ar
Feedback
የካ ክፍለ ከተማ ት/ፅ/ቤት mereja

የካ ክፍለ ከተማ ት/ፅ/ቤት mereja

الذهاب إلى القناة على Telegram

Channel

إظهار المزيد
1 793
المشتركون
+1424 ساعات
+297 أيام
+7330 أيام
أرشيف المشاركات
✔️የትምህርት እድል ✅ለቅዱስ ዮሴፍ ት/ቤት ✅ከት/ቤታቹህ መስፈርቱን የሚያሟሉ 1 ወንድ እና 1ሴት ተማሪ በቅጹ መሰረት አስከ ነገ አርብ 10:00 ድረስ ብቻ በሶፍት ኮፒ curriclum group ላ
+2
✔️የትምህርት እድል ✅ለቅዱስ ዮሴፍ ት/ቤት ✅ከት/ቤታቹህ መስፈርቱን የሚያሟሉ 1 ወንድ እና 1ሴት ተማሪ በቅጹ መሰረት አስከ ነገ አርብ 10:00 ድረስ ብቻ በሶፍት ኮፒ curriclum group ላይ ብቻ ላኩልን

✔️ለግል ተፈታኞች በሙሉ ✅በየካ ክፍለ ከተማ በደ/ወንድራድ ስር የተመዘገባቹህ የግል /Private/ ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች በኮተቤ የት/ት ዩንቨርስቲ እና በአንድነት ኢንተርናሽናል ት/ቤት የተመደባቹህ መሆኑን ብናሳውቅም ✔️ አድሚሽንት ካርድ ያልወሰዳቹህ ተማሪዎች አላቹህና ከላይ የተያያዘውን መረጃ አይተቹህ አስፈላጊውን ዝግጅት አድርጉ ለበለጠ መረጃ በ 👉 @adubam2019 አናግሩ

Repost from Yeka Education
✔️የ2018 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ከሰዓት ይፋ ይሆናል፡፡ ✔️(ሰኔ 22/2018 ዓ.ም) የ2018 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ
✔️የ2018 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ከሰዓት ይፋ ይሆናል፡፡ ✔️(ሰኔ 22/2018 ዓ.ም) የ2018 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ከሰዓት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ካውንስል አባላት በማለፊያ ነጥቡ ላይ ውይይት ካደረጉ በሃላ ይፋ ይደረጋል። ✔️የ2018 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና በአጭር ጊዜ ታርሞ ይፋ መደረጉ ተማሪዎች ለቀጣዩ የትምህርት አመት ከወዲሁ በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ የሚያስችል ሲሆን ✅ የ2018 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ሰኔ 11 እና 12 /2018 ዓ.ም በከተማ አስተዳደሩ በሚገኙ 201 የመፈተኛ ጣቢያዎች ለተከታታይ ሁለት ቀናት ለ 85,737 ተማሪዎች መሰጠቱ ይታወሳል፡፡ መልካም ውጤት 🔠🔠🔠🔠 🔤🔤🔤 ቻናላችን ይህ ነው ⬇️⬇️⬇️⬇️ ❤️❤️❤️❤️❤️ https://t.me/dam76

✔️ኦረንቴሽን(12ኛ ክፍል) ➡️1ኛ:- የፊታችን ሰኞ ጠዋት 1:30 የተፈጥሮ ሳይንስ /Natural / 1st Round ላይ የተመደቡ ሁሉ ተማሪዎች በየመፈተኛ ጣቢያ እንዲገኙና የፈተና ኦረንቴሽን እን
✔️ኦረንቴሽን(12ኛ ክፍል) ➡️1ኛ:- የፊታችን ሰኞ ጠዋት 1:30 የተፈጥሮ ሳይንስ /Natural / 1st Round ላይ የተመደቡ ሁሉ ተማሪዎች በየመፈተኛ ጣቢያ እንዲገኙና የፈተና ኦረንቴሽን እንዲወስዱ በጥብቅ ጥሪው እንዲተላለፍ 👉2ኛ:- ሰኞ ከሰዓት 6:30 የተፈጥሮ ሳይንስ/Natural // 2nd Round  የተመደቡ ሁሉም ተማሪዎች የፈተና ኦረንቴሽን እንዲወስዱ በጥብቅ ጥሪው እንዲተላለፍ::          ➡️ማሳሰቢያ 1ኛ:- ተማሪዎች የጠዋቱም ሆነ የከሰዓቱም ላይ መታወቂያና አድሚሽን ካርድ ይዘው መምጣት አለባቸው ✅2ኛ:- ተማሪዎች ኦረንቴሽ ላይ መገኘት  አለባቸው ✅3ኛ:- የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች   ኦረንቴሽን በሌላ ቀን የምናሳውቃችሁ ይሆናል::

✔️ኦረንቴሽን(12ኛ ክፍል) ➡️1ኛ:- የፊታችን ሰኞ ጠዋት 1:30 የተፈጥሮ ሳይንስ /Natural / 1st Round ላይ የተመደቡ ሁሉ ተማሪዎች በየመፈተኛ ጣቢያ እንዲገኙና የፈተና ኦረንቴሽን እን
✔️ኦረንቴሽን(12ኛ ክፍል) ➡️1ኛ:- የፊታችን ሰኞ ጠዋት 1:30 የተፈጥሮ ሳይንስ /Natural / 1st Round ላይ የተመደቡ ሁሉ ተማሪዎች በየመፈተኛ ጣቢያ እንዲገኙና የፈተና ኦረንቴሽን እንዲወስዱ በጥብቅ ጥሪው እንዲተላለፍ 👉2ኛ:- ሰኞ ከሰዓት 6:30 የተፈጥሮ ሳይንስ/Natural // 2nd Round  የተመደቡ ሁሉም ተማሪዎች የፈተና ኦረንቴሽን እንዲወስዱ በጥብቅ ጥሪው እንዲተላለፍ::          ➡️ማሳሰቢያ 1ኛ:- ተማሪዎች የጠዋቱም ሆነ የከሰዓቱም ላይ መታወቂያና አድሚሽን ካርድ ይዘው መምጣት አለባቸው ✅2ኛ:- ተማሪዎች ኦረንቴሽ ላይ መገኘት  አለባቸው ✅3ኛ:- የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች   ኦረንቴሽን በሌላ ቀን የምናሳውቃችሁ ይሆናል::

✔️በክፍለ ከተማችን በ2018 ዓ.ም ደረጃ- 4 የገቡ ት/ቤቶች 1.ደ/ወንድራድ ቅ/አንደኛ ት/ቤት 2.ደ/ወንድራድ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት 3.ደ/ወንድራድ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ✔️እንኳን ደስ አላቹህ!!
✔️በክፍለ ከተማችን በ2018 ዓ.ም ደረጃ- 4 የገቡ ት/ቤቶች 1.ደ/ወንድራድ ቅ/አንደኛ ት/ቤት 2.ደ/ወንድራድ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት 3.ደ/ወንድራድ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ✔️እንኳን ደስ አላቹህ!!

🔠🔠🔠🔠🔠🅰️🔠🔠🔠🅰️🔠🔠🔠🔠

Repost from N/a
እንኳን ደስ ያላችሁ በት/ርት ዘርፉ የት/ርትን ጥራት ለማረጋገጥ እና ህብረተሰቡን በላቀ ደረጃ የት/ርት አገልግሎት እየሰጠ ያለው ት/ቤታችን ደጃ/ወንድይራድ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በዘንድሮ 2018 ዓ.ም በጀት ዓመት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የት/ርት ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን በተደረገው የውጪ ኢንስፔክሽን ስታንዳርድ ምዘና ተመዝኖ ደረጃ-4 (በከፍተኛ ደረጃ ስታንዳረዱን ያሟላ ) ተቋም በመሆን 94% ውጤት በማስመዝገቡ እንኳን ደስ ያላችሁ፤ እያልን ይህ ውጤት እንዲሳካ ፡- Ø  ደከመን ሰለቸን ሳትሉ፣ ሰዓት ሳይገድባችሁ ስትተጉ ለነበራችሁ የት/ቤታችን የት/ርት አመራሮችና የማኔጅምንት ኮሚቴ አባላት Ø  በሀላፊነት የተሰጣችሁን ተልዕኮ እና የት/ር አመራር ሚናችሁን በብቃት ለተወጣችሁ የዲፓርትመንት ተጠሪ መምህራን፤ Ø  በምንም አግባብ በየትኛውም ተግባር ቢሆን ከጎናችን ለማትጠፉት እና ስትደግፉን ለነበራችሁ የወተመህ አስፈፃሚ ኮሚቴዎች፤ Ø  ለተቋሙ የየራሳችሁን ሚና በመወጣት ስትደግፉን ለነበራችሁ ውድ ተማሪዎቻችንና ወላጆች፤ Ø  ከመደበኛው የአመራር ድጋፍ በተለየ ሁኔታከምዘናው ዝግጅት ጀምሮ እሰከሚጠናቀቅ ድረስ በየቀኑ ድጋፍ ክትትል በማድረግ ላገዘን የየካ ክ/ከተማ ት/ርት ፅ/ቤት ሀላፊ እና ለፅ/ቤቱ የት/ርት ባለሞያዎች፤ Ø  ት/ቤታችን ሁሌም የከፍታ ማማ ላይ እንዲሆን የየበኩላችሁን ሀላፊነትና ተግባር በብቃት ስትወጡ ለነበራችሁ ውድ መምህራኖቻችን፤ Ø  ስትደግፉን ለነበራችሁ የክ/ከተማችን የት/ርት ሱፐርቫይዘሮች፤ Ø  በድጋፍ ከጎናችን ያልተለያችሁን የት/ቢሮ አመራሮችና የቢሮው የት/ርት ባለሞያዎች፤ Ø  ከጎናችን ለነበራችሁ አጋር ት/ቤቶችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት በሙሉ ላቅ ያለ ምስጋናችንን ለማቅረብ እንወዳለን፡፡     ት/ቤቱ

✔️ሰላም? ➡️1ኛ:- ነገ አርብ ተፈጥሮ ሳይንስ የ2ኛ ዙር ተፈታኞች ጠዋት ከ1:30 ሞክ ፈተና በተመደቡበት መፈተኛ ጣቢያ የሚወስዱ ይሆናል ➡️ 2ኛ:-ከሰዓት በኃላ 6:30 የማህበራዊ ሳይንስ 5ኛ ዙር የተመደቡ ተማሪዎች ሞክ የሚወስዱ ይሆናልማሳሰቢያ :- ተማሪዎች በተመደቡበት መፈተኛ ጣቢያ በሰዓት እንዲደርሱ በጥብቅ እንድትመሩ አሳስባለሁ::( በተለይ አንድነት ኢንተርናሽናል)

Repost from Wondirad School
/Private/ ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች የመፈተኛ ጣቢያ እና የፈተና ዙር /Round/ መረጃ በአግባቡ አንብባችሁ ቼክ አድርጉት

✔️
✔️

🔤🔤🔤0️⃣🔤🔤🔤🔤🔤 🔠🔠🔠🔠🔠 🔤4️⃣ 💪💪💪💪
🔤🔤🔤0️⃣🔤🔤🔤🔤🔤 🔠🔠🔠🔠🔠 🔤4️⃣ 💪💪💪💪

ቀን 16/10/18 📣📣📣ለመላዉ የት/ቤቱ ማህበረሰብ በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ🌟🌟🌟 ተቋሙ በ2018 ዓ.ም የቅድመ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት እና የመጀመሪያና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት የዉጪ ኢንስ
+1
ቀን 16/10/18 📣📣📣ለመላዉ የት/ቤቱ ማህበረሰብ በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ🌟🌟🌟 ተቋሙ በ2018 ዓ.ም የቅድመ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት እና የመጀመሪያና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት  የዉጪ ኢንስፔክሽን ምዘና ተመዝኖ በሃገር አቀፍ ደረጃ በዘርፉ የመጀመሪያ ሆኖ ከስታንዳርድ በላይ ደረጃ 4 🏆🏆🏆ዉጤት ማስመዝገብ በመቻላችሁ ተቋሙ ለት/ቤቱ ማህበረሰብ፣ ለቁልፍ ባለድርሻ አካላትና ለት/ት ሴክተሩ አጋር ተቋማትና የህብረተሰብ ክፈሎች ልባዊ ምስጋናዉን ያቀርባል፡፡ ስራንና ተልእኮን አምኖ በመቀበል፣ በቁርጠኝነትና በትጋት በመፈፀም ዉጤት ማስመዝገብና በቀጣይም ዉጤቱን ማፅናት!!! ይገባል፡፡ እነሆ ሁላችንም  ሁላችሁም ያደረጋችሁት ይህንኑ ነዉና ዉጤት አስመዝግባችኋል "አንድ ላይ መሰባሰብ መጀመሪያ ነው፤ አንድ ላይ መሥራት እድገት ነው፤ አብሮ መስራት ደግሞ ስኬት ነው🌟 "ግለሰቦች ጨዋታዎችን ያሸንፋሉ፣ ነገር ግን የቡድን ጥረትና ብቃት ግን ሻምፒዮናዎችን ያፈራል🌟 "የብዙዎች እጅ ሥራን ቀላል ያደርገዋል🌟 የቡድን ጥንካሬ እያንዳንዱ አባል ላይ ነው፤ የእያንዳንዱ አባል ጥንካሬ ደግሞ በቡድኑ ላይ ነው🌟 አንድ ሆነን ስንሠራ የማይቻል ነገር የለም የቡድን አባላት በመተባበር ሲሠሩ አስቸጋሪ የሚባሉ መሰናክሎች እንኳን በቀላሉ ይወገዳሉ🌟 ከአንድ ጭንቅላት የሁለት ጭንቅላት አስተሳሰብ ውጤቱ የጎላ ነው የተለያየ አመለካከት እና እውቀት ሲቀናጅ የፈጠራ ሥራዎችን እና የተሻሉ መፍትሄዎችን ይፈጥራል🙏🙏🙏

የኮከበ ፅባህ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በሥራና ተግባር ስርዓተ ትምህርት ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ። ( ሰኔ 14/2018 ዓ. ም ) የኮከበ ፅባህ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በአዲሱ የሥራ
+9
የኮከበ ፅባህ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በሥራና ተግባር ስርዓተ ትምህርት ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ። ( ሰኔ 14/2018 ዓ. ም ) የኮከበ ፅባህ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በአዲሱ የሥራና ተግባር ስርዓተ ትምህርት በተለያዩ አምስት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 624 ተማሪዎች በደማቅ ሁኔታ አስመርቋል። በዕለቱ የኮከበ ፅባህ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር አቶ ደለለኝ አስማረ፣ ምክትል ርዕሰ መምህር አቶ ሙላለም ኃይሉ፣ የትምህርት ቤቱ መምህራን፣ ተማሪዎች፣ የተማሪዎች ወላጆች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በመርሃ ግብሩ ተገኝተዋል። በምረቃ መርሃ ግብሩ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የትምህርት ቤቱ ርዕሰ መምህር አቶ ደለለኝ አስማረ፣ በአዲሱ የትምህርት ፖሊሲ መሠረት የተግባር ትምህርት መሰጠት ከተጀመረ ወዲህ የዛሬው የምረቃ መርሃ ግብር የመጀመሪያው መሆኑን ገልጸዋል። አዲሱ የትምህርትና ስልጠና ፖሊሲ ከጽንሰ ሐሳብ ባለፈ በተግባራዊ ልምምድ ላይ ትኩረት የሚያደርግ በመሆኑ ተማሪዎችን ለሥራ ፈጠራ የሚያነሳሳና የሚያዘጋጅ መሆኑንም ጠቁመዋል። ምክትል ርዕሰ መምህር አቶ ሙላለም ኃይሉ በበኩላቸው የስልጠናው ዓላማ ተማሪዎች ከመደበኛ ትምህርታቸው ጎን ለጎን ወደዚህ ምድር የመጡበትን ዓላማ አውቀው ህልምና ራዕይ እንዲኖራቸው ማድረግ፣ እንዲሁም ነገ ሀገርን የሚረከብ አገልጋይ ትውልድ ለመፍጠር መሆኑን ገልጸዋል። በዛሬው ዕለት ለመጀመሪያ ጊዜ በተካሄደው የምረቃ ሥነ ሥርዓት ላይ የሙያ ትምህርት ስልጠናው በአምስት ዋና ዋና የስልጠና ዘርፎች ላይ ያተኮረ ሲሆን እነሱም Web Design & Development, Marketing, Journalism, Computer Maintenance እና Accounting & Finance ናቸው። https://linktr.ee/aacaebc

የኮከበ ፅባህ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በሥራና ተግባር ስርዓተ ትምህርት ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ። ( ሰኔ 14/2018 ዓ. ም ) የኮከበ ፅባህ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በአዲሱ የሥራ
+9
የኮከበ ፅባህ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በሥራና ተግባር ስርዓተ ትምህርት ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ። ( ሰኔ 14/2018 ዓ. ም ) የኮከበ ፅባህ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በአዲሱ የሥራና ተግባር ስርዓተ ትምህርት በተለያዩ አምስት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 624 ተማሪዎች በደማቅ ሁኔታ አስመርቋል። በዕለቱ የኮከበ ፅባህ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር አቶ ደለለኝ አስማረ፣ ምክትል ርዕሰ መምህር አቶ ሙላለም ኃይሉ፣ የትምህርት ቤቱ መምህራን፣ ተማሪዎች፣ የተማሪዎች ወላጆች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በመርሃ ግብሩ ተገኝተዋል። በምረቃ መርሃ ግብሩ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የትምህርት ቤቱ ርዕሰ መምህር አቶ ደለለኝ አስማረ፣ በአዲሱ የትምህርት ፖሊሲ መሠረት የተግባር ትምህርት መሰጠት ከተጀመረ ወዲህ የዛሬው የምረቃ መርሃ ግብር የመጀመሪያው መሆኑን ገልጸዋል። አዲሱ የትምህርትና ስልጠና ፖሊሲ ከጽንሰ ሐሳብ ባለፈ በተግባራዊ ልምምድ ላይ ትኩረት የሚያደርግ በመሆኑ ተማሪዎችን ለሥራ ፈጠራ የሚያነሳሳና የሚያዘጋጅ መሆኑንም ጠቁመዋል። ምክትል ርዕሰ መምህር አቶ ሙላለም ኃይሉ በበኩላቸው የስልጠናው ዓላማ ተማሪዎች ከመደበኛ ትምህርታቸው ጎን ለጎን ወደዚህ ምድር የመጡበትን ዓላማ አውቀው ህልምና ራዕይ እንዲኖራቸው ማድረግ፣ እንዲሁም ነገ ሀገርን የሚረከብ አገልጋይ ትውልድ ለመፍጠር መሆኑን ገልጸዋል። በዛሬው ዕለት ለመጀመሪያ ጊዜ በተካሄደው የምረቃ ሥነ ሥርዓት ላይ የሙያ ትምህርት ስልጠናው በአምስት ዋና ዋና የስልጠና ዘርፎች ላይ ያተኮረ ሲሆን እነሱም Web Design & Development, Marketing, Journalism, Computer Maintenance እና Accounting & Finance ናቸው። https://linktr.ee/aacaebc

Repost from Yeka Education
✔️የ12ኛ ክፍል የ2018 ዓ.ም ብሔራዊ ፈተና ፕሮግራም ✅የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበትን የጊዜ ሰሌዳ ይፋ አድርጓል።
+1
✔️የ12ኛ ክፍል የ2018 ዓ.ም ብሔራዊ ፈተና ፕሮግራም የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበትን የጊዜ ሰሌዳ ይፋ አድርጓል። በዚሁ መሠረት በኦንላይን (Computer-based Testing (CBT) የሚፈተኑ ተፈታኞች በስድስት ዙር የሚፈተኑ ሲሆን ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ይፈተናሉ። ከአራተኛ እስከ ስድስተኛ ዙር የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች የሚፈተኑ ይሆናል። ፈተናውን በወረቀት የሚፈተኑ ተፈታኞች የተፈጥሮ ሳይንስ በሶስተኛ ዙር ላይ የሚፈተኑ ሲሆን የማህበራዊ ሳይንስ በአራተኛ ዙር በዩኒቨርሲቲ ውስጥ የሚፈተኑ ይሆናል። 🔤🔤🔤🔤  🔤🔤🔤 ቻናላችን ይህ ነው ⬇️⬇️⬇️⬇️ ❤️❤️❤️❤️❤️ https://t.me/dam76

ሰኔ 8/10/2018 ✔️በየካ ክፍለ ከተማ የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና በ16 የፈተና ጣቢያዎች መሰጠት ተጀመረ:: ✅በክፍለ ከተማው ስር በሚገኙ 29 የመንግስት 47 የግል በድምሩ 75 ት/ቤቶች በ
+1
ሰኔ 8/10/2018 ✔️በየካ ክፍለ ከተማ የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና በ16 የፈተና ጣቢያዎች መሰጠት ተጀመረ:: ✅በክፍለ ከተማው ስር በሚገኙ 29 የመንግስት 47 የግል በድምሩ 75 ት/ቤቶች በጠቅላላ  6275 ተማሪዎች እየተፈተኑ ይገኛል ✅ፈተናው ያለምንም ችግር በተቀመጠበት ጊዜ እንዲጠናቀቅ ሁሉም የሚመለከታቸው አካላት ድጋፍ እየተደረገ ነው፡፡ ✅ፈተናው ከ8-10/2018 ዓ.ም የሚሰጥ ሲሆን ከ11 -12/10/2018 ደግሞ የ8ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥ መሆኑ ይታወቃል::

✔️የ6ኛ 8ኛ ክፍል ተፈታኞችን ኦረንቴሽን ይመለከታል ➡️የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች እና አስፈጻሚ ፈታኞች ሱፐርቫይዘሮችና ሌሎች አካላት( አርብ 5/10/2018)ከጠዋቱ 2:00-4:00 ኦረንቴሽን የሚሰጥ ሲሆን ➡️የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች እና አስፈጻሚ ፈታኞች ሱፐርቫይዘሮችና ሌሎች አካላት አርብ (5/10/2018)ከጠዋቱ 4:00-6:00 ኦረንቴሽን የሚሰጥ ስለሆነ ተፈታኝ ተማሪዎቻቹህ በተጠቀሰ ሰአት በፈተና ጣቢያቸው እንዲገኙ መልክት ይተላለፍ! ➡️ማሳሰቢያ:-በኦረንቴሽን ያልተገኘ ማንኛውም ፈተና አስፈጻሚ በፈተናው የማይሳተፍ ሲሆን በተጠባባቂ የሚተካ ይሆናል!!