HUFELLOW
الذهاب إلى القناة على Telegram
Hawassa University Main Campus Evangelical Christian Students Fellowship This year’s big picture: ለመንግስቱ መትጋት።
إظهار المزيد5 590
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
-47 أيام
+430 أيام
أرشيف المشاركات
5 590
ከእግሩ ስር መሆን
ሉቃ 10:40-42
⁴⁰ ማርታ ግን አገልግሎት ስለ በዛባት ባከነች፤ ቀርባም፦ ጌታ ሆይ፥ እኔ እንድሠራ እኅቴ ብቻዬን ስትተወኝ አይገድህምን? እንኪያስ እንድታግዘኝ ንገራት አለችው። ⁴¹ ኢየሱስም መልሶ፦ ማርታ፥ ማርታ፥ በብዙ ነገር ትጨነቂአለሽ ትታወኪማለሽ፥ ⁴² የሚያስፈልገው ግን ጥቂት ወይም አንድ ነገር ነው፤ ማርያምም መልካም ዕድልን መርጣለች ከእርስዋም አይወሰድባትም አላት።ከእግሩ ስር መሆን ማለት እግዚአብሔር ባለበት በሚገኝበት መሆን ማለት ነው።ይህም ለእግዚአብሔር ቅድሚያ እና ጊዜን በመስጠት ነው። በአሁን ዘመን ብዙ ነገረሮች ጊዜን ይፈልጋሉ እናም ለጌታ የምንሰጠውን ጊዜ ይወስዱብነናል ይህ ደግሞ በእግዚአብሔር ዕይታ መባከን ነው።በጌታ ዘንድ ግን መልካም ዕድል የሚባለው ከሁሉም ነገር በፊት አስቀድሞ እና አስበልጦ እርሱ ጋር መሆንን ቃሉን ማዳመጥን ነው። ለህይወታችንም እርሱን ለመምሰል ፣ ድምፁን ለመስማት ዋናው ነገር ነው #ያለንበት መንፈሳዊ ህይወት የሚወሰነው ከእግሩ ስር በመሆን አለመሆናችን ነው። እንዲህ ብለን እንፀልይ 1. ከእግዚአብሄር ጋር የመሆን ረሀብ እንዲጨመር እና የጌታን ድምፅ መስማት እንድንጀምር 2. የደከሙ ጉልበቶቻችን እንደገና እንዲበረቱ #የተመሳሳይ #ሰዓት #ፀሎት #እሁድ @HUFELLOW
5 590
ከእግሩ ስር መሆን
ሉቃ 10:40-42
⁴⁰ ማርታ ግን አገልግሎት ስለ በዛባት ባከነች፤ ቀርባም፦ ጌታ ሆይ፥ እኔ እንድሠራ እኅቴ ብቻዬን ስትተወኝ አይገድህምን? እንኪያስ እንድታግዘኝ ንገራት አለችው። ⁴¹ ኢየሱስም መልሶ፦ ማርታ፥ ማርታ፥ በብዙ ነገር ትጨነቂአለሽ ትታወኪማለሽ፥ ⁴² የሚያስፈልገው ግን ጥቂት ወይም አንድ ነገር ነው፤ ማርያምም መልካም ዕድልን መርጣለች ከእርስዋም አይወሰድባትም አላት።ከእግሩ ስር መሆን ማለት እግዚአብሔር ባለበት በሚገኝበት መሆን ማለት ነው።ይህም ለእግዚአብሔር ቅድሚያ እና ጊዜን በመስጠት ነው። በአሁን ዘመን ብዙ ነገረሮች ጊዜን ይፈልጋሉ እናም ለጌታ የምንሰጠውን ጊዜ ይወስዱብነናል ይህ ደግሞ በእግዚአብሔር ዕይታ መባከን ነው።በጌታ ዘንድ ግን መልካም ዕድል የሚባለው ከሁሉም ነገር በፊት አስቀድሞ እና አስበልጦ እርሱ ጋር መሆንን ቃሉን ማዳመጥን ነው። ለህይወታችንም እርሱን ለመምሰል ፣ ድምፁን ለመስማት ዋናው ነገር ነው #ያለንበት መንፈሳዊ ህይወት የሚወሰነው ከእግሩ ስር በመሆን አለመሆናችን ነው። እንዲህ ብለን እንፀልይ 1. ከእግዚአብሄር ጋር የመሆን ረሀብ እንዲጨመር እና የጌታን ድምፅ መስማት እንድንጀምር 2. የደከሙ ጉልበቶቻችን እንደገና እንዲበረቱ #የተመሳሳይ #ሰዓት #ፀሎት @HUFELLOW
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
