es
Feedback
Ethio Fm 107.8

Ethio Fm 107.8

Ir al canal en Telegram

በፍቅር ላይ የተመሰረተ ኢትዮጵያዊነት እንዳይላላ ከልቡ የሚተጋ፣ መከባበርና መተሳሰብን የሚያስቀድም ኤፍ ኤም ሬዲዮ ነው!!!

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram Ethio Fm 107.8

El canal Ethio Fm 107.8 (@ethiofm107dot8) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 18 514 suscriptores, ocupando la posición 12 210 en la categoría Noticias y medios y el puesto 1 822 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 18 514 suscriptores.

Según los últimos datos del 17 julio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -75, y en las últimas 24 horas de -13, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 8.94%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 7.07% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 1 656 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 309 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 4.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
በፍቅር ላይ የተመሰረተ ኢትዮጵያዊነት እንዳይላላ ከልቡ የሚተጋ፣ መከባበርና መተሳሰብን የሚያስቀድም ኤፍ ኤም ሬዲዮ ነው!!!

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 18 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Noticias y medios.

18 514
Suscriptores
-1324 horas
-217 días
-7530 días

Carga de datos en curso...

Nube de Etiquetas
Sin datos
¿Algún problema? Por favor, actualice la página o contacte a nuestro gerente de soporte.
Menciones Entrantes y Salientes
---
---
---
---
---
---
Atraer Suscriptores
julio '26
julio '26
+46
en 1 canales
junio '26
+70
en 0 canales
Get PRO
mayo '26
+78
en 2 canales
Get PRO
abril '26
+74
en 1 canales
Get PRO
marzo '26
+26
en 0 canales
Get PRO
febrero '26
+51
en 1 canales
Get PRO
enero '26
+45
en 1 canales
Get PRO
diciembre '25
+25
en 2 canales
Get PRO
noviembre '25
+51
en 3 canales
Get PRO
octubre '25
+51
en 2 canales
Get PRO
septiembre '25
+35
en 4 canales
Get PRO
agosto '25
+62
en 4 canales
Get PRO
julio '25
+52
en 2 canales
Get PRO
junio '25
+81
en 3 canales
Get PRO
mayo '25
+67
en 2 canales
Get PRO
abril '25
+88
en 3 canales
Get PRO
marzo '25
+87
en 5 canales
Get PRO
febrero '25
+60
en 1 canales
Get PRO
enero '25
+135
en 2 canales
Get PRO
diciembre '24
+279
en 5 canales
Get PRO
noviembre '24
+259
en 4 canales
Get PRO
octubre '24
+312
en 2 canales
Get PRO
septiembre '24
+377
en 3 canales
Get PRO
agosto '24
+470
en 3 canales
Get PRO
julio '24
+235
en 1 canales
Get PRO
junio '24
+202
en 3 canales
Get PRO
mayo '24
+429
en 1 canales
Get PRO
abril '24
+494
en 5 canales
Get PRO
marzo '24
+533
en 1 canales
Get PRO
febrero '24
+428
en 3 canales
Get PRO
enero '24
+529
en 5 canales
Get PRO
diciembre '23
+536
en 3 canales
Get PRO
noviembre '23
+223
en 2 canales
Get PRO
octubre '23
+342
en 3 canales
Get PRO
septiembre '23
+160
en 0 canales
Get PRO
agosto '23
+181
en 0 canales
Get PRO
julio '23
+167
en 0 canales
Get PRO
junio '23
+214
en 0 canales
Get PRO
mayo '23
+191
en 0 canales
Get PRO
abril '23
+252
en 0 canales
Get PRO
marzo '23
+235
en 0 canales
Get PRO
febrero '23
+226
en 0 canales
Get PRO
enero '23
+260
en 0 canales
Get PRO
diciembre '22
+159
en 0 canales
Get PRO
noviembre '22
+231
en 0 canales
Get PRO
octubre '22
+144
en 0 canales
Get PRO
septiembre '22
+165
en 0 canales
Get PRO
agosto '22
+442
en 0 canales
Get PRO
julio '22
+191
en 0 canales
Get PRO
junio '22
+121
en 0 canales
Get PRO
mayo '22
+98
en 0 canales
Get PRO
abril '22
+109
en 0 canales
Get PRO
marzo '22
+140
en 0 canales
Get PRO
febrero '22
+96
en 0 canales
Get PRO
enero '22
+103
en 0 canales
Get PRO
diciembre '21
+93
en 0 canales
Get PRO
noviembre '21
+139
en 0 canales
Get PRO
octubre '21
+211
en 0 canales
Get PRO
septiembre '21
+230
en 0 canales
Get PRO
agosto '21
+364
en 0 canales
Get PRO
julio '21
+341
en 0 canales
Get PRO
junio '21
+416
en 0 canales
Get PRO
mayo '21
+410
en 0 canales
Get PRO
abril '21
+307
en 0 canales
Get PRO
marzo '21
+319
en 0 canales
Get PRO
febrero '21
+325
en 0 canales
Get PRO
enero '21
+310
en 0 canales
Get PRO
diciembre '20
+21 895
en 0 canales
Fecha
Crecimiento de Suscriptores
Menciones
Canales
17 julio0
16 julio+1
15 julio+2
14 julio+3
13 julio+5
12 julio+1
11 julio0
10 julio+11
09 julio+2
08 julio+1
07 julio0
06 julio+2
05 julio0
04 julio+15
03 julio0
02 julio+3
01 julio0
Publicaciones del Canal
ነገ በአዲስ አበባ በሚደረገው ሰላማዊ ሰልፍ መጠናቀቂያ ድረስ መንገዶች ይዘጋሉ በትግራይ ክልል እየተባባሰ የመጣውን ቀውስ ለመቃወምና ለማስቆም እንዲሁም ለፌደራል መንግስትና ዓለም አቀፍ ማህበረሰብ ለ
ነገ በአዲስ አበባ በሚደረገው ሰላማዊ ሰልፍ መጠናቀቂያ ድረስ መንገዶች ይዘጋሉ በትግራይ ክልል እየተባባሰ የመጣውን ቀውስ ለመቃወምና ለማስቆም እንዲሁም ለፌደራል መንግስትና ዓለም አቀፍ ማህበረሰብ ለማሳወቅ ''አፈሳ ይቁም ሰላም ይስፈን'' በሚል መሪ ቃል ሐምሌ 11 ቀን 2018 ዓ/ም ከጠዋቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ በመስቀል አደባባይ ሰላማዊ ሰልፍ ይደረጋል። ሰልፉ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስዱ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑ የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ነው ያስታወቀው። -ከመገናኛ በ22 አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ ቅ/ዑራኤል  አደባባይ                             -በቦሌ መንገድ ወደ መስቀል አደባባ ኦሎምፒያ አደባባይ -ከጎተራ ወደ መስቀል አደባባይ ለከባድ ተሽከርካሪ  አጎና ሲኒማ መስቀለኛ ለቀላል ተሽከርካሪ ጥላሁን አደባባይ -ከሜክሲኮ አደባባይ ወደ መስቀል ለገሀር መብራት ከለገሀር ቴሌ ማቋረጫ ወደ ስታዲዮም ለገሀር ቴሌ ማቋረጫ -ከአራት ኪሎ ወደ መስቀል አደባባይ ብሔራዊ ቤተ-መንግስት -ከካሳንቺስ በመቅረዝ ሆስፒታል ወደ መስቀል አደባባይ መቅረዝ ሆስፒታል አጠገብ -ከአምባሳደር ቴአትር ወደ መስቀል አደባባይ ሐራምቤ መብራት የሚወስዱ መንገዶች ከንጋቱ 11:00 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ መንገዶቹ ለተሽከርካሪ  ዝግ ይሆናሉ። ከዛሬ ሐምሌ 10 ቀን 2018 ዓ/ም ጀምሮ በመስቀል አደባባይና በዙሪያው ባሉ መንገዶች ከምሽቱ 12፡00 ሰዓት ጀምሮ ተሽከርካሪ ለአጭርም ሆነ ረዥም ሠዓት ማቆም የተከለከለ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል። ሐምሌ 10/2018 ዓ.ም

2
https://www.youtube.com/watch?v=ZRG6yrhl1zs
1 315
3
የአሜሪካ ጥቃት ሰባት ሰዎችን መግደሉን ኢራን ገለጸች አሜሪካ ለስድስተኛ ተከታታይ ምሽት በኢራን ላይ ጥቃት ማድረሷን ተከትሎ ቴህራን በርካታ ሰዎች መሞታቸውን የዘገበች ሲሆን፥ ጥቃቱ የሀገሪቱ ደቡባዊ ክፍል የመሠረተ ልማት አውታሮች ላይ ያነጣጠረ ነበር ተብሏል። የአሜሪካ ማዕከላዊ እዝ ጥቃቱ «የኢራንን ወታደራዊ አቅም ለማዳከም» የተደረገ ጥረት ነዉ ብሏል፡፡ እነዚህ ጥቃቶች ሁለቱ ሀገራት ባለፈው ወር የተፈራረሙት ጊዜያዊ ስምምነት አደጋ ላይ መውደቁን ያሳያሉ። የአሜሪካ ወታደራዊ ክፍል በኦማን ባሕረ ሰላጤ ላይ የእገዳ ጥሰት የሞከሩ ሶስት የንግድ መርከቦችን አቅጣጫ ማስቀየሩን እና አንዷን መርከብ ከጥቅም ውጭ ማድረጉን አስታውቋል። በሌላ በኩል እንደ ኳታር፣ ዮርዳኖስ እና ባህሬን ያሉ የባሕረ ሰላጤው ሀገራት የመሠረተ ልማት ጥበቃቸውን እና ወታደራዊ ዝግጁነታቸውን እያጠናከሩ ነው። የኢራን እስላማዊ አብዮታዊ ጥበቃ ጦር በአህቫዝ ከተማ ለሚገኝ የሕፃናት ካንሰር ሆስፒታል መፈናቀል ምላሽ ለመስጠት በባህሬን በሚገኝ የአሜሪካ አየር ኃይል ጣቢያ ላይ ጥቃት መፈጸሙን አስታውቋል። የኢራን ጦር ቃል አቀባይ ብርጋዴር ጄኔራል መሐመድ አክራሚኒያ የአሜሪካ ጥቃቶች ከቀጠሉ የኢራን እርምጃ «ወደ አዳዲስ አካባቢዎች እንደሚስፋፋ» አስጠንቅቀዋል። አሜሪካ ኢራን ወደ ድርድሩ እንድትመለስ ስትፈልግ፥ ኢራን ደግሞ አሜሪካ መጀመሪያ እገዳውን እንድታነሳ ትፈልጋለች። የዋይት ሀውስ ፕሬስ ሴክሬተሪ ካሮሊን ሌቪት፤ ትራምፕ ኢራንን ተጠያቂ እንደሚያደርጉ ነገር ግን ሁልጊዜ ለዲፕሎማሲ ክፍት መሆናቸውን ገልጸው፥ መርከቦች ላይ የሚሰነዘር ጥቃትን ግን እንደማይፈቅዱ ተናግረዋል። የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ግን በአሁኑ ወቅት ከዋሽንግተን ጋር ለመነጋገር ምንም ዓይነት እቅድ እንደሌለውና ትኩረቱ ሀገሪቱን መከላከል ላይ ብቻ መሆኑን አስታውቋል። ሳራ ዮሐንስ ሐምሌ 10/2018 ዓ.ም
1 407
4
Sin texto...
1 111
5
አዲስ አስመጪዎችና ላኪዎች የብሔራዊ ባንክ የሂሳብ ቁጥርን በአንድ መስኮት አገልግሎት እንዲያገኙ ፍቃድ ተሰጠ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አዲስ አስመጪዎችና ላኪዎች የብሔራዊ ባንክ የሂሳብ ቁጥርን በኢት
አዲስ አስመጪዎችና ላኪዎች የብሔራዊ ባንክ የሂሳብ ቁጥርን በአንድ መስኮት አገልግሎት እንዲያገኙ ፍቃድ ተሰጠ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አዲስ አስመጪዎችና ላኪዎች የብሔራዊ ባንክ የሂሳብ ቁጥርን በኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን የአንድ መስኮት አገልግሎት በኩል እንዲያገኙ ፍቃድ ሰጥቷል፡፡ ባንኩ ከኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን ጋር በመተባበር አዲስ ፍቃድ ላወጡ አስመጪዎችና ላኪዎች የብሔራዊ ባንክ የሂሳብ ቁጥር አሰጣጥን የሚያቀል አዲስ የዲጂታል አገልግሎት አስተዋውቋል፡፡ አገልግሎቱ የባንኩ የሂሳብ ቁጥሮች በጉምሩክ ኮሚሽን አንድ መስኮት አገልግሎት በኩል ያለምንም ውጣ ውረድ እንዲሰጥ በማስቻል አስተዳደራዊ ሂደቶችን የሚቀንስና ፈጣን የንግድ አሰራርን የሚደግፍ መሆኑ ተመላክቷል፡፡ አዲሱ አገልግሎት የሚመለከተው ለመጀመሪያ ጊዜ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የሂሳብ ቁጥር ለሚያወጡና አዲስ ፍቃድ ላገኙ አስመጪዎችና ላኪዎች ብቻ መሆኑም ነው የተገለጸው፡፡ ቀደም ሲል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የሂሳብ ቁጥር ያላቸው የንግድ ተቋማት ለሁሉም የገቢና የወጪንግድ ግብይቶቻቸው ይጠቀሙበት በነበረው ነባር ቁጥር መጠቀም እንደሚችሉ ባንኩ ገልጿል፡፡ ይህ አሰራር የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከገቢና ወጪ ንግድ ጋር የተያያዙ አገልግሎቶችን ለማዘመን፣ የንግድ አሰራርን ምቹ ለማድረግ እንዲሁም የዲጂታል የሕዝብ አገልግሎት አሰጣጥን ለማጠናከር እያከናወነ ያለው ጥረት አካል መሆኑንም አመልክቷል፡፡ ሐምሌ 10/2018 ዓ.ም
1 126
6
ቻይና በትራምፕ የምርጫ ጣልቃገብነት አስተያየት ላይ ያላትን ተቃውሞ ገለጸች ቻይና የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ያቀረቡትን የምርጫ ጣልቃገብነት ክስ ውድቅ ማድረጓን ገልፃ ክሶቹንም መሰረተ ቢ
ቻይና በትራምፕ የምርጫ ጣልቃገብነት አስተያየት ላይ ያላትን ተቃውሞ ገለጸች ቻይና የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ያቀረቡትን የምርጫ ጣልቃገብነት ክስ ውድቅ ማድረጓን ገልፃ ክሶቹንም መሰረተ ቢስ ናቸው ብላለች፡፡ ቤጂንግ ዋሽንግተን በዚህ አመት ከሚካሄደው የአሜሪካ የአጋማሽ ዘመን ምርጫ በፊት በቻይና ላይ የስም ማጥፋት ዘመቻ ለማካሄድ እየሞከረች ነው ስትል ከሳለች። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ሊን ጂያን እንደተናገሩት፥ የትራምፕ ክሶች ‹‹ምንም ዓይነት›› እውነተኛ መረጃ የሌላቸው እና ቻይናን ለማጠልሸት የታለሙ ናቸው። በሌላ በኩል ትራምፕ ቻይና ከ2020 የምርጫ ዑደት ጀምሮ የ2መቶ20 ሚሊዮን አሜሪካውያን መራጮችን ፋይል ማግኘቷን ገልጸው ድርጊቱን "በታሪክ ውስጥ ትልቁ የምርጫ መረጃ ጥሰት" በማለት ገልጸውታል። ቃል አቀባዩ አሜሪካን በዓለም አቀፍ ደረጃ ሰፊ ስለላ በማካሄድ እና በውጭ ሀገራት ጉዳይ ውስጥ ጣልቃ በመግባት ከሰዋል። ትራምፕ በበኩላቸዉ የሲአይኤን ሪፖርት በመጥቀስ የቻይና አመራር በመጀመሪያው የስልጣን ዘመናቸው ወቅት ከ2020 ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ በፊት የእርሳቸውን የድል እድል ለማዳከም መፈለጉን ጠቁመዋል። ይህ የእርስ በርስ ውንጀላ የመጣው አሜሪካውያን ለአጋማሽ ዘመን ምርጫ ወደ ምርጫ ጣቢያ ከማምራታቸው ጥቂት ወራት ቀደም ብሎ ሲሆን፤ በአሜሪካ እና በቻይና መካከል ያለው ውጥረት በንግድ፣ በቴክኖሎጂ እና በብሔራዊ ደህንነት ዙሪያ አሁንም እንደበረታ ነው። ሀና ሰይፉ ሐምሌ 10/2018 ዓ.ም
1 026
7
ከ4መቶ40 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ የጉምሩክ ኮሚሽን ከሀምሌ 1 እስከ ሀምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ባደረገው ክትትል 4መቶ29.7 ሚሊየን ብር+1
ከ4መቶ40 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ የጉምሩክ ኮሚሽን ከሀምሌ 1 እስከ ሀምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ባደረገው ክትትል 4መቶ29.7 ሚሊየን ብር የገቢ የኮንትሮባንድ እቃዎች እና 11.2 ሚሊየን ብር የወጭ፤ በድምሩ 4መቶ40.9 ሚሊየን ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች በተለያዩ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶች ተይዘዋል ብሏል፡፡ በቁጥጥር ስር ከዋሉት የኮንትሮባንድ እቃዎች መካከል አዳዲስ እና ልባሽ ጨርቆች፣ ቡና፣ ኤሌክትሮኒክስ፣የግንባታ እቃዎች፣ ጥራጥሬ፣ የተሽከርካሪ መለዋወጫ፣ የመዋቢያ እቃዎች፣ ጫት፣ አደንዛዥ እጾች፣ መድኃኒት፣ ማዕድናት እና የውጭ ሀገር ገንዘቦች ይገኙበታል፡፡ በተጠቀሰው የጊዜ ገደብ የገቢ እና የወጭ ኮንትሮባንድን በመቆጣጠር አዲስ አበባ ኤርፖርት፣ ጅግጅጋ እና አዋሽ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶች ቀዳሚውን ስፍራ ሲይዙ፤ በቅደም ተከተላቸውም 1መቶ18 ሚሊየን፣1መቶ11 ሚሊየን እና 82 ሚሊየን ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎችን መያዝ ችለዋል፡፡ የኮንትሮባንድ እቃዎቹን ሲያዘዋውሩ የተገኙ 28 ተጠርጣሪዎች እና 15 ተሽከርካሪዎችም በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡ ሐምሌ 10/2018 ዓ.ም
1 249
8
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከወጭ ንግድ ገቢ ከ2መቶ 60 ሚሊየን ዶላር በላይ መገኘቱን ገለጸ ኮርፖሬሽኑ በ2018 በጀት ዓመት 2መቶ66.9 ሚሊየን ዶላር መገኘቱን አስታዉቋል የኢንዱስትሪ
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከወጭ ንግድ ገቢ ከ2መቶ 60 ሚሊየን ዶላር በላይ መገኘቱን ገለጸ ኮርፖሬሽኑ በ2018 በጀት ዓመት 2መቶ66.9 ሚሊየን ዶላር መገኘቱን አስታዉቋል የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በሚያስተዳድራቸው ልዩ ኢኮኖሚ ዞኖችና የኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ በሚንቀሳቀሱ ባለሀብቶች ተመርተው ወደ ውጭ አገራት ከተላኩ ምርቶች በ2018 በጀት ዓመት 2መቶ66.9 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ መገኘቱን አስታውቋል። የኮርፖሬሽኑ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶ/ር ፍሰሃ ይታገሱ እንደገለጹት፤በበጀት ዓመቱ የተገኘው የውጭ ምንዛሬ ገቢ ተቋሙ ከተቋቋመ ወዲህ የተመዘገበው ከፍተኛው መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ኮርፖሬሽኑ የ2018 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈጻጸሙን በሀዋሳ ከተማ በመገምገም ላይ ይገኛል። ሐምሌ 10/2018 ዓ.ም
1 300
9
በተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ታ የሥራ ዕድል ፈጠራና የትስስር መድረክ ተካሄደ በቅርቡ የመቶኛ ዓመት መቶኛውን ያከበረውና ዓለም አቀፉን የ ISO 21001 የጥራት ማረጋገጫ ሰርተፍኬት ያገኘው አንጋፋው ተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ፣ ለሰልጣኞቹ የሥራ ዕድል ለመፍጠር ያለመ ታላቅ የአውደ ርዕይና የሥራ ትስስር (Job Fair) መድረክ አዘጋጀ። በዕለቱ የሥራ ትስስር መድረኩን በይፋ የከፈቱት የአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ ምክትል ኃላፊ ወ/ሮ ዳግማዊት ግርማ ሲሆኑ ፣ የኮሌጁ ዲን አቶ ተሾመ ፈይሳ፣ ከተለያዩ የቴክኒክና ሙያ ተቋማት የመጡ አመራሮች፣ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች እንዲሁም ከ30 በላይ ቀጣሪ ድርጅቶች በፕሮግራሙ ላይ ታድመዋል። ይህ መድረክ ተመራቂ ሰልጣኞችን በቀጥታ ከቀጣሪ አካላት ጋር ለማገናኘት ታስቦ የተዘጋጀ ሲሆን፣ ሰልጣኞቹ የክህሎት ልውውጥ ከማድረጋቸውም በላይ በሆቴል፣ በኮምፒውተር ቴክኖሎጂ (ICT)፣ በፋይናንስ፣ በኤሌክትሪክ፣ በእንጨትና ብረታብረት ሥራ፣ በአረንጓዴ ቴክኖሎጂ፣ በጋርመንትና በሌሎችም የፈጠራ መስኮች ላይ ከተሰማሩ ተቋማት ጋር የሥራ ትስስር እንዲፈጥሩ ምቹ ሁኔታ መፈጠሩ ተገልጿል። የኮሌጁ ዲን አቶ ተሾመ ፈይሳ  እንዲህ ያሉ የሥራ ትስስር መድረኮች ሰልጣኞች በቀጥታ ወደ ሥራ ዓለም እንዲገቡ ትልቅ እገዛ እያደረጉ መሆኑን ጠቅሰው፣ በዕለቱ በተፈጠረው ግንኙነት በርካታ ሰልጣኞች የሥራ ዕድል ማግኘታቸውን አብስረዋል። ዲኑ አክለውም መድረኩ ስኬታማ እንዲሆን ላገዙ አካላት በሙሉ፣ በተለይም ለኢዝ (EASE) ፕሮጀክት ልዩ ምስጋና ያቀረቡ ሲሆን፣ በቀጣይም መሰል የሥራ ትስስር መድረኮች በቋሚነትና በሰፊው መዘጋጀታቸውን እንደሚቀጥሉ አረጋግጠዋል። ሐምሌ 09/2018 ዓ.ም
1 644
10
+4
Sin texto...
1 481
11
ቻይና አሜሪካን በመብለጥ የኢትዮጵያ ቡና ሦስተኛዋ ግዙፍ ገዥ ሆነች - የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን በተጠናቀቀው የ2018 ዓ.ም በጀት ዓመት ኢትዮጵያ 47,836 ቶን ቡና ወደ ቻይና በመላክ፤ 3
ቻይና አሜሪካን በመብለጥ የኢትዮጵያ ቡና ሦስተኛዋ ግዙፍ ገዥ ሆነች - የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን በተጠናቀቀው የ2018 ዓ.ም በጀት ዓመት ኢትዮጵያ 47,836 ቶን ቡና ወደ ቻይና በመላክ፤ 347 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ገቢ አግኝታለች። ይህም በቀደመው በጀት ዓመት ወደ እስያዊቷ ሀገር ከተላከው 34,284 ቶን ቡና እና ከተገኘው 219 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ጋር ሲነጻጸር ከፍተኛ ጭማሪ አሳይቷል። ሳዑዲ አረቢያ እና ጀርመን በ2018 ዓ.ም ቀዳሚ እና ሁለተኛ የኢትዮጵያ ቡና መዳረሻዎች ናቸው። “ሀገሪቱ በሚቀጥሉት ሁለት ዓመታት ውስጥ ትልቋ የኢትዮጵያ ቡና ገዥ ትሆናለች ብለን ተስፋ እናደርጋለን” ሲሉ የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር ሻፊ ኡመር ተናግረዋል። እንደ ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ ገለጻ፤ የዕድገቱ ምክንያቶች፦ ተፈጥሯዊ (ኦርጋኒክ) የቡና  ፣የተሻሻሉ የመላኪያ አገልግሎቶች፣ እያደገ የመጣው የሁለቱ ሀገራት የንግድ እና የዲፕሎማሲ ግንኙነት ናቸው። “ጠንካራ የማስተዋወቅ ሥራዎችን በመሥራት እና የቻይናውያን ተጠቃሚዎችን በተለይም እያደገ የመጣውን የወጣቶች ፍላጎት ለማሟላት ኦርጋኒክ ቡና በመላክ በቻይና ያለውን ሰፊ የገበያ ዕድል ለመጠቀም እየጣርን ነው” ሲሉም አክለዋል። ሐምሌ 09/2018 ዓ.ም
1 562
12
ያንጎ ራይድ በአሽከርካሪዎች እና በተሳፋሪዎች መካከል መተማመንን ለማሳደግ “የተሟላ መለያ” (Passenger Profile Badge) የተባለ አዲስ የደህንነት አገልግሎት በአዲስ አበባ አስተዋወቀ። ተ+2
ያንጎ ራይድ በአሽከርካሪዎች እና በተሳፋሪዎች መካከል መተማመንን ለማሳደግ “የተሟላ መለያ” (Passenger Profile Badge) የተባለ አዲስ የደህንነት አገልግሎት በአዲስ አበባ አስተዋወቀ። ተሳፋሪዎች ስም፣ ፎቶ እና ግላዊ መረጃቸውን በመሙላት “የተሟላ መለያ” ምልክት እንደሚያገኙ ተገልጿል። አሽከርካሪዎችም የጉዞ ጥያቄ በሚደርሳቸው ጊዜ ይህንን ምልክት በቀጥታ መመልከት ይችላሉ ተብሏል። በተለይ በሌሊትና ባልተለመዱ አካባቢዎች የሚፈጠርን ጥርጣሬ ያስወግዳል። ተቋሞ በላከልን መረጃ በቅድመ ዳሰሳ ጥናት መሠረት፣ ይህ ምልክት ካላቸው ተሳፋሪዎች የሚላኩ የጉዞ ጥያቄዎችን አሽከርካሪዎች የመቀበል ፍላጎት በ40% ጨምሯል። ይህ አዲስ አሠራር ያንጎ ከሚያቀርባቸው ከ25 በላይ የውስጥ መተግበሪያ የደህንነት አማራጮች (እንደ SOS፣ የጉዞ መስመር መከታተያ እና ሌሎች) መካከል አንዱ ነው። የያንጎ የኢትዮጵያ ሥራ አስኪያጅ ዶ/ር የቀናዓለም አበበ አዲሱ አሰራር በሁለቱ ወገኖች መካከል አስተማማኝና ግልጽ የጉዞ ልምድ ለመፍጠር ትልቅ እገዛ እንዳለው ገልጸዋል። ሐምሌ 09/2018 ዓ.ም
1 369
13
የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ በጎንደር ጉብኝት አደረጎ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ጄ. ማሲንጋ የንግድ ዲፕሎማሲን ለማሳደግ፣ የሰላምና መረጋጋትን አስፈላጊነት ለማጉላት እንዲሁም የሰብአዊና የ+1
የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን  ማሲንጋ በጎንደር ጉብኝት አደረጎ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ጄ. ማሲንጋ የንግድ ዲፕሎማሲን ለማሳደግ፣ የሰላምና መረጋጋትን አስፈላጊነት ለማጉላት እንዲሁም የሰብአዊና የጤና ድጋፎችን ውጤታማነት ለመገምገም በጎንደር ጉብኝት አድርገዋል። ኢምባሲው በላከልን መግለጫ  አምባሳደሩ ከአካባቢውና ከክልሉ ባለስልጣናት ጋር ባደረጉት ውይይት፣ በአሜሪካና በኢትዮጵያ መካከል ያለውን የንግድ ግንኙነት ለማስፋፋት መረጋጋት ወሳኝ መሆኑን ገልጸዋል። የጎንደርን የቱሪዝም አቅም ለማሳየትም  በዩኔስኮ የተመዘገበውን የፋሲል ግቢን ጎብኝተዋል። ከጎንንደር ዩኒቨርሲቲ ጋር ያለውን የ70 ዓመታት አጋርነትም የተከበረ  ሲሆን፣ በዩኒቨርሲቲው ሆስፒታል በመገኘት በአሜሪካ ድጋፍ የሚከናወኑ የቲቢ መከላከያ መርሃ ግብሮችን ጎብኝተዋል። ይህ ድጋፍ በታህሳስ 2025 በተፈረመው የ1.466 ቢሊዮን ዶላር የጤና ስምምነት አካል ነው። በአማራ ክልል ከሚንቀሳቀሱ የሰብአዊ ረዳት ድርጅቶች ጋር በመወያየት፣ አሜሪካ ፈጣንና ተጠያቂነት ያለው ሰብአዊ ምላሽ ለመስጠት ያላትን ቁርጠኝነት አረጋግጠዋል። ሐምሌ 09/2018 ዓ.ም
1 324
14
በአዲስ አበባ በትምህርት ቤቶች አካባቢ የትራፊክ አደጋ ወደ ‘ዜሮ’ መውረዱና  ከ60 ሺህ በላይ እግረኞችም መቀጣታቸው ተነገረ በአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቤቶች አካባቢ በተሰራ የተቀናጀ የቁጥጥርና የደህንነት ስራ በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት ምንም ዓይነት የትራፊክ አደጋ አለመመዝገቡን የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን አስታወቀዋል ። በሌላ በኩል ደንብ በተላለፉ ከ60 ሺህ በላይ እግረኞች ላይ አስተማሪ እርምጃ መወሰዱ ታውቋል። የባለስልጣኑ የህዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር ወይዘሮ ገነት ዲባባ ለኢትዮ ኤፍ ኤም እንደገለጹት፤ በትምህርት ቤቶች አካባቢ የትራፊክ ደህንነትን ለማረጋገጥ በተሰራው ስራ ከ110 ትምህርት ቤቶች የተውጣጡ 1 ሺህ 100 ተማሪዎች የትራፊክ ማስተናገድ ስልጠና ወስደው በትምህርት ማህበረሰቡ ላይ የደህንነት ስራዎችን ሲያከናውኑ ቆይተዋል። ይህ ስራ በትምህርት ቤቶች አካባቢ ይከሰት የነበረውን አደጋ ሙሉ በሙሉ በመከላከል ረገድ ከፍተኛ ውጤት ማስመዝገቡን ገልጸዋል። ​በተያያዘ መረጃ በከተማዋ የትራፊክ ፍሰትን ለማሳለጥና ደህንነትን ለመጠበቅ በተደረገ ቁጥጥር፤ በእግረኞች ደንብ ቁጥር 557/2016 መሠረት ከ60 ሺህ በላይ እግረኞች ደንብ በመተላለፋቸው ተቀጥተዋል። ከነዚህም መካከል ግማሽ ያህሉ በገንዘብ ሲቀጡ፣ ከ27 ሺህ በላይ የሚሆኑት ደግሞ በማህበራዊ አገልግሎት እንዲቀጡ ተደርጓል። ​ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት በተለያዩ የሚዲያ አማራጮች ተደራሽ ያደረጋቸው የመንገድ ደህንነት የግንዛቤ ስራዎች ቁጥር 20 ሚሊዮን ለሚደርሱ የመንገድ ተጠቃሚዎች መድረሱንም አስታውቋል። ባለስልጣኑ በቀጣይም የክረምቱን ወራት ጨምሮ የትራፊክ አደጋን ለመቀነስና የከተማዋን የትራፊክ ፍሰት ይበልጥ ሰላማዊ ለማድረግ ቁጥጥሩን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸዋል። ልዑል ወልዴ ሐምሌ 09/2018 ዓ.ም
1 276
15
+3
Sin texto...
1 275
16
ባማኮን ሪልስቴት ያስገነባቸውን አፓርታማዎች ለባለቤቶቻቸው አስረከበ ባማኮን ሪልስቴት በቦሌ ያስገነባቸውን ዘመናዊ አፓርታማዎች ለባለቤቶቻቸው አስረክቧል። በግንባታው ዘርፍ ከ20 ዓመታት በላይ ተሻግሯ+1
ባማኮን ሪልስቴት ያስገነባቸውን አፓርታማዎች ለባለቤቶቻቸው አስረከበ ባማኮን ሪልስቴት በቦሌ ያስገነባቸውን ዘመናዊ አፓርታማዎች ለባለቤቶቻቸው አስረክቧል። በግንባታው ዘርፍ ከ20 ዓመታት በላይ ተሻግሯል የተባለው ኩባንያው ያስረከባቸው እነዚህ አፓርታማዎች ከቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ፊት ለፊት የሚገኙ ሲሆን፥በተለይም ለአገር ውስጥና ለዓለም አቀፍ ተጓዦች ተመራጭ መኖሪያዎች ናቸው ተብሏል። ቤቶቹ በተመጣጣኝ ዋጋ ከመቅረባቸውም በላይ ሙሉ በሙሉ የተጠናቀቁ በመሆናቸው ባለቤቶቹ በራሳቸው መኖር አሊያም በቀጥታ አከራይተው ከፍተኛ ገቢ ማግኘት የሚችሉባቸው እንደሆኑ ተጠቅሷል። ባማኮን ሪልስቴት ግንባታዎቹን በታቀደላቸው ጊዜ ለማጠናቀቅ በራሱ በባማኮን ግሩፕ ሥር ካሉ እህት ኩባንያዎች ጋር በጥምረት እንደሚሰራ ገልጿል። ከዚ ቀደም በካዛንችስ ፣ ባምቢስ አትላስ፣ፍሬንድሺፕ ፓርክ፣ቦሌ ኤርፖርት ቪው ፣በሜክሲኮ እና ቡልቡላ ሳይቶች ላይ የመኖሪያና የንግድ ቤቶች ግንባታዎችን አጠናቆ ለደንበኞች ማስረከቡ ተገልጿል። ሀና ሰይፉ ሐምሌ 09/2018 ዓ.ም
1 496
17
መንግሥት ለኢትዮጵያ የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዘመናዊነትና ለምርምር ሥራዎች ልዩ ትኩረት እንደሚሰጥ ፕሬዝዳንት ታየ ገለጹ የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታየ አፅቀስላሴ የኢትዮጵያ የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በቀጣዩ መቶ ዓመት ውጤታማና ተወዳዳሪ ሆኖ እንዲቀጥል መንግሥት አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ ገልፀዋል። ፕሬዝዳንቱ የተቋሙን 100ኛ ዓመት የምስረታ በዓል አስመልክቶ ባስተላለፉት መልዕክት፣ ተቋሙ በመሠረተ ልማትና በቴክኖሎጂ ዘርፍ እንዲጎለብት ምቹ የፖሊሲ መደላድል እንደሚፈጠር ተናግረዋል። ፕሬዝዳንቱ ለተቋሙ አመራርና ሠራተኞች ለቀጣዩ የሥራ ዘመን ሦስት ዋና ዋና አቅጣጫዎችን አስቀምጠዋል። እነዚህም የሳይንሳዊ ምርምር ብቃትን በማጎልበት የወረርሽኝ መከላከል ዝግጁነትን ማሳደግ፣ የዲጂታል ጤና መረጃ አያያዝን በማዘመን የበሽታዎችን ስርጭት አስቀድሞ መተንበይ የሚያስችል የቴክኖሎጂ አቅም መገንባት፣  እና ለውሳኔ ሰጪዎች ግብዓት የሚሆኑ ሳይንሳዊ ጥናቶችን በስፋት ማቅረብ የሚሉ ናቸው። "የዜጎችን ጤንነት መጠበቅ የሀገር ልማትና የብሔራዊ ደኅንነት ዋነኛ መሠረት ነው" ያሉት ፕሬዝዳንት ታየ፣ ተቋሙ ያለፉትን ስኬቶች ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ የውስጥ አቅሙን ማጠናከር እንዳለበት አሳስበዋል። መንግሥት ለተቋማት ግንባታ የሰጠው ትኩረት ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም በንግግራቸው አፅንዖት ሰጥተዋል። አዲስዓለም አበበ ሐምሌ 09/2018 ዓ.ም
1 444
18
+3
Sin texto...
1 617
19
ፕሬዝዳንት ታየ አፅቀስላሴ የኢትዮጵያ የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩትን 100ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በይፋ አስጀመሩ የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታየ አፅቀስላሴ የኢትዮጵያ የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የተመሠረተበትን 100ኛ ዓመት የምስረታ በዓልና አውደ ርዕይ በዛሬው ዕለት በይፋ ከፍተዋል። ፕሬዝዳንቱ በመክፈቻ መርሐ ግብሩ ላይ ባደረጉት ንግግር፣ ተቋሙ ባለፉት መቶ ዓመታት የዜጎችን ጤና ለመጠበቅና ጠንካራ የጤና ሥርዓት ለመገንባት ያደረገው ጉዞ የኢትዮጵያ ብርቱ ትግል ማሳያ መሆኑን ገልጸዋል። ፕሬዝዳንቱ በወጣትነት ዘመናቸው ተቋሙ "ፓስተር" ተብሎ በሚጠራበት ወቅት የነበረውን ትውስታ በማውሳት፣ ዛሬ ለደረሰበት ደረጃ የባለሙያዎች መስዋዕትነት ከፍተኛ እንደነበር ገልጸዋል። "ይህ 100 ዓመት ቀላል አይደለም፤ በሂደቱ የታየው የባለሙያዎች ቁርጠኝነትና ታሪክ ጎልቶ ሊጻፍ ይገባል" ብለዋል። የሀገር ሉዓላዊነትና ብሔራዊ ደኅንነት ከዜጎች ጤና ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት እንዳለው የገለጹት ፕሬዝዳንት ታየ፣ ኢንስቲትዩቱ እንደ ኮቪድ-19፣ ኤም-ፖክስና ማርበርግ ያሉ ወረርሽኞችን በመመከት ረገድ ያሳየው ሳይንሳዊ አመራር የሚደነቅ መሆኑን ጠቁመዋል። ተቋሙ ያስመዘገባቸውን ስኬቶች ይበልጥ በማጠናከር ለቀጣዩ መቶ ዓመት ራሱን እንዲያዘጋጅም ጥሪ አቅርበዋል። አዲስዓለም አበበ ሐምሌ 09/2018 ዓ.ም
1 187
20
Sin texto...
1 098