0个频道中
Get PRO
十一月 '22
+231
在0个频道中
Get PRO
十月 '22
+144
在0个频道中
Get PRO
九月 '22
+165
在0个频道中
Get PRO
八月 '22
+442
在0个频道中
Get PRO
七月 '22
+191
在0个频道中
Get PRO
六月 '22
+121
在0个频道中
Get PRO
五月 '22
+98
在0个频道中
Get PRO
四月 '22
+109
在0个频道中
Get PRO
三月 '22
+140
在0个频道中
Get PRO
二月 '22
+96
在0个频道中
Get PRO
一月 '22
+103
在0个频道中
Get PRO
十二月 '21
+93
在0个频道中
Get PRO
十一月 '21
+139
在0个频道中
Get PRO
十月 '21
+211
在0个频道中
Get PRO
九月 '21
+230
在0个频道中
Get PRO
八月 '21
+364
在0个频道中
Get PRO
七月 '21
+341
在0个频道中
Get PRO
六月 '21
+416
在0个频道中
Get PRO
五月 '21
+410
在0个频道中
Get PRO
四月 '21
+307
在0个频道中
Get PRO
三月 '21
+319
在0个频道中
Get PRO
二月 '21
+325
在0个频道中
Get PRO
一月 '21
+310
在0个频道中
Get PRO
十二月 '20
+21 895
在0个频道中
日期
订阅者增长
提及
频道
08 七月+1
07 七月0
06 七月+2
05 七月0
04 七月+15
03 七月0
02 七月+3
01 七月0
频道帖子
በካፒታል ገበያ ባለስልጣን ፈቃድ ገዳ ባንክ 1ሚሊየን አዳዲስ አክሲዮኖችን ለሽያጭ ማቅረቡን አስታወቀ ገዳ ባንክ ከኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን ባገኘው ይፋዊ ፈቃድ መሠረት፣ አንድ ሚሊየን አዳዲስ አክሲዮኖችን ለሕዝብ ሽያጭ ማቅረቡን አስታውቋል። ባንኩ ይህንን አዲስ የአክሲዮን ሽያጭ ይፋ ያደረገው የፋይናንስ አቅሙንና ተደራሽነቱን ለማሳደግ እንዲሁም ቀጣይነት ያለው ሃብት ለደንበኞቹ ለማቅረብ መሆኑን ገልጿል። የባንኩ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ወልዴ ቡልቶ በሰጡት መግለጫ፥ለገበያ የቀረበው የአንድ አክሲዮን ዋጋ አንድ ሺህ አምሳ (1050) ብር ሆኖ መቆረጡን ገልጸዋል። የአክሲዮን ሽያጩም በባለስልጣን መሥሪያ ቤቱ ዕውቅናና ፈቃድ ባላቸው የሴኩሪቲስ ዲለሮችና የኢንቨስትመንት ባንኮች አማካኝነት ብቻ የሚከናወን መሆኑን አብራርተዋል። አቶ ወልዴ አክለውም ባንኩ በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት አበረታች ውጤት ማስመዝገቡን ጠቅሰው፤ ከታክስ በፊት አንድ ቢሊየን ብር ትርፍ ማግኘቱንና አጠቃላይ የሀብት መጠኑም 16 ነጥብ 54 ቢሊየን ብር መድረሱን አስታውቀዋል። በሌላ በኩል፣ የኢትዮጵያ ሰነደ መዋለ ንዋዮች ገበያ ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶ/ር ጥላሁን እስማኤል በጉዳዩ ላይ በሰጡት አስተያየት፥ገዳ ባንክ ወደ ካፒታል ገበያው ለመግባት የወሰደው እርምጃ በሀገሪቱ እየተገነባ ላለው ዘመናዊ የፋይናንስ ሥርዓት ትልቅ ምዕራፍ መሆኑን ገልጸዋል። ይህ ዓይነቱ አሰራር የባንኮችን የካፒታል አቅም ከማሳደጉም በላይ፣ ለኢንቨስትመንት ዘርፉ ዕድገት የላቀ ድርሻ እንደሚኖረውም ዶ/ር ጥላሁን አመልክተዋል። ይህ የአክሲዮን ሽያጭ ሂደት እስከ መጪው መስከረም 17 ቀን 2019 ዓ.ም ድረስ ክፍት ሆኖ የሚቆይ ሲሆን፥ ሽያጩን በሕጋዊነት እንዲያስፈጽሙ የተመረጡት ተቋማት ገዳ ሴኩሪቲስ ዲለር፣ ሲቢኤ ካፒታል፣ አዋሽ ካፒታል እና ወጋገን ካፒታል ኢንቨስትመንት ባንኮች መሆናቸው ተገልጿል። በባንክ ኢንዱስትሪው ውስጥ ገዳ ባንክ ከተቀላቀለ ሦስት አመት የሞላው ሲሆን፥ ይህ እርምጃ በኢትዮጵያ የግል የፋይናንስ ዘርፍ ውስጥ አዲስ የውድድርና የዕድገት መንፈስ ይዞ ይመጣል ተብሎ ይጠበቃል። ልዑል ወልዴ ሐምሌ 01/2018 ዓ.ም

2
+1
没有文字...
375
3
+1
没有文字...
1
4
ኢራን የአየር ጥቃትን እንደምታወግዝ አሳወቀች የኢራን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በደቡብ ኢራን የደረሰውን ወታደራዊ ጥቃቶችን ተከትሎ በዩናይትድ ስቴትስ የተፈጸመውን ጥቃት እና የመግባቢያ ስምምነትን መጣስ
ኢራን የአየር ጥቃትን እንደምታወግዝ አሳወቀች የኢራን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በደቡብ ኢራን የደረሰውን ወታደራዊ ጥቃቶችን ተከትሎ በዩናይትድ ስቴትስ የተፈጸመውን ጥቃት እና የመግባቢያ ስምምነትን መጣስ በጥብቅ አውግዟል። ሚኒስቴሩ የአሜሪካ ጦር የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ቻርተር አንቀጽ 2 እና አንቀጽ 4ን በግልፅ በመጣስ በኢራን ደቡባዊ የባህር ዳርቻዎች በሚገኙ በርካታ የክትትልና የስለላ ማዕከላት ላይ ወታደራዊ ጥቃት ፈጽሟል ብሏል። እነዚህ ጥቃቶች ወታደራዊ ስራዎችን ለማቆም የሚደነግገውን የመግባቢያ ስምምነት አንቀጽ 1ን በግልፅ መጣስ መሆኑን ጠቁሟል። መግለጫው በተጨማሪም ሁሉም መንግስታት በተለይም በፋርስ ባህረ ሰላጤ ደቡባዊ የባህር ጠረፍ ላይ የሚገኙት ጎረቤት ሀገራት አጥቂ ወገኖች ግዛታቸውን እና ተቋሞቻቸውን በኢራን እስላማዊ ሪፐብሊክ ላይ አፀያፊ ድርጊቶችን እንዳይፈጽሙ መከላከል ያለባቸውን ዓለም አቀፍ ሕጋዊ ግዴታ አጉልቶ አሳይቷል። አክሎም በኢራን ላይ የጥቃት ወንጀል ለመፈጸም የሚደረግ ማንኛውም ትብብር በወንጀሉ ውስጥ ተባባሪ እና ተሳትፎን ያካትታል ብለዋል። ትዕግስት ግርማ ሐምሌ 01/2018 ዓ.ም
778
5
ሩሲያ በኪቭ ላይ ዳግም የሚሳኤል ጥቃት ሰነዘረች የሩሲያ ባለስልጣናት እንደገለጹት፤ ሩሲያ በዩክሬን መዲና ኪቭ ላይ በሳምንት ውስጥ ለሶስተኛ ጊዜ የባሊስቲክ ሚሳኤል ጥቃት ፈጽማለች። ይህ ጥቃት የተፈ
ሩሲያ በኪቭ ላይ ዳግም የሚሳኤል ጥቃት ሰነዘረች የሩሲያ ባለስልጣናት እንደገለጹት፤ ሩሲያ በዩክሬን መዲና ኪቭ ላይ በሳምንት ውስጥ ለሶስተኛ ጊዜ የባሊስቲክ ሚሳኤል ጥቃት ፈጽማለች። ይህ ጥቃት የተፈጸመው ዩክሬን ከአሜሪካ የሚቀርብላትን የሚሳኤል መከላከያ በመጠባበቅ ላይ ባለችበት ወቅት ነው። ጥቃቱ ያጋጠመው በቱርክ አንካራ የኔቶ ጉባኤ እየተካሄደ ባለበት እና የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ቮሎዲሚር ዘለንስኪ ጋር ለመወያየት በዝግጅት ላይ ባሉበት ወቅት ነው። የዩክሬን የአየር መከላከያ ከተተኮሱት 1መቶ69 ድሮኖች ውስጥ ከ80 በመቶ በላይ ማክሸፍ ቢችልም፤አምስቱን የባሊስቲክ ሚሳኤሎች ግን ማክሸፍ እንዳልተቻለ የአየር ኃይል መረጃዎች ያሳያሉ። በዚሁ በተፈጸመው የሌሊት ጥቃት የአንዲት ሴት ህይወት ሲያልፍ ሁለት ሰዎች ቆስለዋል። ትራምፕ ከጉባኤው አስቀድሞ ከዘለንስኪ እና ከሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር መነጋገራቸውን ገልጸው፤ጦርነቱ ‹‹በቅርቡ እልባት ያገኛል››የሚል እምነት እንዳላቸው ተናግረዋል። ፑቲን በበኩላቸው በሩሲያ ላይ እየደረሱ ያሉ ተግዳሮቶች ቢኖሩም ጦርነታቸውን እንደሚገፉበት አስታውቀዋል ሲል ሮይተርስ ዘግቧል። እድላዊት ብርሃኑ ሐምሌ 01/2018 ዓ.ም
1 134
6
የመቅጃ ማሽኖች ልኬት ችግር በታየባቸው ማደያዎች ላይ ተገቢው የህግ እርምጃ ተወስዷል ተባለ በአዲስ አበባ ከተማ በነዳጅ ማደያዎች ላይ በተከናወነው የመቅጃ ልኬት ምርመራ፣ የመቅጃ ማሽኖች ልኬት ችግር+2
የመቅጃ ማሽኖች ልኬት ችግር በታየባቸው ማደያዎች ላይ ተገቢው የህግ እርምጃ ተወስዷል ተባለ በአዲስ አበባ ከተማ በነዳጅ ማደያዎች ላይ በተከናወነው የመቅጃ ልኬት ምርመራ፣ የመቅጃ ማሽኖች ልኬት ችግር በታየባቸው ማደያዎች ላይ ተገቢው የህግ እርምጃ ተወስዷል ሲል የአዲሰ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ አሳወቀ ፡፡ የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ ወ/ሮ ሀቢባ ሲራጅ እንደገለጹት በሁለት ነዳጅ ማደያዎች የመቅጃ ማሽን የልኬት ችግር በመገኘቱ ከነዳጅ አቅርቦት ለሁለት ወራት እንዲታገዱ ተደርጓል። እርምጃ የተወሰደባቸው የነዳጅ ማደያዎች በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ጋርመንት አካባቢ የሚገኘው ኖክ ነዳጅ ማደያ እና በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የሚገኘው አልፋ ነዳጅ ማደያ ናቸው ብለዋል። እንዲሁም በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የሚገኘው ተባረክ ነዳጅ ማደያ ከነዳጅ አቅርቦት ለአንድ ወር እንዲታገድ ተደርጓል የተባለ ሲሆን፣ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ቱሉ ዲምቱ የሚገኘው የተባበሩት ነዳጅ ማደያ እና በቂርቆስ ክፍለ ከተማ በካዛንቺስ ሱፐር ማርኬት አካባቢ የሚገኘው ኦላ ነዳጅ ማደያ የመጨረሻ የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ እንደተሰጣቸው ከቢሮው የተገኘው መረጃ ያመላክታል። ወ/ሮ ሀቢባ ሲራጅ አክለውም፣ ቢሮው በከተማው ውስጥ ልኬትን በማዛባት ፍትሃዊ የንግድ ውድድርን የሚያደናቅፉ ድርጊቶችን በሚፈጽሙ ነዳጅ ማደያዎች ላይ የጀመረውን የክትትልና የሕግ ማስከበር እርምጃ ይበልጥ በማጠናከር እንደሚቀጥል ገልጸዋል።   አዲስዓለም አበበ   ሐምሌ 01/2018 ዓ.ም
946
7
የቻይና ድርጊት አዲስ ነባራዊ ሁኔታ የመፍጠር ስጋት እንዳለው ታይዋን ገለጸች የቻይና ቀስ በቀስ እየጨመረ የመጣው የጫና ስልት በታይዋን የባህር ሰርጥ ላይ አዲስ ነባራዊ ሁኔታ የመፍጠር ስጋት እንዳለ
የቻይና ድርጊት አዲስ ነባራዊ ሁኔታ የመፍጠር ስጋት እንዳለው ታይዋን ገለጸች የቻይና ቀስ በቀስ እየጨመረ የመጣው የጫና ስልት በታይዋን የባህር ሰርጥ ላይ አዲስ ነባራዊ ሁኔታ የመፍጠር ስጋት እንዳለው የታይዋን የውቅያኖስ ጉዳዮች ምክር ቤት ኃላፊ ገልጸዋል፡፡ ባለስልጣኗ በታይፔ በተካሄደ መድረክ ላይ እንደተናገሩት፤ቻይና በባህር ላይ በምታደርገው እንቅስቃሴ ታይዋንን ብቻ ሳይሆን ጃፓንና ፊሊፒንስንም ጭምር እየተጫነች ነው። የእነዚህ እንቅስቃሴዎች ትልቁ አደጋ፣ ጫናዎቹ ቀስ በቀስ ስለሚጨምሩ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ሳይረዳው ነገሮች ከረፈዱ በኋላ ሊገለጥ መቻሉ ነው ብለዋል። "እያንዳንዱ ግለሰባዊ ድርጊት ዓለም አቀፍ ቀውስ የሚቀሰቅስ ላይመስል ይችላል ነገር ግን ተከታታይ እርምጃዎች ሲከማቹ ሙሉ በሙሉ አዲስ ነባራዊ ሁኔታን ሊፈጥሩ ይችላሉ" ስትል ኩዋን አስገንዝባለች። ታይዋንን የራሷ ግዛት አድርጋ የምትመለከተው ቻይና በየቀኑ ወታደራዊ ኃይሏን ወደ ደሴቲቱ የአየር ክልል ከመላክ ባለፈ፣ በምስራቃዊ የባህር ዳርቻ ላይ መደበኛ የባህር ጠረፍ ጥበቃ ቁጥጥር በማድረግ ላይ ትገኛለች። የቻይና የታይዋን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ለቀረበለት የአስተያየት ጥያቄ ወዲያውኑ ምላሽ አልሰጠም። ቤጂንግ ለውጥረቱ ታይዋንን የምትወቅስ ሲሆን፤ በተለይም ፕሬዝዳንት ላይ ቺንግ-ቴንን ‹‹ገንጣይ››ስትል ትጠራቸዋለች። በተጨማሪም ባለፈው ወር አሜሪካ፣ ብሪታንያ፣ ፈረንሳይ እና ጀርመን በቻይና አዲስ የባህር ጠረፍ ጥበቃ ላይ ስጋታቸውን መግለፃቸውን ሮይተርስ ዘግቧል። ሳራ ዮሐንስ ሐምሌ 01/2018 ዓ.ም
707
8
የመቅጃ ማሽኖች ልኬት ችግር በታየባቸው ማደያዎች ላይ ተገቢው የህግ እርምጃ ተወስዷል ተባለ በአዲስ አበባ ከተማ በነዳጅ ማደያዎች ላይ በተከናወነው የመቅጃ ልኬት ምርመራ፣ የመቅጃ ማሽኖች ልኬት ችግር+1
የመቅጃ ማሽኖች ልኬት ችግር በታየባቸው ማደያዎች ላይ ተገቢው የህግ እርምጃ ተወስዷል ተባለ በአዲስ አበባ ከተማ በነዳጅ ማደያዎች ላይ በተከናወነው የመቅጃ ልኬት ምርመራ፣ የመቅጃ ማሽኖች ልኬት ችግር በታየባቸው ማደያዎች ላይ ተገቢው የህግ እርምጃ ተወስዷል ሲል የአዲሰ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ አሳወቀ ፡፡ እንደ ንግድ ቢሮው መረጃ እርምጃ የተወሰደባቸው የነዳጅ ማደያዎች በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ጋርመንት አካባቢ የሚገኘው ኖክ ነዳጅ ማደያ እና በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የሚገኘው አልፋ ነዳጅ ማደያ ናቸው። እንዲሁም በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የሚገኘው ተባረክ ነዳጅ ማደያ ከነዳጅ አቅርቦት ለአንድ ወር እንዲታገድ ተደርጓል የተባለ ሲሆን፣ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ቱሉ ዲምቱ የሚገኘው የተባበሩት ነዳጅ ማደያ እና በቂርቆስ ክፍለ ከተማ በካዛንቺስ ሱፐር ማርኬት አካባቢ የሚገኘው ኦላ ነዳጅ ማደያ የመጨረሻ የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ እንደተሰጣቸው ከቢሮው የተገኘው መረጃ ያመላክታል። የአዲሰ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ ህብረተሰቡ ትክክለኛ አገልግሎት እንዲያገኝና ፍትሓዊ የንግድ ስርዓት እንዲጠናከር የክትትልና የህግ ማስከበር ስራችን በቀጣይነት ይጠናከራል ብሏል፡፡ አዲስዓለም አበበ ሐምሌ 01/2018 ዓ.ም
1
9
የቤት ኪራይ ዓመታዊ ጭማሪ ጣሪያ 11.5% ሆኖ ተወሰነ   በአዲስ አበባ የ2019 ዓ.ም የቤት ኪራይ ዓመታዊ ጭማሪ ጣሪያ 11.5% ሆኖ ተወሰነ ፤ የውል ምዝገባም ከ ዛሬ ሐምሌ 1 ጀምሮ ይካሄዳል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የዜጎችን የኑሮ ጫና ለመቀነስ እና በኪራይ ገበያው ላይ የሚስተዋሉ ህገ-ወጥና ዘፈቀዳዊ አሰራሮችን በዘላቂነት ለመግታት ታላቅ እርምጃ መውሰዱን ቀጥሏል። ከዚህ ቀደም በወጣው የቤት ኪራይ ቁጥጥር አዋጅ መሠረት፣ ለ2019 በጀት ዓመት የሚተገበረው ፍትሐዊ የቤት ኪራይ ዓመታዊ ጭማሪ ጣሪያ 11.5% ሆኖ መጽደቁን የቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ አስታወቀ። ይህንን ተከትሎ በመላው ከተማዋ የሚገኙ የግል መኖሪያ ቤቶች የአከራይ-ተከራይ አዲስ የውል እድሳት ምዝገባ ከዛሬ ሐምሌ 1 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በሁሉም ክፍለ ከተማ ቤቶች አስተዳደር ፅ/ቤት በይፋ መተግበር ይጀምራል። ቢሮው እንዳመለከተው ፣ ይህ የዋጋ ማስተካከያ ውሳኔ በዘፈቀደ የተወሰነ ሳይሆን በከተማዋ ሰፊ ሳይንሳዊ ጥናት ተካሂዶ የነዋሪውን እውነተኛ የመክፈል አቅም ባገናዘበ መልኩ የተዘጋጀ ነው።   ይህ አሰራር በአንድ በኩል አከራዮች ወቅቱንና የኢኮኖሚ ሁኔታውን ያገናዘበ ፍትሐዊ ገቢ እንዲያገኙ የሚያረጋግጥ ሲሆን ፤ በሌላ በኩል ደግሞ ተከራዮች ከገቢያቸው ጋር የተመጣጠነ ኪራይ በመክፈል ከተደጋጋሚ መፈናቀልና ከስነ-ልቦና ስጋት ድነው የተረጋጋ ሕይወት እንዲመሩ ያደርጋል። ውሳኔው በከተማዋ ያለውን የኑሮ ውድነት ጫና በከፍተኛ ደረጃ በመቀነስ ረገድ የጎላ ማህበራዊ ፣ ኢኮኖሚያዊ እና መልካም አስተዳደር ፋይዳዎች እንዳሉት ቢሮው አረጋግጧል። መረጃው የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት እና አስተዳደር ቢሮ   ሀምሌ 1 ቀን 2018 ዓ.ም
774
10
没有文字...
757
11
ኢራን በአሜሪካ ላይ የተቃጣውን ጥቃት ተከትሎ በባህሬን እና ኩዌት በሚገኙ የአሜሪካ የጦር ሰፈሮች ላይ ተኩስ ከፈተች ኢራን አሜሪካ በበርካታ የኢራን ኢላማዎች ላይ ላደረሰችው ጥቃት ምላሽ ለመስጠት በ
ኢራን በአሜሪካ ላይ የተቃጣውን ጥቃት ተከትሎ በባህሬን እና ኩዌት በሚገኙ የአሜሪካ የጦር ሰፈሮች ላይ ተኩስ ከፈተች ኢራን አሜሪካ በበርካታ የኢራን ኢላማዎች ላይ ላደረሰችው ጥቃት ምላሽ ለመስጠት በባህሬንና በኩዌት የሚገኙ የአሜሪካ ወታደራዊ ይዞታዎችን ኢላማ እያደረገች መሆኑን አስታውቃለች። የአሜሪካ ማዕከላዊ ዕዝ በሰጠው መግለጫ፤ ከ60 በላይ የኢስላማዊ አብዮታዊ ዘብ ትናንሽ ጀልባዎችን ጨምሮ ከ80 በላይ ኢላማዎችን መምታቱን ገልጿል። የኢራን የመንግሥት መገናኛ ብዙኃን እንደዘገቡት ከሆነ ጥቃቱ ባንደር አባስ እና ሲሪክ የተባሉ አካባቢዎችን ያካተተ ሲሆን፤ በጥቃቱም የተወሰኑ ሰዎች በብረት ስብርባሪ መቁሰላቸው ታውቋል። ይህ እርምጃ የተወሰደው በሆርሙዝ ባህረ ሰላጤ ውስጥ በሦስት የነዳጅ ጫኝ መርከቦች ላይ ከተፈጸመው ጥቃት በኋላ ሲሆን ኢራን ለጥቃቱ በቀጥታ ኃላፊነቱን አልወሰደችም። ቀደም ሲል የኔቶ ዋና ፀሐፊ ማርክ ሩቴ ኢራን ‹‹መርከቦችን በማጥቃት የተኩስ አቁም ስምምነቱን በግልጽ እየጣሰች ነው›› በማለት በመክሰስ የአሜሪካ ጥቃት ‹‹ፍጹም አስፈላጊ›› ነበር ብለዋል። በሌላ በኩል የኢራን ፓርላማ አፈ-ጉባኤ መሐመድ ባግኃር ጋሊባፍ አሜሪካ በሆርሙዝ ባህረ ሰላጤ ላይ የተደረጉ የኢራንን ማስተካከያዎች በመጣስ የመግባቢያ ስምምነቱን ያፈረሰችው እራሷ አሜሪካ መሆኗን ተናግረዋል። ባለፈው ወር ቴህራን እና ዋሽንግተን የተኩስ አቁም ስምምነቱን ለማራዘም እና ግጭቱን ‹‹በሁሉም ግንባሮች›› ለማቆም ያለመ ባለ 14 ገጽ የተግባቦት ስምምነት ተፈራርመው ነበር። ሀና ሰይፉ ሐምሌ 01/2018 ዓ.ም
719
12
ጋና የደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ ሊያደርጉት ያሰቡትን ይፋዊ የሀገር ጉብኝት ጥያቄ ውድቅ ማድረጓ ተገለጠ   የጋና ባለስልጣናት ለዲደብሊው (DW) እንደተናገሩት፤ ሀገሪቱ የደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ ሊያደርጉት ያሰቡትን ይፋዊ የሀገር ጉብኝት ጥያቄ ውድቅ አድርጋለች።   ይህ ውሳኔ የተሰማው በደቡብ አፍሪካ በቅርቡ ከተቀሰቀሰው የውጭ ሀገራት ዜጎች ላይ ያነጣጠረ (ክሰኖፎቢክ) ጥቃት ጋር ተያይዞ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለው ውጥረት በከረረበት ወቅት ነው።   ከጋና መንግስት የተገኙ ምንጮች እንደገለጹት፤ በነሐሴ መጀመሪያ ላይ ይደረጋል ተብሎ ታስቦ የነበረው ይፋዊ ጉብኝት ውድቅ የተደረገው፣ ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ የህዝብ ስሜት ገና ባልበረደበት በአሁኑ ወቅት በጋና ውስጥ ሊነሳ የሚችለውን የህዝብ ተቃውሞ እና ቁጣ ለማስቀረት ሲባል ነው።   የጋና ባለስልጣናት የዜጎቻቸው ደህንነት እና ክብር ሁልጊዜም ቀዳሚ ተግባራቸው መሆኑን ገልጸዋል።   አክራ (የጋና መዲና) ማንኛውም ከፍተኛ የባለስልጣናት ጉብኝት ከመደረጉ በፊት፤ ፕሪቶሪያ ጥቃቶቹን ለማስቀረት እና የውጭ ሀገራት ዜጎችን ደህንነት ለማረጋገጥ ተጨባጭ እርምጃዎችን እንድትወስድ ማሳሰቧም ተነግሯል።   ሐምሌ 01/2018 ዓ.ም
726
13
没有文字...
675
14
በቻይና በተከሰተ የተፈጥሮ አደጋ የ21 ሰዎች ህይወት አለፈ በአደጋው ሳቢያ እስካሁን ቢያንስ የ21 ሰዎች ሕይወት ማለፉ የተረጋገጠ ሲሆን፤ በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች ደግሞ ከቀያቸው መፈናቀላቸውን ቢቢሲ ዘግቧል። በሳምንቱ መጨረሻ ቻይናን የመታው ኃይለኛ አውሎ ንፋስ በሀገሪቱ ደቡባዊ እና መካከለኛው ግዛቶች ላይ ከባድ የጎርፍ መጥለቅለቅና ያልተለመደ የቶርናዶ አውሎ ንፋስ ማስከተሉ ነው የተነገረው። በደቡባዊቷ ጓንግሺ ግዛት ዝናብ ያለማቋረጥ በመውረዱ ድንገተኛ የውሃ መጥለቅለቅ አስከትሎ፤በሰዓታት ልዩነት ውስጥ የጎርፉ ውሃ የነዋሪዎችን መኖሪያ ቤቶች የመጀመሪያ ፎቅ ሙሉ በሙሉ ማጥለቅለቁ ተገልጿል። የአካባቢው ነዋሪዎች ለቢቢሲ እንደተናገሩት የጎርፉ ፍጥነት እጅግ አስደንጋጭ ከመሆኑ የተነሳ ብዙዎች ለምግብ የሚሆን እህል እንኳን ሳይይዙ ለማምለጥ ተገደዋል። በሀገሪቱ ደቡባዊ ግዛት የተከሰተው ከባድ ዝናብ ለወንዞች መሙላት እና ለግድቦች መደርመስ ምክንያት ሆኗል ተብሏል። አውሎ ንፋሱ ከተመታበት አካባቢ በመቶዎች የሚቆጠሩ ኪሎ ሜትሮች ርቃ በምትገኘው ሁቤይ በተባለችው መካከለኛው የቻይና ግዛትም ጭምር ከባድ ዝናብ እና ያልተለመደ የቶርናዶ አውሎ ንፋስ ተቀስቅሷል። በዚሁ ግዛት ብቻ 17 ሰዎች ሲሞቱ፣ በመቶዎች የሚቆጠሩ ቆስለዋል በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ደግሞ ተፈናቅለዋል። የደረሰውን ከፍተኛ ውድመት ተከትሎ የቻይናው ፕሬዝዳንት ዢ ጂንፒንግ የነፍስ አድን እና የዕርዳታ ስራዎች በሙሉ አቅም እንዲከናወኑ ጥብቅ መመሪያ አስተላልፈዋል። ሆኖም አሁንም እየጣለ ያለው እጅግ ከባድ ዝናብ የነፍስ አድን ስራውን እያደናቀፈው እንደሚገኝ የአካባቢው ባለስልጣናት አስታውቀዋል። በቻይና በዚህ የዓመቱ ወቅት መሰል አውሎ ንፋሶች የተለመዱ ቢሆኑም፤ይህ ክስተት ግን የ2026 የጎርፍ ወቅት የመጀመሪያው ታይፉን ሆኖ ተመዝግቧል። በአሁኑ ወቅት ‹‹ባቪ›› የተሰኘ ሌላ ኃይለኛ ሱፐር ታይፉን በፓስፊክ ውቅያኖስ ላይ እየተጓዘ የሚገኝ ሲሆን፤ በሳምንቱ መጨረሻ የቻይናን ምስራቃዊ የባህር ዳርቻ ይመታል ተብሎ ይጠበቃል ሲል ቢቢሲ ዘግቧል። ሀናን ሸምሱ ሐምሌ 01/2018 ዓ.ም
792
15
+1
没有文字...
864
16
በሙተንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም የተጀመሩት ዘለቄታዊ የልማትና የመሠረተ-ልማት ግንባታዎች 65 በመቶ መጠናቀቃቸው ተገለፀ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የማዕከላዊ ጎንደር ሀገረ ስብከት፣ የምስራቅ በለሳ ወረዳ ቤተክህነት ስር የሚገኘው የሙተንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም፤ መንፈሳዊ አገልግሎቱን ከማጠናከር ጎን ለጎን የጀመራቸው ሁለንተናዊ የልማት ፕሮጀክቶች አፈጻጸም 65 በመቶ ደረጃ ላይ መድረሱን የገዳሙ አስተዳደር ባወጣው ወቅታዊ መግለጫ አስታውቋል። በመግለጫው ገዳሙ ላለፉት ሁለት ዓመታት ከስድስት ወራት ጀምሮ ባከናወናቸው ዘለቄታዊ የልማት ሥራዎች፣ ማኅበራዊና መንፈሳዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት የሚያስችሉ በርካታ ስኬቶችን ማስመዝገቡ ተገልጿል። ለረጅም ዘመናት ጠቦና የመፈራረስ አደጋ ተጋርጦበት የነበረውን ጥንታዊ የቅዱስ ሚካኤል ቤተ-መቅደስ በዘመናዊ መሐንዲሶች ዲዛይን መሠረት መልሶ የመገንባት ሥራ መጀመሩ የተገለፀ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት ከ25 በመቶ በላይ ተከናውኗል ተብሏል ከገዳሙ እስከ በለሳ ከተማ የሚደርስ 8 ኪሎ ሜትር የኮረኮንች መንገድ፣ የንፁህ መጠጥ ውሃ ቁፋሮ፣ 179 ሜትር የገዳሙ ውስጣዊ የመንገድ ሥራ እና የኃይል አቅርቦት (መብራት) ዝርጋታዎች በመከናወን ላይ ይገኛሉ። በተጨማሪም የወደፊቱን ትውልድ በሥነ-ምግባርና በእውቀት ለማነፅ ከቅድመ-አንደኛ ደረጃ እስከ 12ኛ ክፍል የሚያስተምር የአጠቃላይ ትምህርት ቤት ግንባታ እየተካሄደ ሲሆን፣ የሕንፃ ግንባታው 70 በመቶ ደርሷል ተብሏል:: ዘመናዊ የቅዱሳት መጻሕፍት ማተሚያ፣ የብረታ ብረትና የእንጨት ውጤቶች ማምረቻ እና የሕክምና ክሊኒክ ግንባታ ዝግጅቶች መጠናቀቃቸውም ተጠቁሟል:: በማኅበራዊ ሚዲያና በተለያዩ የሕዝብ ግንኙነት ሥራዎች አማካኝነት እስካሁን ድረስ 52,ሚሊዮን 6 መቶ 40 ሺህ ብር የቃል ኪዳን ድጋፍ የተሰበሰበ ሲሆን፣ ከዚህ ውስጥ 11 ሚሊዮን 3 መቶ 20 ሺህ ብር በጥሬ ገንዘብ ገቢ ሆኖ ለልማት ሥራዎች እንደዋለ ተገልፁዋል:: ገዳሙ ባስመዘገባቸው የእድገት ተስፋዎች መካከል በርካታ ተግዳሮቶች እንደገጠሙት በተለይም የሕንፃ መገንቢያ ቁሳቁሶች ዋጋ በከፍተኛ ደረጃ መጨመር፣ በገበያ ላይ የዕቃዎች እጥረት መከሰት፣ እንዲሁም በማኅበራዊ ሚዲያ (በተለይም በቲክቶክ) ላይ አንዳንድ አካላት ትክክለኛ ያልሆነና የገዳሙን መልካም ስም የሚያጠለሽ መረጃ ማሰራጨታቸው ከባድ ፈተና ሆኖ እንደቆየ ተነስቷል እነዚህን ዘለቄታዊ የልማት ፕሮጀክቶች በቀጣዮቹ ሁለት ዓመታት ውስጥ ሙሉ በሙሉ አጠናቆ ለማስረከብና ገዳሙን ሙሉ በሙሉ ራሱን የቻለ የልማት ማዕከል ለማድረግ በአጠቃላይ 210,000,000 (ሁለት መቶ አሥር ሚሊዮን) ብር እንደሚያስፈልግ ተገልጿል። አስተዳደሩ በመግለጫው ማጠቃለያ ላይ፤ ሙሉ በሙሉ ግልፅነት ባለውና በሕጋዊ የባንክ አካውንት ብቻ በሚከናወን አሠራር ገዳሙን እየደገፉ ላሉ ምዕመናን፣ የሀገረ ስብከት መሪዎችና የመንግሥት አካላት የላቀ ምስጋና ያቀረበ ሲሆን፣ የተጀመሩት ታላላቅ የልማት ሥራዎች ዳር እንዲደርሱ መላው የክርስቲያን ማኅበረሰብ በጸሎት፣ በእውቀትና በፋይናንስ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ አቅርቧል። ሀና ሰይፉ ሰኔ 30/2018 ዓ.ም
1 441
17
+2
没有文字...
1 359
18
ጎልደን ስፖርት በኢትዬ ኤፍ ኤም 107.8 ከ ምሽት 1 ጀምሮ የአለም ዋንጫ ጨዋታን አርጀንቲና ከ ግብፅ ሚደርገውን ጨዋታ የሚተላለፍ ይሆናል::
ጎልደን ስፖርት በኢትዬ ኤፍ ኤም 107.8 ከ ምሽት 1 ጀምሮ  የአለም ዋንጫ ጨዋታን አርጀንቲና ከ ግብፅ ሚደርገውን ጨዋታ የሚተላለፍ ይሆናል::
1 566
19
"ሩሲያ የአፍሪካን ችግሮች በአፍሪካውያን የመፍታት መርህን እንደምትደግፍ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ገለጹ" የአፍሪካ መዲና በሆነችው አዲስ አበባ ዲፕሎማሲያዊ ጉብኝት እያደረጉ የሚገኙት የሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ፣ ሀገራቸው በአፍሪካ በተለያዩ አካባቢዎች ባሉ ግጭቶችና አለመረጋጋቶች ዙሪያ የአፍሪካ ሕብረት ያለውን ከፍተኛ ስጋት እንደምትጋራ ገለጹ። ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት ከአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማሃሙድ አሊ ዩሱፍ ጋር ካደረጉት ምክክር በኋላ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ነው። ሰርጌ ላቭሮቭ በንግግራቸው ወቅት በአፍሪካ አህጉር ውስጥ የሚስተዋሉ ፈታኝ ሁኔታዎችን ዘርዝረዋል። እንደ ሚኒስትሩ ገለጻ፣ ሩሲያ በሰሃራ-ሳህል ቀጠና፣ በታላላቅ የውኃ አካላት አካባቢ፣ በአፍሪካ ቀንድ፣ በሱዳን፣ በደቡብ ሱዳን እንዲሁም በሊቢያ ያለውን ውስብስብና አስቸጋሪ ሁኔታ በልዩ ትኩረት ትከታተላለች። በእነዚህ አካባቢዎችየሚታዩት ቀውሶችም የአፍሪካ ሕብረትን ብቻ ሳይሆን የሩሲያም አሳሳቢ አጀንዳዎች መሆናቸውን አረጋግጠዋል። ሩሲያ ለነዚህ ችግሮች መፍትሔ እንዲመጣ የምታደርገውን ድጋፍ በገለጹበት ወቅት፣ "የአፍሪካ ችግሮች በአፍሪካውያን መፍትሔ" (African solutions to African problems) የሚለውን መርህ በጽኑ እንደምትከተል ላቭሮቭ አስገንዝበዋል። ሩሲያ የአፍሪካ ወዳጆቿን የምታግዘው ይህንን መርህ ባከበረ መልኩ ብቻ መሆኑንም አክለዋል። ይህ የላቭሮቭ ጉብኝትና መግለጫ ሩሲያ ከአፍሪካ ሕብረት ጋር ያላትን ስትራቴጂካዊ ግንኙነት ለማጠናከርና በአህጉሪቱ ጉዳዮች ላይ ያላትን አቋም ግልጽ ለማድረግ የታለመ መሆኑ ተመልክቷል። ለዓለም አሰፋ ሰኔ 30/2018 ዓ.ም
1 662
20
+1
没有文字...
1 347
Ethio Fm 107.8 - Telegram 频道 @ethiofm107dot8 的统计与分析