ar
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

الذهاب إلى القناة على Telegram

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

تُعد قناة የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 15 838 مشتركاً، محتلاً المرتبة 5 321 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 2 154 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 15 838 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 02 سبتمبر, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار 562، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 10، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 37.65‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 10.49‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 5 962 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 661 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 44.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

وصف القناة غير متوفر.

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 03 سبتمبر, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.

15 838
المشتركون
+1024 ساعات
+657 أيام
+56230 أيام

جاري تحميل البيانات...

سحابة العلامات
لا توجد بيانات
هل تواجه مشاكل؟ يرجى تحديث الصفحة أو الاتصال بمدير الدعم الخاص بنا.
الإشارات الواردة والصادرة
---
---
---
---
---
---
جذب المشتركين
سبتمبر '26
سبتمبر '26
+18
في 0 قنوات
أغسطس '26
+640
في 3 قنوات
Get PRO
يوليو '26
+715
في 5 قنوات
Get PRO
يونيو '26
+533
في 2 قنوات
Get PRO
مايو '26
+484
في 4 قنوات
Get PRO
أبريل '26
+270
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '26
+99
في 2 قنوات
Get PRO
فبراير '26
+71
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '26
+88
في 1 قنوات
Get PRO
ديسمبر '25
+159
في 1 قنوات
Get PRO
نوفمبر '25
+221
في 5 قنوات
Get PRO
أكتوبر '25
+213
في 2 قنوات
Get PRO
سبتمبر '25
+347
في 8 قنوات
Get PRO
أغسطس '25
+379
في 6 قنوات
Get PRO
يوليو '25
+307
في 9 قنوات
Get PRO
يونيو '25
+382
في 17 قنوات
Get PRO
مايو '25
+352
في 13 قنوات
Get PRO
أبريل '25
+298
في 10 قنوات
Get PRO
مارس '25
+339
في 3 قنوات
Get PRO
فبراير '25
+764
في 11 قنوات
Get PRO
يناير '25
+1 338
في 14 قنوات
Get PRO
ديسمبر '24
+930
في 3 قنوات
Get PRO
نوفمبر '24
+171
في 3 قنوات
Get PRO
أكتوبر '24
+645
في 5 قنوات
Get PRO
سبتمبر '24
+418
في 3 قنوات
Get PRO
أغسطس '24
+1 048
في 18 قنوات
Get PRO
يوليو '24
+376
في 6 قنوات
Get PRO
يونيو '24
+318
في 5 قنوات
Get PRO
مايو '24
+160
في 1 قنوات
Get PRO
أبريل '24
+290
في 5 قنوات
Get PRO
مارس '24
+238
في 3 قنوات
Get PRO
فبراير '24
+366
في 2 قنوات
Get PRO
يناير '24
+655
في 1 قنوات
Get PRO
ديسمبر '23
+264
في 4 قنوات
Get PRO
نوفمبر '23
+131
في 5 قنوات
Get PRO
أكتوبر '23
+349
في 10 قنوات
Get PRO
سبتمبر '23
+698
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '23
+201
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '23
+125
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '23
+106
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '23
+116
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '23
+65
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '23
+73
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '23
+122
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '23
+66
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '22
+107
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '22
+176
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '22
+351
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '22
+119
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '22
+74
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '22
+82
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '22
+68
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '22
+94
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '22
+78
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '22
+50
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '22
+47
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '22
+69
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '21
+41
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '21
+67
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '21
+881
في 0 قنوات
التاريخ
نمو المشتركين
الإشارات
القنوات
03 سبتمبر+1
02 سبتمبر+10
01 سبتمبر+7
منشورات القناة
Use the uploaded image as the exact visual reference and first frame. Keep the woman’s face, hairstyle, skin tone, Ethiopian traditional clothing, jewelry, body proportions, garden setting, flowers, chair, lighting, and overall appearance consistent throughout the entire video. Do not change her identity or outfit. Create a realistic cinematic talking-video of the beautiful Ethiopian woman sitting naturally in the garden. She looks directly into the camera with a warm, friendly smile. She gently moves her head and hands while speaking, with subtle natural blinking and realistic facial expressions. Her movements should be calm, elegant, and welcoming. The camera should remain mostly medium close-up / medium shot, with a very slow cinematic push-in toward her face. Natural sunlight filters through the trees, creating a warm festive atmosphere. The background remains softly blurred with realistic depth of field. Her Ethiopian traditional white dress and colorful embroidery should move naturally with her body. 🗣 Dialogue — spoken exactly in Amharic The woman says:
“እንኳን ለ2019 አዲስ አመት በሰላም አደረሳችሁ። በዓሉ የሰላም የፍቅር እንዲሆን መልካም ምኞቴ ይደረሳችሁ። መልካም በዓል!!”
Accurate Amharic pronunciation and natural Ethiopian accent. Perfect lip synchronization with every spoken word. Do not replace, translate, shorten, or alter the dialogue. 🎭 Acting / Expression Start with a gentle smile while looking directly at the camera. Speak warmly and naturally, as if giving a heartfelt New Year greeting to viewers. Slightly nod when saying “እንኳን ለ2019 አዲስ አመት…” Use a gentle hand gesture while saying the wishes for peace and love. Finish with a bigger, joyful smile on “መልካም በዓል!!” Maintain natural eye contact with the camera. Facial expressions should feel genuine, warm, elegant, and celebratory. No exaggerated movements or artificial facial animation. 🎥 Visual quality Photorealistic, cinematic, natural skin texture, realistic eyes and teeth, realistic hair movement, natural sunlight, shallow depth of field, subtle background bokeh, smooth camera motion, high-detail Ethiopian traditional clothing, professional cultural celebration video, warm and joyful atmosphere, stable composition, realistic human motion, clean audio, accurate lip sync. Avoid: changing her face, changing her hairstyle, changing the traditional clothing, extra fingers, distorted hands, warped jewelry, unnatural mouth movement, excessive body movement, camera shake, artificial-looking skin, subtitles, captions, text overlays, or background changes.

2
ለተከታታይ 6 ቀናት ሲካሄድ የቆየው ስልጠና ተጠናቀቀ ነሐሴ 25/2018 ዓ.ም የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት በደቡብ ወሎ ሃገረ ስብከት ሰ/ት/ቤቶች አንድነት አዘጋጅነት ለ 20 ወረዳዎች ከነሐሴ 18 እስከ 23  ሲሰጥ የቆየው ስልጠና በርዕሰ አድባራት ደሴ ደብረ መድኀኒት መድኀኔዓለም ቤተክርስቲያን የደቡብ ወሎ ሃገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መምህር ቆሞስ አባ ለይኩን ወንድይፍራው ፣ የሃገረ ስብከቱ ዋና ጸሐፊ ሊቀ ኅሩያን ፍቅረ ኢየሱስ ተሰማ ፣ መልአከ ብርሃን ኪሮስ ፋሲል የደሴ ከተማ አስተዳደር ቤተ ክህነት ዋና ስራአስኪያጅ ፣መምህር ተስፋማርያም ቢሰጠኝ የደቡብ ወሎ ሃ/ስብከት የስብከተ ወንጌል እና የሰንበት ትምህርት ቤት ክፍል ሐላፊ የአድባራት አስተዳዳሪዎች ፣የሰበካ ጉባኤ አባላት የሰ/ት/ቤት አመራሮች እንዲሁም ስልጠናውን በደሴ ደብረ ቤቴል ቅድስት ሥላሴ እና ቅዱስ ገብርኤል ካቴድራል በሚገባ ሲከታተሉ የቆዩ ሰልጠኞች በተገኙበት እጅግ በደማቅ መርሃግብር ስልጠናው የተጠናቀቀ ተጠናቀቀ። በመርሃግብሩ ላይ ትምህርት፣የደቡብ ወሎ ዘሃገረ ስብከት ሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት አጠቃላይ ሪፖርት ፣ ከመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት ሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ በመጡት በ መምህር ያሬድ ስልጠና ፣ ቅኔ እንዲሁም በስልጠናው ላይ ለተሳተፉ እና ስልጠናው እንዲከናወን ድጋፍ ላዳረጉ አካላት የምስጋና የምስክር ወረቀት በመስጠት በመጨረሻም የደቡብ ወሎ ሃገረ ስብከት ዋና ስራ አስኪያጅ በመምህር ቆሞስ አባ ለይኩን ቀጣይ የስራ አቅጣጫዎች እና መልእክቶች ተላልፈው መርሃግብሩ ተጠናቋል። በተያያዘም የደቡብ ወሎ ሃገረ ስብከት ሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ጠቅላላ ጉባኤውን አካሂዷል። መረጃው የደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት የሰ/ት/ቤቶች አንድነት ነው። የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉  Website
2 290
3
+6
لا يوجد نص...
2 159
4
በደቡብ ኦሞ አሪ ዞን ሀገረ ስብከት በሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ለአንድ ሳምንት ሲሰጥ የነበረው የተተኪ መምህራን ሥልጠና ተጠናቀቀ። ነሐሴ 24/ 2018 ዓ.ም የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት በደቡብ ኦሞ አሪ ዞን ሀገረ ስብከት በሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት በሀገረ ስብከቱ ከሚገኙ 7 ወረዳ ቤተክህነት ለተውጣጡ የሰንበት ትምህርት ቤት መምህራን ከነሐሴ 18-22 ሲሰጥ የነበረውን ሥልጠና የሀገረ ስብከቱ ሥራ አስኪያጅ መልአከ መንክራት ቆሞስ አባ ስምረተ አብ እሸቴ እንዲሁ የሀገረ ስብከቱ የሰንበት ትምህርት ቤት ክፍል ሓላፊ መጋቤ ሰናያት መምህር ፍሬው አሰፋ በተገኙበት በታላቅ ድምቀት አስመርቋል። ሲሰጥ የነበረው ሥልጠና  በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተሰጠ ባለው የሰንበት ትምህርት  ቤቶች ሥርዓተ ትምህርት አተገባበርና የማስተማር ሥነ ዘዴ ላይ ያተኮረ እንደሆነ ሥልጠናውን የሰጡት የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምርያ ሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ሥርዓተ ትምህርት አስተባባሪ መምህር ሚኪያስ ግዛቸው ገልጠዋል። የሀገረ ስብከቱ የሰንበት ትምህርት ቤት ክፍል ሓላፊ መጋቤ ሰናያት መምህር ፍሬው አሰፋ በበኩላቸው  ሀገረ ስብከቱ ባለው ርቀት በሀገር አቀፍ ደረጃ በሚከናወነው የመምህራን ሥልጠና ሠልጣኞችን ልኮ ማሰልጠን ባይቻልም በሀገረ ስብከቱ የዚህ የሥልጠና መድረክ ዓላማ የመምህራንን ግንዛቤ እና አቅም መፍጠርያ እና ማጎልበቻ መሆኑን ገልጠዋል። አያይዘውም ከዚህ ሥልጠና ጎን ለጎን በከተማዋ ጂንካ ለሚገኙ የሥርዓተ ትምህርቱ ትግበራ ባለ ድርሻ አካላት የቤተክርስቲያን አስተዳዳሪዎች፣ የአብነት መምህራን፣ ሰበካ ጉባኤ ሓላፊዎችና ሰባኪያነ ወንጌል የሥልጠና መድረክ እንደተዘጋጀ ተናግረዋል። በመርሐ ግብሩ ማጠቃለያ የሀገረ ስብከቱ ሥራ አስኪያጅ መልአከ መንክራት ቆሞስ አባ ስምረተ አብ እሸቴ ሰልጣኝ መምህራን በሰለጠኑት ሥልጠና የእውቀትና የአመለካከት ለውጥ በሚያከናውኑት አገልግሎት ሁሉ እንዲያመጡ፣ መልዕክትን በማስተላለፍ ለሠልጣኞች የምስክር ወረቀት ተሰጥቶ የመርሐ ግብሩ ፍጻሜ ሆኗል። በተያያዘ ነሔሴ 23 በከተማዋ ጂንካ ለሚገኙ የቤተ ክርስቲያን አስተዳዳሪዎች፣ የአብነት መምህራን እና ሰባኪያነ ወንጌል  ለሰንበት ትምህርት ቤት ያላቸውን ግንዛቤ  ማሳደጊያ ሥልጠና ተሰጥቷል። በመርሐ ግብሩ ፍጻሜም የሀገረ ስብከቱ ስራአኪያጅ መልአከ መንክራት ቆሞስ አባ ስምረተ አብ እሸቴ ሁሉም ባለድርሻ አካላት ግንዛቤያችንን በማስተካከል፣ለሰንበት ትምህርት ቤት ልዩ ትኩረት በመስጠት፣ የነገውን ትውልድ ላይ እንስራ፣ ሲሉ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ጂንካ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉  Website
2 797
5
+4
لا يوجد نص...
2 143
6
በደቡብ ኦሞ አሪ ዞን ሀገረ ስብከት በሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ለአንድ ሳምንት ሲሰጥ የነበረው የተተኪ መምህራን ሥልጠና ተጠናቀቀ። ነሐሴ 24/ 2018 ዓ.ም የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት በደቡብ ኦሞ አሪ ዞን ሀገረ ስብከት በሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት በሀገረ ስብከቱ ከሚገኙ 7 ወረዳ ቤተክህነት ለተውጣጡ የሰንበት ትምህርት ቤት መምህራን ከነሐሴ 18-22 ሲሰጥ የነበረውን ሥልጠና የሀገረ ስብከቱ ሥራ አስኪያጅ መልአከ መንክራት ቆሞስ አባ ስምረተ አብ እሸቴ እንዲሁ የሀገረ ስብከቱ የሰንበት ትምህርት ቤት ክፍል ሓላፊ መጋቤ ሰናያት መምህር ፍሬው አሰፋ በተገኙበት በታላቅ ድምቀት አስመርቋል። ሲሰጥ የነበረው ሥልጠና  በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተሰጠ ባለው የሰንበት ትምህርት  ቤቶች ሥርዓተ ትምህርት አተገባበርና የማስተማር ሥነ ዘዴ ላይ ያተኮረ እንደሆነ ሥልጠናውን የሰጡት የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምርያ ሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ሥርዓተ ትምህርት አስተባባሪ መምህር ሚኪያስ ግዛቸው ገልጠዋል። የሀገረ ስብከቱ የሰንበት ትምህርት ቤት ክፍል ሓላፊ መጋቤ ሰናያት መምህር ፍሬው አሰፋ በበኩላቸው  ሀገረ ስብከቱ ባለው ርቀት በሀገር አቀፍ ደረጃ በሚከናወነው የመምህራን ሥልጠና ሠልጣኞችን ልኮ ማሰልጠን ባይቻልም በሀገረ ስብከቱ የዚህ የሥልጠና መድረክ ዓላማ የመምህራንን ግንዛቤ እና አቅም መፍጠርያ እና ማጎልበቻ መሆኑን ገልጠዋል። አያይዘውም ከዚህ ሥልጠና ጎን ለጎን በከተማዋ ጂንካ ለሚገኙ የሥርዓተ ትምህርቱ ትግበራ ባለ ድርሻ አካላት የቤተክርስቲያን አስተዳዳሪዎች፣ የአብነት መምህራን፣ ሰበካ ጉባኤ ሓላፊዎችና ሰባኪያነ ወንጌል የሥልጠና መድረክ እንደተዘጋጀ ተናግረዋል። በመርሐ ግብሩ ማጠቃለያ የሀገረ ስብከቱ ሥራ አስኪያጅ መልአከ መንክራት ቆሞስ አባ ስምረተ አብ እሸቴ ሰልጣኝ መምህራን በሰለጠኑት ሥልጠና የእውቀትና የአመለካከት ለውጥ በሚያከናውኑት አገልግሎት ሁሉ እንዲያመጡ፣ መልዕክትን በማስተላለፍ ለሠልጣኞች የምስክር ወረቀት ተሰጥቶ የመርሐ ግብሩ ፍጻሜ ሆኗል። በተያያዘ ነሔሴ 23 በከተማዋ ጂንካ ለሚገኙ የቤተ ክርስቲያን አስተዳዳሪዎች፣ የአብነት መምህራን እና ሰባኪያነ ወንጌል  ለሰንበት ትምህርት ቤት ያላቸውን ግንዛቤ  ማሳደጊያ ሥልጠና ተሰጥቷል። በመርሐ ግብሩ ፍጻሜም የሀገረ ስብከቱ ስራአኪያጅ መልአከ መንክራት ቆሞስ አባ ስምረተ አብ እሸቴ ሁሉም ባለድርሻ አካላት ግንዛቤያችንን በማስተካከል፣ለሰንበት ትምህርት ቤት ልዩ ትኩረት በመስጠት፣ የነገውን ትውልድ ላይ እንስራ፣ ሲሉ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ጂንካ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉  Website
2 255
7
ለ10 ተከታታይ ቀናት ሲሰጥ የነበረ የተተኪ መምህራን ስልጠና በብፁዕ አባታችን ቡራኬ ተጠናቀቀ። ‎በጉራጌ ሀገረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶችን የትምህርት ሥርዓት የበለጠ ውጤታማ ለማድረግና ጥራቱ+5
ለ10 ተከታታይ ቀናት ሲሰጥ የነበረ የተተኪ መምህራን ስልጠና በብፁዕ አባታችን ቡራኬ ተጠናቀቀ። ‎በጉራጌ ሀገረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶችን የትምህርት ሥርዓት የበለጠ ውጤታማ ለማድረግና ጥራቱን ለማስጠበቅ ለ10 ተከታታይ ቀናት ሲሰጥ የነበረው የተተኪ መምህራን የሥልጠና መርሃ ግብር በብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀጳጳስና የወልቂጤ ቅዱስ ዜና ማርቆስ መንፈሳዊ ኮሌጅ የበላይ ኃላፊ ቡራኬ ተጠናቀቀ። ‎ ‎ለ10 ተከታታይ ቀናት በጠንካራ መርሃ ግብር ሲካሄድ የቆየው ይህ ሥልጠና፣ ከተለያዩ የሀገረ ስብከቱ አብያተ ክርስቲያናት የተውጣጡ 105 ተተኪ መምህራንን ሰልጣኞች ተሳትፈዋል ። የሥልጠናው ዋና ዓላማ የተዘጋጀውን የሰንበት ትምህርት ቤቶች አዲሱንና የተቀናጀውን ሥርዓተ ትምህርት በየአብያተ ክርስቲያናቱ ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ በማድረግ፣ መጪውን ትውልድ በሃይማኖትና በሥነ-ምግባር ታንጾ እንዲያድግ ማስቻል እንደሆነ ተገልጿል። ‎ ‎በመርሐ ግብሩ ላይ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ተገኝተው ለሠልጣኞቹ አባታዊ መመሪያና ቡራኬ የሰጡ ሲሆን "ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ቅዱሳን ሐዋርያትን ለ3 ዓመታት ያህል አስተምሮና ኮትኩቶ ዓለምን እንዲያጣፍጡና እንዲያበሩ እንደላካቸው ሁሉ፤ እናንተም በዚህ ሥልጠና ያገኛችሁትን ዕውቀት በመጠቀም የመረረውንና የጎደለውን ዓለም ለማጣፈጥ የጣፈጠ ጨው፣ ጨለማውን ለማስወገድ ደግሞ የዓለም ብርሃን ልትሆኑ ይገባል" ብለዋል። ‎ መረጃው፦ የጉራጌ ሀ/ስ/ሰ/ት/ቤቶች አንድነት ነው። የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉  Website
6 920
8
የ2019 ዓ.ም የሥርዓተ ትምህርት ማስተግበሪያ የጊዜ ሰሌዳ በተመለከተ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ከቅዱስ ሲኖዶስ በተሰጠው ተልዕኮ በሀገር ውስጥ እና ከሀገር ውጭ የሚገኙ ሕፃናት፣ ወጣቶች እና ጎልማሶችን በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ሃይማኖት የጸኑ፣ ሥነ ምግባራቸው ያማረ፣ ቀደምት አባቶቻቸውን በመምሰል ቤተ ክርስቲያንን የሚረከቡ እና ሀገርን የሚጠብቁ ትውልድን የማፍራት ሥራውን በመሥራት ላይ ይገኛል። ይህንንም ከተዥጎረጎረ እና ወጥነት ከጎደለው፣ ለአንድ ዓላማና ግብ የተናጠል ሩጫ ከበዛበት አሠራር ሰንበት ትምህርት ቤቶቻችን ተላቀው በዓለም ዙሪያ የሚገኙ የሰንበት ትምህርት ቤት ወጣቶች በአንድ ሐሳብና በአንድ ቃል እንዲጓዙ የሚያስችል ሥራን በመሥራት ላይ ይገኛል። ከነዚህም አንዱና ዋነኛው የሰንበት ትምህርት ቤቶች ሥርዓተ ትምህርት ነው። ይህም ሥርዓተ ትምህርት በሀገር ውስጥም ሆነ ከሀገር ውጭ ባሉ አህጉረ ስብከት በትግበራ ላይ ይገኛል። ሰንበት ትምህርት ቤቶችም ለአተገባበር ያመቻቸው ዘንድ ዓመታዊ የትምህርት መርሐ ግብር የሚያስፈልግ በመሆኑ በሀገር ዐቀፍ ደረጃ ይህን ማስተገበሪያ ሰነድ ማዘጋጀት አስፈላጊ ሆኗል። ይህም ዓመታዊ የትምህርት ማስተግበርያ ሰነድ ለ2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን እንዲሆን ተደርጎ ተዘጋጅቷል። በዚህ ማስተግበርያ ሰነድ ውስጥ የዓመቱን የትምህርት መርሐ ግብር መጀመርያ እና መጨረሻ ጊዜ፣ የፈተና መርሐ ግብራት፣ የሴሚስተር የሪፖርት ጊዜያትን፣ የመርጃ መሣርያ ዝግጅትን ወዘተ በዝርዝር የያዘ ነው። ለዚህም የትምህርት መርሐ ግብር የየአህጉረ ስብከት ሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት እንዲሁም አጥቢያ ሰንበት ትምህርት ቤቶች ሓላፊነታቸውን በአግባቡ በመወጣት ሰፊውን ድርሻ መያዝ ይጠበቅባቸዋል። ይህ የትግበራ ሰነድ ወይም የትምህርት መርሐ ግብር በተቀመጠለት ጊዜና ሰዓት ተፈጻሚ መደረግ ይኖርበታል። ሰነዱንም በአንድነቱ የዌብሳይት ገጽ ላይ ከስር ያለውን ማስፈንጠሪያ በመጫን ማግኘት ይችላሉ። https://eotc-gssu.org/a/የ2019-ዓ-ም-የሥርዓተ-ትምህርት-ማስተግበሪያ/ መንበረ ፓትርያርክ የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ሀገር አቀፍ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ሐምሌ 2018 ዓ.ም የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉  Website
9 920
9
لا يوجد نص...
6 138
10
+4
لا يوجد نص...
6 634
11
‎በኢትዮጲያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በደ/ጎንደር ሀገረ ስብከት ሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ ክፍልና በሰ/ት/ቤቶች አንድነት ሲሰጥ የቆየው የመምህራን ስልጠና ተጠናቀቀ። ሐምሌ 29/11/2018ዓ.ም የሰ/ት/ቤቶች አንድነት ስልጠናው የተሰጠው ከሐምሌ 12-26/ 2018 ዓ.ም ሲሆን ከወረዳዎች የተውጣጡ 71 የሚደርሱ የአሰልጣኞች ሥልጠና ተሳታፊዎች በ15 ቀናት ለ200 ሰዓታት የተሰጠውን ሥልጠና ጨርሰው ተመርቀዋል። በምርቃት መርሐ ግብሩ የሀገረ ስብከቱ  ዋና ሥራ አሰኪያጅ ሊቀ ስዩማን ቀሲስ ምሕረት ሞላ፣ የሀገረ ስብከቱ  ዋና ፀሐፊ መላከ ብርሐን ቀሲስ ዘውዱ አበጀ፣  የሀገረ ስብከቱ  ስብከተ ወንጌል ሓላፊ ሊቀ ጉባኤ ሳሙኤል እንየው እንዲሁም የየመምሪያ ሓላፊዎች ፣ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶችና የሰ/ት/ቤት አባላት ተገኝተዋል። ‎በዕለቱም ትምህርተ ወንጌል በሀገረ ስብከቱ  ስብከተ ወንጌል ሓላፊ ሊቀ ጉባኤ ሳሙኤል እንየው የተሰጠ ሲሆን በተመራቂ መምህራን ለዕለቱ የሚስማማ ወረብ ቀርቧል። ‎የዚህ ስልጠና ዋናው ዓላማው በሥርዓተ ትምህርቱ መሠረት ሕፃናት ከልጅነታቸው ነገረ እግዚአብሔርን አውቀው ለቤተክርስቲያናቸው እና ለሀገራቸው ዘብ የሚቆሙና የሚጠቅሙ ትውልድ ማፍራት ነው። ‎በመጨረሻም ለተመራቂዎች የምስክር ወረቀት የተሰጠ ሲሆን ሥልጠናው የተሳካ እና ውጤታማ እንዲሆን አስተዋጽኦ ላበረከቱ ተቋማትና ግለሰቦች የምስጋና የምስክር ወረቀት ተበርክቷል ። ‎ መረጃው፦ የደ/ጎ/ሀ/ስ/ሰ/ት/ቤቶች አንድነት ነው። የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉  Website
6 053
12
የምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት የሰ/ት/ቤቶች አንድነት ለ3ኛ ጊዜ የሀገረ ስብከት አቀፍ ፈተና ለ4ኛ ፣ ለ8ኛ እና ለ10ኛ ክፍል ከ2500 በላይ የሰ/ት/ቤት ተማሪዎች ሐምሌ 26/2018 ዓ/ም መስጠቱን+7
የምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት የሰ/ት/ቤቶች አንድነት ለ3ኛ ጊዜ የሀገረ ስብከት አቀፍ ፈተና ለ4ኛ ፣ ለ8ኛ እና ለ10ኛ ክፍል  ከ2500 በላይ የሰ/ት/ቤት ተማሪዎች ሐምሌ 26/2018 ዓ/ም መስጠቱን አስታወቀ፡፡ የምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት በ2018 ዓ/ም ለ3ኛ ጊዜ የሀገረ ስብከት አቀፍ ፈተና ለ4ኛ፣ ለ8ኛ እና ለ10ኛ ክፍል የሰ/ት/ቤት ተማሪዎች 6 ፈተናዎች በየትምህርት ዓይነቱ በ2ቱም ቋንቋ (በአማርኛ እና በአፋን ኦሮሞ)  በትላንትናው ዕለት ጠዋትና ከሰዓት እንዲሰጥ አድርጓል፡፡ በመንበረ ጵጵስና፣ በቢሾፍቱ አካባቢውና በአድአ፣ በአዳሚ ቱሉ፣ በሉሜ፣ በዱግዳ፣ በቦሰት እና በፈንታሌ በድምሩ በ8 የወረዳ ቤተክህነት ሥር በሚገኙ ሰ/ት/ቤቶች በተመረጡ ማዕከላዊ የምዘና ጣቢያዎች  ምዘናው ተሰጥቷል፡፡ መረጃው የምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት ሰ/ት/ቤቶች አንድነት ነው። የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉  Website
6 917
13
የሸገር ሀገረ ስብከት የሰንበት ት/ት ቤቶች አንድነት የ4ኛ፣ 8ኛ እና 10ኛ ክፍል ሀገረ ስብከት አቀፍ ምዘና አከናወነ። ሐምሌ 27/2018ዓ.ም የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የሸገር ሀገረ ስብከት የሰንበ+7
የሸገር ሀገረ ስብከት የሰንበት ት/ት ቤቶች አንድነት የ4ኛ፣ 8ኛ እና 10ኛ ክፍል ሀገረ ስብከት አቀፍ ምዘና አከናወነ። ሐምሌ 27/2018ዓ.ም የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የሸገር ሀገረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት በዚህ ዓመት ለኹለተኛ ጊዜ በሥርዓተ ትምህርቱ መሠረት ሲማሩ የቆዩ  የ4ኛ፣ 8ኛ እና 10ኛ ክፍል የሰ/ት/ቤት ተማሪዎችን  በ5ቱም ክፍላተ ከተማ (በሰበታ፣ ገላን ጉዳፉሪ፣ በቡራዩ ጉጄ ገፈርሳና መልካ ሸኖ ፣ በኮዬ ገላን ፣ በሱሉልታ መነ አቢቹ እና በለገጣፎ ለገዳዲ ኩራ ጂዳ ክፍላተ ከተማ) አከናውኗል። የምዘና መርሐ ግብሩ በተያዘለት ጊዜ እንዲከናወን የተለያዩ የሀገረ ስብከት ሐላፊዎች ድጋፍ ያደረጉ ሲሆን የሀገረ ስብከቱ የሰንበት ት/ት ቤት ማደራጃ ክፍል ኃላፊ መጋቤ ወንጌል ሄኖክ ታዬን ጨምሮ የክፍላተ ከተማ አመራሮች በፈተና ጣቢያዎቹ በመገኘት ተማሪዎችን እንኳን ደህና መጣችሁ በማለት ትውልዱን አበረታተዋል። ሁሉም የፈተና ጣቢያዎች በጥሩ ሁኔታ የተጠናቀቀ ሲሆን በሀገረ ስብከቱ በዘንድሮ  ዓመት 3100 ለሚጠጉ ተማሪዎች 4ኛ፣ 8ኛ እና 10ኛ ክፍል  ምዘና ማከናወን እንደቻለ የሀገረ ስብከቱ ሰ/ት/ቤት አንድነት ተናግሯል። የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉  Website
3 815
14
+4
لا يوجد نص...
3 239
15
የምዕራብ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት በሀገረ ስብከት ደረጃ ለ3ኛ ጊዜ ሲያሰለጥናቸው የቆዩ ተተኪ መምህራንን አስመረቀ። የሰ/ት/ቤቶች አንድነት  ነሐሴ 27/2018 ዓ.ም በምዕራብ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት የሰ/ት/ቤቶች አንድነት ለ5ቀናት በመንበረ ጵጵስና ቅድስት ልደታ ቤተ ክርስቲያን ለ3ኛ ጊዜ ሲሰጠው የቆየውን የተተኪ መምህራን ሥልጠና የሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ እንጦንስ በተገኙበት አስመረቀ። ሥልጠናው ከ 9 ወረዳ ቤተ ክህነት የተውጣጡ 120 ያህል የሰንበት ትምህርት ቤት ወጣቶች የተካፈሉበት ሲሆን፣ ታች በወረዳ እና በአጥቢያ ደረጃ የሰ/ት/ቤቶችን አገልግሎት የሚያሳድግና  የሥርዓተ ትምህርት ትግበራውን የሚያሳልጥ መሆኑን የሀገረ ስብከቱ የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ ክፍል ሓላፊ መጋቤ ሥርዓት ቀሲስ ዘነበ ብርሃኑ ተናግረዋል። ይህ የሀገረ ስብከት ሥልጠና በአዲስ አበባ ለሚደረገው የሀገር አቀፍ የአሰልጣኝ መምህራን ሥልጠና መመልመያ አንዱ መድረክ መሆኑን የተናገሩት ደግሞ የሀገረ ስብከቱ ሰ/ት/ቤቶች አንድነት ተቀዳሚ ም/ሰብሳቢ መ/ር መኮንን አብዩ ናቸው። ሥልጠናው የተሰጠው ከመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምርያ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት በተወከሉ መምህራን ነው። ይህ ሥልጠና በሀገር አቀፍ አንድነቱ በዘንድሮው ዓመት ሀገረ ስብከቶች እንዲያሳኳቸው ከሚጠበቁ እና እንደ ዕቅድ ተይዞ ከሚሠራባቸው የሥልጠና ማዕከላት  አንዱ እንደሆነ በምርቃት መርሐ ግብሩ የተገኙትና ሥልጠናውን የሰጡት፣ የሀገር አቀፍ ሰ/ት/ቤቶች አንድነት ሥርዓተ ትምህርት አስተባባሪ መ/ር ሚኪያስ ግዛቸው ገልጸዋል። አያይዘውም ሥልጠናው ሥርዓተ ትምህርት ትግበራ፣ የመምህራን ክህሎት ግንባታ፣ የክፍላተ ትምህርት ገለጻ ላይ ያተኮረ ሀገረ ስብከት አቀፍ ሥልጠና እንደሆነ ተናግረዋል። በምርቃት መርሐ ግብሩ የሥልጠና ሪፖርትና የሀገረ ስብከቱን አንድነት የሥርዓተ ትምህርት ትግበራ አካሔድ እና ሥልጠናውን በተመለከተ 12 ያህል የአቋም መግለጫ በማውጣት እንዲሁም ሠልጣኞችን ለላኩ እና በሥልጠናው ለተሳተፉ ተተኪ መምህራን የምስክር ወረቀት በመስጠት ተጠናቋል። የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉  Website
3 199
16
የ2018 ዓ.ም የሀገረ ስብከት አቀፍ ምዘና በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ተከናወነ። የዘንድሮውን #የ4ኛ፤ #የ8ኛ እና #የ10ኛ ክፍል የእርከን ማጠናቀቂያ ምዘና ዛሬ ሀምሌ+9
የ2018 ዓ.ም የሀገረ ስብከት አቀፍ ምዘና በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ተከናወነ። የዘንድሮውን #የ4ኛ፤ #የ8ኛ እና #የ10ኛ ክፍል የእርከን ማጠናቀቂያ ምዘና ዛሬ ሀምሌ 26/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3 ሰዓት  ጀምሮ በ191 ሰንበት ት/ቤቶች ከ20000(ሃያ ሺ) በላይ ተማሪዎች ወስደዋል፡፡ በዚህ ምዘና ከአዲስ አበባ እና ክፍለ ከተሞች አንድነት የተወጣጡ ከ80 በላይ አስተባባሪዎች እና ከየአጥቢያዉ የተወጣጡ ከ 400 በላይ ፈታኞችና ሱፐርቫይዘሮች ሥልጠና ወስደዉ የፈተና ሂደቱን በተገቢው መልኩ አከናውነዋል። ዘገባው የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ነው። የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉  Website
4 318
17
የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ምዘና ማጠናቀቁን የሀገር አቀፍ ሰ/ት/ቤቶች አንድነት አስታወቀ። ሐምሌ 26/2018 ዓ.ም የሰ/ት/ቤቶች አንድነት በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት የ+9
የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ምዘና ማጠናቀቁን የሀገር አቀፍ ሰ/ት/ቤቶች አንድነት አስታወቀ። ሐምሌ 26/2018 ዓ.ም የሰ/ት/ቤቶች አንድነት በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምርያ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት በሀገር አቀፍ ደረጃ በቅድመ ሙከራ ሥርዓተ ትምህርቱን ሲከታተሉ ቆይተው ለ12ኛ ክፍል የማጠቃለያ ፈተና የደረሱ አጥቢያ ሰንበት ትምህርት ቤት ወጣቶች ምዘናንውን በዛሬው ዕለት ወስደዋል። ምዘናው በ4 የፈተና ማዕከላት (ሲ ኤም ሲ ቅዱስ ሚካኤል፣ ሰዋሰወ ብርሃርን ቅዱስ ጳውሎስ ገዳም፣  አቃቂ መንበረ ሕይወት መድኃኔዓለም እና ቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኃኒዓለም) አጥቢያዎች በአዲስ አበባ እና በሸገር ሀገረ ስብከት ስር የሚገኙ ለ20 ሰንበት ትምህርት ቤቶች ሰጥቷል። በየፈተናው ጣቢያ ፈተናው  በአበው ካህናት ጸሎት የተከፈተ ሲሆን ስለፈተናው አጠቃላይ ገለጻ ከሀገር አቀፍ ሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የተወከሉ ፈታኞች ገለጻ ከሰጡ በኋላ ክርስቲያናዊ ሥነምግባርን በጠበቀ መልኩ ፈተናው ተከናውኖ የመርሐግብሩ ፍጻሜ ሆኗል። የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉  Website
4 058
18
የ2018ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ምዘና ለመስጠት ዝግጅት ማጠናቀቁን የሀገር አቀፍ ሰ/ት/ቤቶች አንድነት አስታወቀ። ሐምሌ 24/2018ዓ.ም የሰ/ት/ቤቶች አንድነት በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ
የ2018ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ምዘና ለመስጠት ዝግጅት ማጠናቀቁን የሀገር አቀፍ ሰ/ት/ቤቶች አንድነት አስታወቀ። ሐምሌ 24/2018ዓ.ም የሰ/ት/ቤቶች አንድነት በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምርያ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል የማጠቃለያ ፈተና ለመስጠት ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁ ተገለጠ። ፈተናው የፊታችን እሑድ ሐምሌ 26/2018ዓ.ም በተመረጡ 4 ማዕከላት እንደሚሰጥ አንድነቱ አስታውቋል። የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉  Website
4 944
19
+8
لا يوجد نص...
9 175
20
4ኛው የአህጉረ ስብከት ሰንበት ት/ቤቶች መምህራን የአሠልጣኞች ሥልጠና የምርቃት መርሐ ግብር ተከናወነ። የሰ/ት/ቤቶች አንድነት (ሐምሌ 22 / 11 / 2018 ዓ.ም) 4ኛው የአህጉረ ስብከት ሰንበት ት/ቤቶች መምህራን የአሠልጣኞች ሥልጠና የምርቃት መርሐ ግብር በትላንትናው ዕለት በቅድስ ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ አዳራሽ ተከናወናውኗል። በምርቃት መርሐ ግብሩ ላይ ብፁዕ አቡነ ሳዌሮስ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ሥራ አስኪያጅ የደቡብ ምዕራብ ሸዋ እና የሸገር አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ፣ ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ እና የራያና አካባቢው አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ፣ ብፁዕ አቡነ ቀለሜንጦስ የሰሜን ሸዋ እና የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ሊቀ ጳጳስ ፣ ብፁዕ አቡነ ማርቆስ የስብከተ ወንጌልና ሐዋርያዊ ተልዕኮ ሊቀ ጳጳስ ፣ ብፁዕ አቡነ ፊልጶስ (ዶ/ር) የደቡብ ኦሞ እና አሪ ዞኖች አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ የበላይ ሐላፊ ፣ የጠቅላይ ቤተ ክህነት የመምሪያና የድርጅት ሐላፊዎች ፣ የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰ/ት/ቤቶች አንድነት አመራሮች እንዲሁም ከ37 አህጉረ ስብከት ተወጣጥተው ከሐምሌ 06 ጀምሮ ለተከታታይ 15 ቀናት ሥልጠናቸውን ሲከታተሉ የነበሩ ተመራቂ ሰልጣኝ መምህራን በተገኙበት ተከናውኗል። የዕለቱን ቃለ እግዚአብሔር በብፁዕ ሊቀ ጳጳሱ መልካም ፈቃድና በመምሪያው ሊቀ ጳጳስ ጋባዥነት ያስተማሩት ብፁዕ አቡነ ማርቆስ ሲሆኑ በ1ኛ ቆሮ 8፡2 ላይ "ሊያውቅ እንደሚገባው ገና አላወቀም" የሚለውን የቅዱስ ጳውሎስን ቃል አንስተው ልናውቀው የሚገባውን ምሥጢር እግዚአብሔርን መውደድና መፍራት መሆኑን አስተምረዋል። በምርቃት መርሐ ግብሩ ላይ የማደራጃ መምሪያ ሐላፊ መጋቤ ሐዲስ ኃይለ እግዚእ አሰፋ "በእግዚአብሔር ቤት ተተክለዋል። በአምላካችን አደባባይ ይበቅላሉ።" መዝ 91፡13 የሚለውን የልበ አምላክ ቅዱስ ዳዊትን ቃል መነሻ በማድረግ ለተመራቂዎች የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክታቸውን እንዲሁም ለሥልጠናው መሳካት አስተዋጽዖ ላደረጉ አካላት ምስጋናቸውን አቅርበዋል። በምርቃት መርሐ ግብሩ ላይ አጠቃላይ የሥልጠናውን ሒደት የተመለከተ ሪፖርት በዲ/ን ስንታየሁ ምስጋና የሰ/ት/ቤቶች አንድነት ተቀዳሚ ምክትል ሰብሳቢ በኩል የቀረበ ሲሆን ሠልጣኞቹ የነበራቸውንም ቆይታ የተመለከተ ሪፖርት በተወካያቸው በኩል አቅርበዋል። በመጨረሻም አባታዊ ቡራኬ ቃለ ምዕዳን እና መመሪያ በብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁ ተሰጥቶ የምርቃቱ ፍጻሜ ሆኗል። የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉  Website
8 102