የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU
إظهار المزيد
5 537
المشتركون
+3624 ساعات
+517 أيام
+34030 أيام
- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
معدل نمو المشترك
جاري تحميل البيانات...
Photo unavailableShow in Telegram
++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ሥር በሚገኙ አጥቢያዎች የ፬ [4] ኛ , የ፮ [6] ኛ እና የ፲ [10] ኛ ክፍል ተማሪዎች የ2016 ዓ.ም የማጠቃለያ ምዘና ሐምሌ 21/2016 ዓ.ም ይሰጣል !!!
#የአዲስ_አበባ_ሰንበት_ትምህርት_ቤቶች_አንድነት
++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++
👍 3
ኹለተኛ ዙር የአኀጉረ ስብከት ሰንበት ት/ቤቶች መምህራን የአሠልጣኞች ሥልጠና ተጀመረ።
(የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) 08/11/2016 ዓ.ም
ኹለተኛ ዙር የአኀጉረ ስብከት ሰንበት ት/ቤቶች መምህራን የአሠልጣኞች ሥልጠና ከ16 ሀገረ ስብከት ለመጡ ከ 200 በላይ ሠልጣኞች መሠጠት ተጀመረ።
ጉባኤው ብፁዕ አቡነ ማርቆስ የስብከተ ወንጌልና ሐዋርያዊ ተልዕኮ መምሪያ የበላይ ሊቀ ጳጳስ መጋቤ ሐዲስ ጸጋ ወ/ትንሣኤ የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ዋና ሐላፊ ዲ/ን ስንታየሁ ምስጋናው የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ተ/ም ሰብሳቢ በተገኙበት ተጀምሯል።
ብፁዕነታቸው ሥልጠናው እርስ በእርስ የምትተዋወቁበት ልምድ የምትለዋወጡበትና የምትተጋገዙበት ብሎም ለቤተ ክርስቲያን መልካም ፍሬን የምታፈሩበት ይሁን በማለት አባታዊ መልዕክታቸውን አስተላልፈዎል።
ሥልጠናው ለተከታታይ 20 ቀናት በመደበኛ መርሐ ግብር በቀንና በማታ በክህሎት ፤ በእውቀት ፣ በዶግማና አስተዳደር ዘርፍ የሚሰጥ ይሆናል።
(የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት)
👉 Youtube
👉 Facebook
👉 Telegram
👉 Tiktok
👍 9❤ 1
Repost from የአዲስ አበባ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት
Photo unavailableShow in Telegram
#ከሐምሌ_22_እስከ_ሐምሌ_28 ቀን 2016 ዓ/ም ድረስ በሁሉም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ገዳማት የምሕላ ጸሎት እንዲፈጸም አወጀ።
በሀገር አስተማማኝ ሰላም ሲጠፋ በጾም በጸሎት በመወሰን ፣ ምሕላ ይታወጃል። ምሕላ የሚታወጀው ልባዊ በሆነ ተማሕጽኖ ሁሉን ማድረግ ወደሚችለው እግዚአብሔር ምልጃን ለማቅረብ ነው።
"ውሎ ማደር፣ ወጥቶ መግባት በአንዳንድ የሀገራችን አካባቢዎች ስጋት ከሆነ ሰነባብቷል " ያለው ቋሚ ሲኖዶስ " በእውነት የሚለምኑትን ሁሉ የሚሰማ እግዚአብሔር ፦
✤ መተላለፋችንን ይቅር እንዲለን፣
✤ ለሀገራችን ዘላቂ ሰላም፣
✤ ለቤተ ክርስቲያናችን ፍቅር አንድነት፣
✤ ለሕዝባችን ደኅንነት እንዲሰጥልን ከአንድነት ገዳማት ኅብረት በቀረበው ጥያቄ መነሻነት ምሕላ ማወጅ አስፈላጊ ሆኖ ተገኝቷል" ብሏል።
በዚህም በመላ የሀገራችን ክፍልና ሌሎች አህጉራተ ዓለም የሚገኙ መነኰሳትና መነኰሳይያት ከሐምሌ 22 እስከ ሐምሌ 28 ቀን 2016 ዓ/ም ድረስ ለሰባት ተከታታይ ቀናት በቅድስት ቤተ ክርስቲያኗ ሃይማኖታዊና ቀኖናዊ ትውፊት መሠረት የገዳማት ኅብረቱን ጥሪ ተቀብለው የምሕላ ጸሎት እንዲያደርሱ ጥሪ አቅርቧል።
በጤና ችግር ምክንያት ካልሆነ በስተቀርም እስከ ዕርበተ ፀሐይ በመጾም ሱባኤ እንዲይዙ ፣ ቋሚ ሲኖዶስ ከአደራ ጋር አሳስቧል።
ከዚህ በተጨማሪ ሁሉም የቤተክርስቲያን አገልጋዮች እና ምእመናን ሀገራዊ ሰላምን፣ መረጋጋትን እና ፍቅር አንድነትን ለማስፈን ጾምና ጸሎት በታወጀበት የምሕላ ሳምንት ለገዳማውያኑ ፀጥታ ሲባል ወደ ገዳማት የሚያደርጉትን ጉዞ ለጊዜው እንዲቆይ አድርገውት መደበኛው ሥራቸውን በያሉበት ቦታ እየሰሩ እግዚአብሔር የገዳማውያኑን ጸሎት ሰምቶ ለሀገራችንና ለሕዝባችን ምሕረትን እንዲሰጥ በኅሊና ዝግጅት፣ በሐሳብ አንድነት ሆነው በጾም በጸሎት እንድተጉ ጥሪ ተላልፏል።
👍 21👏 1
إظهار الكل...
🥰 4👍 1
إظهار الكل...
የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ሚዲያ ነቢዩ ዳንኤል Daniel full movie👉 Facebook
https://www.facebook.com/EOTC.GSSU
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት 👉 Youtube
https://www.youtube.com/@eotc-gssu👉 Telegram
https://t.me/eotcgssu21👉 Tiktok
https://www.tiktok.com/@eotc_gssuإظهار الكل...
ብርሃናተ ዓለም ጴጥሮስ ወጳውሎስFacebook
https://www.facebook.com/EOTC.GSSU👉
👉 Youtube
https://www.youtube.com/@eotc-gssu👉Telegram
https://t.me/eotcgssu21👉Tiktok
https://www.tiktok.com/@e...👍 5
إظهار الكل...
❤ 5👍 4
إظهار الكل...
TikTok · የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት
387 likes, 4 comments. “ቅዱስ ቶማስ”
👍 1❤ 1
اختر خطة مختلفة
تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.