ar
Feedback
HUFELLOW

HUFELLOW

الذهاب إلى القناة على Telegram

Hawassa University Main Campus Evangelical Christian Students Fellowship This year’s big picture: ለመንግስቱ መትጋት።

إظهار المزيد
5 590
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
-47 أيام
+430 أيام
أرشيف المشاركات
#Daily_Verse @HUFELLOW FACEBOOK | TIKTOK | INSTAGRAM | YOUTUBE #HOREB_DS
#Daily_Verse @HUFELLOW FACEBOOK | TIKTOK | INSTAGRAM | YOUTUBE #HOREB_DS

ከእግሩ ስር መሆን ሉቃ 10:40-42 ⁴⁰ ማርታ ግን አገልግሎት ስለ በዛባት ባከነች፤ ቀርባም፦ ጌታ ሆይ፥ እኔ እንድሠራ እኅቴ ብቻዬን ስትተወኝ አይገድህምን? እንኪያስ እንድታግዘኝ ንገራት አለችው።
ከእግሩ ስር መሆን             ሉቃ 10:40-42
⁴⁰ ማርታ ግን አገልግሎት ስለ በዛባት ባከነች፤ ቀርባም፦ ጌታ ሆይ፥ እኔ እንድሠራ እኅቴ ብቻዬን ስትተወኝ አይገድህምን? እንኪያስ እንድታግዘኝ ንገራት አለችው። ⁴¹ ኢየሱስም መልሶ፦ ማርታ፥ ማርታ፥ በብዙ ነገር ትጨነቂአለሽ ትታወኪማለሽ፥ ⁴² የሚያስፈልገው ግን ጥቂት ወይም አንድ ነገር ነው፤ ማርያምም መልካም ዕድልን መርጣለች ከእርስዋም አይወሰድባትም አላት።
      ከእግሩ ስር መሆን ማለት እግዚአብሔር ባለበት በሚገኝበት መሆን ማለት ነው።ይህም ለእግዚአብሔር ቅድሚያ እና ጊዜን በመስጠት ነው። በአሁን ዘመን ብዙ ነገረሮች ጊዜን ይፈልጋሉ እናም ለጌታ የምንሰጠውን ጊዜ ይወስዱብነናል ይህ ደግሞ በእግዚአብሔር ዕይታ መባከን ነው።በጌታ ዘንድ ግን መልካም ዕድል የሚባለው ከሁሉም ነገር በፊት አስቀድሞ እና አስበልጦ እርሱ ጋር መሆንን ቃሉን ማዳመጥን ነው። ለህይወታችንም እርሱን ለመምሰል ፣ ድምፁን ለመስማት ዋናው ነገር ነው #ያለንበት መንፈሳዊ ህይወት የሚወሰነው ከእግሩ ስር በመሆን አለመሆናችን ነው። እንዲህ ብለን እንፀልይ 1. ከእግዚአብሄር ጋር የመሆን ረሀብ እንዲጨመር እና የጌታን ድምፅ መስማት እንድንጀምር 2. የደከሙ ጉልበቶቻችን እንደገና እንዲበረቱ #የተመሳሳይ #ሰዓት #ፀሎት #እሁድ @HUFELLOW

#Daily_Verse @HUFELLOW FACEBOOK | TIKTOK | INSTAGRAM | YOUTUBE #HOREB_DS
#Daily_Verse @HUFELLOW FACEBOOK | TIKTOK | INSTAGRAM | YOUTUBE #HOREB_DS

#Daily_Verse @HUFELLOW FACEBOOK | TIKTOK | INSTAGRAM | YOUTUBE #HOREB_DS
#Daily_Verse @HUFELLOW FACEBOOK | TIKTOK | INSTAGRAM | YOUTUBE #HOREB_DS

#Daily_Verse @HUFELLOW FACEBOOK | TIKTOK | INSTAGRAM | YOUTUBE #HOREB_DS
#Daily_Verse @HUFELLOW FACEBOOK | TIKTOK | INSTAGRAM | YOUTUBE #HOREB_DS

#Daily_Verse @HUFELLOW FACEBOOK | TIKTOK | INSTAGRAM | YOUTUBE #HOREB_DS
#Daily_Verse @HUFELLOW FACEBOOK | TIKTOK | INSTAGRAM | YOUTUBE #HOREB_DS

የጌታ ቀን፥ ሌባ በሌሊት እንደሚመጣ፥ እንዲሁ ይመጣ ዘንድ ራሳችሁ አጥብቃችሁ አውቃችኋልና። 1ኛ ተሰሎንቄ 5:-2 #Daily_Verse @HUFELLOW FACEBOOK | TIKTOK | INSTAGRAM
የጌታ ቀን፥ ሌባ በሌሊት እንደሚመጣ፥ እንዲሁ ይመጣ ዘንድ ራሳችሁ አጥብቃችሁ አውቃችኋልና። 1ኛ ተሰሎንቄ 5:-2 #Daily_Verse @HUFELLOW FACEBOOK | TIKTOK | INSTAGRAM | YOUTUBE #HOREB_DS

በኃጢአታችን ብንናዘዝ ኃጢአታችንን ይቅር ሊለን ከዓመፃም ሁሉ ሊያነጻን የታመነና ጻድቅ ነው። 1ኛ ዩሐንስ 1:-9 #Daily_Verse @HUFELLOW FACEBOOK | TIKTOK | INSTAGRAM
በኃጢአታችን ብንናዘዝ ኃጢአታችንን ይቅር ሊለን ከዓመፃም ሁሉ ሊያነጻን የታመነና ጻድቅ ነው። 1ኛ ዩሐንስ 1:-9 #Daily_Verse @HUFELLOW FACEBOOK | TIKTOK | INSTAGRAM | YOUTUBE #HOREB_DS

እርሱ ስለ እናንተ ያስባልና የሚያስጨንቃችሁን ሁሉ በእርሱ ላይ ጣሉት። 1ኛ ጴጥሮስ 5:-7 #Daily_Verse @HUFELLOW FACEBOOK | TIKTOK | INSTAGRAM | YOUTUBE #HOR
እርሱ ስለ እናንተ ያስባልና የሚያስጨንቃችሁን ሁሉ በእርሱ ላይ ጣሉት። 1ኛ ጴጥሮስ 5:-7 #Daily_Verse @HUFELLOW FACEBOOK | TIKTOK | INSTAGRAM | YOUTUBE #HOREB_DS

በኃጢአታችን ብንናዘዝ ኃጢአታችንን ይቅር ሊለን ከዓመፃም ሁሉ ሊያነጻን የታመነና ጻድቅ ነው። 1ኛ ዩሐንስ 1:-9 #Daily_Verse @HUFELLOW FACEBOOK | TIKTOK | INSTAGRAM
በኃጢአታችን ብንናዘዝ ኃጢአታችንን ይቅር ሊለን ከዓመፃም ሁሉ ሊያነጻን የታመነና ጻድቅ ነው። 1ኛ ዩሐንስ 1:-9 #Daily_Verse @HUFELLOW FACEBOOK | TIKTOK | INSTAGRAM | YOUTUBE #HOREB_DS

ምክንያቱም የምንኖረው በእምነት እንጂ በማየት አይደለም። 2 ቆሮንቶስ 5:7 #weekly_Verse @HUFELLOW FACEBOOK | TIKTOK | INSTAGRAM | YOUTUBE #HOREB_DS
ምክንያቱም የምንኖረው በእምነት እንጂ በማየት አይደለም። 2 ቆሮንቶስ 5:7 #weekly_Verse @HUFELLOW FACEBOOK | TIKTOK | INSTAGRAM | YOUTUBE #HOREB_DS

እናንተ ደግሞ ታገሡ፥ ልባችሁንም አጽኑ፤ የጌታ መምጣት ቀርቦአልና። ያዕቆብ 5:-8 #Daily_Verse @HUFELLOW FACEBOOK | TIKTOK | INSTAGRAM | YOUTUBE #HOREB_DS
እናንተ ደግሞ ታገሡ፥ ልባችሁንም አጽኑ፤ የጌታ መምጣት ቀርቦአልና። ያዕቆብ 5:-8 #Daily_Verse @HUFELLOW FACEBOOK | TIKTOK | INSTAGRAM | YOUTUBE #HOREB_DS

ከእናንተ ግን ማንም ጥበብ ቢጎድለው፥ ሳይነቅፍ በልግስና ለሁሉ የሚሰጠውን እግዚአብሔርን ይለምን፥ ለእርሱም ይሰጠዋል። ያዕቆብ 1:-5 #Daily_Verse @HUFELLOW FACEBOOK | TIKTOK
ከእናንተ ግን ማንም ጥበብ ቢጎድለው፥ ሳይነቅፍ በልግስና ለሁሉ የሚሰጠውን እግዚአብሔርን ይለምን፥ ለእርሱም ይሰጠዋል። ያዕቆብ 1:-5 #Daily_Verse @HUFELLOW FACEBOOK | TIKTOK | INSTAGRAM | YOUTUBE #HOREB_DS

ከእግሩ ስር መሆን ሉቃ 10:40-42 ⁴⁰ ማርታ ግን አገልግሎት ስለ በዛባት ባከነች፤ ቀርባም፦ ጌታ ሆይ፥ እኔ እንድሠራ እኅቴ ብቻዬን ስትተወኝ አይገድህምን? እንኪያስ እንድታግዘኝ ንገራት አለችው።
ከእግሩ ስር መሆን             ሉቃ 10:40-42
⁴⁰ ማርታ ግን አገልግሎት ስለ በዛባት ባከነች፤ ቀርባም፦ ጌታ ሆይ፥ እኔ እንድሠራ እኅቴ ብቻዬን ስትተወኝ አይገድህምን? እንኪያስ እንድታግዘኝ ንገራት አለችው። ⁴¹ ኢየሱስም መልሶ፦ ማርታ፥ ማርታ፥ በብዙ ነገር ትጨነቂአለሽ ትታወኪማለሽ፥ ⁴² የሚያስፈልገው ግን ጥቂት ወይም አንድ ነገር ነው፤ ማርያምም መልካም ዕድልን መርጣለች ከእርስዋም አይወሰድባትም አላት።
ከእግሩ ስር መሆን ማለት እግዚአብሔር ባለበት በሚገኝበት መሆን ማለት ነው።ይህም ለእግዚአብሔር ቅድሚያ እና ጊዜን በመስጠት ነው። በአሁን ዘመን ብዙ ነገረሮች ጊዜን ይፈልጋሉ እናም ለጌታ የምንሰጠውን ጊዜ ይወስዱብነናል ይህ ደግሞ በእግዚአብሔር ዕይታ መባከን ነው።በጌታ ዘንድ ግን መልካም ዕድል የሚባለው ከሁሉም ነገር በፊት አስቀድሞ እና አስበልጦ እርሱ ጋር መሆንን ቃሉን ማዳመጥን ነው። ለህይወታችንም እርሱን ለመምሰል ፣ ድምፁን ለመስማት ዋናው ነገር ነው #ያለንበት መንፈሳዊ ህይወት የሚወሰነው ከእግሩ ስር በመሆን አለመሆናችን ነው። እንዲህ ብለን እንፀልይ 1. ከእግዚአብሄር ጋር የመሆን ረሀብ እንዲጨመር እና የጌታን ድምፅ መስማት እንድንጀምር 2. የደከሙ ጉልበቶቻችን እንደገና እንዲበረቱ #የተመሳሳይ #ሰዓት #ፀሎት @HUFELLOW

ሰዎችን ሁሉ የሚያድን የእግዚአብሔር ጸጋ ተገልጦአልና፤ ቲቶ 2:-11 #Daily_Verse @HUFELLOW FACEBOOK | TIKTOK | INSTAGRAM | YOUTUBE #HOREB_DS
ሰዎችን ሁሉ የሚያድን የእግዚአብሔር ጸጋ ተገልጦአልና፤ ቲቶ 2:-11 #Daily_Verse @HUFELLOW FACEBOOK | TIKTOK | INSTAGRAM | YOUTUBE #HOREB_DS

እንደ ምሕረቱ መጠን ለአዲስ ልደት በሚሆነው መታጠብና በመንፈስ ቅዱስ በመታደስ አዳነን እንጂ፥ እኛ ስላደረግነው በጽድቅ ስለ ነበረው ሥራ አይደለም:: ቲቶ 3:-5 #Daily_Verse @HUFELLOW
እንደ ምሕረቱ መጠን ለአዲስ ልደት በሚሆነው መታጠብና በመንፈስ ቅዱስ በመታደስ አዳነን እንጂ፥ እኛ ስላደረግነው በጽድቅ ስለ ነበረው ሥራ አይደለም:: ቲቶ 3:-5 #Daily_Verse @HUFELLOW FACEBOOK | TIKTOK | INSTAGRAM | YOUTUBE #HOREB_DS

እግዚአብሔር ለቍጣ አልመረጠንምና፥ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ መዳንን ለማግኘት ነው እንጂ። 1 ተሰሎንቄ 5:-9 #Daily_Verse @HUFELLOW FACEBOOK | TIKTOK | INSTAGRAM
እግዚአብሔር ለቍጣ አልመረጠንምና፥ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ መዳንን ለማግኘት ነው እንጂ። 1 ተሰሎንቄ 5:-9 #Daily_Verse @HUFELLOW FACEBOOK | TIKTOK | INSTAGRAM | YOUTUBE #HOREB_DS

ነገር ግን የሚያጸናችሁ ከክፉውም የሚጠብቃችሁ ጌታ የታመነ ነው። 2 ተሰሎንቄ 3:-3 #Daily_Verse @HUFELLOW FACEBOOK | TIKTOK | INSTAGRAM | YOUTUBE #HOREB_D
ነገር ግን የሚያጸናችሁ ከክፉውም የሚጠብቃችሁ ጌታ የታመነ ነው። 2 ተሰሎንቄ 3:-3 #Daily_Verse @HUFELLOW FACEBOOK | TIKTOK | INSTAGRAM | YOUTUBE #HOREB_DS

እንግዲህ ጌታን ክርስቶስ ኢየሱስን እንደ ተቀበላችሁት በእርሱ ተመላለሱ። ቆላስያስ 2:-6 #Daily_Verse @HUFELLOW FACEBOOK | TIKTOK | INSTAGRAM | YOUTUBE #HORE
እንግዲህ ጌታን ክርስቶስ ኢየሱስን እንደ ተቀበላችሁት በእርሱ ተመላለሱ። ቆላስያስ 2:-6 #Daily_Verse @HUFELLOW FACEBOOK | TIKTOK | INSTAGRAM | YOUTUBE #HOREB_DS

#weekly_verse @hufellow
#weekly_verse @hufellow

HUFELLOW - إحصائيات وتحليلات قناة تيليجرام @hufellow