የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU
📈 Аналитический обзор Telegram-канала የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU
Канал የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) языкового сегмента Амхарский является активным участником. Сейчас сообщество объединяет 14 721 подписчиков, занимая 5 897 место в категории Религия и духовность и 2 301 место в регионе Эфиопия.
📊 Показатели аудитории и динамика
С момента создания невідомо проект демонстрирует стремительный рост, собрав аудиторию из 14 721 подписчиков.
Согласно последним данным от 11 июля, 2026, канал показывает стабильную активность. За последние 30 дней изменение числа участников составило 588, а за последние 24 часа — 28, при этом общий охват остаётся высоким.
- Статус верификации: Не верифицирован
- Уровень вовлечённости (ER): Средний показатель вовлечённости аудитории составляет 34.74%. В первые 24 часа после публикации контент обычно набирает 11.04% реакций от общего числа подписчиков.
- Охват публикаций: В среднем каждый пост получает 5 108 просмотров. В течение первых суток публикация набирает 1 623 просмотров.
- Реакции и взаимодействия: Аудитория активно поддерживает контент: среднее количество реакций на один пост — 18.
📝 Описание и контентная политика
Описание канала не предоставлено.
Благодаря высокой частоте обновлений (последние данные получены 12 июля, 2026) канал поддерживает актуальность и высокий уровень охвата публикаций. Аналитика показывает, что аудитория активно взаимодействует с контентом, что делает его важной точкой влияния в категории Религия и духовность.
Загрузка данных...
| Дата | Привлечение подписчиков | Упоминания | Каналы | |
| 11 июля | +28 | |||
| 10 июля | +22 | |||
| 09 июля | +26 | |||
| 08 июля | +20 | |||
| 07 июля | +21 | |||
| 06 июля | +30 | |||
| 05 июля | +18 | |||
| 04 июля | +17 | |||
| 03 июля | +23 | |||
| 02 июля | +16 | |||
| 01 июля | +7 |
| 2 | #ታላቅ_የምሥራች
የሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ መንፈሳዊ ኮሌጅ 2ኛ ዙር የበይነመረብ (ኦንላይን) የነገረ መለኮት ትምህርት ምዝገባ እያካሄደ ይገኛል።
እርስዎም የዚህ መልካም እድል ተጠቃሚ ይሆኑ ዘንድ እየጋበዝንዎት መላው ኦርቶዶክሰዊ ተሳታፊ እንዲሆን ይህን መልእክት በማጋራት ክርስቲያናዊ ኃላፊነትዎን እንዲወጡ በማለት ከታች የምዝገባ ማመልከቻ ቅጽ እና የኦንላይን ትምህርት ማስተባበሪያው የቴሌግራም ገጽ ማስፈንጠሪያ (#Link) አስቀምጠንልዎታል::
የምዝገባ የማመልከቻውን ቅጽ ለመሙላት
👇👇👇👇👇👇👇👇
https://forms.gle/bHGroCYF5a3MDxV19
ለተጨማሪ መረጃ እና ማስታወቂያዎችን ለመከታተል የቴሌ ግራም ገጹን ይቀላቀሉ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/Sewasiwe_Birhan_Kidus_Pawlos
ይህ መልእክት ለኦርቶዶክሳውያን ሁሉ እንዲደርሳቸው ሼር በማድረግ ክርስቲያናዊ ኃላፊነትዎን ይወጡ። | 5 723 |
| 3 | በምዕራብ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት በሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነተ በሀገረ ስብከቱ ሥር ለሚገኙ በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት መሠረት የ4ተኛ እና የ8ተኛ ክፍል የሚኒስትሪ ፈተና ተሰጠ።
የሰ/ት/ቤቶች አንድነት
ምዘናው በጭሮ በአራቱ አድባራት ተማሪዎች የፈተናውን አሰጣጥ ሊቀ ኅሩያን ቆሞስ አባ ፍቅረ ዮሐንስ የሀገረ ስብከቱ ሥራ አስኪያጅ ከማደራጃው ኃላፊ መጋቤ ሥርዓት ዘነበ ብርሐኑ እንዲሁም የአንድነቱ ተቀዳሚ ሰብሳቢ መ/ር መኮንን አብዩ ሌሎቹችም የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት አማራር በመገኘት የሀገረ ስብከቱ ስራ አስኪያጅ ቡራኬና ጸሎት ሰጥተው ፈተናውን አስጀምረዋል።
ፈተናውም በሀገረ ስብከቱ አዳራሽ እንዲሁም በአቡነ ጎርጎሪዎስ ትምህርት ቤት ተሰጥቷል። በተጨማሪም በወረዳ ላሉት የሰንበት ትምህርት ቤት ተፈተኞች
1. በጡሎ ዶባ ወረዳ በሂርና ሁለቱ አድባራት ና በዶባ ቅ/ሚካኤል ቤተክርስቲያን
2.በቦኬ ኦዳ ቡልቱም ወረዳ በበዴሳ ሁለቱ አድባራት ና በመካኒሳ ቅ/ገብርኤል ቤተክርስቲያን
3. በዳሮ ለቡ ወረዳ መቻራ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን
4. በሀብሮ ወረዳ ገለምሶ ሁለቱ አድባራት እና በልበሊቲ ቅ/ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን
5. በገመቺስ ወረዳ በቁኒ ሁለቱም አድባራት ፈተናው መስጠት ተችሏል።
ይህ የስርዓተ ትምህርት የምዘና ስራ አምና በአንድ ወረዳ ብቻ ተሰጥቶ ቢሆንም ዘንድሮ በ5 ወረዳ እና ከ16 ለሚበልጡ ሰንበት ትምህርት ቤቶች ፈተናው ተዘጋጅቶ መበተን ተችሏል። በርዕሰ ከተማው ለሚገኙ ተፈታኞችም የሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ አቡነ እንጦንስ በፈተናው ማብቂያ ላይ በመገኘት ልጆቻቸውን ሲያበረቱ ምክር ቃለ ምዕዳን እና ቡራኬን በመስጠ በጸሎት ማጠቃለያ ማድረግ ተችሏል። የሰንበት ትምህርት ቤቱ ማደራጃ እና የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት በሚቀጥለው የትምህርት ዘመን በ9 ወረዳዎች ተዳራሽ ለማድረግ ስራዎችን ከወዲሁ እየሰራ ይገኛል። የረዳን እግዚአብሔር ይመስገን።
(የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት)
👉 Youtube
👉 Facebook
👉 Telegram
👉 Tiktok
👉 Website | 6 616 |
| 4 | Нет текста... | 5 552 |
| 5 | በምሥራቅ ሸዋ ሀ/ስብከት የ2018 ዓ.ም ሀገረ ስብከት አቀፍ የ4ኛ ፣ 8ኛ እና 10ኛ ክፍል የሞዴል ፈተናዎች ሰጠ፡፡
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት ስር የሚገኙ ሰንበት ትምህርት ቤቶች የ2018 ዓ.ም ሀገረ ስብከት አቀፍ የሞዴል ተሰጠ። በሀገረ ስብከቱ በሚገኙ 6 ወረዳ ቤተ ክህነት መንበረ ጵጵስና ርዕሰ ከተማ አዳማ ፣ቢሾፍቱና አካባቢው፤ ሉሜ ፣አዳሚ ቱሉ፤ዱግዳ ፣እና በቦሰት ወርዳ ቤተ ክህነት በስሮቻቸው ባሉ ሰንበት ትምህርት ቤቶች ሥርዓተ ትምህርቱን ሲከታተሉ ለቆዩት 3000 ተማሪዎች የ2018 ዓ.ም ሞዴል ፈተና በቀን 07/09/2018 ዓ.ም ተሰጥቷል፡፡ የሞዴል ፈተናው ስድስት የትምህርት አይነቶችን ለየብቻቸው ተዘጋጅቶ ተሰጥቷል።
የተሰጠው ፈተና መሠረተ ሃይማኖት፤ ክርስቲያናዊ ሥነ-ምግባር ፤ልሳነ ግዕዝ ፤የቅዱሳት መጻሕፍት ጥናት፤ የቤተ ክርስቲያን ታሪክ እና ሥርዓተ ቤተክርስቲያን ለእያንዳንዱ ትምህርቶችን 50 ጥያቄዎችን ያከተተ ሲሆን በሀገረ ስብከቱ አንድነት የሚዘጋጀው የ4ተኛ 8ተኛ እና 10ኛ ክፍል ሀገረ ስብከት አእቀፍ የሚኒስትሪ ፈተና በወጣይ ወር በሁሉም ወረዳዎች ባሉ ሰንበት ትምህርት ቤቶች ይሰጣል።
መረጃው የምሥራቅ ሸዋ ሀገረስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ነው።
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ!
(የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት)
👉 Youtube
👉 Facebook
👉 Telegram
👉 Tiktok
👉 Website | 8 436 |
| 6 | "የመንፈስን አንድነት ለመጠበቅ ትጉ" ኤፌ ፬;፫
እንኳን ለዓመታዊው የሰንበት ትምህርት ቤቶች ቀን በሰላም አደረሳችሁ!
የሰንበት ትምህርት ቤቶች ቀን በዓለም ዙሪያ የሚገኙ ሰንበት ትምህርት ቤቶች በጋራ ጉባኤ በአንድነት ስለ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን የሚመክሩበት፣ የትውልዱን መጻኢ ጉዞ የሚተልሙበት ቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ለነገው ትውልድ ሊያሻግሩ የሚችሉ ዐውደ ሐሳቦች ለውይይት የሚቀርቡበት ታላቅ በዓል ነው። ይህ በቅዱስ ሲኖዶስ ዕውቅና ተሰጥቶት በየዓመቱ እየተከናወነ የሚገኘው የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ጠቅላላ ጉባኤ ዘንድሮ በሀገራዊ ጉዳይ ምክንያት በመንበረ ፓትርያርክ ሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ደረጃ ጠቅላላ ጉባኤውን በበዓለ ጰራቅሊጦስ ማከናወን ባይችልም በሁሉም አህጉረ ስብከት፣ በየወረዳው እና በየአጥቢያ ሰንበት ትምህርት ቤቶች ዕለቱ በደማቅ ሁኔታ "የመንፈስን አንድነት ለመጠበቅ ትጉ" ኤፌ ፬;፫ በሚል መሪ ቃል ተከብሮ ይውላል።
ቅዱስ ጳውሎስ "የመንፈስን አንድነት ለመጠበቅ ትጉ" ብቻ አይደለም ያለን ይህንንም የመንፈስ አንድነት እንዴት መጠበቅ እንዳለብን በመንገርም ጭምር ነው እንጂ። ይኸውም በፍጹም የዋሕነት፤ ራሳችሁን ዝቅ አድርጋችሁ፣ እየታገሣችሁ፣ ለወንድሞቻችሁም እሺ እያላችሁ፣ በፍቅር እየተጋችሁና እየተባበራችሁ በማለት ነው። የአንድነታችንንም ዓላማ እንዳንዘነጋ ሲገልጽልን “ለአንዱ ተስፋችሁ እንደመጠራታችሁ” ይለናል። እኛም የ15ኛ ዓመት የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ቀንን ስናከብር ከወትሮ በላቀ የመንፈስ አንድነታችንን ለመጠበቅ መትጋት እንዲገባን ይህን የቅዱስ ጳውሎስን ምክር መርሐችን አድርገናል። ከሁል ጊዜው በላይ ዓለምም ሆነ ሀገራችን እየተጓዘችበት ካለው አስፈሪ የጥፋት ጉዞ ትውልዱን መጠበቅ፣ ማዳንና ማሰማራት የሚቻለው የመንፈስ አንድነታችንን ለመጠበቅ ስንተጋ ብቻ ነው።
የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ትውልዱን በቤተ ክርስቲያን ጥላ ሥር ለመጠብቅ የመንፈስን አንድነት መርሕ ይዞ የሚጓዝ መዋቅር ነው። ታዲያ ይህንን አንድነታችንን ከውስጥም ከውጭም ፈተናዎች ለመጠበቅ እየታየ ያለውን በጎ ፍሬ ለማስቀጠል ትጋትን ገንዘብ ልናደርግ ይገባናል እንላለን። ምን እንኳን በበዓለ ጰራቅሊጦስ የዘንድሮውን ዓለም አቀፋዊ ጠቅላላ ጉባኤያችንን ማከናወን ባንችልም በያለንበት መዋቅር ዕለቱን ልንዘክረው ይገባናል። በመጨረሻም የዘንድሮውን ዓለም ዓቀፍዊ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ጠቅላላ ጉባኤ የሚከናወንበትን ዕለት በቅርቡ የምናሳውቅ መሆኑን እየገለጽን እንኳን ለዓመታዊው የሰንበት ትምህርት ቤቶች ቀን በሰላም አደረሳችሁ እንላለን።
የመንበረ ፓትርያርክ ሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት
ግንቦት 22/2018 ዓ.ም
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ
👉 Youtube
👉 Facebook
👉 Telegram
👉 Tiktok
👉 Website | 10 967 |
| 7 | Нет текста... | 6 193 |
| 8 | በዓለ ጰራቅሊጦስ የሰንበት ትምህርት ቤቶች ቀን መሪ ቃል:-
"የመንፈስን አንድነት ለመጠበቅ ትጉ" ኤፌ ፬;፫
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ!
(የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት)
👉 Youtube
👉 Facebook
👉 Telegram
👉 Tiktok
👉 Website | 10 055 |
| 9 | የ2018ዓ.ም የሰንበት ትምህርት ቤቶች ሥርዓተ ትምህርት የ12ኛ ክፍል የናሙና ምዘና ተሰጠ።
የሰ/ት/ቤቶች አንድነት ግንቦት 17 2018ዓ.ም
በመንበረ ፖትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምርያ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት አዘጋጅነት እየተተገበረ በሚገኘው ሥርዓተ ትምህርት ተምረው ለሀገር አቀፍ ለሙከራ የናሙና ምዘና የደረሱ ተማሪዎችን ለ4ኛ ጊዜ አስፈተነ።
ለዚህ የናሙና ምዘና የደረሱ በአዲስ አበባና በሸገር ሀገረ ስብከት ሥር የሚገኙ አጥቢያዎች ሲሆኑ ምዘናውንም ግንቦት 16 ቀን ወስደዋል። በመቀጠልም በወርሐ ሰኔ መጨረሻ የማጠቃለያ ምዘና እንደሚወስዱ ይጠበቃል።
(የሰ/ት/ቤቶች አንድነት) | 7 907 |
| 10 | ለሁሉም የሰንበት ትምህርት ቤቶች መዋቅር:- የሰንበት ትምህርት ቤቶች የሥራ አመራር ምርጫ ማስፈጸሚያ ሰነድ በዚህ ሊንክ በተያያዘው ሰነድ መሠረት ተልኳል። https://eotc-gssu.org/a/የሰንበት-ት-ቤቶች-የሥራ-አመራር-ምርጫ-ማስ/
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ!
(የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት)
👉 Youtube
👉 Facebook
👉 Telegram
👉 Tiktok
👉 Website | 9 120 |
| 11 | ለሁሉም የሰንበት ትምህርት ቤቶች መዋቅር:- የሰንበት ትምህርት ቤቶች የሥራ አመራር ምርጫ ማስፈጸሚያ ሰነድ በዚህ ሊንክ በተያያዘው ሰነድ መሠረት ተልኳል። https://eotc-gssu.org/a/የሰንበት-ት-ቤቶች-የሥራ-አመራር-ምርጫ-ማስ/ | 0 |
