uz
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Kanalga Telegram’da o‘tish

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Ko'proq ko'rsatish

📈 Telegram kanali 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 analitikasi

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 14 265 obunachidan iborat bo'lib, Din & Maʼnaviyat toifasida 6 132-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 2 370-o'rinni egallagan.

📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika

невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 14 265 obunachiga ega bo‘ldi.

08 Iyul, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni -2 ga, so‘nggi 24 soatda esa -5 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.

  • Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
  • Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 16.75% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 8.90% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
  • Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 2 390 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 1 269 ta ko‘rish yig‘iladi.
  • Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 0 ta reaksiya keladi.

📝 Tavsif va kontent siyosati

Muallif resursni shaxsiy fikrni ifoda etish maydoni sifatida ta’riflaydi:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 09 Iyul, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Din & Maʼnaviyat toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.

14 265
Obunachilar
-524 soatlar
-67 kunlar
-230 kunlar
Postlar arxiv
የቤትሽን ገመና ውጭ አትዝሪ ~ ተሰባስበው ባሎቻቸውን በማማት የሚጠመዱ ሴቶች አሉ። አንዳንዶቹ ከነዚህ የሃሜት ድግሶች መልስ በባሎቻቸው ላይ ያቄማሉ። ውስጣቸው ይደፈርሳል። ቀጥታ ግጭት ውስጥ የሚገቡም አሉ። እነዚህ ሃሜቶች አንዳንዴ ሄደው ሄደው ቤት የሚያፈርሱ ሊሆኑ ይችላሉ። ሴቶች በባሎቻችሁ ላይ እንድትሸፍቱ ከሚያደርጉ አጉል መካሪዎች ተጠንቀቁ። = የቴሌግራም ቻናል :- https://t.me/IbnuMunewor

•• قالَ الشَّيخ العلّامَة ابنُ عُثَيْمِين رحمهُ الله : يَنبَغِي لِلإنسانِ يَومَ عَرَفَةَ أنْ يَختارَ الأدعيةَ الوارِدَةَ ومِنها أنَّ النَّبيَّ ﷺ كان يُكـثِـرُ: "رَبَّـنَا آتِـنَا فِي الدُّنْيَا حَسَـنَةً وَفِي الآخِـرَةِ حَسَـنَةً؛ وَقِنَا عَـذَابَ النَّارِ" ومِنَ الذِّكرِ قَولُ النَّبيِّ ﷺ "أَفْضَلُ الدُّعَاءِ دُعَاءُ يَوْمِ عَرَفَةَ وَأَفْضَـلُ مَا قُلْتُ أَنَا وَالنَّبِيُّونَ مِنْ قَبْلِي: لا إِلَهَ إِلَّا الله وَحْـدَهُ لَا شَـرِيكَ لَـهُ؛ لَـهُ الْمُلْكُ وَلَـهُ الْحَمْدُ وَهُـوَ عَـلَى كُلِّ شَيْءٍ قَدِيــر". ‏‌‏⤶ الشَّرْحُ المُمتِعُ لابن عُثيمين (٧ /٢٩٥) =

«ነዉር የሌላቸው ሰዎች አጋጥመዉኝ ነበር። የሰው ነዉር መከታተል ሲጀምሩ አላህ ነዉራቸዉን አጋለጠባቸው። ነዉር ያለባቸው ሰዎችም አጋጥመውኛል። ስለ ሰው ነዉር ግድ አልነበራቸዉም። በዚህም የተነሳ ነዉራቸው ተደበቀላቸው።» ኢማም ማሊክ―ረሒመሁሏህ― =t.me/AbuSufiyan_Albenan

السلام عليكم ورحمة الله وبركاته የአፋልጉን ጥሪ በፎቶው የምትመለከቱት ተፈላጊ ሰኢድ እንድሪስ ዕድሜው 16 አመት ሲሆን ተወልዶ ያደገው በደቡብ ወሎ ሀርቡ ነው። እንደማንኛዉም ሰዉ
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته የአፋልጉን ጥሪ   በፎቶው የምትመለከቱት ተፈላጊ ሰኢድ እንድሪስ ዕድሜው 16 አመት ሲሆን   ተወልዶ ያደገው በደቡብ ወሎ ሀርቡ  ነው። እንደማንኛዉም ሰዉ ሰርቼ እለውጣለሁ ብሎ ወደ ሳኡዲ ከወጣ 8ወር አልፈዉታል ምን አልባት ተይዞም ከሆነ ከአምስት ወር በፊት ድበር ደርሻለሁ ብሎ ደዉሎል ከዛ ወደዚህ ድምፁ የለም ከቤት ከወጣ ወራቶች ያለፉት  ሲሆን እስከ አሁን  የት እንደ ደረሰ እና የት እዳለ አናውቅም። ካያችሁት እንድታሳውቁን ዘንድ በአላህ ሥም እንጠይቃችሗለን።   የመልካም ስራችሁን ምንዳ ከአላህ አታጡትምና መልእክቱን ሼር በማድረግ  ተባበሩን። እዲሁም ልጃችን  ወንድማችንን በሰላም ከቤተሠቦቹ ጋር አሏህ እዲያገናኘን በመልካም ዱአችሁ አትርሱን። *የጉርፕና የቻናል ባለቤቶች ሸር ብታደርጉልን* *ፈላጊ ቤተሰቦቹ* 0938925183 0590449577 0582722974

🔖 የአረፋን ቀን በምን አይነት መልኩ መጠቀም እንዳለብን የተዳሰሰበት ነሲሀ قال الرسول ﷺ :" خيرُ الدعاءِ دعاءُ يومِ عرفَةَ وخيرُ ما قلْتُ أنا والنبيونَ من قبلي لا إلهَ إلَّا اللهُ وحدَه لا شريكَ له له الملكُ وله الحمدُ وهو على كلِّ شيءٍ قديرٌ . 🎙 አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ

🔴👉የአረፋ ቀን መፃም ያለው ምንዳ የተዳሰሰበት ምክር قال الرسول ﷺ : " صيامُ يومِ عرفةَ ، أَحتسبُ على اللهِ أن يُكفِّرَ السنةَ التي قبلَه، والسنةَ التي بعده " 🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ = t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/14533

¶"አሁን ላይ ቃላቶችን አሳምሮ ከሚያወራ ሰው ይልቅ ዝም ማለት የሚችል ሰው ያስደንቀኛል በዚህ ጫጫታ አለም ብዙዎች ለመደመጥ ሰልፍ ላይ በሚታገሉበት ሰዓት ሳይበገሩ ዝም ማለት መቻል መታደል ነው ልብ
¶"አሁን ላይ ቃላቶችን አሳምሮ ከሚያወራ ሰው ይልቅ ዝም ማለት የሚችል ሰው ያስደንቀኛል በዚህ ጫጫታ አለም ብዙዎች ለመደመጥ ሰልፍ ላይ በሚታገሉበት ሰዓት ሳይበገሩ ዝም ማለት መቻል መታደል ነው ልብህ ያርፋል ። https://t.me/Asselefya_39

»»የፈጅር ሰላትን ከማሳለፍ ተጠንቀቅ      »ከፈጅር ሰላት መሳነፍ አደገኛ         »የሆነ የሙናፊቆች ምልክት ነውና»   [{ቡካሪና ሙስሊም ዘግበውታል}]

السلام عليكم ورحمة الله وبركاته ታላቅ የዳዕዋ እና የኒያ ፕሮግራም እነሆ ማክሰኞ ምሽትን ከእኛ ጋር፦ ◎ በፕሮግራሙ ላይ የሚታደሙት እንግዶቻችን ➀) ሸይኽ አወል ቢን አሕመድ ➁)
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته          ታላቅ የዳዕዋ እና የኒያ ፕሮግራም እነሆ ማክሰኞ ምሽትን ከእኛ ጋር፦      ◎ በፕሮግራሙ ላይ የሚታደሙት እንግዶቻችን ➀) ሸይኽ አወል ቢን አሕመድ         ➁) ኡስታዝ ኸድር ቢን አሕመድ ➂) ኡስታዝ አብዱሽኩር          ➃) ወንድም ሙ/ድ ሲራጅ ➠ ፕሮግራም መሪ፦ ➻አቡ ኡበይዳና አቡ ማሒ       ➠ ማንቂያ፦     ➻ ከረመዷን በኋላ (ሸዋል) አካባቢ ተማሪዎችን ለመቀበል ታስቦ እንደነበረ ታውቃላችሁ።ግና አሁንም በጣም አንገብጋቢ የሚባሉ ስራዎች ቀድመው እንዲቀላጠፉ በማሰብና እነሱ ላይ በማተኮር የተማሪዎች ቅበላው ከሙሐረም በኋላ እንዲሆን ታስቧል ኢንሻ አላህ።ለእዚህ ስራ ነው ሁሌም እየተረባረብን ያለነው።በነገራችን ላይ ስንት ተማሪዎች ለመቀበል ታስቧል የሚለውንም በፕሮግራሙ ላይ የምትሰሙት ይሆናል።      ይሄን ፕሮግራም ላለመገኘት ቀርቶ ለማርፈድ እንዳታስቡ፡ትጸጸቱበታላችሁ ➠ መርከዙ የደረሰበትን ጉዳይ በተመለከተ ያላሰባችሁትና ያልጠበቃችሁት አጓጊ ዜና አለን።.የስራችሁን ውጤት ለማየት ከፈለጋችሁ ማክሰኞ ምሽትን ከእኛ ጋር...        ማሳሰቢያ፦ ማክሰኞ(ነገ)ምሽቱን ከእኛ ጋር..... 🔍 ስርጭቱ የሚተላለፍበት ሊንክ                              ╰┈➢ t.me/+lmLw2jJXwF45Zjdk ╰┈➢ t.me/+lmLw2jJXwF45Zjdk

📣 ወንጀልን አታጣጥም ....! =

🛑👉የሚወደድ ሰዉ መሆን እና ዋጋ ያለዉ ሰዉ መሆን ይለያያል። ሁሉም ሰዉ ሊወድሽ ይችላል። ሁሉም ሰዉ ግን ዋጋ ሊሰጥሽ አይችልም። ስለዚህ ዋጋ ያላት ሴት ሁኚ። = https://t.me/https_A
🛑👉የሚወደድ ሰዉ መሆን እና ዋጋ ያለዉ ሰዉ መሆን ይለያያል። ሁሉም ሰዉ ሊወድሽ ይችላል። ሁሉም ሰዉ ግን ዋጋ ሊሰጥሽ አይችልም። ስለዚህ ዋጋ ያላት ሴት ሁኚ። = https://t.me/https_Asselefya1

ነገር ማዋሰድ ማበላሸት ነዉ በተናጠል እንድሁም በማህበረሰቡ ላይ.....!! =

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 - Telegram kanali @https_asselefya1 statistikasi va tahlili