uk
Feedback
Ethio Fm 107.8

Ethio Fm 107.8

Відкрити в Telegram

በፍቅር ላይ የተመሰረተ ኢትዮጵያዊነት እንዳይላላ ከልቡ የሚተጋ፣ መከባበርና መተሳሰብን የሚያስቀድም ኤፍ ኤም ሬዲዮ ነው!!!

Показати більше

📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу Ethio Fm 107.8

Канал Ethio Fm 107.8 (@ethiofm107dot8) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 18 506 підписників, посідаючи 12 323 місце в категорії Новини і ЗМІ та 1 824 місце у регіоні Ефіопія.

📊 Показники аудиторії та динаміка

З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 18 506 підписників.

За останніми даними від 21 липня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на -66, а за останні 24 години на 4, загальне охоплення залишається високим.

  • Статус верифікації: Не верифікований
  • Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 9.32%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 7.02% реакцій від загальної кількості підписників.
  • Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 1 725 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 1 299 переглядів.
  • Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 4.

📝 Опис та контентна політика

Автор описує ресурс як майданчик для висловлення суб'єктивної думки:
በፍቅር ላይ የተመሰረተ ኢትዮጵያዊነት እንዳይላላ ከልቡ የሚተጋ፣ መከባበርና መተሳሰብን የሚያስቀድም ኤፍ ኤም ሬዲዮ ነው!!!

Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 22 липня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Новини і ЗМІ.

18 506
Підписники
+424 години
-307 днів
-6630 день

Триває завантаження даних...

Хмара тегів
Немає даних
Виникли проблеми? Будь ласка, оновіть сторінку або зверніться до нашого support-менеджера.
Вхідні та вихідні згадування
---
---
---
---
---
---
Залучення підписників
липень '26
липень '26
+57
в 2 каналах
червень '26
+70
в 0 каналах
Get PRO
травень '26
+78
в 2 каналах
Get PRO
квітень '26
+74
в 1 каналах
Get PRO
березень '26
+26
в 0 каналах
Get PRO
лютий '26
+51
в 1 каналах
Get PRO
січень '26
+45
в 1 каналах
Get PRO
грудень '25
+25
в 2 каналах
Get PRO
листопад '25
+51
в 3 каналах
Get PRO
жовтень '25
+51
в 2 каналах
Get PRO
вересень '25
+35
в 4 каналах
Get PRO
серпень '25
+62
в 4 каналах
Get PRO
липень '25
+52
в 2 каналах
Get PRO
червень '25
+81
в 3 каналах
Get PRO
травень '25
+67
в 2 каналах
Get PRO
квітень '25
+88
в 3 каналах
Get PRO
березень '25
+87
в 5 каналах
Get PRO
лютий '25
+60
в 1 каналах
Get PRO
січень '25
+135
в 2 каналах
Get PRO
грудень '24
+279
в 5 каналах
Get PRO
листопад '24
+259
в 4 каналах
Get PRO
жовтень '24
+312
в 2 каналах
Get PRO
вересень '24
+377
в 3 каналах
Get PRO
серпень '24
+470
в 3 каналах
Get PRO
липень '24
+235
в 1 каналах
Get PRO
червень '24
+202
в 3 каналах
Get PRO
травень '24
+429
в 1 каналах
Get PRO
квітень '24
+494
в 5 каналах
Get PRO
березень '24
+533
в 1 каналах
Get PRO
лютий '24
+428
в 3 каналах
Get PRO
січень '24
+529
в 5 каналах
Get PRO
грудень '23
+536
в 3 каналах
Get PRO
листопад '23
+223
в 2 каналах
Get PRO
жовтень '23
+342
в 3 каналах
Get PRO
вересень '23
+160
в 0 каналах
Get PRO
серпень '23
+181
в 0 каналах
Get PRO
липень '23
+167
в 0 каналах
Get PRO
червень '23
+214
в 0 каналах
Get PRO
травень '23
+191
в 0 каналах
Get PRO
квітень '23
+252
в 0 каналах
Get PRO
березень '23
+235
в 0 каналах
Get PRO
лютий '23
+226
в 0 каналах
Get PRO
січень '23
+260
в 0 каналах
Get PRO
грудень '22
+159
в 0 каналах
Get PRO
листопад '22
+231
в 0 каналах
Get PRO
жовтень '22
+144
в 0 каналах
Get PRO
вересень '22
+165
в 0 каналах
Get PRO
серпень '22
+442
в 0 каналах
Get PRO
липень '22
+191
в 0 каналах
Get PRO
червень '22
+121
в 0 каналах
Get PRO
травень '22
+98
в 0 каналах
Get PRO
квітень '22
+109
в 0 каналах
Get PRO
березень '22
+140
в 0 каналах
Get PRO
лютий '22
+96
в 0 каналах
Get PRO
січень '22
+103
в 0 каналах
Get PRO
грудень '21
+93
в 0 каналах
Get PRO
листопад '21
+139
в 0 каналах
Get PRO
жовтень '21
+211
в 0 каналах
Get PRO
вересень '21
+230
в 0 каналах
Get PRO
серпень '21
+364
в 0 каналах
Get PRO
липень '21
+341
в 0 каналах
Get PRO
червень '21
+416
в 0 каналах
Get PRO
травень '21
+410
в 0 каналах
Get PRO
квітень '21
+307
в 0 каналах
Get PRO
березень '21
+319
в 0 каналах
Get PRO
лютий '21
+325
в 0 каналах
Get PRO
січень '21
+310
в 0 каналах
Get PRO
грудень '20
+21 895
в 0 каналах
Дата
Залучення підписників
Згадування
Канали
22 липня+1
21 липня+6
20 липня0
19 липня0
18 липня+4
17 липня0
16 липня+1
15 липня+2
14 липня+3
13 липня+5
12 липня+1
11 липня0
10 липня+11
09 липня+2
08 липня+1
07 липня0
06 липня+2
05 липня0
04 липня+15
03 липня0
02 липня+3
01 липня0
Дописи каналу
አዲሱ የሐማስ መሪ ኻሊል አል-ሐያ የእስራኤል ጥቃት እንዲቆም እና ብሔራዊ አንድነት እንዲረጋገጥ ጥሪ አቀረቡ ሰኞ ዕለት የሐማስ መሪ ሆነው የተሾሙት ኻሊል አል-ሐያ፣ ከተሾሙ ወዲህ የመጀመሪያ መግለጫ
አዲሱ የሐማስ መሪ ኻሊል አል-ሐያ የእስራኤል ጥቃት እንዲቆም እና ብሔራዊ አንድነት እንዲረጋገጥ ጥሪ አቀረቡ ሰኞ ዕለት የሐማስ መሪ ሆነው የተሾሙት ኻሊል አል-ሐያ፣ ከተሾሙ ወዲህ የመጀመሪያ መግለጫቸውን ሰጥተዋል። መሪው በመግለጫቸው ድርጅታቸው በቀጣይ ትኩረት ሰጥቶ ስለሚሰራባቸው ዋና ዋና ጉዳዮች ተናግረዋል። አል-ሐያ በመግለጫቸው ካሰፈሯቸው ቅድሚያ የሚሰጣቸው ጉዳዮች መካከል የመጀመሪያው በእስራኤል እየተካሄደ ያለው ጥቃት ሙሉ በሙሉ እንዲቆም ማድረግ መሆኑን ገልጸዋል። "ለጋዛ ሕዝብ የምለው፤ በእናንተ ላይ የደረሰውን ጉዳት እና ስቃይ እስክናስወግድ ድረስ በሁሉም መንገድ እና አቅጣጫ መስራታችንን እንቀጥላለን" ያሉት መሪው፣ ለጋዛ ሕዝብ ሰብአዊ ክብር ያለው ኑሮን መመለስ ተፈጥሯዊ መብቱ መሆኑን አጽንዖት ሰጥተዋል። ከጋዛ በተጨማሪም በወረራ ስር ያለውን የዌስት ባንክ (የምዕራብ ዳርቻ) ግዛት መከላከል፣ ስለ እየሩሳሌም እና ስለ እስረኞች መብት መታገል የድርጅታቸው ኃላፊነት እንደሆነና በሁሉም ግንባሮች እንቅስቃሴያቸውን እንደሚቀጥሉ አስታውቀዋል። ሌላው የአዲሱ መሪ ትኩረት "ብሔራዊ አንድነትን ማስፈን" ያሉት ሲሆን፣ ይህንን ግብ ለማሳካት ከሁሉም ፍልስጤማዊ አካላት ጋር በትብብር እንደሚሰሩ ተናግረዋል። አል-ሐያ በጋዛ ሰርጥ የሚፈሰውን ደም ለማስቆም እና ለተኩስ አቁም ድርድር ጥረት እያደረጉ ያሉትን እንደ ግብፅ፣ ኳታር እና ቱርክ ያሉ አካላትን አመስግነዋል። ሆኖም አስታራቂ አገራቱ እስራኤል ከዚህ ቀደም የተስማማችባቸውን ነጥቦች በተግባር እንድትተገብር እውነተኛ ጫና ያደርጉ ሲሉም ጥሪ አቅርበዋል። አዲስዓለም አበበ ሐምሌ 15/2018 ዓ.ም

2
ሄዝቦላህን ማስፈታት የሚቻለው እስራኤል ከደቡብ ሊባኖስ ሙሉ በሙሉ ከወጣች በኋላ ነው ሲሉ የሊባኖሱ ፕሬዚዳንት ጆሴፍ አውን ተናገሩ ፕሬዝዳንት ጆሴፍ አውን በአሜሪካ ዋሽንግተን ዲሲ በሊባኖስ አምባሳደ
ሄዝቦላህን ማስፈታት የሚቻለው እስራኤል ከደቡብ ሊባኖስ ሙሉ በሙሉ ከወጣች በኋላ ነው ሲሉ የሊባኖሱ ፕሬዚዳንት ጆሴፍ አውን ተናገሩ ፕሬዝዳንት ጆሴፍ አውን በአሜሪካ ዋሽንግተን ዲሲ በሊባኖስ አምባሳደር ናዳ ሐማዴህ ሞዋድ ለእርሳቸውና ለልዑካናቸው በተዘጋጀ እራት ግብዣ ላይ ባደረጉት ንግግር፤ የሄዝቦላህ ትጥቅ መፍታት እስራኤል ከደቡብ ሊባኖስ ሙሉ በሙሉ ስትወጣ ብቻ እውን ሊሆን እንደሚችል ገልጸዋል። ፕሬዝዳንቱ የሊባኖስ ልዩ ብሔራዊ አብሮነት ለሊባኖስ ብቻ ሳይሆን ለመላው ክልል ጥበቃ እንደሚያስፈልገው ጠቅሰው፤ይህም አሜሪካ የተመሠረተችበትን መሠረታዊ እሴቶች የሚጋራ መሆኑን አመልክተዋል። አውን እንዳሉት፤ እስራኤል ወረራዋን ማቆም፣ የሊባኖስ ጦር መላ አገሪቱን ሙሉ በሙሉ መቆጣጠር እና የመልሶ ግንባታ ሥራዎች በመንግሥት ብቻ መመራት ከተሳካ፣ የሄዝቦላህ ትጥቅ መፍታት በተግባር ሊሳካ ይችላል ብለዋል። ይህ አስተያየት በሊባኖስ የጸጥታና የፖለቲካ ሁኔታ ዙሪያ የሚካሄዱ ውይይቶች በቀጠሉበት ወቅት የተሰጠ መሆኑ ተጠቁሟል። ትዕግስት ግርማ ሐምሌ 15/2018 ዓ.ም
1 153
3
በቬኔዙዌላ የመሬት መንቀጥቀጥ የሟቾች ቁጥር ከ5 ሺህ በላይ መድረሱ ተዘገበ ባለፈው ወር በደረሰው አደጋ 16 ሺህ7መቶ40 ሰዎች መቁሰላቸውን የብሔራዊ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ገልጸዋል። ባለፈው ወር በ
በቬኔዙዌላ የመሬት መንቀጥቀጥ የሟቾች ቁጥር ከ5 ሺህ በላይ መድረሱ ተዘገበ ባለፈው ወር በደረሰው አደጋ 16 ሺህ7መቶ40 ሰዎች መቁሰላቸውን የብሔራዊ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ገልጸዋል። ባለፈው ወር በቬኔዙዌላ በተከሰቱት ተከታታይ የመሬት መንቀጥቀጦች የሟቾች ቁጥር 5 ሺህ3መቶ46 መድረሱን ተገልጿል። ባለስልጣናት ለ1መቶ28 ሺህ3መቶ24 ቤተሰቦች ድጋፍ ማድረጋቸውን እና 21 ሺህ2መቶ35 ሰዎችን የሚይዙ 1መቶ7 ጊዜያዊ መጠለያ ካምፖችን ማቋቋማቸውን የገለጹ ሲሆን፣ 17 ሺህ9መቶ7 ሰዎች ደግሞ አሁንም ቋሚ መኖሪያ ቤት እንደሌላቸው አስታውቀዋል። የመሬት መንቀጥቀጡ 8መቶ56 ህንፃዎች ላይ ጉዳት ያደረሰ ሲሆን፣ ከእነዚህም ውስጥ 1መቶ90ዎቹ ሙሉ በሙሉ ፈርሰዋል። በሬክተር ስኬል 7.2 እና 7.5 የተመዘገቡት ሁለቱ የመሬት መንቀጥቀጦች፣ የደቡብ አሜሪካዊቷን ሀገር የመቷት ሰኔ 24 ነበር። እስከዳር ግርማ ሐምሌ 15/2018 ዓ.ም
1 406
4
ዩክሬን ባለፉት 48 ሰዓታት ውስጥ 13 የሩሲያ የባህር መርከቦችን መምታቷ ተገለፀ ጥቃቱ የተፈጸመው ለቀናት የዘለቀውን ተቃውሞ ተከትሎ አዲስ የጦር አዛዥ ከተሾመ በኋላ ነው። የዩክሬን ሰው አልባ ሲስ
ዩክሬን ባለፉት 48 ሰዓታት ውስጥ 13 የሩሲያ የባህር መርከቦችን መምታቷ ተገለፀ ጥቃቱ የተፈጸመው ለቀናት የዘለቀውን ተቃውሞ ተከትሎ አዲስ የጦር አዛዥ ከተሾመ በኋላ ነው። የዩክሬን ሰው አልባ ሲስተምስ ጦር አዛዥ ሮበርት ብሮቭዲ እንደተናገሩት፥የዩክሬን ድሮኖች ባለፉት 48 ሰዓታት ውስጥ በጥቁር ባህር እና በአዞቭ ባህር ላይ 13 የሩሲያ መርከቦችን መምታታቸውን ገልጸዋል። የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር በበኩሉ በኦዴሳ ክልል በሚገኙ የዩክሬን ወደቦች እና ወታደራዊ መሰረተ ልማቶች ላይ ጥቃት መሰንዘሩን አስታውቋል። ሞስኮ በጥቃቱ ምክንያት ሁለት የባህር ኃይል መርከቦች እንዲሁም ወታደራዊ ጭነቶችን ለማውረድ እና ለማከማቸት የሚያገለግሉ የወደብ መሰረተ ልማቶች፣ የነዳጅ እና ቅባት ማከማቻ ታንኮች መመታታቸውን ተናግራለች። ቅዳሜ ዕለት በዩክሬን ድሮኖች የተፈጸመው የቀድሞ ጥቃት ስምንት ሠራተኞችን የገደለ፣ የእሳት አደጋ ያስከተለ እና የዋይልድቤሪስን ሥራዎች ያስተጓጎለ ነበር ሲል ቲአርቲ ወርልድ ዘግቧል። ሳራ ዮሐንስ ሐምሌ 15/2018 ዓ.ም
1 288
5
ነዳጅን በኮንትሮባንድ መንገድ ይዘናል በሚል ህጋዊ ባልሆነ መንገድ ነዳጅ እና ተሽከርካሪዎችን መዉረስ አግባብነት የለዉም ሲሉ የፈሳሽ ጭነት ማጓጓዣ ባለንብረቶች ገለፁ የነዳጅ እና ኢነርጂ ባለስልጣን በበኩሉ የታሸገ ነዳጅ እሽጉ ሳይፈታ ለተጠቃሚው እንዲደርስ ማድረግ የሕግ ግዴታ ሲሆን፣ በነዳጅ ላይ የሚፈጸም ቅሸባ በኢትዮጵያ የነዳጅ ንግድና ስርጭት ሕግ መሠረት ከባድ ወንጀል ተብሎ ሊቀጣ ይገባል ይላል።   በዚህ አመት ግንቦት ወር ጀምሮ እስከ ሰኔ መጨረሻ ባለዉ ጊዜ የአምስት ተሽከርካሪዎች መወረሱን ሪፖርት እንደተደረገለት የኢትዮጵያ የፈሳሽ ጭነት ማጓጓዣ ባለንብረቶች ማህበር አሳዉቋል።   የኢትዮጵያ የፈሳሽ ጭነት ማጓጓዣ ባለንብረቶች ሌብነት እያበረታታን አይደለም፤ ሆኖም በሀገሪቱ አንዳንድ ክልሎች ባሉ የመንግስት አካላት የነዳጅ ቅሸባ ሲደረግ ተገኝቷል  እየተባለ የተጫነው ነዳጅ ኮንትሮባንድ ነዉ በሚል እየተወረሰ መሆኑ ሰርተን የማንከፍለዉ እዳ ዉስጥ ከቶናል ብለዋል። ባለንብረቶች በህጋዊ መንገድ ቀረጥ ተከፍሎ እየገባ ያለ ነዳጅ ኮንትሮባንድ የሚሆንበት አግባብ በሌለበት ህጋዊ መሠረትን ሳይጠብቁ መዉረስ አይገባም ይላሉ።  ኢትዩ ኤፍም በጉዳዩ ዙሪያ ባለንብረቶችን አነጋግሯል።  አቶ የማነ ፀጋዬ የተባሉ ባለንብረት ከሶስት ወር በፊት አዋሽ አርባ አካባቢ ነዳጅ ጭኖ ቢጓዝ የነበረን ተሽከርካሪ አሽከርካሪዉ ነዳጅ ሲቀሽብ ተገኝቷል በማለት ነዳጁን ሰመራ ላይ በማራገፍ ነዳጁን ከነተሽከርካሪዉ እንደተወረሰ ያለምንም የፍርድ ቤት ዉሳኔ በደብዳቤ እንደተገለጸላቸው ተናግረዋል። ባለንብረቱ አሁን ላይ ባለእዳ የሆኑበትን ክፍያ ለመክፈል የእርዳታ እና ድጋፍ ማሰባሰቢያ እየጠየቁ እንደሚገኝ የተመለከትን ሲሆን የኢትዮጵያ የፈሳሽ ጭነት ማጓጓዣ ባለንብረቶች ማህበር ጉዳዩን ከክልሉ እስከ ነዳጅ እና ኢነርጂ ባለስልጣን በመዉሰድ ለማነጋገር ሙከራ ተደርጓል ተብሏል። አቶ ጌትነት ማህመድ የኢትዩጵያ ፈሳሽ ጭነት ማህበር ምክትል ኘሬዝዳንት የነዳጅ እና ኢነርጂ ባለስልጣን እና ንግድ እና ቀጠናዊ ትስስርን ለማነጋገር እንደተሞከረ ነግረዉናል። ለዚህ ምን ምላሽ እንደተሰጠ ሲገልፁም" ነዳጅ እጥረት በተፈጠረ ሰሞን የተቋቋመዉ ኮማድፖስት ዉረሱ ብሏቸዋል ፤ ምን ማድረግ አንችልም ሲሉ ምላሽ ሰጥተዉናል" ብለዋል። ሌላኛዉ ባለንብረት አቶ ዳኛቸዉ አበበ  ይባላሉ። ተሽከርካሪዎች እየተወረሱ እንደሚገኙ በመግለፅ አሽከርካሪዎች አጥፍተዉ ሲገኙ በጥፋት እነሱን መጠየቅ ሲገባ ለሀገር ጥቅም ሊዉል የተጫነን ነዳጅ እና ተሽከርካሪ መዉረስ ለወረሹ አካል ሌብነትን ማበረታታት ነዉ ይላሉ። ሲቀሽብ ተያዘ የተባለዉን አሽከርካሪ በነፃ ለቆ ተሽከርካሪ መዉረስ ነገም ለተመሳሳይ ጥፋት አሽከርካሪን መጋበዝ እና ባለንብረትን ባለእዳ መድረግ ነዉ ብለዉናል። ለኢትዩ ኤፌም ሀሳባቸዉ የሰጡት ሌላኛዉ ግለሰብ አቶ ዘላለም ነጋሲ ናቸዉ። ነዳጅን ኮንትሮባንድ ነዉ በሚል መያዝ ህጋዊ አይደለም ይላሉ። ይህንንም ሲያስረዱ "ነዳጅን መንግስት ሁሉን ነገር ከፍሎ እስከ ጅቡቲ ድረስ ያመጣዉ ነዉ። ይሄን ቀሽቦ የተገኘ አሽከርካሪ በእምነት ማጉደል ወንጀል መጠየቅ ሲገባ ኮንትሮባንድ ነዳጅ በሚል ተሽከርካሪ ከነነዳጁ መዉረስ ኮንትሮባንድ ወንጀል የሚለዉ መረዳት እንዳልቻሉ ያሳያል" ብለዋል ሲቀጥሉም"ነዳጅን  ኮንትሮባንድ ማለት ምን ማለት ነዉ? የጉምሩክ ኮምሽን በየክልሉ ሀላፊነት ለሰጣቸው አስፈጻሚዎች በቂ ግንዛቤ መስጠት ይገባዋል። ያለፍርድ ቤት ትእዛዝ ወይም በአንድ መስሪያ ቤት ሀላፊ ትእዛዝ ንብረት መዉረስ ህገመንግስቱ የሰጠዉን መብትን መጣስ ነዉ" ሲሉም አክለዋል። የኢትዮጵያ የፈሳሽ ጭነት ማጓጓዣ ባለንብረቶች ማህበር ዋና ኘሬዝደንት አቶ ፀጋ አሳመረ በጉዳዩ ዙሪያ በሰጡን ማብራሪያ ሌብነት እና ኮንትሮባንድ መለየት እንደሚያስፈልግ ይገልፃሉ። ቀረጥ የተቀረጠበትን ነዳጅ ሲቀሸብ ተገኝቷል በሚል ኮንትሮባንድ ብሎ መዉረስ  አግባብ አይደለም በሚል ለሚመለከተዉ አካል እስከ ጠቅላይ ሚኒስቴር በደብዳቤ አሳዉቀናል ብለዋል። "አንዳንድ ጊዜም ተሽከርካሪዎቹ አንድ ሺህ ሊትር ቀድተዉ ከሆነ ግማሹ ተሳቢዉ ላይ ነዉ የሚደረገዉ። ከዛ ከተሳቢዉ ላይ ወደ መኪናው ሲገለብጡ ነዉ የሚይዟቸዉ ይሄ አይነቱ አሰራር ያለ ነዉ ። ይሄን እነሱ ቅሸባ ነዉ የሚሉ እንደዋዛ ሊባል አይችልም"ሲሉም አስረድተዋል። በሌላ በኩል በነዳጅ እና ኢነርጂ ባለስልጣን የነዳጅ አቅርቦት እና ስርጭት መሪ ስራ አስፈፃሚ ወ/ሮ መሠለች ወዳጆ  የታሸገ ነዳጅ እሽጉ ሳይፈታ እንዲደርስ ይፈልጋል ይላሉ ። ቅሸባዉ ወንጀል ነዉ መባል ያለበት ሲሉ ይገልፃሉ።   የታሸገ ነዳጅ እሽጉ ሳይፈታ ለተጠቃሚው እንዲደርስ ማድረግ የሕግ ግዴታ ሲሆን፣ በነዳጅ ላይ የሚፈጸም ቅሸባ በኢትዮጵያ የነዳጅ ንግድና ስርጭት ሕግ መሠረት ከባድ ወንጀል ተብሎ ሊቀጣ ይገባል። በነዳጅ እና ኢነርጂ ባለስልጣን የነዳጅ አቅርቦት እና ስርጭት መሪ ስራ አስፈፃሚ ወ/ሮ መሠለች ወዳጆ እንደገለፁት፣ የነዳጅ እሽግ ሳይፈታ ለተጠቃሚው መድረስ አለበት።   ባለሥልጣኑ በድንገተኛ ፍተሻ በመቅጃ ማሽኖች (ዲስፔንሰር) ላይ ትክክለኛ ያልሆነ ልኬትና ቅሸባ በፈጸሙ የነዳጅ ማደያዎች ላይ የማገጃ እርምጃዎችን የነዳጅ አቅርቦት፣ ስርጭትና ግብይት ወጥነትን ለመፍታት እና ቅሸባን ለመከላከል በዲጂታልና በቴክኖሎጂ የታገዘ አሰራር እየተዘረጋ ይገኛል ብሏል።     ቁምነገር አየለ   ሐምሌ 15/2018 ዓ.ም
1 053
6
+1
Немає тексту...
884
7
አሜሪካ በኢራን ላይ የምታካሂደውን ጥቃት አጠናክራ ቀጥላለች አሜሪካ ለ11ኛ ተከታታይ ምሽት በኢራን ላይ የአየር ጥቃት የሰነዘረች ሲሆን፥ቴህራን በበኩሏ ዋሽንግተን በኑክሌር ተቋማቷ ላይ ከሚሰነዘር ጥ
አሜሪካ በኢራን ላይ የምታካሂደውን ጥቃት አጠናክራ ቀጥላለች   አሜሪካ ለ11ኛ ተከታታይ ምሽት በኢራን ላይ የአየር ጥቃት የሰነዘረች ሲሆን፥ቴህራን በበኩሏ ዋሽንግተን በኑክሌር ተቋማቷ ላይ ከሚሰነዘር ጥቃት እንድትቆጠብ አጥብቃ አስጠንቅቃለች። የአሜሪካ ማዕከላዊ ዕዝ እንደገለጸው፥የተሰነዘረው የጥቃት ማዕበል “ኢራን በሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ በሚያልፉ የንግድ መርከቦች ላይ የምታደርሰውን ዛቻ የመቀነስ” አላማ ያለው ነው።  የኢራን መንግስት መገናኛ ብዙሃን በዋና ከተማዋ ቴህራን የአየር መከላከያ ስርአቶች መስራታቸውን ዘግበዋል።   በተጨማሪም በታብሪዝ፣ ቻባሃር፣ ኮናራክ እና የሀገሪቱ ብቸኛ የኑክሌር ሀይል ማመንጫ በሚገኝበት ቡሼህር ከተሞች የፍንዳታ ድምፆች ተሰምተዋል። ዶናልድ ትራምፕ አሜሪካ በናታንዝ አቅራቢያ የሚገኘውን የመሬት ውስጥ የኑክሌር ተቋም በቅርቡ እንደምትመታ ከተናገሩ በኋላ፤ የበቀል እርምጃ እንደምትወስድ ያስጠነቀቀችው ኢራን በአሜሪካ እና በመካከለኛው ምስራቅ ወዳጆቿ ላይ አጸፋዊ ጥቃት እንደምትሰነዝር ገልጻለች። ሀና ሰይፉ ሐምሌ 15/2018 ዓ.ም
1 002
8
በሞሪታኒያ የባህር ጠረፍ ላይ በደረሰ አደጋ ከ1መቶ43 በላይ ስደተኞች መሞታቸውና አካላቸው አለመገኘቱ ተገለጸ ከአፍሪካ ተነስተው ወደ አውሮፓ እየተጓዙ  የነበሩ  ስደተኞችን እና ተፈናቃዮችን የጫነች ጀልባ በባህር ላይ ለ25 ቀናት ያህል ያለ አቅጣጫ ስትዋዥቅ ከቆየች በኋላ ቢያንስ 1መቶ43 ስደተኞች መሞታቸውን ወይም የት እንዳሉ አለመታወቁን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን አስታውቋል። ከጋምቢያ ባፉሎቶ የተነሳችው እና መዳረሻዋ የስፔን ግዛት ወደ ሆኑት የካናሪ ደሴቶች እያቀናች የነበረችው ይህች ጀልባ ሐምሌ 11 ቀን የነፍስ አድን ስራ ተደርጎባት የሟቾች አስከሬን እና 38 በህይወት የተረፉ ሰዎችን ብቻ ይዛ ኑዋዲቡ ወደብ መድረሷን ገልጿል። የተባበሩት መንግስታት ቃል አቀባይ ማት ሳልትማርሽ፥በህይወት ከተረፉት መካከል በጉዞው ወቅት መላው የቤተሰብ አባሎቻቸውን ያጡ እና በአሁኑ ወቅት በሆስፒታል በማገገም ላይ የሚገኙ ሁለት ህጻናት እንደሚገኙበት ተናግረዋል። የሟቾቹ ዜግነት ከሰሃራ በታች ካሉ የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡ መሆናቸው ቢታወቅም በትክክል በምን ምክንያት እንደሞቱ ግን ዝርዝር መረጃ አልተጠቀሰም። ሞሪታኒያ በየዓመቱ በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ስደተኞች የካናሪ ደሴቶች ለመድረስ የሚነሱባት  መነሻ ሀገር ብትሆንም፣ በአሁኑ ወቅት ከአውሮፓ ህብረት በሚገኝ የገንዘብ ድጋፍ የስደተኞች ቁጥጥር ዘመቻ በመጠናከሩ የሞሪታኒያ ባለስልጣናት በሺዎች የሚቆጠሩ ጥገኝነት ጠያቂዎችን እና ስደተኞችን በከፍተኛ ሁኔታ በማባረር ላይ ይገኛሉ ሲል ሮይተርስ ዘግቧል። ይህ የአውሮፓ ህብረት የሚደግፈው እና ፍርሃትን የፈጠረው የስደተኞች ቁጥጥር ዘመቻ፥ስደተኞች ከተለመደው የባህር ጠረፍ ርቀው ይበልጥ ረጅም እና ገዳይ የሆኑ አማራጭ የባህር መንገዶችን ለመጠቀም እንዲገደዱ በማድረግ ለአደጋው መበራከት ዋነኛ ምክንያት ሆኗል ተብሏል። እድላዊት ብርሃኑ ሐምሌ 15/2018 ዓ.ም
1 113
9
+1
Немає тексту...
1 023
10
ፈረንሳይ ዕድሜያቸው ከ15 ዓመት በታች የሆኑ ህጻናት የማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ የሚከለክል ሕግ አጸደቀች   የፈረንሳይ ፓርላማ ዕድሜያቸው ከ15 ዓመት በታች የሆኑ ህጻናት ከጥር 2027 ጀምሮ ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ የሚከለክል ሕግ ያጸደቀ ሲሆን፤ ይህም ታዳጊዎች በእነዚህ መድረኮች እንዳይጠቀሙ የከለከለች የመጀመሪያዋ የአውሮፓ ሀገር ያደርጋታል።   ሕጉ በፈረንሳይ የሚገኝ ማንኛውም ሰው ማህበራዊ ሚዲያን ለመጠቀም ዕድሜውን ማረጋገጥ እንዳለበት የሚደነግግ ሲሆን፤ ይህም ውሳኔ የተላለፈው ብሪታንያ እና የአውሮፓ ህብረት ለህጻናት አእምሯዊ ጤንነት ካላቸው ስጋት አንጻር የራሳቸውን ገደቦች በማዘጋጀት ላይ ባሉበት ወቅት ነው።   የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ይህንን እርምጃ በደስታ ተቀብለውታል።   አንዳንዶች የሕጉን ተግባራዊነት ቢጠራጠሩም፣ መንግሥት ግን ዕድሜን ለማረጋገጥ የሚረዱ  መሳሪያዎች ውጤታማ እና አስተማማኝ መሆናቸውን አረጋግጧል።   ከግራ ክንፍ የፖለቲካ ወገኖች ትችት ቢሰነዘርበትም፣ የፈረንሳይ ሴኔት እና ብሔራዊ ምክር ቤት እገዳውን ማክሰኞ ዕለት አጽድቀውታል።   ህጉ በሁለት ደረጃዎች ተግባራዊ ይሆናል፡-   ከመስከረም  ጀምሮ፡ ዕድሜያቸው ከ15 ዓመት በታች የሆኑ ሰዎች አዲስ መለያ (አካውንት) መክፈት አይችሉም፤ እንዲሁም በማንኛውም አዲስ መለያ ላይ የዕድሜ ማረጋገጫ ያስፈልጋል።     በጥር 2027፡ ይህ ሕግ በነባር መለያዎች ላይም ተተግበሮ ይውላል—ይህም ማለት በፈረንሳይ የሚገኝ ማንኛውም ሰው ማህበራዊ ሚዲያ ለመጠቀም ዕድሜው ከ15 ዓመት በላይ መሆኑን ማረጋገጥ ይኖርበታል።   የሮይተርስ ዜና ወኪል እንደዘገበው ከሆነ፣ እገዳው አንዴ ተግባራዊ ከሆነ በኋላ የማህበራዊ ሚዲያ መድረኮች በፈረንሳይ የነጻነት እና የመረጃ ተቆጣጣሪ ተቋም የተፈቀዱ የዕድሜ ማረጋገጫ መሳሪያዎችን መጠቀም ይኖርባቸዋል።   ሐምሌ 15/2018 ዓ.ም
1 127
11
Немає тексту...
1 058
12
ዘሌንስኪ ለቀናት ከተካሄዱ ተቃውሞዎች በኋላ የዩክሬንን ከፍተኛ የጦር አዛዥ ከሥራ አገዱ   የዩክሬን ፕሬዝዳንት ቮሎዲሚር ዘሌንስኪ የሀገሪቱን የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ኦሌክሳንደር ሲርስኪን ከኃላፊነታቸው አንስተዋል።   ይህ እርምጃ የተወሰደው በሕዝብ ዘንድ ተወዳጅ የነበሩት የመከላከያ ሚኒስትር ሚካይሎ ፌዶሮቭ ከሥራ ከተሰናበቱ ጥቂት ቀናት በኋላ ሲሆን፣ የዚያኔው ውሳኔ በሀገሪቱ በሙሉ የጎዳና ላይ ተቃውሞዎችን ቀስቅሶ ነበር።   የፌዶሮቭ ከኃላፊነት መነሳት በእሳቸው እና በሲርስኪ መካከል ከተፈጠረ አለመግባባት ጋር የተያያዘ ነው ተብለው መጀመሪያ የተሰራጩት ወሬዎች ብዙም ሳይቆዩ እውነትነታቸው ተረጋግጧል።   ዕድሜያቸው 35 የሆኑት ፌዶሮቭ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱን በማነቃቃት፣ የጦር ኃይሉን በመለወጥ እና የሙስና ተጋድሎውን በመምራት ረገድ ከፍተኛ ምስጋና የተቸራቸው ናቸው። በአንጻሩ ዕድሜያቸው 60 የሆኑት ሲርስኪ በብዙ ዩክሬናውያን ዘንድ በሠራዊቱ ውስጥ ሥር ነቀል ለውጦችን ለማድረግ ፈቃደኛ ያልሆኑ፣ የቆየው የሶቪየት ወታደራዊ አስተሳሰብ ተከታይ አዛዥ ተደርገው ይታያሉ ሲል ቢቢሲ ዘግቧል።   ሲርስኪ በቴሌግራም ገጻቸው ባሰፈሩት የስንብት መልእክት የሥራ አፈጻጸማቸውን ሲከላከሉ፦ «ከሁለት ዓመት በፊት አስቸጋሪ የመከላከል ዘመቻ ያካሂድ የነበረ ሠራዊት አሁን በማጥቃት ላይ ይገኛል» ብለዋል።   አክለውም፦ «ለተካቼ አሁንም መስመሩን ጠብቆ ከመቆየት ባለፈ ወደፊት እየገሰገሰ ያለ ሠራዊት አስረክባለሁ... ይህ ማጥቃት ይቀጥላል ብዬ በሙሉ እምነት ተስፋ አደርጋለሁ» ሲሉ ጽፈዋል።   በሲርስኪ ቦታ ዕድሜያቸው 43 የሆኑት፣ በሕዝብ ዘንድ ተወዳጅነት ያላቸውና በውጊያ የተፈተኑት ጄነራል ሚካይሎ ድራፓቲ ተክተዋቸዋል።   ድራፓቲ በፌስቡክ ገጻቸው ላይ፦ «በተሟላ ትኩረት፣ በኃላፊነት ስሜት እና ዛሬ ሀገራችንን እየጠበቁ ላሉት ሰዎች ክብር በመስጠት እሠራለሁ» ብለዋል።   ሐምሌ 15/2018 ዓ.ም
1 303
13
Немає тексту...
1 292
14
https://youtu.be/aoskiSyGB0Q
1 599
15
https://youtu.be/aoskiSyGB0Q?si=b9O3gntAWqo9IJ0N
1
16
https://www.youtube.com/watch?v=aoskiSyGB0Q&t=15s
1
17
ኢትዮጵያ በበጀት ዓመቱ ከአንድ ሚሊየን በላይ ቪዛ ሰጥታለች- የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት አገልግሎቱ በ2018 የበጀት ዓመት ከ1.04 ሚሊየን በላይ የቪዛ አገልግሎቶችን መስጠቱን ገለፀ። የአገል
ኢትዮጵያ በበጀት ዓመቱ ከአንድ ሚሊየን በላይ ቪዛ ሰጥታለች- የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት አገልግሎቱ በ2018 የበጀት ዓመት ከ1.04 ሚሊየን በላይ የቪዛ አገልግሎቶችን መስጠቱን ገለፀ። የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት ተቋሙ ከሶስት ዓመት በፊት 2መቶ76 ሺህ ቪዛ ብቻ በአመት ውስጥ መስጠቱን አስታውሰው፤ በ2018 በጀት ዓመት 1.04 ሚሊየን ቪዛ በመስጠት ከአራት እጥፍ በላይ እድገት ማስመዝገቡን አንስተዋል። አገልግሎቱ የቪዛ አሰጣጥ ሥርዓቱን ማሻሻሉ፣ የዲጂታል አገልግሎትን ማስፋፋቱና የአየርና የየብስ ድንበር አስተዳደር አገልግሎትን ማዘመኑን ተከትሎ ከፍተኛ ውጤት ማስመዝገብ መቻሉን በማንሳት አዲስ የተጀመሩት የStopover እና Transit ቪዛ አገልግሎቶች የቱሪዝምና የጉዞ እንቅስቃሴን እያበረታቱ መሆኑንም ዋና ዳይሬክተሯ ገልጸዋል። ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት አክለውም፤ ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ከ1መቶ94 በላይ ሀገራት ዜጎች ወደ ሀገሪቱ እንዲገቡ በኢ-ቪዛ (e-Visa)፣ በውጭ ሀገራት በሚገኙ የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲ ተቋማት እና በመድረሻ ቪዛ (Visa on Arrival) አማራጮች አገልግሎት እየሰጠች ትገኛለች በማለት የአገልግሎቱን አድማስ አብራርተዋል። የቱሪዝም ፍሰትን ለማሳደግ፣ የውጭ ኢንቨስትመንትንና የንግድ ግንኙነትን ለማበረታታት እንዲሁም የሰዎችን ነፃ እንቅስቃሴ ለማቀላጠፍ የተወሰደ እርምጃ የሀገሪቱን ብልፅግና የሚያፋጥን የዜጎችን የመንቀሳቀስ መብት ያከበረ መሆኑን ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት ተናግረዋል። ወደፊትም ዘመናዊና ቀልጣፋ የቪዛና ሌሎችም የኢሚግሬሽን አገልግሎቶችን በማስፋት እና በማዘመን ኢትዮጵያን ለዓለም አቀፍ ተጓዦችና ባለሀብቶች ተመራጭ መዳረሻ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ጠቅሰዋል። ሐምሌ 14/2018 ዓ.ም
1 644
18
በጦርነትና ግጭት ለተጎዱ ወገኖች የሚሰጠው የጤና አገልግሎት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለጸ በኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች በነበረው ጦርነት ምክንያት ከመኖሪያ ቀያቸው ለተፈናቀሉ እና አገልግሎት ማግኘ
በጦርነትና ግጭት ለተጎዱ ወገኖች የሚሰጠው የጤና አገልግሎት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለጸ በኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች በነበረው ጦርነት ምክንያት ከመኖሪያ ቀያቸው ለተፈናቀሉ እና አገልግሎት ማግኘት ላልቻሉ ማህበረሰቦች ልዩ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን MSI ኢትዮጵያ አስታወቀ። የኤም ኤስ አይ ኢትዮጵያ ካንትሪ ዳይሬክተር አቶ አበበ ሽብሩ፥ በተለይም በትግራይ እና በአማራ ክልሎች የሚገኙ ተፈናቃዮች የስነ-ተዋልዶ ጤና አገልግሎት እንዲያገኙ ቅድሚያ ተሰጥቷል ብለዋል። ዶክተር አበበ እንደገለጹት፥በእነዚህ አካባቢዎች ያለው የጸጥታ ሁኔታና የነዳጅ እጥረት ስራውን አስቸጋሪ ቢያደርገውም፣ ድርጅቱ በየአካባቢው ያሉ የጤና ባለሙያዎችን በማሰልጠንና ግብዓቶችን በማቅረብ አገልግሎቱ እንዳይቋረጥ እያደረገ ይገኛል ሲሉም ተናግረዋል። በተለይም በትግራይ ክልል የነዳጅ እጥረት ተግዳሮት በሆነባቸው ቦታዎች፣ በዚያው የሚገኙ ባለሙያዎችን በማብቃት ማህበረሰቡን እንዲያገለግሉ የማድረግ ስልት እየተከተለ መሆኑን ገልጸዋል። ይህ ተግባር በጦርነት ምክንያት የፈረሱ የጤና መሰረተ-ልማቶችን ክፍተት ለመሙላት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል ብለዋል። ሊዲያ ደሳለኝ ሐምሌ 14/2018 ዓ.ም
1 391
19
የአሜሪካ ወታደራዊ ኃይል በሆርሙዝ ሰርጥ ሌላ ዙር የአየር ጥቃት መፈጸሙን አስታወቀ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለተገደሉት የአሜሪካ ወታደሮች በቀል እንደሚወስዱ ከተናገሩ በኋላ የተካሔደው
የአሜሪካ ወታደራዊ ኃይል በሆርሙዝ ሰርጥ ሌላ ዙር የአየር ጥቃት መፈጸሙን አስታወቀ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለተገደሉት የአሜሪካ ወታደሮች በቀል እንደሚወስዱ ከተናገሩ በኋላ የተካሔደው ይህ ጥቃት ለ10 ተከታታይ ምሽቶች ቀጥሏል፡፡ ትራምፕ ቀደም ሲል ባደረጉት ንግግር በቅርቡ ለተገደሉት ሦስት የአሜሪካ ወታደሮች ክብር ሲባል ሰኞ ምሽት በኢራን ላይ ‹‹በጣም ከባድ››ጥቃት መፈጸሙን ገልጸው ነበር። ለዚህ ጥቃት ምላሽ ለመስጠት ኢራን በሆርሙዝ ሰርጥ ላይ በሚገኙ ሁለት የነዳጅ ጫኝ መርከቦች እንዲሁም በባህሬን እና ኩዌት በሚገኙ የአሜሪካ ወታደራዊ ሀብቶች ላይ ጥቃት ማድረሷን የሀገሪቱ የመንግስት ዜና ኤጀንሲ ኢርና ዘግቧል። ፕሬዝዳንት መሱድ ፔዜሽኪያን በበኩላቸው ኢራን አሁን ከአሜሪካ ጋር ‹‹ሙሉ በሙሉ ጦርነት›› ውስጥ መሆኗን ተናግረዋል። የኢራን እስላማዊ አብዮታዊ ዘብ በባህሬን የሚገኘውን የአሜሪካው አማዞን ኩባንያ መሰረተ ልማት ኢላማ ማድረጉን አስታውቋል። በተጨማሪም አብዮታዊ ዘቡ በባህሬን የሚገኘውን የአሜሪካው አማዞን ኩባንያ የማዕከላዊ ዳታ መሰረተ ልማት በበርካታ ክሩዝ ሚሳዔሎች በመምታት አውድሞታል ሲል የዜና ኤጀንሲው ዘግቧል። የአሜሪካ ማዕከላዊ ዕዝ በኤክስ ገጹ ባወጣው መግለጫ፤ የቅርብ ጊዜዎቹ ጥቃቶች የኢራንን ወታደራዊ የቁጥጥር ማዕከላት፣ የባህር ላይ አቅሞችን፣ የሜሳይል እና ድሮን ማስወንጨፊያ ቦታዎችን እንዲሁም የአየር መከላከያ ስርዓቶችን ኢላማ ያደረጉ መሆናቸውን ገልጿል። ኢራን በበኩሏ ጠቃሚ በሆነው የውሃ መንገድ ለማለፍ ሲሞክሩ ጥቃት ያደረሰችባቸውን የሁለቱ የነዳጅ ጫኝ መርከቦች ሰራተኞች ለማዳን ቡድኖች እየጣሩ ይገኛሉ ብላለች። ሀና ሰይፉ ሐምሌ 14/2018 ዓ.ም
1 303
20
የፈሳሽ ጭነት አገልግሎት ታሪፍ እንዲሻሻል የቀረበዉ ጥያቄ ምላሽ ባለመግኘቱ ባለንብረቶች ከገበያዉ የመወጣት ስጋት ላይ እንደሆኑ ተነገረ የኢትዮጵያ የፈሳሽ ጭነት ማጓጓዣ ባለንብረቶች ማህበር የአገልግ+1
የፈሳሽ ጭነት አገልግሎት ታሪፍ እንዲሻሻል የቀረበዉ ጥያቄ ምላሽ ባለመግኘቱ ባለንብረቶች ከገበያዉ የመወጣት ስጋት ላይ እንደሆኑ ተነገረ የኢትዮጵያ የፈሳሽ ጭነት ማጓጓዣ ባለንብረቶች ማህበር የአገልግሎት ታሪፍ ማሻሻያን በተመለከተ ተደጋጋሚ ጥናት አድርጌ ለመንግሥት ባቀርብም ምላሽ ማግኘት አልቻልኩም ሲል ተናግሯል። የፈሳሽ ጭነት ማጓጓዣ ባለንብረቶች ደጋግመው እየጠየቁ ያለዉ የታሪፍ ማሻሻያ ይደረግልን ጥያቄ፤ በሀገሪቱ የነዳጅ ፍላጎት መጨመር እና የመለዋወጫ እቃዎች መናር መታየቱ ታክሎበት በመመሪያ ጭምር ማሻሻያ እንዲደረግ ቢቀመጥም በመንግስት በኩል ምላሽ አልተገኘም ተብሏል። መንግስት የሚቆጣጠረዉን የዚህን የአገልግሎት ታሪፍ እንዲሻሻል ተደጋጋሚ ጥናት እንዲጠና መደረጉን የገለፁት የማህበሩ ፕሬዝደንት አቶ ፀጋ አስማረ፤ ጥናቱ ለሚመለከታቸው የመንግስት አካላት ቢቀርብም መልስ አለመገኘቱን አብራርተዋል። ይህንን የታሪፍ ማስተካከያ እንዲደረግ ከነዳጅ ቁጥጥር ባለስልጣ፣ ከትራንስፖርት እና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር እንዲሁም ከንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ከተዉጣጡ አባላት ጋር ጥናቱ እንደተጠና ተገልጿል። ማህበሩ አሁን ዋጋዉ እየናረ የመጣዉ የተሽከርካሪ መለዋወጫ ዋጋ ጭማሪ እና በሌሎች ድርብርብ ጫናዎች ምክንያት ባለንብረቶች ስራዉን መቀጠል አስቸጋሪ እንደሆነባቸዉ ገልጿል። ባለንብረቶች ከዕውቅናቸው ውጪ በሹፌሮች በሚፈጸም የኮንትሮባንድ ወንጀል ምክንያት ተሽከርካሪዎችን ጨምሮ ነዳጅ እየተወረሰ የሚገኝ መሆኑ ለችግር እንደዳረጋቸዉ የማህበሩ ባለንብረቶች ገልፀዋል። የኢትዮጵያ የፈሳሽ ጭነት ትራንስፖርት ባለንብረቶች ማህበር እያገጠሙ ባሉ ችግሮች ዙሪያ በዛሬዉ ዕለት ከባለንብረቶች ጋር ዉይይት እያደረገ ይገኛል። ቁምነገር አየለ ሐምሌ 14/2018 ዓ.ም
1 271